'Alam Tará Kayfa Fa`ala Rabbuka Bi'aşĥābi Al-Fīl  | 105-001 በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን? | أَلَمْ تَرَى كَيْفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِأَصْحَابِ الْفِيل |
'Alam Yaj`al Kaydahum Fī Tađlīlin  | 105-002 ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ (ከንቱ) አላደረገምን? (አድርጓል)፡፡ | أَلَمْ يَجْعَلْ كَيْدَهُمْ فِي تَضْلِيلٍ |
Wa 'Arsala `Alayhim Ţayrāan 'Abābīla  | 105-003 በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን ዎፎች ላከ፡፡ | وَأَرْسَلَ عَلَيْهِمْ طَيْراً أَبَابِيلَ |
Tarmīhim Biĥijāratin Min Sijjīlin  | 105-004 ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ የምትወረውርባቸው የኾነችን፤ (አዕዋፍ)፡፡ | تَرْمِيهِمْ بِحِجَارَةٍ مِنْ سِجِّيلٍ |
Faja`alahum Ka`aşfin Ma'kūlin  | 105-005 ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው፡፡ | فَجَعَلَهُمْ كَعَصْفٍ مَأْكُولٍ |