105) Sūrat Al-Fīl

Printed format

105) سُورَة الفِيل

'Alam Tará Kayfa Fa`ala Rabbuka Bi'aşĥābi Al-Fīl 105-001 በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን? أَلَمْ تَرَى كَيْفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِأَصْح‍‍َ‍ا‍بِ ا‍لْفِيل
'Alam Yaj`al Kaydahum Fī Tađlīlin 105-002 ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ (ከንቱ) አላደረገምን? (አድርጓል)፡፡ أَلَمْ يَ‍‍ج‍‍ْعَلْ كَيْدَهُمْ فِي تَضْل‍‍ِ‍ي‍ل‍‍‍ٍ
Wa 'Arsala `Alayhim Ţayrāan 'Abābīla 105-003 በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን ዎፎች ላከ፡፡ وَأَرْسَلَ عَلَيْهِمْ طَيْراً أَبَاب‍‍ِ‍ي‍لَ
Tarmīhim Biĥijāratin Min Sijjīlin 105-004 ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ የምትወረውርባቸው የኾነችን፤ (አዕዋፍ)፡፡ تَرْمِيهِ‍‍م‍ْ بِحِجَارَة‍‍‍ٍ مِ‍‍ن‍ْ سِجّ‍‍ِ‍ي‍ل‍‍‍ٍ
Faja`alahum Ka`aşfin Ma'kūlin 105-005 ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው፡፡ فَجَعَلَهُمْ كَعَصْف‍‍‍ٍ مَأْك‍‍ُ‍و‍ل‍‍‍ٍ
Next Sūrah