99) Sūrat Az-Zalzalh

Printed format

99) سُورَة الزَّلزَله

'Idhā Zulzilati Al-'Arđu Zilzālahā 099-001 ምድር (በኀይል) መንቀጥቀጥዋን በተንቀጠቀጠች ጊዜ፤ إِذَا زُلْزِلَتِ ا‍لأَرْضُ زِلْزَالَهَا
Wa 'Akhrajati Al-'Arđu 'Athqālahā 099-002 ምድር ሸክሞችዋን ባወጣችም ጊዜ፤ وَأَخْرَجَتِ ا‍لأَرْضُ أَثْقَالَهَا
Wa Qāla Al-'Insānu Mā Lahā 099-003 ሰውም ምን ኾነች? ባለ ጊዜ፤ وَق‍‍َ‍ا‍لَ ا‍لإِن‍س‍‍َ‍ا‍نُ مَا لَهَا
Yawma'idhin Tuĥaddithu 'Akhbārahā 099-004 በዚያ ቀን ወሬዎችዋን ትናገራለች፡፡ يَوْمَئِذ‍ٍ تُحَدِّثُ أَخْبَارَهَا
Bi'anna Rabbaka 'Awĥá Lahā 099-005 ጌታህ ለእርሷ በማሳወቁ ምክንያት፡፡ بِأَ‍نّ‍‍َ رَبَّكَ أَوْحَى لَهَا
Yawma'idhin Yaşduru An-Nāsu 'Ashtātāan Liyuraw 'A`mālahum 099-006 በዚያ ቀን ሰዎች ሥራዎቻቸውን (ምንዳዋን) እንዲያዩ ይደረጉ ዘንድ (እንደየሥራቸው) የተለያዩ ኾነው (ከመቆሚያው ስፍራ) ይመለሳሉ፡፡ يَوْمَئِذ‍ٍ يَصْدُرُ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سُ أَشْتَاتا‍ً لِيُرَوْا أَعْمَالَهُمْ
Faman Ya`mal Mithqāla Dharratin Khayrāan Yarahu 099-007 የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡ فَمَ‍‍ن‍ْ يَعْمَلْ مِثْق‍‍َ‍ا‍لَ ذَرَّةٍ خَيْرا‍ً يَرَهُ
Wa Man Ya`mal Mithqāla Dharratin Sharrāan Yarahu 099-008 የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡ وَمَ‍‍ن‍ْ يَعْمَلْ مِثْق‍‍َ‍ا‍لَ ذَرَّة‍‍‍ٍ شَرّا‍ً يَرَهُ
Next Sūrah