'Innā 'Anzalnāhu Fī Laylati Al-Qadri  | 097-001 እኛ (ቁርኣኑን) በመወሰኛይቱ ሌሊት አወረድነው፡፡ | إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ |
Wa Mā 'Adrāka Mā Laylatu Al-Qadri  | 097-002 መወሰኛይቱም ሌሊተ ምን እንደ ኾነች ምን አሳወቀህ? | وَمَا أَدْرَاكَ مَا لَيْلَةُ الْقَدْرِ |
Laylatu Al-Qadri Khayrun Min 'Alfi Shahrin  | 097-003 መወሰኛይቱ ሌሊት ከሺሕ ወር በላጭ ናት፡፡ | لَيْلَةُ الْقَدْرِ خَيْرٌ مِنْ أَلْفِ شَهْرٍ |
Tanazzalu Al-Malā'ikatu Wa Ar-Rūĥu Fīhā Bi'idhni Rabbihim Min Kulli 'Amrin  | 097-004 በርሷ ውስጥ መላእክትና መንፈሱ በጌታቸው ፈቃድ በነገሩ ሁሉ ይወርዳሉ፡፡ | تَنَزَّلُ الْمَلاَئِكَةُ وَالرُّوحُ فِيهَا بِإِذْنِ رَبِّهِمْ مِنْ كُلِّ أَمْرٍ |
Salāmun Hiya Ĥattá Maţla`i Al-Fajri  | 097-005 እርስዋ እስከ ጎህ መውጣት ድረስ ሰላም ብቻ ናት፡፡ | سَلاَمٌ هِيَ حَتَّى مَطْلَعِ الْفَجْرِ |