91) Sūrat Ash-Shams

Printed format

91) سُورَة الشَّمس

Wa Ash-Shamsi Wa Đuĥāhā 091-001 በፀሐይና በብርሃኗ እምላለሁ፡፡ وَالشَّمْسِ وَضُحَاهَا
Wa Al-Qamari 'Idhā Talāhā 091-002 በጨረቃም በተከተላት ጊዜ፤ وَالْقَمَ‍‍ر‍ِ إِذَا تَلاَهَا
Wa An-Nahāri 'Idhā Jallāhā 091-003 በቀኑም (ፀሐይን) በገለጻት ጊዜ፤ وَال‍‍ن‍ّ‍‍َه‍‍َ‍ا‍ر‍ِ إِذَا جَلاَّهَا
Wa Al-Layli 'Idhā Yaghshāhā 091-004 በሌሊቱም በሸፈናት ጊዜ፤ وَاللَّيْلِ إِذَا يَغْشَاهَا
Wa As-Samā'i Wa Mā Banāhā 091-005 በሰማይቱም በገነባትም (ጌታ)፤ وَالسَّم‍‍َ‍ا‍ءِ وَمَا بَنَاهَا
Wa Al-'Arđi Wa Mā Ţaĥāhā 091-006 በምድሪቱም በዘረጋትም፤ وَالأَرْضِ وَمَا طَحَاهَا
Wa Nafsin Wa Mā Sawwāhā 091-007 በነፍስም ባስተካከላትም፤ وَنَفْس‍‍‍ٍ وَمَا سَوَّاهَا
Fa'alhamahā Fujūrahā Wa Taqwāhā 091-008 አመጽዋንና ፍርሃትዋንም ባሳወቃት (አምላክ እምላለሁ)፡፡ فَأَلْهَمَهَا فُجُورَهَا وَتَ‍‍ق‍‍ْوَاهَا
Qad 'Aflaĥa Man Zakkāhā 091-009 (ከኀጢኣት) ያጠራት ሰው ፍላጎቱን በእርግጥ አገኘ፡፡ قَ‍‍د‍ْ أَفْلَحَ مَ‍‍ن‍ْ زَكَّاهَا
Wa Qad Khāba Man Dassāhā 091-010 (በኀጢኣት) የሸፈናትም ሰው በእውነት አፈረ፡፡ وَقَ‍‍د‍ْ خ‍‍َ‍ا‍بَ مَ‍‍ن‍ْ دَسَّاهَا
Kadhdhabat Thamūdu Biţaghwāhā 091-011 ሠሙድ ወሰን በማለፍዋ አስተባበለች፡፡ كَذَّبَتْ ثَم‍‍ُ‍و‍دُ بِطَغْوَاهَا
'Idhi Anba`atha 'Ashqāhā 091-012 ጠማማዋ በተንቀሳቀሰ ጊዜ፡፡ إِذِ ا‍ن‍‍ْبَعَثَ أَشْقَاهَا
Faqāla Lahum Rasūlu Al-Lahi Nāqata Al-Lahi Wa Suqyāhā 091-013 ለእነርሱም የአላህ መልክተኛ (ሷሊህ) آ«የአላህን ግመል የመጠጥ ተራዋንም (ተጠንቀቁ)آ» አላቸው፡፡ فَق‍‍َ‍ا‍لَ لَهُمْ رَس‍‍ُ‍و‍لُ ا‍للَّهِ نَاقَةَ ا‍للَّهِ وَسُ‍‍ق‍‍ْيَاهَا
Fakadhdhabūhu Fa`aqarūhā Fadamdama `Alayhim Rabbuhum Bidhanbihim Fasawwāhā 091-014 አስተባበሉትም፡፡ (ቋንጃዋን) ወጓትም፡፡ በኀጢኣታቸውም ምክንያት ጌታቸው (ቅጣትን) በእነርሱ ላይ ደመደመባቸው፤ አስተካከላትም፡፡ فَكَذَّب‍‍ُ‍و‍هُ فَعَقَرُوهَا فَدَمْدَمَ عَلَيْهِمْ رَبُّهُ‍‍م‍ْ بِذَ‍ن‍‍ْبِهِمْ فَسَوَّاهَا
Wa Lā Yakhāfu `Uqbāhā 091-015 ፍጻሜዋንም (የምታስከትለውን) አያፈራም፡፡ وَلاَ يَخ‍‍َ‍ا‍فُ عُ‍‍ق‍‍ْبَاهَا
Next Sūrah