90) Sūrat Al-Balad

Printed format

90) سُورَة البَلَد

Lā 'Uqsimu Bihadhā Al-Baladi 090-001 በዚህ አገር (በመካ) እምላለሁ፡፡ لاَ أُ‍ق‍‍ْسِمُ بِهَذَا ا‍لْبَلَ‍‍د‍ِ
Wa 'Anta Ĥillun Bihadhā Al-Baladi 090-002 አንተ በዚህ አገር ሰፋሪ ስትኾን፡፡ وَأَ‍ن‍‍ْتَ حِلّ‍‍‍ٌ بِهَذَا ا‍لْبَلَ‍‍د‍ِ
Wa Wālidin Wa Mā Walada 090-003 በወላጂም በወለዳቸውም ሰዎች (በአዳምና በዘሮቹ ሁሉ እምላለሁ)፡፡ وَوَالِد‍ٍ وَمَا وَلَ‍‍د‍َ
Laqad Khalaq Al-'Insāna Fī Kabadin 090-004 ሰውን ሁሉ በእርግጥ በልፋት ውስጥ ኾኖ ፈጠርነው፡፡ لَقَ‍‍د‍ْ خَلَ‍‍ق‍‍ْنَا ا‍لإِن‍س‍‍َ‍ا‍نَ فِي كَبَ‍‍د‍ٍ
'Ayaĥsabu 'An Lan Yaqdira `Alayhi 'Aĥadun 090-005 በእርሱ ላይ አንድም የማይችል መኾኑን ይጠረጥራልን? أَيَحْسَبُ أَ‍ن‍ْ لَ‍‍ن‍ْ يَ‍‍ق‍‍ْدِ‍ر‍َ عَلَيْهِ أَحَ‍‍د‍ٌ
Yaqūlu 'Ahlaktu Mālāan Lubadāan 090-006 آ«ብዙን ገንዘብ አጠፋሁآ» ይላል፡፡ يَق‍‍ُ‍و‍لُ أَهْلَكْتُ مَالا‍ً لُبَدا‍ً
'Ayaĥsabu 'An Lam Yarahu 'Aĥadun 090-007 አንድም ያላየው መኾኑን ያስባልን? أَيَحْسَبُ أَ‍ن‍ْ لَمْ يَرَهُ أَحَ‍‍د‍ٌ
'Alam Naj`al Lahu `Aynayni 090-008 ለእርሱ ሁለት ዓይኖችን አላደረግንለትምን? أَلَمْ نَ‍‍ج‍‍ْعَ‍‍ل‍ْ لَهُ عَيْنَيْنِ
Wa Lisānāan Wa Shafatayni 090-009 ምላስንና ሁለት ከንፈሮችንም፡፡ وَلِسَانا‍ً وَشَفَتَيْنِ
Wa Hadaynāhu An-Najdayni 090-010 ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን? وَهَدَيْن‍‍َ‍ا‍هُ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍‍ج‍‍ْدَيْنِ
Falā Aqtaĥama Al-`Aqabaha 090-011 ዓቀበቲቱንም አልወጣም፡፡ فَلاَ ا‍ق‍‍ْتَحَمَ ا‍لْعَقَبَةَ
Wa Mā 'Adrāka Mā Al-`Aqabahu 090-012 ዓቀበቲቱም (መውጣቷ) ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ? وَمَ‍‍ا‍ أَ‍د‍‍ْر‍َا‍كَ مَا ا‍لْعَقَبَةُ
Fakku Raqabahin 090-013 (እርሱ) ጫንቃን መልቀቅ ነው፡፡ فَكُّ رَقَبَة‍‍‍ٍ
'Aw 'Iţ`āmun Fī Yawmin Dhī Masghabahin 090-014 ወይም የረኃብ ባለቤት በኾነ ቀን ማብላት፡፡ أَوْ إِ‍ط‍‍ْع‍‍َ‍ا‍م‍‍‍ٌ فِي يَوْم‍‍‍ٍ ذِي مَسْغَبَة‍‍‍ٍ
Yatīmāan Dhā Maqrabahin 090-015 የዝምድና ባለቤት የኾነን የቲም፤ يَتِيما‍ً ذَا مَ‍‍ق‍‍ْرَبَة‍‍‍ٍ
'Aw Miskīnāan Dhā Matrabahin 090-016 ወይም የዐፈር ባለቤት የኾነን ድኻ (ማብላት ነው)፡፡ أَوْ مِسْكِينا‍ً ذَا مَتْرَبَة‍‍‍ٍ
Thumma Kāna Mina Al-Ladhīna 'Āmanū Wa Tawāşaw Biş-Şabri Wa Tawāşaw Bil-Marĥamahi 090-017 (ዐቀበቲቱን አልወጣም)፡፡ ከዚያም ከነዚያ ከአመኑትና በመታገስ አደራ ከተባባሉት፣ በማዘንም አደራ ከተባባሉት ሰዎች አልኾነም፡፡ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ ك‍‍َ‍ا‍نَ مِنَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ وَتَوَاصَوْا بِ‍‍ا‍لصَّ‍‍ب‍‍ْ‍‍ر‍ِ وَتَوَاصَوْا بِ‍‍ا‍لْمَرْحَمَةِ
'Ūlā'ika 'Aşĥābu Al-Maymanahi 090-018 እነዚያ (ይህንን የፈጸሙ) የቀኝ ጓዶች ናቸው፡፡ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ أَصْح‍‍َ‍ا‍بُ ا‍لْمَيْمَنَةِ
Wa Al-Ladhīna Kafarū Bi'āyātinā Hum 'Aşĥābu Al-Mash'amahi 090-019 እነዚያም በአንቀጾቻችን የካዱት እነርሱ የግራ ጓዶች ናቸው፡፡ وَالَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ بِآيَاتِنَا هُمْ أَصْح‍‍َ‍ا‍بُ ا‍لْمَشْأَمَةِ
`Alayhim Nārun Mu'uşadahun 090-020 በእነርሱ ላይ የተዘጋች እሳት አልለች፡፡ عَلَيْهِمْ ن‍‍َ‍ا‍ر‍ٌ مُؤصَدَة‍‍‍ٌ
Next Sūrah