89) Sūrat Al-Fajr

Printed format

89) سُورَة الفَجر

Wa Al-Fajri 089-001 በጎህ እምላለሁ፡፡ وَالْفَ‍‍ج‍‍ْ‍‍ر‍ِ
Wa Layālin `Ashrin 089-002 በዐሥር ሌሊቶችም፡፡ وَلَي‍‍َ‍ا‍لٍ عَشْر‍ٍ
Wa Ash-Shaf`i Wa Al-Watri 089-003 በጥንዱም በነጠላውም፡፡ وَالشَّفْعِ وَا‍لْوَتْ‍‍ر‍ِ
Wa Al-Layli 'Idhā Yasri 089-004 በሌሊቱም በሚኼድ ጊዜ፡፡ وَاللَّيْلِ إِذَا يَسْ‍‍ر‍ِ
Hal Fī Dhālika Qasamun Lidhī Ĥijrin 089-005 በዚህ (መሓላ) ለባለ አእምሮ ታላቅ መሓላ አለበትን? هَلْ فِي ذَلِكَ قَسَم‍‍‍ٌ لِذِي حِ‍‍ج‍‍ْر‍ٍ
'Alam Tara Kayfa Fa`ala Rabbuka Bi`ādin 089-006 ጌታህ በዓድ እንዴት እንደ ሠራ አታውቅምን? أَلَمْ تَرَ كَيْفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِع‍‍َ‍ا‍د‍ٍ
'Irama Dhāti Al-`Imādi 089-007 በኢረም በባለ ረዣዢሚቱ አዕማድ፡፡ إِرَمَ ذ‍َا‍تِ ا‍لْعِم‍‍َ‍ا‍د‍ِ
Allatī Lam Yukhlaq Mithluhā Fī Al-Bilādi 089-008 በዚያች ብጤዋ በአገሮች ውስጥ ያልተፈጠረ በኾነችው፡፡ ا‍لَّتِي لَمْ يُخْلَ‍‍ق‍ْ مِثْلُهَا فِي ا‍لْبِلاَ‍د‍ِ
Wa Thamūda Al-Ladhīna Jābū Aş-Şakhra Bil-Wādi 089-009 በሰሙድም በእነዚያ በሸለቆው ቋጥኝን የቆረጡ በኾኑት፡፡ وَثَم‍‍ُ‍و‍دَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ جَابُو‍‍ا‍ ا‍لصَّخْرَ بِ‍‍ا‍لْو‍َا‍د‍ِ
Wa Fir`awna Dhī Al-'Awtādi 089-010 በፈርዖንም ባለ ችካሎች በኾነው፡፡ وَفِرْعَوْنَ ذِي ا‍لأَوْت‍‍َ‍ا‍د‍ِ
Al-Ladhīna Ţaghaw Fī Al-Bilādi 089-011 በእነዚያ በአገሮች ላይ ግፍ የሠሩ፡፡ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ طَغَوْا فِي ا‍لْبِلاَ‍د‍ِ
Fa'aktharū Fīhā Al-Fasāda 089-012 በእርሷም ውስጥ ጥፋትን ያበዙ በኾኑት (እንዴት እንደሠራ አታውቅምን?) فَأَكْثَرُوا‍ فِيهَا ا‍لْفَس‍‍َ‍ا‍د‍َ
Faşabba `Alayhim Rabbuka Sawţa `Adhābin 089-013 በእነርሱ ላይም ጌታህ የቅጣትን አለንጋ አወረደባቸው፡፡ فَصَبَّ عَلَيْهِمْ رَبُّكَ سَوْطَ عَذ‍َا‍ب‍‍ٍ
'Inna Rabbaka Labiālmirşādi 089-014 ጌታህ በመጠባበቂያ ላይ ነውና፡፡ إِ‍نّ‍‍َ رَبَّكَ لَبِالْمِرْص‍‍َ‍ا‍د‍ِ
Fa'ammā Al-'Insānu 'Idhā Mā Abtalāhu Rabbuhu Fa'akramahu Wa Na``amahu Fayaqūlu Rabbī 'Akramani 089-015 ሰውማ ጌታው በሞከረው ጊዜ፣ ባከበረውና ባጣቀመውም (ጊዜ) آ«ጌታዬ አከበረኝ (አበለጠኝ)آ» ይላል፡፡ فَأَ‍مّ‍‍َا ا‍لإِن‍س‍‍َ‍ا‍نُ إِذَا مَا ا‍ب‍‍ْتَلاَهُ رَبُّهُ فَأَكْرَمَهُ وَنَعَّمَهُ فَيَق‍‍ُ‍و‍لُ رَبِّ‍‍ي‍ أَكْرَمَنِ
Wa 'Ammā 'Idhā Mā Abtalāhu Faqadara `Alayhi Rizqahu Fayaqūlu Rabbī 'Ahānani 089-016 በሞከረውና በእርሱ ላይ ሲሳዩን ባጠበበ ጊዜማ آ«ጌታዬ አሳነሰኝآ» ይላል፡፡ وَأَ‍مّ‍‍َ‍‍ا إِذَا مَا ا‍ب‍‍ْتَلاَهُ فَقَدَرَ عَلَيْهِ ‍ر‍‍ِزْقَهُ فَيَق‍‍ُ‍و‍لُ رَبِّ‍‍ي‍ أَهَانَنِ
Kallā Bal Lā Tukrimūna Al-Yatīma 089-017 ይከልከል፤ ይልቁንም የቲምን አታከብሩም፡፡ كَلاَّ بَ‍‍ل لاَ تُكْ‍‍ر‍‍ِم‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لْيَت‍‍ِ‍ي‍مَ
Wa Lā Taĥāđđūna `Alá Ţa`āmi Al-Miskīni 089-018 ድኻንም በማብላት ላይ አትታዘዙም፡፡ وَلاَ تَح‍‍َ‍ا‍ضّ‍‍ُ‍و‍نَ عَلَى طَع‍‍َ‍ا‍مِ ا‍لْمِسْك‍‍ِ‍ي‍نِ
Wa Ta'kulūna At-Turātha 'Aklāan Lammāan 089-019 የውርስንም ገንዘብ የመሰብሰብን አበላል ትበላላችሁ፡፡ وَتَأْكُل‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لتُّر‍َا‍ثَ أَكْلا‍ً لَ‍‍م‍ّ‍‍ا‍ً
Wa Tuĥibbūna Al-Māla Ĥubbāan Jammāan 089-020 ገንዘብንም ብዙን መውደድ ትወዳላችሁ፡፡ وَتُحِبّ‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لْم‍‍َ‍ا‍لَ حُبّا‍ً جَ‍‍م‍ّ‍‍ا‍ً
Kallā 'Idhā Dukkati Al-'Arđu Dakkāan Dakkāan 089-021 ተዉ፤ ምድር ደጋግማ በተሰባበረች ጊዜ፤ كَلاَّ إِذَا دُكَّتِ ا‍لأَرْضُ دَكّا‍ً دَكّا‍ً
Wa Jā'a Rabbuka Wa Al-Malaku Şaffāan Şaffāan 089-022 መላእክትም ሰልፍ ሰልፍ ኾነው ጌታህ (ትዕዛዙ) በመጣ ጊዜ፤ وَج‍‍َ‍ا‍ءَ رَبُّكَ وَا‍لْمَلَكُ صَفّا‍ً صَفّا‍ً
Wa Jī'a Yawma'idhin Bijahannama Yawma'idhin Yatadhakkaru Al-'Insānu Wa 'Anná Lahu Adh-Dhikrá 089-023 ገሀነምም በዚያ ቀን በተመጣች ጊዜ በዚያ ቀን ሰው (ጥፋቱን) ይገነዘባል፡፡ መገንዘብም ለእርሱ ከየቱ? وَج‍‍ِ‍ي‍ءَ يَوْمَئِذ‍ٍ بِجَهَ‍‍ن‍ّ‍‍َمَ يَوْمَئِذ‍ٍ يَتَذَكَّرُ ا‍لإِ‍ن‍‍ْس‍‍َ‍ا‍نُ وَأَ‍نّ‍‍َى لَهُ ا‍لذِّكْرَى
Yaqūlu Yā Laytanī Qaddamtu Liĥayātī 089-024 آ«ዋ እኔ! ምነው በሕይወቴ (መልካምን ሥራ) ባስቀደምኩ ኖሮآ» ይላል፡፡ يَق‍‍ُ‍و‍لُ يَا لَيْتَنِي قَدَّمْتُ لِحَيَاتِي
Fayawma'idhin Lā Yu`adhdhibu `Adhābahu 'Aĥadun 089-025 በዚያ ቀንም የርሱን አቀጣጥ አንድም አይቀጣም፡፡ فَيَوْمَئِذ‍ٍ لاَ يُعَذِّبُ عَذَابَهُ أَحَ‍‍د‍ٌ
Wa Lā Yūthiqu Wathāqahu 'Aĥadun 089-026 የእርሱንም አስተሳሰር አንድም አያስርም፡፡ وَلاَ يُوثِقُ وَثَاقَهُ أَحَ‍‍د‍ٌ
Yā 'Ayyatuhā An-Nafsu Al-Muţma'innahu 089-027 (ለአመነች ነፍስም) آ«አንቺ የረካሺው ነፍስ ሆይ! يَ‍‍ا‍ أَيَّتُهَا ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َفْسُ ا‍لْمُ‍‍ط‍‍ْمَئِ‍‍ن‍ّ‍‍َةُ
Arji`ī 'Ilá Rabbiki Rāđiyatan Marđīyahan 089-028 آ«ወዳጅ ተወዳጅ ኾነሽ ወደ ጌታሽ ተመለሺ፡፡ ا‍رْجِعِ‍‍ي إِلَى رَبِّكِ رَاضِيَة‍‍‍ً مَرْضِيَّة‍‍‍ً
dkhulī Fī `Ibādī 089-029 آ«በባሮቼም ውስጥ ግቢ፡፡ فَا‍د‍‍ْخُلِي فِي عِبَادِي
Wa Adkhulī Jannatī 089-030 ገነቴንም ግቢ፤آ» (ትባላለች)፡፡ وَا‍د‍‍ْخُلِي جَ‍‍ن‍ّ‍‍َتِي
Next Sūrah