Sabbiĥi Asma Rabbika Al-'A`lá  | 087-001 ከሁሉ በላይ የኾነውን ጌታህን ስም አሞግሥ፡፡ | سَبِّحِ اسْمَ رَبِّكَ الأَعْلَى |
Al-Ladhī Khalaqa Fasawwá  | 087-002 የዚያን (ሁሉን ነገር) የፈጠረውን ያስተካከለውንም፡፡ | الَّذِي خَلَقَ فَسَوَّى |
Wa Al-Ladhī Qaddara Fahadá  | 087-003 የዚያንም የወሰነውን፡፡ (ለተፈጠረለት ነገር) የመራውንም፡፡ | وَالَّذِي قَدَّرَ فَهَدَى |
Wa Al-Ladhī 'Akhraja Al-Mar`á  | 087-004 የዚያንም ግጦሽን (ለምለም አድርጎ) ያወጣውን፡፡ | وَالَّذِي أَخْرَجَ الْمَرْعَى |
Faja`alahu Ghuthā'an 'Aĥwá  | 087-005 (ከዚያ) ደረቅ ጥቁር ያደረገውንም (አምላክ ስም አሞግስ)፡፡ | فَجَعَلَهُ غُثَاءً أَحْوَى |
Sanuqri'uka Falā Tansá  | 087-006 (ቁርኣንን) በእርግጥ እናስነብብሃለን፤ አትረሳምም፡፡ | سَنُقْرِئُكَ فَلاَ تَنسَى |
'Illā Mā Shā'a Al-Lahu 'Innahu Ya`lamu Al-Jahra Wa Mā Yakhfá  | 087-007 አላህ ከሻው ነገር በስተቀር፡፡ እርሱ ግልጹን የሚሸሸገውንም ሁሉ ያውቃልና፡፡ | إِلاَّ مَا شَاءَ اللَّهُ إِنَّهُ يَعْلَمُ الْجَهْرَ وَمَا يَخْفَى |
Wa Nuyassiruka Lilyusrá  | 087-008 ለገሪቱም (ሕግጋት) እንገጥምሃለን፡፡ | وَنُيَسِّرُكَ لِلْيُسْرَى |
Fadhakkir 'In Nafa`ati Adh-Dhikrá  | 087-009 ግሣጼይቱ ብትጠቅም (ሰዎችን) ገሥጽም፡፡ | فَذَكِّرْ إِنْ نَفَعَتِ الذِّكْرَى |
Sayadhdhakkaru Man Yakhshá  | 087-010 (አላህን) የሚፈራ ሰው በእርግጥ ይገሠጻል፡፡ | سَيَذَّكَّرُ مَنْ يَخْشَى |
Wa Yatajannabuhā Al-'Ashqá  | 087-011 መናጢውም ይርቃታል፡፡ | وَيَتَجَنَّبُهَا الأَشْقَى |
Al-Ladhī Yaşlá An-Nāra Al-Kubrá  | 087-012 ያ ታላቂቱን እሳት የሚገባው፡፡ | الَّذِي يَصْلَى النَّارَ الْكُبْرَى |
Thumma Lā Yamūtu Fīhā Wa Lā Yaĥyā  | 087-013 ከዚያም በእርሷ ውስጥ አይሞትም ሕያውም አይኾንም፡፡ | ثُمَّ لاَ يَمُوتُ فِيهَا وَلاَ يَحْيَا |
Qad 'Aflaĥa Man Tazakká  | 087-014 የተጥራራ ሰው በእርግጥ ዳነ፡፡ | قَدْ أَفْلَحَ مَنْ تَزَكَّى |
Wa Dhakara Asma Rabbihi Faşallá  | 087-015 የጌታውንም ስም ያወሳና የሰገደ፡፡ | وَذَكَرَ اسْمَ رَبِّهِ فَصَلَّى |
Bal Tu'uthirūna Al-Ĥayāata Ad-Dunyā  | 087-016 ይልቁንም ቅርቢቱን ሕይወት ትመርጣላችሁ፡፡ | بَلْ تُؤْثِرُونَ الْحَيَاةَ الدُّنْيَا |
Wa Al-'Ākhiratu Khayrun Wa 'Abqá  | 087-017 መጨረሻይቱ (ሕይወት) በላጭ ሁል ጊዜ ዘውታሪም ስትኾን፡፡ | وَالآخِرَةُ خَيْرٌ وَأَبْقَى |
'Inna Hādhā Lafī Aş-Şuĥufi Al-'Ūlá  | 087-018 ይህ በፊተኞቹ መጻሕፍት ውስጥ ያልለ ነው፡፡ | إِنَّ هَذَا لَفِي الصُّحُفِ الأُولَى |
Şuĥufi 'Ibrāhīma Wa Mūsá  | 087-019 በኢብራሂምና በሙሳ ጽሑፎች ውስጥ፡፡ | صُحُفِ إِبْرَاهِيمَ وَمُوسَى |