Wa An-Nāzi`āti Gharqāan | 079-001 በኃይል አውጪዎች በኾኑት፤ | وَالنَّازِعَاتِ غَرْقاً |
Wa An-Nāshiţāti Nashţāan | 079-002 በቀስታ መምዘዝንም መዘዦች በኾኑት፤ | وَالنَّاشِطَاتِ نَشْطاً |
Wa As-Sābiĥāti Sabĥāan | 079-003 መዋኘትም ዋኚዎች በኾኑት፤ | وَالسَّابِحَاتِ سَبْحاً |
Fālssābiqāti Sabqāan | 079-004 መቅደምንም ቀዳሚዎች በኾኑት፤ | فَالسَّابِقَاتِ سَبْقاً |
Fālmudabbirāti 'Amrāan | 079-005 ነገርንም አስተናባሪዎች በኾኑት (መላእክት) እምላለሁ፡፡ (በእርግጥ ትቀሰቀሳላችሁ)፡፡ | فَالْمُدَبِّرَاتِ أَمْراً |
Yawma Tarjufu Ar-Rājifahu | 079-006 ተርገፍጋፊይቱ (ምድር) በምትርገፈገፍበት ቀን፤ | يَوْمَ تَرْجُفُ الرَّاجِفَةُ |
Tatba`uhā Ar-Rādifahu | 079-007 ለጣቂይቱ የምትከተላት ስትኾን (ትቀሰቀሳላችሁ)፡፡ | تَتْبَعُهَا الرَّادِفَةُ |
Qulūbun Yawma'idhin Wājifahun | 079-008 በዚያ ቀን ልቦች ተሸባሪዎች ናቸው፡፡ | قُلُوبٌ يَوْمَئِذٍ وَاجِفَةٌ |
'Abşāruhā Khāshi`ahun | 079-009 ዓይኖቻቸው ተዋራጆች (አቀርቃሪዎች) ናቸው፡፡ | أَبْصَارُهَا خَاشِعَةٌ |
Yaqūlūna 'A'innā Lamardūdūna Fī Al-Ĥāfirahi | 079-010 آ«እኛ ወደ መጀመሪያይቱ ኹነታ ተመላሾች ነን?آ» ይላሉ፡፡ | يَقُولُونَ أَئِنَّا لَمَرْدُودُونَ فِي الْحَافِرَةِ |
'A'idhā Kunnā `Ižāmāan Nakhirahan | 079-011 آ«የበሰበሱ አጥንቶች በኾን ጊዜ (እንቀሰቀሳለን?)آ» | أَئِذَا كُنَّا عِظَاماً نَخِرَةً |
Qālū Tilka 'Idhāan Karratun Khāsirahun | 079-012 آ«ይህቺ ያን ጊዜ ባለ ከሳራ መመለስ ናትآ» ይላሉ፡፡ | قَالُوا تِلْكَ إِذاً كَرَّةٌ خَاسِرَةٌ |
Fa'innamā Hiya Zajratun Wāĥidahun | 079-013 እርሷም አንዲት ጩኸት ብቻ ናት፡፡ | فَإِنَّمَا هِيَ زَجْرَةٌ وَاحِدَةٌ |
Fa'idhā Hum Bis-Sāhirahi | 079-014 ወዲያውኑም እነርሱ እንቅልፍ በሌለባት (ምድር) ላይ ይኾናሉ፡፡ | فَإِذَا هُمْ بِالسَّاهِرَةِ |
Hal 'Tāka Ĥadīthu Mūsá | 079-015 የሙሳ ወሬ መጣልህን? | هَلْ أتَاكَ حَدِيثُ مُوسَى |
'Idh Nādāhu Rabbuhu Bil-Wādi Al-Muqaddasi Ţūáan | 079-016 ጌታው በተቀደሰው ሸለቆ በጡዋ በጠራው ጊዜ፤ | إِذْ نَادَاهُ رَبُّهُ بِالْوَادِ الْمُقَدَّسِ طُوىً |
Adh/hab 'Ilá Fir`awna 'Innahu Ţaghá | 079-017 ወደ ፈርዖን ኺድ፡፡ እርሱ ወሰን አልፏልና፡፡ | اذْهَبْ إِلَى فِرْعَوْنَ إِنَّهُ طَغَى |
Faqul Hal Laka 'Ilá 'An Tazakká | 079-018 በለውም፡- آ«ወደ መጥራራትህ ላንተ (መንገድ) አለህን?آ» | فَقُلْ هَلْ لَكَ إِلَى أَنْ تَزَكَّى |
Wa 'Ahdiyaka 'Ilá Rabbika Fatakhshá | 079-019 آ«ወደ ጌታህም ልመራህ ትፈራውም ዘንድ፤ (መንገድ አለህን?)آ» አለው፡፡ | وَأَهْدِيَكَ إِلَى رَبِّكَ فَتَخْشَى |
Fa'arāhu Al-'Āyata Al-Kubrá | 079-020 ታላቂቱንም ተዓምር አሳየው፡፡ | فَأَرَاهُ الآيَةَ الْكُبْرَى |
Fakadhdhaba Wa `Aşá | 079-021 አስተባበለም፤ አመጸም፡፡ | فَكَذَّبَ وَعَصَى |
Thumma 'Adbara Yas`á | 079-022 ከዚያም (ለማጥፋት) የሚተጋ ኾኖ ዞረ፡፡ | ثُمَّ أَدْبَرَ يَسْعَى |
Faĥashara Fanādá | 079-023 (ሰራዊቶቹን) ሰበሰበም፤ ተጣራም፡፡ | فَحَشَرَ فَنَادَى |
Faqāla 'Anā Rabbukumu Al-'A`lá | 079-024 አለም፡- آ«እኔ ታላቁ ጌታችሁ ነኝ፡፡آ» | فَقَالَ أَنَا رَبُّكُمُ الأَعْلَى |
Fa'akhadhahu Al-Lahu Nakāla Al-'Ākhirati Wa Al-'Ūlá | 079-025 አላህም በኋለኛይቱና በፊተኛይቱ (ቃል) ቅጣት ያዘው፡፡ | فَأَخَذَهُ اللَّهُ نَكَالَ الآخِرَةِ وَالأُولَى |
'Inna Fī Dhālika La`ibratan Liman Yakhshá | 079-026 በዚህ ውስጥ ለሚፈራ ሰው በእርግጥ መገምገሚያ አለበት፡፡ | إِنَّ فِي ذَلِكَ لَعِبْرَةً لِمَنْ يَخْشَى |
'A'antum 'Ashaddu Khalqāan 'Ami As-Samā'u Banāhā | 079-027 ባፈጣጠር እናንተ ይበልጥ የበረታችሁ ናችሁን? ወይንስ ሰማይ? (አላህ) ገነባት፡፡ | أَأَنْتُمْ أَشَدُّ خَلْقاً أَمِ السَّمَاءُ بَنَاهَا |
Rafa`a Samkahā Fasawwāhā | 079-028 ከፍታዋን አጓነ፤ አስተካከላትም፡፡ | رَفَعَ سَمْكَهَا فَسَوَّاهَا |
Wa 'Aghţasha Laylahā Wa 'Akhraja Đuĥāhā | 079-029 ሌሊቷንም አጨለመ፡፡ ቀንዋንም ገለጸ፡፡ | وَأَغْطَشَ لَيْلَهَا وَأَخْرَجَ ضُحَاهَا |
Wa Al-'Arđa Ba`da Dhālika Daĥāhā | 079-030 ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት፡፡ | وَالأَرْضَ بَعْدَ ذَلِكَ دَحَاهَا |
'Akhraja Minhā Mā'ahā Wa Mar`āhā | 079-031 ውሃዋንና ግጦሿን ከእርሷ አወጣ፡፡ | أَخْرَجَ مِنْهَا مَاءَهَا وَمَرْعَاهَا |
Wa Al-Jibāla 'Arsāhā | 079-032 ጋራዎችንም አደላደላቸው፡፡ | وَالْجِبَالَ أَرْسَاهَا |
Matā`āan Lakum Wa Li'an`āmikum | 079-033 ለእናንተና ለእንስሶቻችሁ መጣቀሚያ ይኾን ዘንድ (ይህን አደረገ)፡፡ | مَتَاعاً لَكُمْ وَلِأَنْعَامِكُمْ |
Fa'idhā Jā'ati Aţ-Ţāmmatu Al-Kubrá | 079-034 ታላቂቱም መዐት በመጣች ጊዜ፣ | فَإِذَا جَاءَتِ الطَّامَّةُ الْكُبْرَى |
Yawma Yatadhakkaru Al-'Insānu Mā Sa`á | 079-035 ሰው ሁሉ የሠራውን በሚያስታውስበት ቀን፣ | يَوْمَ يَتَذَكَّرُ الإِنسَانُ مَا سَعَى |
Wa Burrizati Al-Jaĥīmu Liman Yará | 079-036 ገሀነምም ለሚያይ ሰው በተገለጠች ጊዜ፣ | وَبُرِّزَتِ الْجَحِيمُ لِمَنْ يَرَى |
Fa'ammā Man Ţaghá | 079-037 የካደ ሰውማ፣ | فَأَمَّا مَنْ طَغَى |
Wa 'Āthara Al-Ĥayāata Ad-Dunyā | 079-038 ቅርቢቱንም ሕይወት የመረጠ፣ | وَآثَرَ الْحَيَاةَ الدُّنْيَا |
Fa'inna Al-Jaĥīma Hiya Al-Ma'wá | 079-039 ገሀነም እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፡፡ | فَإِنَّ الْجَحِيمَ هِيَ الْمَأْوَى |
Wa 'Ammā Man Khāfa Maqāma Rabbihi Wa Nahá An-Nafsa `Ani Al-Hawá | 079-040 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ | وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَى |
Fa'inna Al-Jannata Hiya Al-Ma'wá | 079-041 ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፡፡ | فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَى |
Yas'alūnaka `Ani As-Sā`ati 'Ayyāna Mursāhā | 079-042 آ«ከሰዓቲቱ መቼ ነው መኾኛዋ?آ» ሲሉ ይጠይቁሃል፡፡ | يَسْأَلُونَكَ عَنِ السَّاعَةِ أَيَّانَ مُرْسَاهَا |
Fīma 'Anta Min Dhikrāhā | 079-043 አንተ እርሷን ከማስታወስ በምን ውስጥ ነህ? | فِيمَ أَنْتَ مِنْ ذِكْرَاهَا |
'Ilá Rabbika Muntahāhā | 079-044 (የዕውቀት) መጨረሻዋ ወደ ጌታህ ብቻ ነው፡፡ | إِلَى رَبِّكَ مُنتَهَاهَا |
'Innamā 'Anta Mundhiru Man Yakhshāhā | 079-045 አንተ የሚፈራትን ሰው አስፈራሪ ብቻ ነህ፡፡ | إِنَّمَا أَنْتَ مُنذِرُ مَنْ يَخْشَاهَا |
Ka'annahum Yawma Yarawnahā Lam Yalbathū 'Illā `Ashīyatan 'Aw Đuĥāhā | 079-046 እነርሱ በሚያዩዋት ቀን ያንዲት ቀን ምሽትን ወይም ረፏዷን እንጅ ያልቆዩ ይመስላሉ፡፡ | كَأَنَّهُمْ يَوْمَ يَرَوْنَهَا لَمْ يَلْبَثُوا إِلاَّ عَشِيَّةً أَوْ ضُحَاهَا |