Wa Al-Mursalāti `Urfāan  | 077-001 ተከታታይ ኾነው በተላኩት፣ | وَالْمُرْسَلاَتِ عُرْفاً |
Fāl`āşifāti `Aşfāan  | 077-002 በኀይል መንፈስን ነፋሾች በኾኑትም፣ | فَالْعَاصِفَاتِ عَصْفاً |
Wa An-Nāshirāti Nashrāan  | 077-003 መበተንን በታኞች በኾኑትም፤ (ነፋሶች)፣ | وَالنَّاشِرَاتِ نَشْراً |
Fālfāriqāti Farqāan  | 077-004 መለየትን ለይዎች በኾኑትም፣ | فَالْفَارِقَاتِ فَرْقاً |
Fālmulqiyāti Dhikrāan  | 077-005 መገሠጫን (ወደ ነቢያት) ጣይዎች በኾኑትም፣ | فَالْمُلْقِيَاتِ ذِكْراً |
`Udhrāan 'Aw Nudhrāan  | 077-006 ምክንያትን ለማስወገድ ወይም ለማስፈራራት (ጣይዎች በኾኑት መላእክት) እምላለሁ፡፡ | عُذْراً أَوْ نُذْراً |
'Innamā Tū`adūna Lawāqi`un  | 077-007 ያ የምትስፈራሩበት (ትንሣኤ) በእርግጥ ኋኝ ነው፡፡ | إِنَّمَا تُوعَدُونَ لَوَاقِعٌ |
Fa'idhā An-Nujūmu Ţumisat  | 077-008 ከዋክብትም (ብርሃንዋ) በታበሰች ጊዜ፡፡ | فَإِذَا النُّجُومُ طُمِسَتْ |
Wa 'Idhā As-Samā'u Furijat  | 077-009 ሰማይም በተከፈተች ጊዜ፡፡ | وَإِذَا السَّمَاءُ فُرِجَتْ |
Wa 'Idhā Al-Jibālu Nusifat  | 077-010 ጋራዎችም በተንኮተኮቱ ጊዜ፡፡ | وَإِذَا الْجِبَالُ نُسِفَتْ |
Wa 'Idhā Ar-Rusulu 'Uqqitat  | 077-011 መልክተኞቹም ወቅት በተደረገላቸው ጊዜ፡፡ | وَإِذَا الرُّسُلُ أُقِّتَتْ |
L'ayyi Yawmin 'Ujjilat  | 077-012 ለየትኛው ቀን ተቀጠሩ (የሚባል ሲኾን)፤ | لأَيِّ يَوْمٍ أُجِّلَتْ |
Liyawmi Al-Faşli  | 077-013 ለመለያው ቀን (በተባለ ጊዜ፤ በፍጡሮች መካከል ይፈረዳል)፡፡ | لِيَوْمِ الْفَصْلِ |
Wa Mā 'Adrāka Mā Yawmu Al-Faşli  | 077-014 የመለያውም ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ? | وَمَا أَدْرَاكَ مَا يَوْمُ الْفَصْلِ |
Waylun Yawma'idhin Lilmukadhdhibīna  | 077-015 ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ | وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ |
'Alam Nuhliki Al-'Awwalīna  | 077-016 የፊተኞቹን (ሕዝቦች) አላጠፋንምን? | أَلَمْ نُهْلِكِ الأَوَّلِينَ |
Thumma Nutbi`uhumu Al-'Ākhirīna  | 077-017 ከዚያም የኋለኞቹን እናስከትላቸዋለን፡፡ | ثُمَّ نُتْبِعُهُمُ الآخِرِينَ |
Kadhālika Naf`alu Bil-Mujrimīna  | 077-018 በአመጸኞች ሁሉ እንደዚሁ እንሠራለን፡፡ | كَذَلِكَ نَفْعَلُ بِالْمُجْرِمِينَ |
Waylun Yawma'idhin Lilmukadhdhibīna  | 077-019 ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ | وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ |
'Alam Nakhluqkum Min Mā'in Mahīnin  | 077-020 ከደካማ ውሃ አልፈጠርናችሁምን? | أَلَمْ نَخْلُقْكُمْ مِنْ مَاءٍ مَهِينٍ |
Faja`alnāhu Fī Qarārin Makīnin  | 077-021 በተጠበቀ መርጊያ ውስጥም (በማሕፀን) አደረግነው፡፡ | فَجَعَلْنَاهُ فِي قَرَارٍ مَكِينٍ |
'Ilá Qadarin Ma`lūmin  | 077-022 እስከ ታወቀ ልክ ድረስ፡፡ መጠንነውም፤ ምን ያማርንም | إِلَى قَدَرٍ مَعْلُومٍ |
Faqadarnā Fani`ma Al-Qādirūna  | 077-023 መጣኞች ነን! | فَقَدَرْنَا فَنِعْمَ الْقَادِرُونَ |
Waylun Yawma'idhin Lilmukadhdhibīna  | 077-024 ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ | وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ |
'Alam Naj`ali Al-'Arđa Kifātāan  | 077-025 ምድርን ሰብሳቢ አላደረግናትምን? | أَلَمْ نَجْعَلِ الأَرْضَ كِفَاتاً |
'Aĥyā'an Wa 'Amwātāan  | 077-026 ሕያዋን ኾናችሁ ሙታንም ኾናችሁ፡፡ | أَحْيَاءً وَأَمْوَاتاً |
Wa Ja`alnā Fīhā Rawāsiya Shāmikhātin Wa 'Asqaynākum Mā'an Furātāan  | 077-027 በውስጧም ከፍተኛዎችን ተራራዎች አደረግን፡፡ ጣፋጭ ውሃንም አጠጣናችሁ፡፡ | وَجَعَلْنَا فِيهَا رَوَاسِيَ شَامِخَاتٍ وَأَسْقَيْنَاكُمْ مَاءً فُرَاتاً |
Waylun Yawma'idhin Lilmukadhdhibīna  | 077-028 ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ | وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ |
Anţaliqū 'Ilá Mā Kuntum Bihi Tukadhdhibūna  | 077-029 آ«ወደዚያ በእርሱ ታስተባብሉ ወደ ነበራችሁት (ቅጣት) አዝግሙ፡፡ | انطَلِقُوا إِلَى مَا كُنتُمْ بِهِ تُكَذِّبُونَ |
Anţaliqū 'Ilá Žillin Dhī Thalāthi Shu`abin  | 077-030 آ«ባለ ሦስት ቅርንጫፎች ወደ ኾነው ጥላ አዝግሙ፤آ» (ይባላሉ)፡፡ | انطَلِقُوا إِلَى ظِلٍّ ذِي ثَلاَثِ شُعَبٍ |
Lā Žalīlin Wa Lā Yughnī Mina Al-Lahabi  | 077-031 አጠላይ ያልኾነ ከእሳቱም ላንቃ የማያድን ወደ ኾነው (አዝግሙ)፡፡ | لاَ ظَلِيلٍ وَلاَ يُغْنِي مِنَ اللَّهَبِ |
'Innahā Tarmī Bishararin Kālqaşri  | 077-032 እርሷ እንደ ታላላቅ ሕንጻ የኾኑን ቃንቄዎች ትወረውራለች፡፡ | إِنَّهَا تَرْمِي بِشَرَرٍ كَالْقَصْرِ |
Ka'annahu Jimālatun Şufrun  | 077-033 (ቃንቄውም) ልክ ዳለቻዎች ግመሎችን ይመስላል፡፡ | كَأَنَّهُ جِمَالَةٌ صُفْرٌ |
Waylun Yawma'idhin Lilmukadhdhibīna  | 077-034 ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ | وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ |
Hādhā Yawmu Lā Yanţiqūna  | 077-035 ይህ የማይናገሩበት ቀን ነው፡፡ | هَذَا يَوْمُ لاَ يَنطِقُونَ |
Wa Lā Yu'udhanu Lahum Faya`tadhirūna  | 077-036 ይቅርታም ይጠይቁ ዘንድ፤ ለእነርሱ አይፈቀድላቸውም፡፡ | وَلاَ يُؤْذَنُ لَهُمْ فَيَعْتَذِرُونَ |
Waylun Yawma'idhin Lilmukadhdhibīna  | 077-037 ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ | وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ |
Hādhā Yawmu Al-Faşli Jama`nākum Wa Al-'Awwalīna  | 077-038 ይህ መለያው ቀን ነው፡፡ እናንተንም የፊተኞቹንም ሰብሰብናችሁ፡፡ | هَذَا يَوْمُ الْفَصْلِ جَمَعْنَاكُمْ وَالأَوَّلِينَ |
Fa'in Kāna Lakum Kaydun Fakīdūni  | 077-039 ለናንተም (ለማምለጥ) ብልሃት እንዳላችሁ ተተናኮሉኝ፡፡ | فَإِنْ كَانَ لَكُمْ كَيْدٌ فَكِيدُونِ |
Waylun Yawma'idhin Lilmukadhdhibīna  | 077-040 ላስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ | وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ |
'Inna Al-Muttaqīna Fī Žilālin Wa `Uyūnin  | 077-041 ጥንቁቆቹ በጥላዎችና በምንጮች ውስጥ ናቸው፡፡ | إِنَّ الْمُتَّقِينَ فِي ظِلاَلٍ وَعُيُونٍ |
Wa Fawākiha Mimmā Yashtahūna  | 077-042 ከሚከጅሉትም ሁሉ በፍራፍሬዎች ውስጥ ናቸው፡፡ | وَفَوَاكِهَ مِمَّا يَشْتَهُونَ |
Kulū Wa Ashrabū Hanī'āan Bimā Kuntum Ta`malūna  | 077-043 آ«ትሠሩት በነበራችሁት ዋጋ የምትደሰቱ ኾናችሁ ብሉ፣ ጠጡም፤آ» (ይባላሉ)፡፡ | كُلُوا وَاشْرَبُوا هَنِيئاً بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ |
'Innā Kadhālika Najzī Al-Muĥsinyna  | 077-044 እኛ እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡ | إِنَّا كَذَلِكَ نَجْزِي الْمُحْسِنينَ |
Waylun Yawma'idhin Lilmukadhdhibīna  | 077-045 ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ | وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ |
Kulū Wa Tamatta`ū Qalīlāan 'Innakum Mujrimūna  | 077-046 ብሉ፤ ጥቂትንም (ጊዜ) ተጠቀሙ፡፡ እናንተ አመጸኞች ናችሁና፡፡ | كُلُوا وَتَمَتَّعُوا قَلِيلاً إِنَّكُمْ مُجْرِمُونَ |
Waylun Yawma'idhin Lilmukadhdhibīna  | 077-047 ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ | وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ |
Wa 'Idhā Qīla Lahumu Arka`ū Lā Yarka`ūna  | 077-048 آ«ለእነርሱ ስገዱምآ» በተባሉ ጊዜ አይሰግዱም፡፡ | وَإِذَا قِيلَ لَهُمُ ارْكَعُوا لاَ يَرْكَعُونَ |
Waylun Yawma'idhin Lilmukadhdhibīna  | 077-049 ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ | وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ |
Fabi'ayyi Ĥadīthin Ba`dahu Yu'uminūna  | 077-050 ከእርሱም ሌላ በየትኛው ንግግር ያምናሉ? | فَبِأَيِّ حَدِيثٍ بَعْدَهُ يُؤْمِنُونَ |