Lā 'Uqsimu Biyawmi Al-Qiyāmahi  | 075-001 (ነገሩ ከሓዲዎች እንደሚሉት) አይደለም፡፡ በትንሣኤ ቀን እምላለሁ፡፡ | لاَ أُقْسِمُ بِيَوْمِ الْقِيَامَةِ |
Wa Lā 'Uqsimu Bin-Nafsi Al-Lawwāmahi  | 075-002 (ራሷን) ወቃሽ በኾነች ነፍስም እምላለሁ፡፡ (በእርግጥ ትቀሰቀሳላችሁ)፡፡ | وَلاَ أُقْسِمُ بِالنَّفْسِ اللَّوَّامَةِ |
'Ayaĥsabu Al-'Insānu 'Allan Najma`a `Ižāmahu  | 075-003 ሰው አጥንቶቹን አለመሰብሰባችንን ያስባልን? | أَيَحْسَبُ الإِنسَانُ أَلَّنْ نَجْمَعَ عِظَامَهُ |
Balá Qādirīna `Alá 'An Nusawwiya Banānahu  | 075-004 አይደለም ጣቶቹን (ፊት እንደ ነበሩ) በማስተካከል ላይ ቻዮች ስንኾን (እንሰበስባቸዋለን)፡፡ | بَلَى قَادِرِينَ عَلَى أَنْ نُسَوِّيَ بَنَانَهُ |
Bal Yurīdu Al-'Insānu Liyafjura 'Amāmahu  | 075-005 ይልቁንም ሰው በፊቱ ባለው ነገር (በትንሣኤ) ሊያስተባብል ይፈልጋል፡፡ | بَلْ يُرِيدُ الإِنسَانُ لِيَفْجُرَ أَمَامَهُ |
Yas'alu 'Ayyāna Yawmu Al-Qiyāmahi  | 075-006 آ«የትንሣኤው ቀን መቼ ነው?آ» ሲል ይጠይቃል፡፡ | يَسْأَلُ أَيَّانَ يَوْمُ الْقِيَامَةِ |
Fa'idhā Bariqa Al-Başaru  | 075-007 ዓይንም በዋለለ ጊዜ፡፡ | فَإِذَا بَرِقَ الْبَصَرُ |
Wa Khasafa Al-Qamaru  | 075-008 ጨረቃም በጨለመ ጊዜ፡፡ | وَخَسَفَ الْقَمَرُ |
Wa Jumi`a Ash-Shamsu Wa Al-Qamaru  | 075-009 ፀሐይና ጨረቃም በተሰበሰቡ ጊዜ፡፡ | وَجُمِعَ الشَّمْسُ وَالْقَمَرُ |
Yaqūlu Al-'Insānu Yawma'idhin 'Ayna Al-Mafarru  | 075-010 آ«ሰው በዚያ ቀን መሸሻው የት ነው?آ» ይላል፡፡ | يَقُولُ الإِنسَانُ يَوْمَئِذٍ أَيْنَ الْمَفَرُّ |
Kallā Lā Wazara  | 075-011 ይከልከል፤ ምንም መጠጊያ የለም፡፡ | كَلاَّ لاَ وَزَرَ |
'Ilá Rabbika Yawma'idhin Al-Mustaqarru  | 075-012 በዚያ ቀን መርጊያው ወደ ጌታህ ብቻ ነው፡፡ | إِلَى رَبِّكَ يَوْمَئِذٍ الْمُسْتَقَرُّ |
Yunabba'u Al-'Insānu Yawma'idhin Bimā Qaddama Wa 'Akhkhara  | 075-013 ሰው በዚያ ቀን ባስቀደመውና ባስቆየው ሁሉ ይነገራል፡፡ | يُنَبَّأُ الإِنسَانُ يَوْمَئِذٍ بِمَا قَدَّمَ وَأَخَّرَ |
Bali Al-'Insānu `Alá Nafsihi Başīrahun  | 075-014 በእርግጥም ሰው በነፍሱ ላይ አስረጅ ነው፡፡ (አካሎቹ ይመሰክሩበታል)፡፡ | بَلِ الإِنسَانُ عَلَى نَفْسِهِ بَصِيرَةٌ |
Wa Law 'Alqá Ma`ādhīrahu  | 075-015 ምክንያቶቹን ሁሉ ቢያመጣም እንኳ (አይሰማም)፡፡ | وَلَوْ أَلْقَى مَعَاذِيرَهُ |
Lā Tuĥarrik Bihi Lisānaka Lita`jala Bihi  | 075-016 በእርሱ (በቁርኣን ንባብ) ልትቸኩል ምላስህን በእርሱ አታላውስ፡፡ | لاَ تُحَرِّكْ بِهِ لِسَانَكَ لِتَعْجَلَ بِهِ |
'Inna `Alaynā Jam`ahu Wa Qur'ānahu  | 075-017 (በልብህ ውስጥ) መሰብሰቡና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና፡፡ | إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ |
Fa'idhā Qara'nāhu Fa Attabi` Qur'ānahu  | 075-018 ባነበብነውም ጊዜ (ካለቀ በኋላ) ንባቡን ተከተል፡፡ | فَإِذَا قَرَأْنَاهُ فَاتَّبِعْ قُرْآنَهُ |
Thumma 'Inna `Alaynā Bayānahu  | 075-019 ከዚያም ማብራራቱ በእኛ ላይ ነው፡፡ | ثُمَّ إِنَّ عَلَيْنَا بَيَانَهُ |
Kallā Bal Tuĥibbūna Al-`Ājilaha  | 075-020 (ከመጣደፍ) ተከልከል፡፡ ይልቁንም (ሰዎች) ፈጣኒቱን (ዓለም) ትወዳላችሁ፡፡ | كَلاَّ بَلْ تُحِبُّونَ الْعَاجِلَةَ |
Wa Tadharūna Al-'Ākhiraha  | 075-021 መጨረሻይቱንም (ዓለም) ትተዋላችሁ፡፡ (አትዘጋጁላትም)፡፡ | وَتَذَرُونَ الآخِرَةَ |
Wujūhun Yawma'idhin Nāđirahun  | 075-022 ፊቶች በዚያ ቀን አብሪዎች ናቸው፡፡ | وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ نَاضِرَةٌ |
'Ilá Rabbihā Nāžirahun  | 075-023 ወደ ጌታቸው ተመልካቾች ናቸው፡፡ | إِلَى رَبِّهَا نَاظِرَةٌ |
Wa Wujūhun Yawma'idhin Bāsirahun  | 075-024 ፊቶችም በዚያ ቀን ጨፍጋጊዎች ናቸው፡፡ | وَوُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ بَاسِرَةٌ |
Tažunnu 'An Yuf`ala Bihā Fāqirahun  | 075-025 በርሳቸውም ዐደጋ እንደሚሠራባቸው ያረጋግጣሉ፡፡ | تَظُنُّ أَنْ يُفْعَلَ بِهَا فَاقِرَةٌ |
Kallā 'Idhā Balaghati At-Tarāqī  | 075-026 ንቁ (ነፍስ) ብሪዎችን በደረሰች ጊዜ፤ | كَلاَّ إِذَا بَلَغَتِ التَّرَاقِي |
Wa Qīla Man Rāqin  | 075-027 آ«አሻሪው ማነው?آ» በተባለም ጊዜ፡፡ | وَقِيلَ مَنْ رَاقٍ |
Wa Žanna 'Annahu Al-Firāqu  | 075-028 (ሕመምተኛው) እርሱ (የሰፈረበት ነገር ከዚህ ዓለም) መልለየት መኾኑን ባረጋገጠም ጊዜ፡፡ | وَظَنَّ أَنَّهُ الْفِرَاقُ |
Wa At-Taffati As-Sāqu Bis-Sāqi  | 075-029 ባትም በባት በተጣበቀች ጊዜ፡፡ | وَالْتَفَّتِ السَّاقُ بِالسَّاقِ |
'Ilá Rabbika Yawma'idhin Al-Masāqu  | 075-030 በዚያ ቀን መነዳቱ ወደ ጌታህ (ፍርድ) ነው፡፡ | إِلَى رَبِّكَ يَوْمَئِذٍ الْمَسَاقُ |
Falā Şaddaqa Wa Lā Şallá  | 075-031 አላመነምም አልሰገደምም፡፡ | فَلاَ صَدَّقَ وَلاَ صَلَّى |
Wa Lakin Kadhdhaba Wa Tawallá  | 075-032 ግን አስተባበለ፤ (ከእምነት) ዞረም፡፡ | وَلَكِنْ كَذَّبَ وَتَوَلَّى |
Thumma Dhahaba 'Ilá 'Ahlihi Yatamaţţá  | 075-033 ከዚያም እየተንጎባለለ ወደ ቤተሰቡ ኼደ፡፡ | ثُمَّ ذَهَبَ إِلَى أَهْلِهِ يَتَمَطَّى |
'Awlá Laka Fa'awlá  | 075-034 የምትጠላውን ነገር (አላህ) ያስከትልህ፡፡ ለአንተ ተገቢህም ነው፡፡ | أَوْلَى لَكَ فَأَوْلَى |
Thumma 'Awlá Laka Fa'awlá  | 075-035 ከዚያም ጥፋት ይጠጋህ ለአንተ የተገባህም ነው፡፡ | ثُمَّ أَوْلَى لَكَ فَأَوْلَى |
'Ayaĥsabu Al-'Insānu 'An Yutraka Sudáan  | 075-036 ሰው ስድ ኾኖ መትተውን ይጠረጥራልን? | أَيَحْسَبُ الإِنسَانُ أَنْ يُتْرَكَ سُدىً |
'Alam Yaku Nuţfatan Min Manīyin Yumná  | 075-037 የሚፈሰስ ከኾነ የፍትወት ጠብታ አልነበረምን? | أَلَمْ يَكُ نُطْفَةً مِنْ مَنِيٍّ يُمْنَى |
Thumma Kāna `Alaqatan Fakhalaqa Fasawwá  | 075-038 ከዚያም የረጋ ደም ኾነ (አላህ ሰው አድርጎ) ፈጠረውም፡፡ አስተካከለውም፡፡ | ثُمَّ كَانَ عَلَقَةً فَخَلَقَ فَسَوَّى |
Faja`ala Minhu Az-Zawjayni Adh-Dhakara Wa Al-'Unthá  | 075-039 ከእርሱም ሁለት ዓይነቶችን ወንድና ሴትን አደረገ፡፡ | فَجَعَلَ مِنْهُ الزَّوْجَيْنِ الذَّكَرَ وَالأُنثَى |
'Alaysa Dhālika Biqādirin `Alá 'An Yuĥyiya Al-Mawtá  | 075-040 ይህ (ጌታ) ሙታንን ሕያው በማድረግ ላይ ቻይ አይደለምን? | أَلَيْسَ ذَلِكَ بِقَادِرٍ عَلَى أَنْ يُحْيِيَ الْمَوْتَى |