Yā 'Ayyuhā A n -Nabī yu 'Idh ā Ţallaq tumu A n -Nisā ' Faţalliqūhunn a Li`id datihinn a Wa 'Aĥşū A l-`Id data Wa A ttaqū A l-Laha Rab bakum Lā Tukh r ijūhunn a Min Buyūtihinn a Wa Lā Yakh ruj na 'Illā 'An Ya'tī na Bifāĥish atin Mubayyinatin Wa Tilka Ĥudū du A l-Lahi Wa Man Yata`ad da Ĥudū da A l-Lahi Faqad Žalama Nafsahu Lā Tad r ī La`alla A l-Laha Yuĥdith u Ba`da Dh ālika 'Am rāan 065-001 አንተ ነቢዩ ሆይ! ሴቶችን መፍታት ባሰባችሁ ጊዜ፤ ለዒዳቸው ፍቱዋቸው፡፡ ዒዳንም ቁጠሩ፡፡ አላህንም ጌታችሁን ፍሩ፡፡ ግልጽ የኾነችን ጠያፍ ካልሠሩ በስተቀር ከቤቶቻቸው አታውጡዋቸው፤ አይውጡም፡፡ ይህችም የአላህ ሕግጋት ናት፡፡ የአላህንም ሕግጋት የተላለፈ ሰው በእርግጥ ነፍሱን በደለ፡፡ ከዚህ (ፍች) በኋላ አላህ (የመማለስ) ነገርን ምናልባት ያመጣ እንደኾነ አታውቅም፡፡ يَا أَيُّهَا ا لنّ َبِيُّ إِذَا طَلَّق ْتُمُ ا لنِسَا ء فَطَلِّقُوهُنّ Fa'idh ā Balagh na 'Ajalahunn a Fa'am sikūhunn a Bima`rū fin 'Aw Fār iqūhunn a Bima`rū fin Wa 'Ash /hidū Dh away `Ad lin Min kum Wa 'Aqīmū A sh -Sh ahādata Lillahi Dh ālikum Yū`ažu Bihi Man Kā na Yu'uminu Bil-Lahi Wa A l-Yawmi A l-'Ā kh ir i Wa Man Yattaqi A l-Laha Yaj `al Lahu Makh rajāan 065-002 ጊዜያቸውንም ለመዳረስ በተቃረቡ ጊዜ በመልካም ያዙዋቸው፡፡ ወይም በመልካም ተለያዩዋቸው፡፡ ከእናንተም ውስጥ ሁለት የትክክለኛነት ባለቤቶችን አስመስክሩ፡፡ ምስክርነትንም ለአላህ አስተካክሉ፡፡ ይህ በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምን የኾነ ሰው ሁሉ በእርሱ ይገሰጽበታል፡፡ አላህንም የሚፈራ ሰው ለእርሱ መውጫን ያደርግለታል፡፡ فَإِذَا بَلَغْنَ أَجَلَهُنّ َ فَأَمْسِكُوهُنّ َ بِمَعْرُو فٍ أَوْ فَار ِقُوهُنّ َ بِمَعْرُو فٍ وَأَشْهِدُوا ذَوَي عَ Wa Yarzuq hu Min Ĥayth u Lā Yaĥtasibu Wa Man Yatawakkal `Alá A l-Lahi Fahuwa Ĥasbuhu 'Inn a A l-Laha Bāligh u 'Am r ihi Qad Ja`ala A l-Lahu Likulli Sh ay'in Qad rāan 065-003 ከማያስበውም በኩል ሲሳየን ይሰጠዋል፡፡ በአላህም ላይ የሚጠጋ ሰው እርሱ በቂው ነው፡፡ አላህ ፈቃዱን አድራሽ ነው፡፡ አላህ ለነገሩ ሁሉ የተወሰነ ጊዜን በእርግጥ አድርጓል፡፡ وَيَرْزُق ْهُ مِنْ حَيْثُ لاَ يَحْتَسِبُ وَمَن ْ يَتَوَكَّلْ عَلَى ا للَّهِ فَهُوَ حَسْبُهُ إِنّ َ ا للَّهَ بَالِغُ أَمْر ِهِ قَد ْ جَعَلَ ا للَّهُ لِكُلِّ شَيْءٍ قَد ْراً
Wa A l-Lā 'ī Ya'isna Mina A l-Maĥī đi Min Nisā 'ikum 'Ini A rtab tum Fa`id datuhunn a Th alāth atu 'Ash /hur in Wa A l-Lā 'ī Lam Yaĥiđna Wa 'Ū lā tu A l-'Aĥmā li 'Ajaluhunn a 'An Yađa`na Ĥam lahunn a Wa Man Yattaqi A l-Laha Yaj `al Lahu Min 'Am r ihi Yusrāan 065-004 እኒያም ከሴቶቻቸው ከአደፍ ያቋረጡት (በዒዳቸው ሕግ) ብትጠራጠሩ ዒዳቸው ሦስት ወር ነው፡፡ እኒያም ገና አደፍን ያላዩት (ዒዳቸው እንደዚሁ ነው)፡፡ የእርግዝና ባለቤቶችም ጊዜያቸው እርጉዛቸውን መውለድ ነው፡፡ አላህንም የሚፈራ ሰው ከነገሩ ሁሉ ለርሱ መግራትን ያደርግለታል፡፡ وَاللاَّئِ ي يَئِسْنَ مِنَ ا لْمَحِي ضِ مِن ْ نِسَا ئِكُمْ إِنِ ا رْتَب ْتُمْ فَعِدَّتُهُنّ َ ثَلاَثَةُ أَشْهُرٍ وَا للاَّئِ ي لَمْ يَحِضْنَ وَأُ Dh ālika 'Am ru A l-Lahi 'An zalahu 'Ilaykum Wa Man Yattaqi A l-Laha Yukaffir `Anhu Sayyi'ā tihi Wa Yu`žim Lahu 'Aj rāan 065-005 ይህ የአላህ ፍርድ ነው፡፡ ወደእናንተ አወረደው፡፡ አላህንም የሚፈራ ሰው ኀጢኣቶቹን ከእርሱ ይሰርይለታል፡፡ ምንዳንም ለእርሱ ያተልቅለታል፡፡ ذَلِكَ أَمْرُ ا للَّهِ أَن زَلَهُ إِلَيْكُمْ وَمَن ْ يَتَّقِ ا للَّهَ يُكَفِّرْ عَنْهُ سَيِّئَ اتِهِ وَيُعْظِمْ لَهُ أَج ْراً
'Askinūhunn a Min Ĥayth u Sakan tum Min Wuj dikum Wa Lā Tuđā rrūhunn a Lituđayyiqū `Alayhinn a Wa 'In Kunn a 'Ū lā ti Ĥam lin Fa'an fiqū `Alayhinn a Ĥattá Yađa`na Ĥam lahunn a Fa'in 'Arđa`na Lakum Fa'ā tūhunn a 'Ujūrahunn a Wa 'Tamirū Baynakum Bima`rū fin Wa 'In Ta`āsartum Fasaturđi`u Lahu 'Ukh rá 065-006 ከችሎታችሁ ከተቀመጣችሁበት ስፍራ አስቀምጧቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ልታጣብቡ አትጉዷቸው፡፡ የእርግዝና ባለቤቶችም ቢኾኑ እርጉዛቸውን እስኪወልዱ ድረስ በእነርሱ ላይ ቀልቡ፡፡ ለእናንተም (ልጆቻችሁን) ቢያጠቡላችሁ ምንዳዎቻቸውን ስጧቸው፡፡ በመካከላችሁም በመልካም ነገር ተመካከሩ፡፡ ብትቸጋገሩም ለእርሱ ሌላ (ሴት) ታጠባለታለች፡፡ أَسْكِنُوهُنّ َ مِنْ حَيْثُ سَكَن تُم ْ مِن ْ وُج ْدِكُمْ وَلاَ تُضَا رُّوهُنّ َ لِتُضَيِّقُوا عَلَيْهِ Liyun fiq Dh ū Sa`atin Min Sa`atihi Wa Man Qudira `Alayhi R izquhu Falyun fiq Mimm ā 'Ā tā hu A l-Lahu Lā Yukallifu A l-Lahu Nafsāan 'Illā Mā 'Ā tāhā Sayaj `alu A l-Lahu Ba`da `Usr in Yusrāan 065-007 የችሎታ ባለቤት ከችሎታው ይቀልብ፡፡ በእርሱም ላይ ሲሳዩ የተጠበበበት ሰው አላህ ከሰጠው ይቀልብ አላህ ነፍስን የሰጣትን እንጅ አያስገድድም፡፡ አላህ ከችግር በኋላ ምቾትን በእርግጥ ያደርጋል፡፡ لِيُن فِق ْ ذُو سَعَةٍ مِن ْ سَعَتِهِ وَمَن ْ قُدِر َ عَلَيْهِ ر ِزْقُهُ فَلْيُن فِق ْ مِمّ َا آتَا هُ ا للَّهُ لاَ يُكَلِّفُ ا للَّهُ نَفْساً إِلاَّ مَا آتَاهَا سَيَ Wa Ka'ayyin Min Qaryatin `Atat `An 'Am r i Rab bihā Wa Rusulihi Faĥāsab nāhā Ĥisābāan Sh adīdāan Wa `Adh dh ab nāhā `Adh ābāan Nukrāan 065-008 ከከተማም ከጌታዋ ትዕዛዝ ከመልክተኞቹም ያመጸች፣ ብርቱንም ቁጥጥር የተቆጣጠርናት፣ መጥፎንም ቅጣት የቀጣናት ብዙ ናት፡፡ وَكَأَيِّن ْ مِن ْ قَرْيَةٍ عَتَتْ عَنْ أَمْر ِ رَبِّهَا وَرُسُلِهِ فَحَاسَب ْنَاهَا حِسَاباً شَدِيداً وَعَذَّب ْنَاهَا عَذَاباً نُكْراً
Fadh āqat Wabā la 'Am r ihā Wa Kā na `Āqibatu 'Am r ihā Kh usrāan 065-009 የነገርዋንም ቅጣት ቀመሰች፡፡ የነገርዋም መጨረሻ ከሳራ ኾነ፡፡ فَذَاقَتْ وَبَا لَ أَمْر ِهَا وَكَا نَ عَاقِبَةُ أَمْر ِهَا خُسْراً
'A`ad da A l-Lahu Lahum `Adh ābāan Sh adīdāan Fa A ttaqū A l-Laha Yā 'Ū lī A l-'Albā bi A l-Ladh ī na 'Ā manū Qad 'An zala A l-Lahu 'Ilaykum Dh ikrāan 065-010 አላህ ለእነርሱ ብርቱን ቅጣት አዘጋጀ፡፡ እናንተም የአእምሮ ባለቤቶች ሆይ! አላህን ፍሩ፡፡ እነዚያ ያመኑ (ሆይ)! አላህ ወደናንተ ግሳጼን በእርግጥ አወረደ፡፡ መልክተኛን (ላከ)፡፡ أَعَدَّ ا للَّهُ لَهُمْ عَذَاباً شَدِيداً فَاتَّقُوا ا للَّهَ يَا أُ وْلِي ا لأَلْبَا بِ ا لَّذِي نَ آمَنُوا قَد ْ أَن زَلَ ا للَّهُ إِلَيْكُمْ ذِكْراً
Rasūlāan Yatlū `Alaykum 'Ā yā ti A l-Lahi Mubayyinā tin Liyukh r ija A l-Ladh ī na 'Ā manū Wa `Amilū A ş-Şāliĥā ti Mina A ž-Žulumā ti 'Ilá A n -Nū r i Wa Man Yu'umin Bil-Lahi Wa Ya`mal Şāliĥāan Yud kh ilhu Jann ā tin Taj r ī Min Taĥtihā A l-'Anhā ru Kh ālidī na Fīhā 'Abadāan Qad 'Aĥsana A l-Lahu Lahu R izqāan 065-011 እነዚያን ያመኑትንና መልካሞችን የሠሩትን ከጨለማዎች ወደ ብርሃን ያወጣ ዘንድ የአላህን አንቀጾች ገላጮች ሲኾኑ በእናንተ ላይ የሚያነብላችሁን (ላከ)፡፡ በአላህም አንቀጾች የሚያምን፣ መልካምን ሥራ የሚሠራም ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈስሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘለዓለም ዘውታሪዎች ሲኾኑ ያገባዋል፡፡ አላህ ለእርሱ ሲሳይን በእርግጥ አሳመረ፡፡ رَسُولاً يَتْلُو عَلَيْكُمْ آيَا تِ ا للَّهِ مُبَيِّنَا تٍ لِيُخْر ِجَ ا لَّذِي Al-Lahu A l-Ladh ī Kh alaqa Sab `a Samāwā tin Wa Mina A l-'Arđi Mith lahunn a Yatanazzalu A l-'Am ru Baynahunn a Lita`lamū 'Ann a A l-Laha `Alá Kulli Sh ay'in Qadī r un Wa 'Ann a A l-Laha Qad 'Aĥā ţa Bikulli Sh ay'in `Ilmāan 065-012 አላህ ያ ሰባትን ሰማያት የፈጠረ ነው፡፡ ከምድርም መሰላቸውን (ፈጥሮአል)፤ በመካከላቸው ትእዛዙ ይወርዳል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ መኾኑን አላህም በነገሩ ሁሉ በዕውቀት ያካበበ መኾኑን በዕውቀት ያካበበ መኾኑን ታወቁ ዘንድ (ይህንን አሳወቃችሁ)፡፡ ا للَّهُ ا لَّذِي خَلَقَ سَب ْعَ سَمَاوَا تٍ وَمِنَ ا لأَرْضِ مِثْلَهُنّ َ يَتَنَزَّلُ ا لأَمْرُ بَيْنَهُنّ َ لِتَعْلَمُو ا أَنّ َ ا للَّهَ عَلَى كُلِّ شَيْءNext Sūrah