Yā 'Ayyuhā A l-Ladh ī na 'Ā manū Lā Tattakh idh ū `Adūwī Wa `Adūwakum 'Awliyā 'a Tulqū na 'Ilayhim Bil-Mawad dati Wa Qad Kafarū Bimā Jā 'akum Mina A l-Ĥaq qi Yukh r ijū na A r-Rasū la Wa 'Ī yākum 'An Tu'uminū Bil-Lahi Rab bikum 'In Kun tum Kh araj tum Jihādāan Fī Sabīlī Wa A b tigh ā 'a Marđātī Tusir rū na 'Ilayhim Bil-Mawad dati Wa 'Anā 'A`lamu Bimā 'Akh faytum Wa Mā 'A`lan tum Wa Man Yaf`alhu Min kum Faqad Đalla Sawā 'a A s-Sabī li 060-001 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ጠላቶቼንና ጠላቶቻችሁን ወዳጆች አድርገችሁ አትያዙ፡፡ ከእውነቱ የመጣላችሁን ሃይማኖት በእርግጥ የካዱ ሲኾኑ ውዴታን ወደእነርሱ ታደርሳላችሁ፡፡ መልክተኛውንና እናንተን በአላህ በጌታችሁ ስላመናችሁ (ከመካ) ያወጣሉ፡፡ በመንገዴ ለመታገልና ውዴታዬን ለመፈለግ የወጣችሁ እንደኾናችሁ (ወዳጆች አድርጋችሁ አትያዙዋቸው)፡፡ እኔ የምትደብቁትንና የምትገልጹትን ሁሉ የማውቅ ስኾን ወደእነርሱ በፍቅር ትመሳጠራላችሁ፡፡ ከእናንተም (ይህንን) የሚሠራ ሰው ቀጥተኛውን መንገድ በእርግጥ ተሳሳተ፡፡
'In Yath qafūkum Yakūnū Lakum 'A`dā 'an Wa Yab suţū 'Ilaykum 'Aydiyahum Wa 'Alsinatahum Bis-Sū 'i Wa Wad dū Law Takfurū na 060-002 ቢያሸንፏችሁ ለእናንተ ጠላቶች ይኾናሉ፡፡ እጆቻቸውንና ምላሶቻቸውንም ወደእናንተ በክፉ ይዘረጋሉ፡፡ ብትክዱም ተመኙ፡፡ إِن ْ يَثْقَفُوكُمْ يَكُونُوا لَكُمْ أَعْدَا ءً وَيَب ْسُطُو ا إِلَيْكُمْ أَيْدِيَهُمْ وَأَلْسِنَتَهُم ْ بِا لسُّو ءِ وَوَدُّوا لَوْ تَكْفُرُو نَ
Lan Tan fa`akum 'Arĥāmukum Wa Lā 'Awlādukum Yawma A l-Qiyāmati Yafşilu Baynakum Wa A ll ā hu Bimā Ta`malū na Başī r un 060-003 ዘመዶቻችሁም፣ ልጆቻችሁም በትንሣኤ ቀን አይጠቅሟችሁም፤ (አላህ) በመካከላችሁ ይለያል፡፡ አላህም የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ لَن ْ تَن فَعَكُمْ أَرْحَامُكُمْ وَلاَ أَوْلاَدُكُمْ يَوْمَ ا لْقِيَامَةِ يَفْصِلُ بَيْنَكُمْ وَا للَّهُ بِمَا تَعْمَلُو نَ بَصِي رٌ
Qad Kānat Lakum 'Uswatun Ĥasanatun Fī 'Ib rāhī ma Wa A l-Ladh ī na Ma`ahu 'Idh Qālū Liqawmihim 'Inn ā Bura'ā 'u Min kum Wa Mimm ā Ta`budū na Min Dū ni A l-Lahi Kafarnā Bikum Wa Badā Baynanā Wa Baynakumu A l-`Adāwatu Wa A l-Bagh đā 'u 'Abadāan Ĥattá Tu'uminū Bil-Lahi Waĥdahu 'Illā Qawla 'Ib rāhī ma Li'abī hi La'astagh firann a Laka Wa Mā 'Am liku Laka Mina A l-Lahi Min Sh ay'in Rab banā `Alayka Tawakkalnā Wa 'Ilayka 'Anab nā Wa 'Ilayka A l-Maşī r u 060-004 በኢብራሂምና በእነዚያ ከእርሱ ጋር በነበሩት (ምእምናን) መልካም መከተል አለቻችሁ፡፡ ለሕዝቦቻቸው آ«እኛ ከእናንተ ከአላህ ሌላ ከምትግገዙትም ንጹሖች ነን፡፡ በእናንተ ካድን፡፡ በአላህ አንድ ብቻ ሲኾን እስከምታምኑ ድረስ በእኛና በእናንተ መካከል ጠብና ጥላቻ ዘወትር ተገለጸ፡፡آ» ባሉ ጊዜ (መልካም መከተል አለቻችሁ)፡፡ ኢብራሂም ለአባቱ آ«እኔ ለአንተ ከአላህ (ቅጣት) ምንም የማልጠቅም ስኾን ለአንተ በእርግጥ ምሕረትን እለምንልኻለሁآ» ማለቱ ብቻ ሲቀር፡፡ آ«ጌታችን ሆይ! በአንተ ላይ ተመካን፡፡ ወደ አንተም ተመለስን መመለሻ
Rab banā Lā Taj `alnā Fitnatan Lilladh ī na Kafarū Wa A gh fir Lanā Rab banā 'Inn aka 'An ta A l-`Azī zu A l-Ĥakī mu 060-005 ጌታችን ሆይ! ለእነዚያ ለካዱት ሰዎች መሞከሪያ አታድርገን፡፡ ለእኛም ምሕረት አድርግልን፡፡ ጌታችን ሆይ! አንተ አሸናፊው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህ፡፡ رَبَّنَا لاَ تَج ْعَلْنَا فِتْنَةً لِلَّذِي نَ كَفَرُوا وَا غْفِرْ لَنَا رَبَّنَا إِنّ َكَ أَن ْتَ ا لْعَزِي زُ ا لْحَكِي مُ
Laqad Kā na Lakum Fīhim 'Uswatun Ĥasanatun Liman Kā na Yarjū A l-Laha Wa A l-Yawma A l-'Ā kh ira Wa Man Yatawalla Fa'inn a A l-Laha Huwa A l-Gh anī yu A l-Ĥamī d u 060-006 ለእናንተ አላህንና የመጨረሻውን ቀን ለሚፈራ ሰው በእነርሱ መልካም መከተል አልላችሁ፡፡ የሚዞርም ሰው (ራሱን ይጎዳል)፡፡ አላህ ተብቃቂው ምስጉኑ እርሱ ብቻ ነውና፡፡ لَقَد ْ كَا نَ لَكُمْ فِيهِمْ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ لِمَن ْ كَا نَ يَرْجُوا ا للَّهَ وَا لْيَوْمَ ا لآخِر َ وَمَن يَتَوَلَّ فَإِنّ َ ا للَّهَ هُوَ ا لْغَنِيُّ ا لْحَمِي د ُ
`Asá A l-Lahu 'An Yaj `ala Baynakum Wa Bayna A l-Ladh ī na `Ādaytum Minhum Mawad datan Wa A ll ā hu Qadī r un Wa A ll ā hu Gh afū run Raĥī mun 060-007 በናንተና በእነዚያ ከእነርሱ ጋር በተጣላችሁት ሰዎች መካከል አላህ መፋቀርን ሊያደርግ ይቻላል፡፡ አላህም ቻይ ነው፡፡ አላህም በጣም አዛኝ ነው፡፡ عَسَى ا للَّهُ أَن ْ يَج ْعَلَ بَيْنَكُمْ وَبَيْنَ ا لَّذِي نَ عَادَيْتُم ْ مِنْهُم ْ مَوَدَّةً وَا للَّهُ قَدِي رٌ وَا للَّهُ غَفُو رٌ رَحِي مٌ
Lā Yanhākumu A l-Lahu `Ani A l-Ladh ī na Lam Yuqātilūkum Fī A d -Dī ni Wa Lam Yukh r ijūkum Min Diyār ikum 'An Tabarrūhum Wa Tuq siţū 'Ilayhim 'Inn a A l-Laha Yuĥib bu A l-Muq siţī na 060-008 ከእነዚያ በሃይማኖት ካልተጋደሏችሁ ከአገሮቻችሁም ካላወጡዋችሁ (ከሓዲዎች) መልካም ብትውሉላቸውና ወደእነርሱ ብታስተካክሉ አላህ አይከለክላችሁም፡፡ አላህ ትክክለኞችን ይወዳልና፡፡ لاَ يَنْهَاكُمُ ا للَّهُ عَنِ ا لَّذِي نَ لَمْ يُقَاتِلُوكُمْ فِي ا لدِّي نِ وَلَمْ يُخْر ِجُوكُم ْ مِن ْ دِيَار ِكُمْ أَن ْ تَبَرُّوهُمْ وَتُق ْسِطُو ا إِلَيْهِمْ إِنّ َ ا للَّهَ يُحِبُّ ا لْمُق ْس
'Inn amā Yanhākumu A l-Lahu `Ani A l-Ladh ī na Qātalūkum Fī A d -Dī ni Wa 'Akh rajūkum Min Diyār ikum Wa Žāharū `Alá 'Ikh rājikum 'An Tawallawhum Wa Man Yatawallahum Fa'ū lā 'ika Humu A ž-Žālimū na 060-009 አላህ የሚከለክላችሁ ከእነዚያ በሃይማኖት ከተጋደሉዋችሁ፣ ከቤቶቻችሁም ካወጡዋችሁ፣ እናንተም በማውጣት ላይ ከረዱት (ከሓዲዎች) እንዳትወዳጁዋቸው ብቻ ነው፡፡ ወዳጅ የሚያደርጓቸውም ሰዎች እነዚያ እነርሱ በዳዮቹ ናቸው፡፡ إِنّ َمَا يَنْهَاكُمُ ا للَّهُ عَنِ ا لَّذِي نَ قَاتَلُوكُمْ فِي ا لدِّي نِ وَأَخْرَجُوكُم ْ مِن ْ دِيَار ِكُمْ وَظَاهَرُوا عَلَى إِخْرَاجِكُمْ أَن ْ تَوَلَّوْهُمْ وَمَن ْ يَتَوَلَّهُمْ فَأُ وْلَا ئِكَ هُمُ Yā 'Ayyuhā A l-Ladh ī na 'Ā manū 'Idh ā Jā 'akumu A l-Mu'uminā tu Muhājirā tin Fām taĥinūhunn a A l-Lahu 'A`lamu Bi'ī mānihinn a Fa'in `Alim tumūhunn a Mu'uminā tin Falā Tarji`ūhunn a 'Ilá A l-Kuffā r i Lā Hunn a Ĥillun Lahum Wa Lā Hum Yaĥillū na Lahunn a Wa 'Ā tūhum Mā 'An faqū Wa Lā Junā ĥa `Alaykum 'An Tan kiĥūhunn a 'Idh ā 'Ā taytumūhunn a 'Ujūrahunn a Wa Lā Tum sikū Bi`işami A l-Kawāfir i Wa A s'alū Mā 'An faq tum Wa Līas'alū Mā 'An faqū Dh ālikum Ĥukmu A l-Lahi Yaĥkumu Baynakum Wa A ll ā hu `Alī mun Ĥakī mun 060-010 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! ምእምናት ስደተኞች ኾነው በመጧችሁ ጊዜ (ለሃይማኖት መሰደዳቸውን) ፈትኑዋቸው፡፡ አላህ በእምነታቸው ይበልጥ ዐዋቂ ነው፡፡ አማኞችም መኾናቸውን ብትውቁ ወደ ከሓዲዎቹ አትመልሱዋቸው፡፡ እነርሱ (ሴቶቹ) ለእነርሱ የተፈቀዱ አይደሉምና፡፡ እነርሱም (ወንዶቹ) ለእነርሱ አይፈቀዱምና፡፡ ያወጡትንም ገንዘብ ስጧቸው፡፡ መህራቸውንም በሰጣችኋቸው ጊዜ ብታገቡዋቸው በእናንተ ላይ ኃጢአት የለባችሁም፡፡ የከሓዲዎቹንም ሴቶች የጋብቻ ቃል ኪዳኖች አትያዙ፤ ያወጣችሁትንም ገንዘብ ጠይቁ፡፡ ያወጡትንም 0
Wa 'In Fātakum Sh ay'un Min 'Azwājikum 'Ilá A l-Kuffā r i Fa`āqab tum Fa'ā tū A l-Ladh ī na Dh ahabat 'Azwājuhum Mith la Mā 'An faqū Wa A ttaqū A l-Laha A l-Ladh ī 'An tum Bihi Mu'uminū na 060-011 ከሚስቶቻችሁም ወደ ከሓዲዎቹ አንዳቸው ቢያመልጧችሁ ቀጥሎም ብትዘምቱባቸው ለእነዚያ ሚስቶቻቸው ለኼዱባቸው (ሰዎች) ያወጡትን ብጤ ስጧቸው፡፡ ያንንም እናንተ በርሱ ያመናችሁበትን አላህን ፍሩ፡፡ وَإِن ْ فَاتَكُمْ شَيْءٌ مِنْ أَزْوَاجِكُمْ إِلَى ا لْكُفَّا ر ِ فَعَاقَب ْتُمْ فَآتُوا ا لَّذِي نَ ذَهَبَتْ أَزْوَاجُهُم ْ مِثْلَ مَا أَن فَقُوا وَا تَّقُوا ا للَّهَ ا
Yā 'Ayyuhā A n -Nabī yu 'Idh ā Jā 'aka A l-Mu'uminā tu Yubāyi`naka `Alá 'An Lā Yush r ikna Bil-Lahi Sh ay'ā an Wa Lā Yasr iq na Wa Lā Yaznī na Wa Lā Yaq tulna 'Awlādahunn a Wa Lā Ya'tī na Bibuhtā nin Yaftar īnahu Bayna 'Aydīhinn a Wa 'Arjulihinn a Wa Lā Ya`şīnaka Fī Ma`rū fin Fabāyi`hunn a Wa A stagh fir Lahunn a A l-Laha 'Inn a A l-Laha Gh afū run Raĥī mun 060-012 አንተ ነቢዩ ሆይ! ምእምናቶቹ በአላህ ምንንም ላያጋሩ፣ ላይሰርቁም ላያመነዝሩም፣ ልጆቻቸውን ላይገድሉም፣ በእጆቻቸውና በእግሮቻቸው መካከልም የሚቀጣጥፉት የኾነን ኃጢኣት ላያመጡ (ላይሠሩ) በበጎም ሥራ ትዕዛዝህን ላይጥሱ ቃል ኪዳን ሊገቡልህ በመጡህ ጊዜ ኪዳን ተጋባቸው፡፡ ለእነርሱም አላህን ምሕረት ለምንላቸው፡፡ አላህ በጣም መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ يَا أَيُّهَا ا لنّ َبِيُّ إِذَا جَا ءَكَ ا لْمُؤْمِنَا تُ يُبَايِعْنَكَ عَلَى أَن ْ لاَ يُشْ&z
Yā 'Ayyuhā A l-Ladh ī na 'Ā manū Lā Tatawallaw Qawmāan Gh ađiba A l-Lahu `Alayhim Qad Ya'isū Mina A l-'Ā kh irati Kamā Ya'isa A l-Kuffā ru Min 'Aşĥā bi A l-Qubū r i 060-013 እላንተ ያመናቸሁ ሆይ! አላህ በእነርሱ ላይ የተቆጣባቸውን ሕዝቦች አትወዳጁ፡፡ ከሓዲዎች ከመቃብር ሰዎች ተስፋ እንደቆረጡ ከመጨረሻይቱ ዓለም (ምንዳ) በእርግጥ ተስፋ ቆርጠዋል፡፡ يَا أَيُّهَا ا لَّذِي نَ آمَنُوا لاَ تَتَوَلَّوْا قَوْماً غَضِبَ ا للَّهُ عَلَيْهِمْ قَد ْ يَئِسُوا مِنَ ا لآخِرَةِ كَمَا يَئِسَ ا لْكُفَّا رُ مِنْ أَصْحَا بِ ا لْقُبُو ر ِ