يَا أَيُّهَا ا لَّذِي نَ آمَنُو ا إِذَا تَنَاجَيْتُمْ فَلاَ تَتَنَاجَوْا بِا لإِثْمِ وَا لْعُد ْوَا نِ وَمَعْصِيَةِ ا لرَّسُو لِ وَتَنَاجَوْا بِا لْبِرِّ وَا لتَّق ْوَى وَا تَّقُو&zwj
'Inn amā A n -Naj wá Mina A sh -Sh ayţā ni Liyaĥzuna A l-Ladh ī na 'Ā manū Wa Laysa Biđā rr ihim Sh ay'ā an 'Illā Bi'idh ni A l-Lahi Wa `Alá A l-Lahi Falyatawakkali A l-Mu'uminū na 058-010 (በመጥፎ) መንሾካሾክ ከሰይጣን ብቻ ነው፡፡ እነዚያ ያመኑት ያዝኑ ዘንድ (ይቀሰቅሰዋል)፡፡ በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በቀር በምንም አይጎዳቸውም፡፡ በአላህ ላይም አማኞች ይጠጉ፡፡ إِنّ َمَا ا لنّ َج ْوَى مِنَ ا لشَّيْطَا نِ لِيَحْزُنَ ا لَّذِي نَ آمَنُوا وَلَيْسَ بِضَا رِّهِمْ شَيْئاً إِلاَّ بِإِذْنِ ا للَّهِ وَعَلَى ا للَّهِ فَلْيَتَوَكَّلِ ا لْمُؤْمِنُو نَ
Yā 'Ayyuhā A l-Ladh ī na 'Ā manū 'Idh ā Qī la Lakum Tafassaĥū Fī A l-Majālisi Fāfsaĥū Yafsaĥi A l-Lahu Lakum Wa 'Idh ā Qī la A n sh uzū Fān sh uzū Yarfa`i A l-Lahu A l-Ladh ī na 'Ā manū Min kum Wa A l-Ladh ī na 'Ū tū A l-`Ilma Darajā tin Wa A ll ā hu Bimā Ta`malū na Kh abī r un 058-011 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለእናንተ በመቀመጫዎች ስፍራ ተስፋፉ በተባላችሁ ጊዜ (ስፍራን) አስፉ፡፡ አላህ ያሰፋላችኋልና፡፡ ተነሱ በተባላችሁም ጊዜ ተነሱ፡፡ አላህ ከናንተ እነዚያን ያመኑትንና እነዚያንም ዕውቀትን የተሰጡትን በደረጃዎች ከፍ ያደርጋል፡፡ አላህም በምትሰሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው፡፡ يَا أَيُّهَا ا لَّذِي نَ آمَنُو ا إِذَا قِي لَ لَكُمْ تَفَسَّحُوا فِي ا لْمَجَالِسِ فَافْسَحُوا يَفْسَحِ ا للَّهُ لَكُمْ وَإِذَا قYā 'Ayyuhā A l-Ladh ī na 'Ā manū 'Idh ā Nājaytumu A r-Rasū la Faqad dimū Bayna Yaday Naj wākum Şadaqatan Dh ālika Kh ayrun Lakum Wa 'Aţ haru Fa'in Lam Tajidū Fa'inn a A l-Laha Gh afū run Raĥī mun 058-012 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! መልክተኛውን በተወያያችሁ ጊዜ ከመወያየታችሁ በፊት ምጽዋትን አስቀድሙ፡፡ ይህ ለእናንተ መልካም ነው፡፡ አጥሪም ነው፡፡ ባታገኙም አላህ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ يَا أَيُّهَا ا لَّذِي نَ آمَنُو ا إِذَا نَاجَيْتُمُ ا لرَّسُو لَ فَقَدِّمُوا بَيْنَ يَدَيْ نَج ْوَاكُمْ صَدَقَةً ذَلِكَ خَيْرٌ لَكُمْ وَأَط ْهَرُ فَإِن ْ لَمْ تَجِدُوا فَإِنّ َ ا للَّهَ غَفُو ر 'A'ash faq tum 'An Tuqad dimū Bayna Yaday Naj wākum Şadaqā tin Fa'idh Lam Taf`alū Wa Tā ba A l-Lahu `Alaykum Fa'aqīmū A ş-Şalāata Wa 'Ā tū A z-Zakāata Wa 'Aţī`ū A l-Laha Wa Rasūlahu Wa A ll ā hu Kh abī r un Bimā Ta`malū na 058-013 ከውይይታችሁ በፊት ምጽዋቶችን ከማስቀደም (ድህነትን) ፈራችሁን? ባልሠራችሁም ጊዜ አላህ ከእናንተ ጸጸትን የተቀበለ ሲኾን ሶላትን ስገዱ፡፡ ዘካንም ስጡ፡፡ አላህንና መልክተኛውንም ታዘዙ፡፡ አላህም ውስጥ ዐዋቂ ነው፡፡ أَأَشْفَق ْتُمْ أَن ْ تُقَدِّمُوا بَيْنَ يَدَيْ نَج ْوَاكُمْ صَدَقَا تٍ فَإِذْ لَمْ تَفْعَلُوا وَتَا بَ ا للَّهُ عَلَيْكُمْ فَأَقِيمُوا ا لصَّلاَةَ وَآتُوا ا لزَّكَا ةَ وَأَطِيعُو 'Alam Tará 'Ilá A l-Ladh ī na Tawallaw Qawmāan Gh ađiba A l-Lahu `Alayhim Mā Hum Min kum Wa Lā Minhum Wa Yaĥlifū na `Alá A l-Kadh ibi Wa Hum Ya`lamū na 058-014 ወደእነዚያ አላህ በእነርሱ ላይ የተቆጣባቸውን ሕዝቦች ወደ ተወዳጁት (መናፍቃን) አላየኽምን? እነርሱ ከእናንተ አይደሉም፡፡ ከእነርሱም አይደሉም፡፡ እነርሱም የሚያውቁ ሲኾኑ በውሸት ላይ ይምላሉ፡፡ أَلَمْ تَرَى إِلَى ا لَّذِي نَ تَوَلَّوْا قَوْماً غَضِبَ ا للَّهُ عَلَيْهِم ْ مَا هُم ْ مِن ْكُمْ وَلاَ مِنْهُمْ وَيَحْلِفُو نَ عَلَى ا لْكَذِبِ وَهُمْ يَعْلَمُو نَ
'A`ad da A l-Lahu Lahum `Adh ābāan Sh adīdāan 'Inn ahum Sā 'a Mā Kānū Ya`malū na 058-015 አላህ ለእነርሱ ብርቱን ቅጣት አዘጋጀ፡፡ እነርሱ ይሠሩት የነበሩት ሥራ ምንኛ ከፋ! أَعَدَّ ا للَّهُ لَهُمْ عَذَاباً شَدِيداً إِنّ َهُمْ سَا ءَ مَا كَانُوا يَعْمَلُو نَ
A ttakh adh ū 'Aymānahum Junn atan Faşad dū `An Sabī li A l-Lahi Falahum `Adh ā bun Muhī nun 058-016 መሓሎቻቸውን ጋሻ አድርገው ያዙ፡፡ ከአላህም መንገድ አገዱ፡፡ ስለዚህ ለእነርሱ አዋራጅ ቅጣት አልላቸው፡፡ ا تَّخَذُو ا أَيْمَانَهُمْ جُنّ َةً فَصَدُّوا عَن ْ سَبِي لِ ا للَّهِ فَلَهُمْ عَذَا بٌ مُهِي نٌ
Lan Tugh niya `Anhum 'Am wāluhum Wa Lā 'Awlāduhum Mina A l-Lahi Sh ay'ā an 'Ū lā 'ika 'Aşĥā bu A n -Nā r i Hum Fīhā Kh ālidū na 058-017 ገንዘቦቻቸውና ልጆቻቸው ከአላህ (ቅጣት) ምንንም ከእነርሱ አያድኗቸውም፡፡ እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው፡፡ እነርሱ በእርሷ ውስጥ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ لَن ْ تُغْنِيَ عَنْهُمْ أَمْوَالُهُمْ وَلاَ أَوْلاَدُهُم ْ مِنَ ا للَّهِ شَيْئاً أُ وْلَا ئِكَ أَصْحَا بُ ا لنّ َا ر ِ هُمْ فِيهَا خَالِدُو نَ
Yawma Yab `ath uhumu A l-Lahu Jamī`āan Fayaĥlifū na Lahu Kamā Yaĥlifū na Lakum Wa Yaĥsabū na 'Ann ahum `Alá Sh ay'in 'Alā 'Inn ahum Humu A l-Kādh ibū na 058-018 አላህ የተሰበሰቡ ኾነው በሚያስነሳቸው ቀን ለእናንተ እንደሚምሉላችሁም እነርሱ (በሚጠቅም) ነገር ላይ መኾናቸውን የሚያስቡ ኾነው ለእርሱ በሚምሉበት ቀን (አዋራጅ ቅጣት አልላቸው)፡፡ ንቁ! እነርሱ ውሸታሞቹ እነርሱ ናቸው፡፡ يَوْمَ يَب ْعَثُهُمُ ا للَّهُ جَمِيعاً فَيَحْلِفُو نَ لَهُ كَمَا يَحْلِفُو نَ لَكُمْ وَيَحْسَبُو نَ أَنّ َهُمْ عَلَى شَيْءٍ أَلاَ إِنّ َهُمْ هُمُ ا لْكَاذِبُو نَ
A staĥwadh a `Alayhimu A sh -Sh ayţā nu Fa'an sāhum Dh ikra A l-Lahi 'Ū lā 'ika Ĥizbu A sh -Sh ayţā ni 'Alā 'Inn a Ĥizba A sh -Sh ayţā ni Humu A l-Kh āsirū na 058-019 በእነርሱ ላይ ሰይጣን ተሾመባቸው፡፡ አላህንም ማስታወስን አስረሳቸው፡፡ እነዚያ የሰይጣን ጭፍሮች ናቸው፡፡ ንቁ! የሰይጣን ጭፍሮች ከሳሪዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡ ا سْتَحْوَذَ عَلَيْهِمُ ا لشَّيْطَا نُ فَأَن سَاهُمْ ذِكْرَ ا للَّهِ أُ وْلَا ئِكَ حِزْبُ ا لشَّيْطَا نِ أَلاَ إِنّ َ حِزْبَ ا لشَّيْطَا نِ هُمُ ا لْخَاسِرُو نَ
'Inn a A l-Ladh ī na Yuĥā d dū na A l-Laha Wa Rasūlahu 'Ū lā 'ika Fī A l-'Adh allī na 058-020 እነዚያ አላህንና መልክተኛውን የሚከራከሩት እነዚያ በጣም በወራዶቹ ውስጥ ናቸው፡፡ إِنّ َ ا لَّذِي نَ يُحَا دُّو نَ ا للَّهَ وَرَسُولَهُ أُ وْلَا ئِكَ فِي ا لأَذَلِّي نَ
Kataba A l-Lahu La'agh libann a 'Anā Wa Rusulī 'Inn a A l-Laha Qawī yun `Azī zun 058-021 አላህ፡- آ«እኔ በእርግጥ አሸንፋለሁ፣ መልክተኞቼም (ያሸንፋሉ)آ» ሲል፤ ጽፏል፡፡ አላህ ብርቱ አሸናፊ ነውና፡፡ كَتَبَ ا للَّهُ لَأَغْلِبَنّ َ أَنَا وَرُسُلِي إِنّ َ ا للَّهَ قَوِيٌّ عَزِي زٌ
Lā Tajidu Qawmāan Yu'uminū na Bil-Lahi Wa A l-Yawmi A l-'Ā kh ir i Yuwā d dū na Man Ĥā d da A l-Laha Wa Rasūlahu Wa Law Kānū 'Ā bā 'ahum 'Aw 'Ab nā 'ahum 'Aw 'Ikh wānahum 'Aw `Ash īratahum 'Ū lā 'ika Kataba Fī Qulūbihimu A l-'Ī mā na Wa 'Ayyadahum Birūĥin Minhu Wa Yud kh iluhum Jann ā tin Taj r ī Min Taĥtihā A l-'Anhā ru Kh ālidī na Fīhā Rađiya A l-Lahu `Anhum Wa Rađū `Anhu 'Ū lā 'ika Ĥizbu A l-Lahi 'Alā 'Inn a Ĥizba A l-Lahi Humu A l-Mufliĥū na 058-022 በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑትን ሕዝቦች አላህንና መልክተኛውን የሚከራከሩትን ሰዎች፤ አባቶቻቸው፣ ወይም ልጆቻቸው፣ ወይም ወንድሞቻቸው፣ ወይም ዘመዶቻቸው ቢኾኑም እንኳ የሚወዳጁ ኾነው አታገኛቸውም፡፡ እነዚያ በልቦቻቸው ውስጥ እምነትን ጽፏል፡፡ ከእርሱም በኾነ መንፈስ ደግፏቸዋል፡፡ ከሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲኾኑ ያገባቸዋል፡፡ አላህ ከእነርሱ ወዷል፡፡ ከእርሱም ወደዋል፡፡ እነዚያ የአላህ ሕዝቦች ናቸው፡፡ ንቁ! የአላህ ሕዝቦቸ እነርሱ ምኞታቸውን የሚያ