'Idhā Waqa`ati Al-Wāqi`ahu  | 056-001 መከራይቱ በወደቀች ጊዜ፡፡ | إِذَا وَقَعَتِ الْوَاقِعَةُ |
Laysa Liwaq`atihā Kādhibahun  | 056-002 ለመውደቋ አስተባባይ (ነፍስ) የለችም፡፡ | لَيْسَ لِوَقْعَتِهَا كَاذِبَةٌ |
Khāfiđatun Rāfi`ahun  | 056-003 ዝቅ አድራጊና ከፍ አድራጊ ናት፡፡ | خَافِضَةٌ رَافِعَةٌ |
'Idhā Rujjati Al-'Arđu Rajjāan  | 056-004 ምድር መናወጥን በተናወጠች ጊዜ፡፡ | إِذَا رُجَّتِ الأَرْضُ رَجّاً |
Wa Bussati Al-Jibālu Bassāan  | 056-005 ተራራዎችም መፍፈርፈርን በተፈረፈሩ ጊዜ (እንደተፈጨ ዱቄት በኾኑ ጊዜ)፡፡ | وَبُسَّتِ الْجِبَالُ بَسّاً |
Fakānat Habā'an Munbaththāan  | 056-006 የተበተነ ብናኝ በኾኑም ጊዜ | فَكَانَتْ هَبَاءً مُنْبَثّاً |
Wa Kuntum 'Azwājāan Thalāthahan  | 056-007 ሦስት ዓይነቶችም በኾናችሁ ጊዜ (ታዋርዳለች፤ ታነሳለችም)፡፡ | وَكُنتُمْ أَزْوَاجاً ثَلاَثَةً |
Fa'aşĥābu Al-Maymanati Mā 'Aşĥābu Al-Maymanahi  | 056-008 የቀኝ ጓዶችም ምን (የተከበሩ) የቀኝ ጓዶች ናቸው፡፡ | فَأَصْحَابُ الْمَيْمَنَةِ مَا أَصْحَابُ الْمَيْمَنَةِ |
Wa 'Aşĥābu Al-Mash'amati Mā 'Aşĥābu Al-Mash'amahi  | 056-009 የግራ ጓዶችም ምን (የተዋረዱ) የግራ ጓዶች ናቸው፡፡ | وَأَصْحَابُ الْمَشْأَمَةِ مَا أَصْحَابُ الْمَشْأَمَةِ |
Wa As-Sābiqūna As-Sābiqūna  | 056-010 (ለበጎ ሥራ) ቀዳሚዎቹም (ለገነት) ቀዳሚዎች ናቸው፡፡ | وَالسَّابِقُونَ السَّابِقُونَ |
'Ūlā'ika Al-Muqarrabūna  | 056-011 እነዚያ ባለሟሎቹ ናቸው፡፡ | أُوْلَائِكَ الْمُقَرَّبُونَ |
Fī Jannāti An-Na`īmi  | 056-012 በመጠቀሚያ ገነቶች ውስጥ ሲኾኑ፡፡ | فِي جَنَّاتِ النَّعِيمِ |
Thullatun Mina Al-'Awwalīna  | 056-013 ከፊተኞቹ ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡ | ثُلَّةٌ مِنَ الأَوَّلِينَ |
Wa Qalīlun Mina Al-'Ākhirīna  | 056-014 ከኋለኞቹም ጥቂቶች ናቸው፡፡ | وَقَلِيلٌ مِنَ الآخِرِينَ |
`Alá Sururin Mawđūnahin  | 056-015 በተታቱ አልጋዎች ላይ ይኾናሉ፡፡ | عَلَى سُرُرٍ مَوْضُونَةٍ |
Muttaki'īna `Alayhā Mutaqābilīna  | 056-016 በእርሷ ላይ የተመቻቹና ፊት ለፊት የተቅጣጩ ሲኾኑ፡፡ | مُتَّكِئِينَ عَلَيْهَا مُتَقَابِلِينَ |
Yaţūfu `Alayhim Wildānun Mukhalladūna  | 056-017 በእነርሱ ላይ ሁል ጊዜ የማያረጁ ወጣቶች ልጆች ይዘዋወራሉ፡፡ | يَطُوفُ عَلَيْهِمْ وِلْدَانٌ مُخَلَّدُونَ |
Bi'akwābin Wa 'Abārīqa Wa Ka'sin Min Ma`īnin  | 056-018 ከጠጅ ምንጭም በብርጭቆዎችና በኩስኩስቶች በጽዋም (በእነርሱ ላይ ይዝዞራሉ)፡፡ | بِأَكْوَابٍ وَأَبَارِيقَ وَكَأْسٍ مِنْ مَعِينٍ |
Lā Yuşadda`ūna `Anhā Wa Lā Yunzifūna  | 056-019 ከእርሷ የራስ ምታት አያገኛቸውም፤ አይሰክሩምም፡፡ | لاَ يُصَدَّعُونَ عَنْهَا وَلاَ يُنزِفُونَ |
Wa Fākihatin Mimmā Yatakhayyarūna  | 056-020 ከሚመርጡትም ዓይነት በእሸቶች፡፡ | وَفَاكِهَةٍ مِمَّا يَتَخَيَّرُونَ |
Wa Laĥmi Ţayrin Mimmā Yashtahūna  | 056-021 ከሚሹትም በኾነ የበራሪ ሥጋ (ይዞሩባቸዋል)፡፡ | وَلَحْمِ طَيْرٍ مِمَّا يَشْتَهُونَ |
Wa Ĥūrun `Īnun  | 056-022 ዓይናማዎች የኾኑ ነጫጭ ቆንጆዎችም አሏቸው፡፡ | وَحُورٌ عِينٌ |
Ka'amthāli Al-Lu'ulu'ui Al-Maknūni  | 056-023 ልክ እንደተሸፈነ ሉል መሰሎች የኾኑ፡፡ | كَأَمْثَالِ اللُّؤْلُؤِ الْمَكْنُونِ |
Jazā'an Bimā Kānū Ya`malūna  | 056-024 በዚያ ይሠሩት በነበሩት ምክንያት ዋጋ ይኾን ዘንድ (ይህንን አደረግንላቸው)፡፡ | جَزَاءً بِمَا كَانُوا يَعْمَلُونَ |
Lā Yasma`ūna Fīhā Laghwan Wa Lā Ta'thīmāan  | 056-025 በውስጥዋ ውድቅ ንግግርንና መውወንጀልን አይሰሙም፡፡ | لاَ يَسْمَعُونَ فِيهَا لَغْواً وَلاَ تَأْثِيماً |
'Illā Qīlāan Salāmāan Salāmāan  | 056-026 ግን ሰላም መባባልን (ይሰማሉ)፡፡ | إِلاَّ قِيلاً سَلاَماً سَلاَماً |
Wa 'Aşĥābu Al-Yamīni Mā 'Aşĥābu Al-Yamīni  | 056-027 የቀኝም ጓዶች ምንኛ (የከበሩ) የቀኝ ጓዶች! | وَأَصْحَابُ الْيَمِينِ مَا أَصْحَابُ الْيَمِينِ |
Fī Sidrin Makhđūdin  | 056-028 በተቀፈቀፈ (እሾህ በሌለው) ቁርቁራ ውስጥ ናቸው፡፡ | فِي سِدْرٍ مَخْضُودٍ |
Wa Ţalĥin Manđūdin  | 056-029 (ፍሬው) በተነባበረ በሙዝ ዛፍም፡፡ | وَطَلْحٍ مَنْضُودٍ |
Wa Žillin Mamdūdin  | 056-030 በተዘረጋ ጥላ ሥርም፡፡ | وَظِلٍّ مَمْدُودٍ |
Wa Mā'in Maskūbin  | 056-031 በሚንቧቧ ውሃ አጠገብም፡፡ | وَمَاءٍ مَسْكُوبٍ |
Wa Fākihatin Kathīrahin  | 056-032 ብዙ (ዓይነት) በኾኑ ፍራፍሬዎችም፡፡ | وَفَاكِهَةٍ كَثِيرَةٍ |
Lā Maqţū`atin Wa Lā Mamnū`ahin  | 056-033 የማትቋረጥም የማትከለከልም የኾነች፡፡ | لاَ مَقْطُوعَةٍ وَلاَ مَمْنُوعَةٍ |
Wa Furushin Marfū`ahin  | 056-034 ከፍ በተደረጉ ምንጣፎችም (ሴቶችም መካከል)፡፡ | وَفُرُشٍ مَرْفُوعَةٍ |
'Innā 'Ansha'nāhunna 'Inshā'an  | 056-035 እኛ አዲስ ፍጥረት አድርገን (ለእነርሱ) ፈጠርናቸው፡፡ | إِنَّا أَنشَأْنَاهُنَّ إِنشَاءً |
Faja`alnāhunna 'Abkārāan  | 056-036 ደናግሎችም አደረግናቸው፡፡ | فَجَعَلْنَاهُنَّ أَبْكَاراً |
`Urubāan 'Atrābāan  | 056-037 ለባሎቻቸው ተሽሞርሟሪዎች እኩያዎች (አደረግናቸው)፡፡ | عُرُباً أَتْرَاباً |
Li'aşĥābi Al-Yamīni  | 056-038 ለቀኝ ጓዶች (አዘጋጀናቸው)፡፡ | لِأَصْحَابِ الْيَمِينِ |
Thullatun Mina Al-'Awwalīna  | 056-039 ከፊተኞቹ ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡ | ثُلَّةٌ مِنَ الأَوَّلِينَ |
Wa Thullatun Mina Al-'Ākhirīna  | 056-040 ከኋለኞቹም ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡ | وَثُلَّةٌ مِنَ الآخِرِينَ |
Wa 'Aşĥābu Ash-Shimāli Mā 'Aşĥābu Ash-Shimāli  | 056-041 የግራ ጓደኞችም ምንኛ (የተዋረዱ) የግራ ጓዶች! ናቸው፡፡ | وَأَصْحَابُ الشِّمَالِ مَا أَصْحَابُ الشِّمَالِ |
Fī Samūmin Wa Ĥamīmin  | 056-042 በመርዛም ነፋስ በጣም በፈላ ውሃም ውስጥ ናቸው፡፡ | فِي سَمُومٍ وَحَمِيمٍ |
Wa Žillin Min Yaĥmūmin  | 056-043 ከጥቁር ጭስም በኾነ ጥላ ውስጥ፡፡ | وَظِلٍّ مِنْ يَحْمُومٍ |
Lā Bāridin Wa Lā Karīmin  | 056-044 ቀዝቃዛም መልካምም ያልኾነ፡፡ | لاَ بَارِدٍ وَلاَ كَرِيمٍ |
'Innahum Kānū Qabla Dhālika Mutrafīna  | 056-045 እነርሱ ከዚህ በፊት ቅምጥሎች ነበሩና፡፡ | إِنَّهُمْ كَانُوا قَبْلَ ذَلِكَ مُتْرَفِينَ |
Wa Kānū Yuşirrūna `Alá Al-Ĥinthi Al-`Ažīmi  | 056-046 በታላቅ ኀጢአትም ላይ ይዘወትሩ ነበሩና፡፡ | وَكَانُوا يُصِرُّونَ عَلَى الْحِنثِ الْعَظِيمِ |
Wa Kānū Yaqūlūna 'A'idhā Mitnā Wa Kunnā Turābāan Wa `Ižāmāan 'A'innā Lamab`ūthūna  | 056-047 ይሉም ነበሩ፡- آ«በሞትንና ዐፈር፣ ዐጥንቶችም በኾን ጊዜ እኛ በእርግጥ የምንቀሰቀስ ነን? | وَكَانُوا يَقُولُونَ أَئِذَا مِتْنَا وَكُنَّا تُرَاباً وَعِظَاماً أَئِنَّا لَمَبْعُوثُونَ |
'Awa 'Ābā'uunā Al-'Awwalūna  | 056-048 آ«የፊተኞቹ አባቶቻችንም?آ» | أَوَ آبَاؤُنَا الأَوَّلُونَ |
Qul 'Inna Al-'Awwalīna Wa Al-'Ākhirīna  | 056-049 በላቸው፡- آ«ፊተኞቹም ኋለኞቹም፡፡ | قُلْ إِنَّ الأَوَّلِينَ وَالآخِرِينَ |
Lamajmū`ūna 'Ilá Mīqāti Yawmin Ma`lūmin  | 056-050 آ«በተወሰነ ቀን ቀጠሮ በእርግጥ ተሰብሳቢዎች ናቸው፡፡ | لَمَجْمُوعُونَ إِلَى مِيقَاتِ يَوْمٍ مَعْلُومٍ |
Thumma 'Innakum 'Ayyuhā Ađ-Đāllūna Al-Mukadhdhibūna  | 056-051 آ«ከዚያም እናንተ ጠማሞች አስተባባዮች ሆይ! | ثُمَّ إِنَّكُمْ أَيُّهَا الضَّالُّونَ الْمُكَذِّبُونَ |
La'ākilūna Min Shajarin Min Zaqqūmin  | 056-052 آ« ከዘቁም ዛፍ በእርግጥ በይዎች ናችሁ፡፡ | لَآكِلُونَ مِنْ شَجَرٍ مِنْ زَقُّومٍ |
Famāli'ūna Minhā Al-Buţūna  | 056-053 آ«ከእርሷም ሆዶቻችሁን ሞይዎች ናችሁ፡፡ | فَمَالِئُونَ مِنْهَا الْبُطُونَ |
Fashāribūna `Alayhi Mina Al-Ĥamīmi  | 056-054 آ«በእርሱ ላይም ከፈላ ውሃ ጠጪዎች ናችሁ፡፡ | فَشَارِبُونَ عَلَيْهِ مِنَ الْحَمِيمِ |
Fashāribūna Shurba Al-Hīmi  | 056-055 آ«የተጠሙንም ግመሎች አጠጣጥ ብጤ ጠጪዎች ናችሁ፡፡آ» | فَشَارِبُونَ شُرْبَ الْهِيمِ |
Hādhā Nuzuluhum Yawma Ad-Dīni  | 056-056 ይህ በፍርዱ ቀን መስተንግዷቸው ነው፡፡ | هَذَا نُزُلُهُمْ يَوْمَ الدِّينِ |
Naĥnu Khalaqnākum Falawlā Tuşaddiqūna  | 056-057 እኛ ፈጠርናችሁ አታምኑምን? | نَحْنُ خَلَقْنَاكُمْ فَلَوْلاَ تُصَدِّقُونَ |
'Afara'aytum Mā Tumnūna  | 056-058 (በማኅፀኖች) የምታፈሱትን አያችሁን? | أَفَرَأَيْتُمْ مَا تُمْنُونَ |
'A'antum Takhluqūnahu 'Am Naĥnu Al-Khāliqūna  | 056-059 እናንተ ትፈጥሩታላችሁን? ወይስ እኛ ፈጣሪዎቹን ነን? | أَأَنْتُمْ تَخْلُقُونَهُ أَمْ نَحْنُ الْخَالِقُونَ |
Naĥnu Qaddarnā Baynakumu Al-Mawta Wa Mā Naĥnu Bimasbūqīna  | 056-060 እኛ ሞትን (ጊዜውን) በመካከላችሁ ወሰንን፡፡ እኛም ተሸናፊዎች አይደለንም፡፡ | نَحْنُ قَدَّرْنَا بَيْنَكُمُ الْمَوْتَ وَمَا نَحْنُ بِمَسْبُوقِينَ |
`Alá 'An Nubaddila 'Amthālakum Wa Nunshi'akum Fī Mā Lā Ta`lamūna  | 056-061 ብጤዎቻችሁን በመለወጥና በዚያ በማታውቁትም (ቅርጽ) እናንተን በመፍጠር ላይ (አንሸነፍም)፡፡ | عَلَى أَنْ نُبَدِّلَ أَمْثَالَكُمْ وَنُنْشِئَكُمْ فِي مَا لاَ تَعْلَمُونَ |
Wa Laqad `Alimtumu An-Nash'ata Al-'Ūlá Falawlā Tadhkkarūna  | 056-062 የፊተኛይቱንም አፈጣጠር በእርግጥ ዐውቃችኋል፡፡ አትገነዘቡምን? | وَلَقَدْ عَلِمْتُمُ النَّشْأَةَ الأُولَى فَلَوْلاَ تَذكَّرُونَ |
'Afara'aytum Mā Taĥruthūna  | 056-063 የምትዘሩትንም አያችሁን? | أَفَرَأَيْتُمْ مَا تَحْرُثُونَ |
'A'antum Tazra`ūnahu 'Am Naĥnu Az-Zāri`ūna  | 056-064 እናንተ ታበቅሉታላችሁን? ወይስ እኛ አብቃዮቹ ነን? | أَأَنْتُمْ تَزْرَعُونَهُ أَمْ نَحْنُ الزَّارِعُونَ |
Law Nashā'u Laja`alnāhu Ĥuţāmāan Fažalaltum Tafakkahūna  | 056-065 ብነሻ ኖሮ ደረቅ ስብርብር ባደረግነውና የምትደነቁም በኾናችሁ ነበር፡፡ | لَوْ نَشَاءُ لَجَعَلْنَاهُ حُطَاماً فَظَلَلْتُمْ تَفَكَّهُونَ |
'Innā Lamughramūna  | 056-066 آ«እኛ በዕዳ ተያዦች ነን፡፡ | إِنَّا لَمُغْرَمُونَ |
Bal Naĥnu Maĥrūmūna  | 056-067 آ«በእርግጥም እኛ (ከመጠቀም) የተከለከልን ነንآ» (ትሉ ነበር)፡፡ | بَلْ نَحْنُ مَحْرُومُونَ |
'Afara'aytumu Al-Mā'a Al-Ladhī Tashrabūna  | 056-068 ያንንም የምትጠጡትን ውሃ አየችሁን? | أَفَرَأَيْتُمُ الْمَاءَ الَّذِي تَشْرَبُونَ |
'A'antum 'Anzaltumūhu Mina Al-Muzni 'Am Naĥnu Al-Munzilūna  | 056-069 እናንተ ከደመናው አወረዳችሁትን? ወይስ እኛ አውራጆቹ ነን? | أَأَنْتُمْ أَنزَلْتُمُوهُ مِنَ الْمُزْنِ أَمْ نَحْنُ الْمُنزِلُونَ |
Law Nashā'u Ja`alnāhu 'Ujājāan Falawlā Tashkurūna  | 056-070 ብንሻ ኖሮ መርጋጋ ባደረግነው ነበር፡፡ አታመሰግኑምን? | لَوْ نَشَاءُ جَعَلْنَاهُ أُجَاجاً فَلَوْلاَ تَشْكُرُونَ |
'Afara'aytumu An-Nāra Allatī Tūrūna  | 056-071 ያቺንም የምትሰብቋትን እሳት አያችሁን? | أَفَرَأَيْتُمُ النَّارَ الَّتِي تُورُونَ |
'A'antum 'Ansha'tum Shajaratahā 'Am Naĥnu Al-Munshi'ūna  | 056-072 እናንተ ዛፏን ፈጠራችሁን? ወይስ እኛ ፈጣሪዎችዋ ነን? | أَأَنْتُمْ أَنشَأْتُمْ شَجَرَتَهَا أَمْ نَحْنُ الْمُنشِئُونَ |
Naĥnu Ja`alnāhā Tadhkiratan Wa Matā`āan Lilmuqwīna  | 056-073 እኛ (ለገሀናም) ማስታወሻ ለመንገደኞችም መጠቀሚያ አደረግናት፡፡ | نَحْنُ جَعَلْنَاهَا تَذْكِرَةً وَمَتَاعاً لِلْمُقْوِينَ |
Fasabbiĥ Biāsmi Rabbika Al-`Ažīmi  | 056-074 የታላቁን ጌታህንም ስም አወድስ፡፡ | فَسَبِّحْ بِاسْمِ رَبِّكَ الْعَظِيمِ |
Falā 'Uqsimu Bimawāqi`i An-Nujūmi  | 056-075 በከዋክብትም መጥለቂያዎች እምላለሁ፡፡ | فَلاَ أُقْسِمُ بِمَوَاقِعِ النُّجُومِ |
Wa 'Innahu Laqasamun Law Ta`lamūna `Ažīmun  | 056-076 እርሱም ብታወቁ ታላቅ መሓላ ነው፡፡ | وَإِنَّهُ لَقَسَمٌ لَوْ تَعْلَمُونَ عَظِيمٌ |
'Innahu Laqur'ānun Karīmun  | 056-077 እርሱ የከበረ ቁርኣን ነው፡፡ | إِنَّهُ لَقُرْآنٌ كَرِيمٌ |
Fī Kitābin Maknūnin  | 056-078 በተጠበቀ መጽሐፍ ውስጥ ነው፡፡ | فِي كِتَابٍ مَكْنُونٍ |
Lā Yamassuhu 'Illā Al-Muţahharūna  | 056-079 የተጥራሩት እንጅ ሌላ አይነካውም፡፡ | لاَ يَمَسُّهُ إِلاَّ الْمُطَهَّرُونَ |
Tanzīlun Min Rabbi Al-`Ālamīna  | 056-080 ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡ | تَنزِيلٌ مِنْ رَبِّ الْعَالَمِينَ |
'Afabihadhā Al-Ĥadīthi 'Antum Mud/hinūna  | 056-081 በዚህ ንግግር እናንተ ቸልተኞች ናችሁን? | أَفَبِهَذَا الْحَدِيثِ أَنْتُمْ مُدْهِنُونَ |
Wa Taj`alūna Rizqakum 'Annakum Tukadhdhibūna  | 056-082 ሲሳያችሁንም (ዝናምን) እናንተ የምታስተባብሉት ታደርጋላችሁን? | وَتَجْعَلُونَ رِزْقَكُمْ أَنَّكُمْ تُكَذِّبُونَ |
Falawlā 'Idhā Balaghati Al-Ĥulqūma  | 056-083 (ነፍስ) ጉረሮንም በደረሰች ጊዜ፡፡ | فَلَوْلاَ إِذَا بَلَغَتِ الْحُلْقُومَ |
Wa 'Antum Ĥīna'idhin Tanžurūna  | 056-084 እናንተ ያን ጊዜ የምታዩ ስትኾኑ፡፡ | وَأَنْتُمْ حِينَئِذٍ تَنظُرُونَ |
Wa Naĥnu 'Aqrabu 'Ilayhi Minkum Wa Lakin Lā Tubşirūna  | 056-085 እኛም ግን አታዩም እንጅ ከእናንተ ይልቅ ወደእርሱ የቀረብን ስንኾን፡፡ | وَنَحْنُ أَقْرَبُ إِلَيْهِ مِنْكُمْ وَلَكِنْ لاَ تُبْصِرُونَ |
Falawlā 'In Kuntum Ghayra Madīnīna  | 056-086 የማትዳኙም ከኾናችሁ፡፡ | فَلَوْلاَ إِنْ كُنتُمْ غَيْرَ مَدِينِينَ |
Tarji`ūnahā 'In Kuntum Şādiqīna  | 056-087 እውነተኞች እንደ ኾናችሁ (ነፍሲቱን ወደ አካሉ) ለምን አትመልሷትም፡፡ | تَرْجِعُونَهَا إِنْ كُنتُمْ صَادِقِينَ |
Fa'ammā 'In Kāna Mina Al-Muqarrabīna  | 056-088 (ሟቹ) ከባለሟሎቹ ቢኾንማ፡፡ | فَأَمَّا إِنْ كَانَ مِنَ الْمُقَرَّبِينَ |
Farawĥun Wa Rayĥānun Wa Jannatu Na`īmin  | 056-089 (ለእርሱ) ዕረፍት፣ መልካም ሲሳይም፣ የመጠቀሚያ ገነትም አልለው፡፡ | فَرَوْحٌ وَرَيْحَانٌ وَجَنَّةُ نَعِيمٍ |
Wa 'Ammā 'In Kāna Min 'Aşĥābi Al-Yamīni  | 056-090 ከቀኝ ጓዶችም ቢኾንማ፡፡ | وَأَمَّا إِنْ كَانَ مِنْ أَصْحَابِ الْيَمِينِ |
Fasalāmun Laka Min 'Aşĥābi Al-Yamīni  | 056-091 ከቀኝ ጓዶች ስለ ኾንክ ላንተ ሰላም አልለህ (ይባላል)፡፡ | فَسَلاَمٌ لَكَ مِنْ أَصْحَابِ الْيَمِينِ |
Wa 'Ammā 'In Kāna Mina Al-Mukadhdhibīna Ađ-Đāllīna  | 056-092 ከሚያስዋሹት ጠማማዎችም ቢኾንማ፡፡ | وَأَمَّا إِنْ كَانَ مِنَ الْمُكَذِّبِينَ الضَّالِّينَ |
Fanuzulun Min Ĥamīmin  | 056-093 ከፈላ ውሃ የኾነ መስተንግዶ አልለው፡፡ | فَنُزُلٌ مِنْ حَمِيمٍ |
Wa Taşliyatu Jaĥīmin  | 056-094 በገሀነም መቃጠልም (አልለው)፡፡ | وَتَصْلِيَةُ جَحِيمٍ |
'Inna Hādhā Lahuwa Ĥaqqu Al-Yaqīni  | 056-095 ይህ እርሱ እርግጠኛ እውነት ነው፡፡ | إِنَّ هَذَا لَهُوَ حَقُّ الْيَقِينِ |
Fasabbiĥ Biāsmi Rabbika Al-`Ažīmi  | 056-096 የታላቁንም ጌታህን ስም አወድስ፡፡ | فَسَبِّحْ بِاسْمِ رَبِّكَ الْعَظِيمِ |