Aqtarabati As-Sā`atu Wa Anshaqqa Al-Qamaru  | 054-001 ሰዓቲቱ (የትንሣኤ ቀን) ተቃረበች፤ ጨረቃም ተገመሰ፡፡ | اقْتَرَبَتِ السَّاعَةُ وَانْشَقَّ الْقَمَرُ |
Wa 'In Yaraw 'Āyatan Yu`riđū Wa Yaqūlū Siĥrun Mustamirrun  | 054-002 ተዓምርንም ቢያዩ (ከእምነት) ይዞራሉ፡፡ (ይህ) آ«ዘውታሪ ድግምት ነውምآ» ይላሉ፡፡ | وَإِنْ يَرَوْا آيَةً يُعْرِضُوا وَيَقُولُوا سِحْرٌ مُسْتَمِرٌّ |
Wa Kadhdhabū Wa Attaba`ū 'Ahwā'ahum Wa Kullu 'Amrin Mustaqirrun  | 054-003 አስተባበሉም፡፡ ዝንባሌዎቻቸውንም ተከተሉ፡፡ ነገርም ሁሉ (ወሰን አለው)፤ ረጊ ነው፡፡ | وَكَذَّبُوا وَاتَّبَعُوا أَهْوَاءَهُمْ وَكُلُّ أَمْرٍ مُسْتَقِرٌّ |
Wa Laqad Jā'ahum Mina Al-'Anbā'i Mā Fīhi Muzdajarun  | 054-004 ከዜናዎችም በእርሱ ውስጥ መገሰጥ ያለበት ነገር በእርግጥ መጣላቸው፡፡ | وَلَقَدْ جَاءَهُمْ مِنَ الأَنْبَاءِ مَا فِيهِ مُزْدَجَرٌ |
Ĥikmatun Bālighatun Famā Tughni An-Nudhuru  | 054-005 ሙሉ የኾነች ጥበብ (መጣቻቸው) ግን አስፈራሪዎቹ አያብቃቁም፡፡ | حِكْمَةٌ بَالِغَةٌ فَمَا تُغْنِ النُّذُرُ |
Fatawalla `Anhum Yawma Yad`u Ad-Dā`i 'Ilá Shay'in Nukurin  | 054-006 ከነርሱም ዙር፡፡ ጠሪው (መልአክ) ወደ አስደንጋጭ ነገር የሚጠራበትን ቀን (አስታውስ)፡፡ | فَتَوَلَّ عَنْهُمْ يَوْمَ يَدْعُ الدَّاعِ إِلَى شَيْءٍ نُكُرٍ |
Khushsha`āan 'Abşāruhum Yakhrujūna Mina Al-'Ajdāthi Ka'annahum Jarādun Muntashirun  | 054-007 ዓይኖቻቸው ያቀረቀሩ ኾነው፤ ፍጹም የተበተነ አንበጣ መስለው ከመቃብሮቹ ይወጣሉ፡፡ | خُشَّعاً أَبْصَارُهُمْ يَخْرُجُونَ مِنَ الأَجْدَاثِ كَأَنَّهُمْ جَرَادٌ مُنتَشِرٌ |
Muhţi`īna 'Ilá Ad-Dā`i Yaqūlu Al-Kāfirūna Hādhā Yawmun `Asirun  | 054-008 ወደ ጠሪው አንገቶቻቸውን ሳቢዎች ቸኳዮች ኾነው (ይወጣሉ)፡፡ ከሓዲዎቹ (ያን ጊዜ ምን ይላሉ?) آ«ይህ ብርቱ ቀን ነውآ» ይላሉ፡፡ | مُهْطِعِينَ إِلَى الدَّاعِ يَقُولُ الْكَافِرُونَ هَذَا يَوْمٌ عَسِرٌ |
Kadhdhabat Qablahum Qawmu Nūĥin Fakadhdhabū `Abdanā Wa Qālū Majnūnun Wa Azdujira  | 054-009 ከእነርሱ በፊት የኑሕ ነገድ አስተባበለች፡፡ ባሪያችንንም (ኑሕን) አስተባበሉ፡፡ آ«ዕብድ ነውምآ» አሉ፡፡ ተገላመጠም፡፡ | كَذَّبَتْ قَبْلَهُمْ قَوْمُ نُوحٍ فَكَذَّبُوا عَبْدَنَا وَقَالُوا مَجْنُونٌ وَازْدُجِرَ |
Fada`ā Rabbahu 'Annī Maghlūbun Fāntaşir  | 054-010 ጌታውንም آ«እኔ የተሸነፍኩ ነኝና እርዳኝآ» ሲል ጠራ፡፡ | فَدَعَا رَبَّهُ أَنِّي مَغْلُوبٌ فَانْتَصِرْ |
Fafataĥnā 'Abwāba As-Samā'i Bimā'in Munhamirin  | 054-011 ወዲያውም የሰማይን ደጃፎች በሚንቧቧ ውሃ ከፈትን፡፡ | فَفَتَحْنَا أَبْوَابَ السَّمَاءِ بِمَاءٍ مُنْهَمِرٍ |
Wa Fajjarnā Al-'Arđa `Uyūnāan Fāltaqá Al-Mā'u `Alá 'Amrin Qad Qudira  | 054-012 የምድርንም ምንጮች አፈነዳን፡፡ ውሃውም (የሰማዩና የምድሩ) በእርግጥ በተወሰነ ኹነታ ላይ ተገናኘ፡፡ | وَفَجَّرْنَا الأَرْضَ عُيُوناً فَالْتَقَى الْمَاءُ عَلَى أَمْرٍ قَدْ قُدِرَ |
Wa Ĥamalnāhu `Alá Dhāti 'Alwāĥin Wa Dusurin  | 054-013 ባለ ሳንቃዎችና ባለሚስማሮች በኾነችም ታንኳ ላይ ጫንነው፡፡ | وَحَمَلْنَاهُ عَلَى ذَاتِ أَلْوَاحٍ وَدُسُرٍ |
Tajrī Bi'a`yuninā Jazā'an Liman Kāna Kufira  | 054-014 በጥበቃችን ስር ኾና ትንሻለላለች፡፡ ተክዶ ለነበረው ሰው ምንዳ (ይህንን ሠራን)፡፡ | تَجْرِي بِأَعْيُنِنَا جَزَاءً لِمَنْ كَانَ كُفِرَ |
Wa Laqad Taraknāhā 'Āyatan Fahal Min Muddakirin  | 054-015 ተዓምር አድርገንም በእርግጥ ተውናት፡፡ ከተገሳጭም አልለን? | وَلَقَدْ تَرَكْنَاهَا آيَةً فَهَلْ مِنْ مُدَّكِرٍ |
Fakayfa Kāna `Adhābī Wa Nudhuri  | 054-016 ቅጣቴና ማስጠንቀቂያዎቼም እንዴት ነበሩ? | فَكَيْفَ كَانَ عَذَابِي وَنُذُرِ |
Wa Laqad Yassarnā Al-Qur'āna Lildhdhikri Fahal Min Muddakirin  | 054-017 ቁርኣንንም ለመገንዘብ በእርግጥ አገራነው፡፡ ተገንዛቢም አልለን? | وَلَقَدْ يَسَّرْنَا الْقُرْآنَ لِلذِّكْرِ فَهَلْ مِنْ مُدَّكِرٍ |
Kadhdhabat `Ādun Fakayfa Kāna `Adhābī Wa Nudhuri  | 054-018 ዓድ አስተባበለች፡፡ ቅጣቴና ማስጠንቀቂያዎቼም እንዴት ነበሩ! | كَذَّبَتْ عَادٌ فَكَيْفَ كَانَ عَذَابِي وَنُذُرِ |
'Innā 'Arsalnā `Alayhim Rīĥāan Şarşarāan Fī Yawmi Naĥsin Mustamirrin  | 054-019 እኛ በእነርሱ ላይ ዘወትር መናጢ በኾነ ቀን በኀይል የምትንሻሻ ነፋስን ላክንባቸው፡፡ | إِنَّا أَرْسَلْنَا عَلَيْهِمْ رِيحاً صَرْصَراً فِي يَوْمِ نَحْسٍ مُسْتَمِرٍّ |
Tanzi`u An-Nāsa Ka'annahum 'A`jāzu Nakhlin Munqa`irin  | 054-020 ሰዎቹን ልክ ከሥሮቻቸው የተጎለሰሱ የዘንባባ ግንዶች መስለው (ከተደበቁበት) ትነቅላቸዋለች፡፡ | تَنزِعُ النَّاسَ كَأَنَّهُمْ أَعْجَازُ نَخْلٍ مُنْقَعِرٍ |
Fakayfa Kāna `Adhābī Wa Nudhuri  | 054-021 ቅጣቴና ማስጠንቀቂያዎቼም እንዴት ነበሩ? | فَكَيْفَ كَانَ عَذَابِي وَنُذُرِ |
Wa Laqad Yassarnā Al-Qur'āna Lildhdhikri Fahal Min Muddakirin  | 054-022 ቁርኣንንም ለማስታወስ በእርግጥ አገራነው፡፡ ተገሳጭም አልለን? | وَلَقَدْ يَسَّرْنَا الْقُرْآنَ لِلذِّكْرِ فَهَلْ مِنْ مُدَّكِرٍ |
Kadhdhabat Thamūdu Bin-Nudhuri  | 054-023 ሰሙድ በአስፈራሪዎቹ አስተባበለች፡፡ | كَذَّبَتْ ثَمُودُ بِالنُّذُرِ |
Faqālū 'Abasharāan Minnā Wāĥidāan Nattabi`uhu 'Innā 'Idhāan Lafī Đalālin Wa Su`urin  | 054-024 آ«ከእኛ የኾነን አንድን ሰው እንከተለዋለን? እኛ ያን ጊዜ በስህተትና በዕብደት ውስጥ ነንآ» አሉ፡፡ | فَقَالُوا أَبَشَراً مِنَّا وَاحِداً نَتَّبِعُهُ إِنَّا إِذاً لَفِي ضَلاَلٍ وَسُعُرٍ |
'A'uulqiya Adh-Dhikru `Alayhi Min Bayninā Bal Huwa Kadhdhābun 'Ashirun  | 054-025 آ«ከኛ መካከል በእርሱ ላይ (ብቻ) ማስገንዘቢያ (ራእይ) ተጣለለትን? አይደለም እርሱ ውሸታም ኩሩ ነውآ» (አሉ)፡፡ | أَؤُلْقِيَ الذِّكْرُ عَلَيْهِ مِنْ بَيْنِنَا بَلْ هُوَ كَذَّابٌ أَشِرٌ |
Saya`lamūna Ghadāan Mani Al-Kadhdhābu Al-'Ashiru  | 054-026 ውሸታሙ ኩሩው ማን እንደኾነ ነገ በእርግጥ ያውቃሉ፡፡ | سَيَعْلَمُونَ غَداً مَنِ الْكَذَّابُ الأَشِرُ |
'Innā Mursilū An-Nāqati Fitnatan Lahum Fārtaqibhum Wa Aşţabir  | 054-027 እኛ ሴት ግመልን ለእነርሱ መፈተኛ ትኾን ዘንድ ላኪዎች ነን፡፡ ተጠባበቃቸውም፡፡ ታገስም፡፡ | إِنَّا مُرْسِلُو النَّاقَةِ فِتْنَةً لَهُمْ فَارْتَقِبْهُمْ وَاصْطَبِرْ |
Wa Nabbi'hum 'Anna Al-Mā'a Qismatun Baynahum Kullu Shirbin Muĥtađarun  | 054-028 ውሃውንም በመካከላቸው የተከፈለ መኾኑን ንገራቸው፡፡ ከውሃ የኾነ ፋንታ ሁሉ (ተረኞቹ) የሚጣዱት ነው፡፡ | وَنَبِّئْهُمْ أَنَّ الْمَاءَ قِسْمَةٌ بَيْنَهُمْ كُلُّ شِرْبٍ مُحْتَضَرٌ |
Fanādaw Şāĥibahum Fata`āţá Fa`aqara  | 054-029 ጓደኛቸውንም ጠሩ፡፡ ወዲያውም (ሰይፍን) ተቀበለ፡፡ ወጋትም፡፡ | فَنَادَوْا صَاحِبَهُمْ فَتَعَاطَى فَعَقَرَ |
Fakayfa Kāna `Adhābī Wa Nudhuri  | 054-030 ቅጣቴና ማስጠንቀቂያዎቼም እንዴት ነበሩ? | فَكَيْفَ كَانَ عَذَابِي وَنُذُرِ |
'Innā 'Arsalnā `Alayhim Şayĥatan Wāĥidatan Fakānū Kahashīmi Al-Muĥtažiri  | 054-031 እኛ በእነርሱ ላይ አንዲትን ጩኸት ላክንባቸው፡፡ ወዲያውም ከበረት አጣሪ (አጥር) እንደ ተሰባበረ ርግጋፊ ኾኑ፡፡ | إِنَّا أَرْسَلْنَا عَلَيْهِمْ صَيْحَةً وَاحِدَةً فَكَانُوا كَهَشِيمِ الْمُحْتَظِرِ |
Wa Laqad Yassarnā Al-Qur'āna Lildhdhikri Fahal Min Muddakirin  | 054-032 ቁርኣንንም ለመገንዘብ አገራነው፡፡ ተገሳጭም አልለን? | وَلَقَدْ يَسَّرْنَا الْقُرْآنَ لِلذِّكْرِ فَهَلْ مِنْ مُدَّكِرٍ |
Kadhdhabat Qawmu Lūţin Bin-Nudhuri  | 054-033 የሉጥ ሕዝብ በአስፈራሪዎቹ አስተባበለች፡፡ | كَذَّبَتْ قَوْمُ لُوطٍ بِالنُّذُرِ |
'Innā 'Arsalnā `Alayhim Ĥāşibāan 'Illā 'Āla Lūţin Najjaynāhum Bisaĥarin  | 054-034 እኛ በእነርሱ ላይ ጠጠርን ያዘለች ነፋስን ላክን፡፡ የሉጥ ቤተሰቦች ብቻ ሲቀሩ (እነርሱንስ) በሌሊት መጨረሻ ላይ አዳንናቸው፡፡ | إِنَّا أَرْسَلْنَا عَلَيْهِمْ حَاصِباً إِلاَّ آلَ لُوطٍ نَجَّيْنَاهُمْ بِسَحَرٍ |
Ni`matan Min `Indinā Kadhālika Najzī Man Shakara  | 054-035 ከእኛ በኾነ ጸጋ (አዳንናቸው)፡፡ እንደዚሁ ያመሰገነን ሰው እንመነዳለን፡፡ | نِعْمَةً مِنْ عِنْدِنَا كَذَلِكَ نَجْزِي مَنْ شَكَرَ |
Wa Laqad 'Andharahum Baţshatanā Fatamāraw Bin-Nudhuri  | 054-036 ብርቱይቱን አያያዛችንንም በእርግጥ አስጠነቀቃቸው፡፡ በማስጠንቀቂያዎቹም ተከራከሩ፡፡ | وَلَقَدْ أَنذَرَهُمْ بَطْشَتَنَا فَتَمَارَوْا بِالنُّذُرِ |
Wa Laqad Rāwadūhu `An Đayfihi Faţamasnā 'A`yunahum Fadhūqū `Adhābī Wa Nudhuri  | 054-037 ከእንግዶቹም እንዲያስመቻቸው ደጋግመው ፈለጉት፡፡ ወዲያውም ዓይኖቻቸውን አበስን፡፡ آ«ቅጣቴንና ማስጠንቀቂያዎቼንም ቅመሱآ» (አልናቸው)፡፡ | وَلَقَدْ رَاوَدُوهُ عَنْ ضَيْفِهِ فَطَمَسْنَا أَعْيُنَهُمْ فَذُوقُوا عَذَابِي وَنُذُرِ |
Wa Laqad Şabbaĥahum Bukratan `Adhābun Mustaqirrun  | 054-038 በማለዳም ዘውታሪ የኾነ ቅጣት በእርግጥ ማለደባቸው፡፡ | وَلَقَدْ صَبَّحَهُمْ بُكْرَةً عَذَابٌ مُسْتَقِرٌّ |
Fadhūqū `Adhābī Wa Nudhuri  | 054-039 آ«ቅጣቴንና ማስጠንቀቂያዎቼንም ቅመሱآ» (ተባሉ)፡፡ | فَذُوقُوا عَذَابِي وَنُذُرِ |
Wa Laqad Yassarnā Al-Qur'āna Lildhdhikri Fahal Min Muddakirin  | 054-040 ቁርኣንንም ለመገንዘብ በእርግጥ አገራነው፡፡ ተገሳጭም አልለን? | وَلَقَدْ يَسَّرْنَا الْقُرْآنَ لِلذِّكْرِ فَهَلْ مِنْ مُدَّكِرٍ |
Wa Laqad Jā'a 'Āla Fir`awna An-Nudhuru  | 054-041 የፈርዖንንም ቤተሰቦች ማስጠንቀቂያዎች በእርግጥ መጡዋቸው፡፡ | وَلَقَدْ جَاءَ آلَ فِرْعَوْنَ النُّذُرُ |
Kadhdhabū Bi'āyātinā Kullihā Fa'akhadhnāhum 'Akhdha `Azīzin Muqtadirin  | 054-042 በተዓምራቶቻችን በሁሏም አስተባበሉ፡፡ የብርቱ ቻይንም አያያዝ ያዝናቸው፡፡ | كَذَّبُوا بِآيَاتِنَا كُلِّهَا فَأَخَذْنَاهُمْ أَخْذَ عَزِيزٍ مُقْتَدِرٍ |
'Akuffārukum Khayrun Min 'Ūla'ikum 'Am Lakum Barā'atun Fī Az-Zuburi  | 054-043 ከሓዲዎቻችሁ ከእነዚህ በላጮች ናቸውን? ወይስ ለናንተ በመጽሐፎች ውስጥ (የተነገረ) ነፃነት አላችሁን? | أَكُفَّارُكُمْ خَيْرٌ مِنْ أُوْلَئِكُمْ أَمْ لَكُمْ بَرَاءَةٌ فِي الزُّبُرِ |
'Am Yaqūlūna Naĥnu Jamī`un Muntaşirun  | 054-044 ወይስ آ«እኛ የተረዳን ክምቹዎች ነንآ» ይላሉን? | أَمْ يَقُولُونَ نَحْنُ جَمِيعٌ مُنْتَصِرٌ |
Sayuhzamu Al-Jam`u Wa Yuwallūna Ad-Dubura  | 054-045 ክምቹዎቹ በእርግጥ ድል ይምመታሉ፡፡ ጀርባዎችንም ያዞራሉ፡፡ | سَيُهْزَمُ الْجَمْعُ وَيُوَلُّونَ الدُّبُرَ |
Bali As-Sā`atu Maw`iduhum Wa As-Sā`atu 'Ad/há Wa 'Amarru  | 054-046 ይልቁንም ሰዓቲቱ (ትንሣኤ) ቀጠሮዋቸው ናት፡፡ ሰዓቲቱም በጣም የከበደችና የመረረች ናት፡፡ | بَلِ السَّاعَةُ مَوْعِدُهُمْ وَالسَّاعَةُ أَدْهَى وَأَمَرُّ |
'Inna Al-Mujrimīna Fī Đalālin Wa Su`urin  | 054-047 አመጸኞች በስህተትና በእሳቶች ውስጥ ናቸው፡፡ | إِنَّ الْمُجْرِمِينَ فِي ضَلاَلٍ وَسُعُرٍ |
Yawma Yusĥabūna Fī An-Nāri `Alá Wujūhihim Dhūqū Massa Saqara  | 054-048 በእሳት ውስጥ በፊቶቻቸው በሚጎተቱበት ቀን آ«የሰቀርን መንካት ቅመሱآ» (ይባላሉ)፡፡ | يَوْمَ يُسْحَبُونَ فِي النَّارِ عَلَى وُجُوهِهِمْ ذُوقُوا مَسَّ سَقَرَ |
'Innā Kulla Shay'in Khalaqnāhu Biqadarin  | 054-049 እኛ ሁሉን ነገር በልክ ፈጠርነው፡፡ | إِنَّا كُلَّ شَيْءٍ خَلَقْنَاهُ بِقَدَرٍ |
Wa Mā 'Amrunā 'Illā Wāĥidatun Kalamĥin Bil-Başari  | 054-050 ትእዛዛችንም እንደ ዓይን ቅጽበት አንዲት (ቃል) እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ | وَمَا أَمْرُنَا إِلاَّ وَاحِدَةٌ كَلَمْحٍ بِالْبَصَرِ |
Wa Laqad 'Ahlaknā 'Ashyā`akum Fahal Min Muddakirin  | 054-051 ብጤዎቻችሁንም በእርግጥ አጠፋን፡፡ ተገሳጭም አልለን? | وَلَقَدْ أَهْلَكْنَا أَشْيَاعَكُمْ فَهَلْ مِنْ مُدَّكِرٍ |
Wa Kullu Shay'in Fa`alūhu Fī Az-Zuburi  | 054-052 የሠሩትም ነገር ሁሉ በመጽሐፎች ውስጥ ነው፡፡ | وَكُلُّ شَيْءٍ فَعَلُوهُ فِي الزُّبُرِ |
Wa Kullu Şaghīrin Wa Kabīrin Mustaţarun  | 054-053 ትንሹም ትልቁም ሁሉ የተጻፈ ነው፡፡ | وَكُلُّ صَغِيرٍ وَكَبِيرٍ مُسْتَطَرٌ |
'Inna Al-Muttaqīna Fī Jannātin Wa Naharin  | 054-054 አላህን ፈሪዎቹ በአትክልቶችና በወንዞች ውስጥ ናቸው፡፡ | إِنَّ الْمُتَّقِينَ فِي جَنَّاتٍ وَنَهَرٍ |
Fī Maq`adi Şidqin `Inda Malīkin Muqtadirin  | 054-055 (እነርሱም ውድቅ ቃልና መውወንጀል በሌለበት) በእውነት መቀመጫ ውስጥ ቻይ የሆነው ንጉሥ ዘንድ ናቸው፡፡ | فِي مَقْعَدِ صِدْقٍ عِنْدَ مَلِيكٍ مُقْتَدِرٍ |