إِنْ هِيَ إِلاَّ أَسْمَاءٌ سَمَّيْتُمُوهَا أَنْتُمْ وَآبَاؤُكُمْ مَا أَنزَلَ اللَّهُ بِهَا مِنْ سُلْطَانٍ إِ&
'Am Lil'insāni Mā Tamanná  | 053-024 ለሰው የተመኘው ሁሉ አለውን? | أَمْ لِلإِنسَانِ مَا تَمَنَّى |
Falillāhi Al-'Ākhiratu Wa Al-'Ūlá  | 053-025 መጨረሻይቱም መጀመሪያይቱም (ዓለም) የአላህ ብቻ ናቸው፡፡ | فَلِلَّهِ الآخِرَةُ وَالأُولَى |
Wa Kam Min Malakin Fī As-Samāwāti Lā Tughnī Shafā`atuhum Shay'āan 'Illā Min Ba`di 'An Ya'dhana Al-Lahu Liman Yashā'u Wa Yarđá  | 053-026 በሰማያት ውስጥ ካለ መልአክም ብዙዎች (ሊማለዱለት) ለሚሻውና ለሚወደው ሰው ከፈቀደ በኋላ ቢኾን እንጅ ምልጃቸው ምንም አትጠቅምም፡፡ | وَكَمْ مِنْ مَلَكٍ فِي السَّمَاوَاتِ لاَ تُغْنِي شَفَاعَتُهُمْ شَيْئاً إِلاَّ مِنْ بَعْدِ أَنْ يَأْذَنَ اللَّهُ لِمَنْ يَشَاءُ وَيَرْضَى |
'Inna Al-Ladhīna Lā Yu'uminūna Bil-'Ākhirati Layusammūna Al-Malā'ikata Tasmiyata Al-'Unthá  | 053-027 እነዚያ በመጨረሻይቱ ዓለም የማያምኑት መላእክትን በሴት አጠራር ይጠራሉ፡፡ | إِنَّ الَّذِينَ لاَ يُؤْمِنُونَ بِالآخِرَةِ لَيُسَمُّونَ الْمَلاَئِكَةَ تَسْمِيَةَ الأُنْثَى |
Wa Mā Lahum Bihi Min `Ilmin 'In Yattabi`ūna 'Illā Až-Žanna Wa 'Inna Až-Žanna Lā Yughnī Mina Al-Ĥaqqi Shay'āan  | 053-028 ለእነርሱም በእርሱ ምንም ዕውቀት የላቸውም፡፡ ጥርጣሬን እንጅ ሌላን አይከተሉም፡፡ ጥርጣሬም ከእውነት ምንም አያብቃቃም፡፡ | وَمَا لَهُمْ بِهِ مِنْ عِلْمٍ إِنْ يَتَّبِعُونَ إِلاَّ الظَّنَّ وَإِنَّ الظَّنَّ لاَ يُغْنِي مِنَ الْحَقِّ شَيْئاً |
Fa'a`riđ `An Man Tawallá `An Dhikrinā Wa Lam Yurid 'Illā Al-Ĥayāata Ad-Dunyā  | 053-029 ከግሣጼያችንም (ከቁርኣን) ከሸሸና አነስተኛይቱን ሕይወት እንጅ ሌላን ከማይሻ ሰው ዙር (ተወው)፡፡ | فَأَعْرِضْ عَنْ مَنْ تَوَلَّى عَنْ ذِكْرِنَا وَلَمْ يُرِدْ إِلاَّ الْحَيَاةَ الدُّنْيَا |
Dhālika Mablaghuhum Mina Al-`Ilmi 'Inna Rabbaka Huwa 'A`lamu Biman Đalla `An Sabīlihi Wa Huwa 'A`lamu Bimani Ahtadá  | 053-030 ይህ (አነስተኛይቱን ሕይወት መምረጥ) ከዕውቀት ድካቸው ነው፡፡ ጌታህ እርሱ ከመንገዱ የተሳሳተውን በእርግጥ ዐዋቂ ነው፡፡ እርሱም የቀናውን ሰው ዐዋቂ ነው፡፡ | ذَلِكَ مَبْلَغُهُمْ مِنَ الْعِلْمِ إِنَّ رَبَّكَ هُوَ أَعْلَمُ بِمَنْ ضَلَّ عَنْ سَبِيلِهِ وَهُوَ أَعْلَمُ بِمَنِ اهْتَدَى |
Wa Lillahi Mā Fī As-Samāwāti Wa Mā Fī Al-'Arđi Liyajziya Al-Ladhīna 'Asā'ū Bimā `Amilū Wa Yajziya Al-Ladhīna 'Aĥsanū Bil-Ĥusná  | 053-031 በሰማያት ያለውና በምድር ያለው ሁሉ የአላህ ነው፡፡ እነዚያን ያጠፉትን በሠሩት ሊቀጣ እነዚያን ያሳመሩትንም በመልካሚቱ (ገነት) ሊመነዳ (የጠመመውንና የቀናውን ያውቃል)፡፡ | وَلِلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الأَرْضِ لِيَجْزِيَ الَّذِينَ أَسَاءُوا بِمَا عَمِلُوا وَيَجْزِيَ الَّذِينَ أَحْسَنُوا بِالْحُسْنَى |
Al-Ladhīna Yajtanibūna Kabā'ira Al-'Ithmi Wa Al-Fawāĥisha 'Illā Al-Lamama 'Inna Rabbaka Wāsi`u Al-Maghfirati Huwa 'A`lamu Bikum 'Idh 'Ansha'akum Mina Al-'Arđi Wa 'Idh 'Antum 'Ajinnatun Fī Buţūni 'Ummahātikum Falā Tuzakkū 'Anfusakum Huwa 'A`lamu Bimani Attaqá  | 053-032 (እነርሱ) እነዚያ የኃጢኣትን ታላለቆችና አስጸያፊዎቹን የሚርቁ ናቸው፡፡ ግን ትናንሾቹ የሚማሩ ናቸው፡፡ ጌታህ ምሕረተ ሰፊ ነውና፡፡ ከምድር በፈጠራችሁ ጊዜ እናንተም በእናቶቻችሁ ሆዶች ውስጥ ሽሎች በኾናችሁ ጊዜ እርሱ በናንተ (ኹነታ) ዐዋቂ ነው፡፡ ነፍሶቻችሁንም አታወድሱ እርሱ የሚፈራውን ሰው ዐዋቂ ነው፡፡ | الَّذِينَ يَجْتَنِبُونَ كَبَائِرَ الإِثْمِ وَالْفَوَاحِشَ إِلاَّ اللَّمَمَ إِنَّ رَبَّكَ وَ | 'Afara'ayta Al-Ladhī Tawallá  | 053-033 ያንን (ከእምነት) የዞረውን አየህን? | أَفَرَأَيْتَ الَّذِي تَوَلَّى |
Wa 'A`ţá Qalīlāan Wa 'Akdá  | 053-034 ጥቂትን የሰጠውንና ያቋረጠውንም (አየህን?) | وَأَعْطَى قَلِيلاً وَأَكْدَى |
'A`indahu `Ilmu Al-Ghaybi Fahuwa Yará  | 053-035 የሩቁ ምስጢር ዕውቀት እርሱ ዘንድ አልለን? ስለዚህ እርሱ ያያልን? | أَعِنْدَهُ عِلْمُ الْغَيْبِ فَهُوَ يَرَى |
'Am Lam Yunabba' Bimā Fī Şuĥufi Mūsá  | 053-036 ይልቁንም በዚያ በሙሳ ጽሑፎች ውስጥ ባለው ነገር አልተነገረምን? | أَمْ لَمْ يُنَبَّأْ بِمَا فِي صُحُفِ مُوسَى |
Wa 'Ibrāhīma Al-Ladhī Wa Ffá  | 053-037 በዚያም (የታዘዘውን) በፈጸመው በኢብራሂም (ጽሑፎች ውስጥ ባለው አልተነገረምን?) | وَإِبْرَاهِيمَ الَّذِي وَفَّى |
'Allā Taziru Wāziratun Wizra 'Ukhrá  | 053-038 (እርሱም ኃጢያት) ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ነፍስ ኃጢኣት አትሸከምም፡፡ | أَلاَّ تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَى |
Wa 'An Laysa Lil'insāni 'Illā Mā Sa`á  | 053-039 ለሰውም ሁሉ የሠራው እንጅ ሌላ የለውም፡፡ | وَأَنْ لَيْسَ لِلإِنسَانِ إِلاَّ مَا سَعَى |
Wa 'Anna Sa`yahu Sawfa Yurá  | 053-040 ሥራውም ሁሉ ወደ ፊት ይታያል፡፡ | وَأَنَّ سَعْيَهُ سَوْفَ يُرَى |
Thumma Yujzāhu Al-Jazā'a Al-'Awfá  | 053-041 ከዚያም ሙሉውን ምንዳ ይመነዳዋል፡፡ | ثُمَّ يُجْزَاهُ الْجَزَاءَ الأَوْفَى |
Wa 'Anna 'Ilá Rabbika Al-Muntahá  | 053-042 መጨረሻውም ወደ ጌታህ ብቻ ነው፡፡ | وَأَنَّ إِلَى رَبِّكَ الْمُنْتَهَى |
Wa 'Annahu Huwa 'Ađĥaka Wa 'Abká  | 053-043 እነሆ እርሱም አስሳቀ፣ አስለቀሰም፡፡ | وَأَنَّهُ هُوَ أَضْحَكَ وَأَبْكَى |
Wa 'Annahu Huwa 'Amāta Wa 'Aĥyā  | 053-044 እነሆ እርሱም ገደለ፣ አስነሳም፡፡ | وَأَنَّهُ هُوَ أَمَاتَ وَأَحْيَا |
Wa 'Annahu Khalaqa Az-Zawjayni Adh-Dhakara Wa Al-'Unthá  | 053-045 እርሱም ሁለቱን ዓይነቶች ወንድንና ሴትን ፈጠረ፡፡ | وَأَنَّهُ خَلَقَ الزَّوْجَيْنِ الذَّكَرَ وَالأُنْثَى |
Min Nuţfatin 'Idhā Tumná  | 053-046 ከፍትወት ጠብታ (በማህጸን ውስጥ) በምትፈሰስ ጊዜ፡፡ | مِنْ نُطْفَةٍ إِذَا تُمْنَى |
Wa 'Anna `Alayhi An-Nash'ata Al-'Ukhrá  | 053-047 የኋለኛይቱም ማስነሳት በእርሱ ላይ ነው፡፡ | وَأَنَّ عَلَيْهِ النَّشْأَةَ الأُخْرَى |
Wa 'Annahu Huwa 'Aghná Wa 'Aqná  | 053-048 እነሆ እርሱም አከበረ፣ ጥሪተኛም አደረገ፡፡ | وَأَنَّهُ هُوَ أَغْنَى وَأَقْنَى |
Wa 'Annahu Huwa Rabbu Ash-Shi`rá  | 053-049 እነሆ እርሱም የሺዕራ ጌታ ነው፡፡ | وَأَنَّهُ هُوَ رَبُّ الشِّعْرَى |
Wa 'Annahu 'Ahlaka `Ādāan Al-'Ūlá  | 053-050 እነሆ እርሱም የፊተኛይቱን ዓድ አጥፍቷል፡፡ | وَأَنَّهُ أَهْلَكَ عَاداً الأُولَى |
Wa Thamūda Famā 'Abqá  | 053-051 ሰሙድንም (አጥፍቷል)፤ አላስቀረምም፡፡ | وَثَمُودَ فَمَا أَبْقَى |
Wa Qawma Nūĥin Min Qablu 'Innahum Kānū Hum 'Ažlama Wa 'Aţghá  | 053-052 በፊትም የኑሕን ሕዝቦች (አጥፍቷል)፡፡ እነርሱ በጣም በደለኞችና እጅግ የጠመሙ እነርሱ ነበሩና፡፡ | وَقَوْمَ نُوحٍ مِنْ قَبْلُ إِنَّهُمْ كَانُوا هُمْ أَظْلَمَ وَأَطْغَى |
Wa Al-Mu'utafikata 'Ahwá  | 053-053 የተገለበጠችውንም ከተማ ደፋ፡፡ | وَالْمُؤْتَفِكَةَ أَهْوَى |
Faghashshāhā Mā Ghashshá  | 053-054 ያለበሳትንም አለበሳት፡፡ | فَغَشَّاهَا مَا غَشَّى |
Fabi'ayyi 'Ālā'i Rabbika Tatamārá  | 053-055 ከጌታህም ጸጋዎች በየትኛው ትጠራጠራለህ? | فَبِأَيِّ آلاَءِ رَبِّكَ تَتَمَارَى |
Hādhā Nadhīrun Mina An-Nudhuri Al-'Ūlá  | 053-056 ይህ ከፊተኞቹ አስፈራሪዎች (ጎሳ) የኾነ አስፈራሪ ነው፡፡ | هَذَا نَذِيرٌ مِنَ النُّذُرِ الأُولَى |
'Azifati Al-'Āzifahu  | 053-057 ቀራቢይቱ (ኅልፈተ ዓለም) ቀረበች፡፡ | أَزِفَتِ الآزِفَةُ |
Laysa Lahā Min Dūni Al-Lahi Kāshifahun  | 053-058 ለእርሷ ከአላህ ሌላ ገላጭ የላትም፡፡ | لَيْسَ لَهَا مِنْ دُونِ اللَّهِ كَاشِفَةٌ |
'Afamin Hādhā Al-Ĥadīthi Ta`jabūna  | 053-059 ከዚህ ንግግር ትደነቃላችሁን? | أَفَمِنْ هَذَا الْحَدِيثِ تَعْجَبُونَ |
Wa Tađĥakūna Wa Lā Tabkūna  | 053-060 ትስቃላችሁምን? አታለቅሱምን? | وَتَضْحَكُونَ وَلاَ تَبْكُونَ |
Wa 'Antum Sāmidūna  | 053-061 እናንተም ዘንጊዎች ናችሁ፡፡ | وَأَنْتُمْ سَامِدُونَ |
Fāsjudū Lillahi Wa A`budū  | 053-062 ለአላህም ስገዱ ተገዙትም፡፡ | فَاسْجُدُوا لِلَّهِ وَاعْبُدُوا |