وَعَدَكُمُ ا للَّهُ مَغَانِمَ كَثِيرَةً تَأْخُذُونَهَا فَعَجَّلَ لَكُمْ هَذِهِ وَكَفَّ أَيْدِيَ ا لنّ َا سِ عَن ْكُمْ وَلِتَكُو نَ آيَةً لِلْمُؤْمِنِي نَ وَيَهْدِيَكُمْ صِرَاطاً مُسْتَقِيماً
Wa 'Ukh rá Lam Taq dirū `Alayhā Qad 'Aĥā ţa A l-Lahu Bihā Wa Kā na A l-Lahu `Alá Kulli Sh ay'in Qadīrāan 048-021 ሌላይቱንም በእርሷ ላይ ገና ያልቻላችኋትን አላህ ያወቃትን (ለእናንተ አዘጋጃት)፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ وَأُخْرَى لَمْ تَق ْدِرُوا عَلَيْهَا قَد ْ أَحَا طَ ا للَّهُ بِهَا وَكَا نَ ا للَّهُ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيراً
Wa Law Qātalakumu A l-Ladh ī na Kafarū Lawallaw A l-'Ad bā ra Th umm a Lā Yajidū na Walīyāan Wa Lā Naşīrāan 048-022 እነዚያም የካዱት (የመካ ሰዎች በሑደይቢያ) በተወጉወችሁ ኖሮ ( ለሺሺት) ጀርባዎችን ባዞሩ ነበር፡፡ ከዚያም ዘመድም ረዳትም አያገኙም፡፡ وَلَوْ قَاتَلَكُمُ ا لَّذِي نَ كَفَرُوا لَوَلَّوْا ا لأَد ْبَا رَ ثُمّ َ لاَ يَجِدُو نَ وَلِيّاً وَلاَ نَصِيراً
Sunn ata A l-Lahi A llatī Qad Kh alat Min Qab lu Wa Lan Tajida Lisunn ati A l-Lahi Tab dīlāan 048-023 አላህ ያችን ከዚህ በፊት በእርግጥ ያለፈችውን ልማድ ደነገገ፡፡ ለአላህም ልማድ ለውጥን አታገኝም፡፡ سُنّ َةَ ا للَّهِ ا لَّتِي قَد ْ خَلَتْ مِن ْ قَب ْلُ وَلَن ْ تَجِدَ لِسُنّ َةِ ا للَّهِ تَب ْدِيلاً
Wa Huwa A l-Ladh ī Kaffa 'Aydiyahum `An kum Wa 'Aydiyakum `Anhum Bibaţ ni Makkata Min Ba`di 'An 'Ažfarakum `Alayhim Wa Kā na A l-Lahu Bimā Ta`malū na Başīrāan 048-024 እርሱም ያ በመካ ውስጥ በእነርሱ ላይ ካስቻለችሁ በኋላ እጆቻቸውን ከእናንተ ላይ እጆቻችሁንም ከእነርሱ ላይ የከለከለ ነው፡፡ አላህም የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ وَهُوَ ا لَّذِي كَفَّ أَيْدِيَهُمْ عَن ْكُمْ وَأَيْدِيَكُمْ عَنْهُم ْ بِبَط ْنِ مَكَّةَ مِن ْ بَعْدِ أَنْ أَظْفَرَكُمْ عَلَيْهِمْ وَكَا نَ ا للَّهُ بِمَا تَعْمَلُو نَ بَصِيراً
Humu A l-Ladh ī na Kafarū Wa Şad dūkum `Ani A l-Masjidi A l-Ĥarā mi Wa A l-Had ya Ma`kūfāan 'An Yab lugh a Maĥillahu Wa Lawlā R ijā lun Mu'uminū na Wa Nisā 'un Mu'uminā tun Lam Ta`lamūhum 'An Taţa'ū hum Fatuşībakum Minhum Ma`arratun Bigh ayr i `Ilmin Liyud kh ila A l-Lahu Fī Raĥmatihi Man Yash ā 'u Law Tazayyalū La`adh dh ab nā A l-Ladh ī na Kafarū Minhum `Adh ābāan 'Alīmāan 048-025 እነርሱ እነዚያ የካዱ፣ ከተከበረው መስጊድም የከለከሏችሁ፣ መስዋእቱንም የታሰረ ሲኾን በስፍራው እንዳይደርስ (የከለከሉ) ናቸው፡፡ የማታውቋቸው የኾኑ ምእመናን ወንዶችና ምእምናት ሴቶች (ከከሓዲዎቹ ጋር) ባልነበሩ ያለ ዕውቀት እነርሱን መርገጣችሁና ከእነረሱ (በኩል) መከፋት የሚነካችሁ ባልኾነ ኖሮ (እጆቻችሁን ባላገድን ነበር) አላህ የሚሻውን ሰው በእዝነቱ ውስጥ ያገባ ዝንድ (እጆቻችሁን አገደ)፡፡ በተለዩ ኖሮ እነዚያን ከእነርሱ ውስጥ የካዱትን አሳማሚን ቅጣት በቀጣናቸው ነበር፡፡ هُمُ ا لَّذ 'Idh Ja`ala A l-Ladh ī na Kafarū Fī Qulūbihimu A l-Ĥamīyata Ĥamīyata A l-Jāhilīyati Fa'an zala A l-Lahu Sakīnatahu `Alá Rasūlihi Wa `Alá A l-Mu'uminī na Wa 'Alzamahum Kalimata A t-Taq wá Wa Kānū 'Aĥaq qa Bihā Wa 'Ahlahā Wa Kā na A l-Lahu Bikulli Sh ay'in `Alīmāan 048-026 እነዚያ የካዱት ደራይቱን የመሀይምነቲቱን ደራ በልቦቻቸው ውስጥ ባደረጉ ጊዜ (በቀጣናቸው ነበር)፡፡ አላህም በመልክተኛው ላይና በምእምናኖቹ ላይ እርጋታውን አወረደ፡፡ መጥጠበቂያይቱንም ቃል አስያዛቸው፡፡ በእርሷም ተገቢዎች ባለቤቶችዋም ነበሩ፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ إِذْ جَعَلَ ا لَّذِي نَ كَفَرُوا فِي قُلُوبِهِمُ ا لْحَمِيَّةَ حَمِيَّةَ ا لْجَاهِلِيَّةِ فَأَن ْزَلَ ا للَّهُ سَكِينَتَهُ عَلَى رَسُولِهِ وَعَلَى ا لْمُؤْمِنِي نَ وَأَلْزَمَهُمْ كَلِمَةَ ا لتَّق &z
Laqad Şadaqa A l-Lahu Rasūlahu A r-Ru'uyā Bil-Ĥaq qi Latad kh ulunn a A l-Masjida A l-Ĥarā ma 'In Sh ā 'a A l-Lahu 'Ā minī na Muĥalliqī na Ru'ū sakum Wa Muqaşşir ī na Lā Takh āfū na Fa`alima Mā Lam Ta`lamū Faja`ala Min Dū ni Dh ālika Fatĥāan Qar ībāan 048-027 አላህ ለመልክተኛው ሕልሙን እውነተኛ ሲኾን አላህ የሻ እንደ ኾነ ጸጥተኞች ኾናችሁ ራሶቻችሁን ላጭታችሁ፣ አሳጥራችሁም የማትፈሩ ስትኾኑ የተከበረውን መስጊድ በእርግጥ ትገባላችሁ፤ ያለውን በእርግጥ እውነት አደረገለት፡፡ (ከእርቁ) ያላወቃችሁትንም ነገር ዐወቀ፡፡ ከዚህም በፊት ቅርብን መክፈት አደረገ፡፡ لَقَد ْ صَدَقَ ا للَّهُ رَسُولَهُ ا لرُّؤْيَا بِا لْحَقِّ لَتَد ْخُلُنّ َ ا لْمَسْجِدَ ا لْحَرَا مَ إِن ْ شَ
Huwa A l-Ladh ī 'Arsala Rasūlahu Bil-Hud á Wa Dī ni A l-Ĥaq qi Liyužhirahu `Alá A d -Dī ni Kullihi Wa Kafá Bil-Lahi Sh ahīdāan 048-028 እርሱ ያ መልክተኛውን በመሪ መጽሐፍና በእውነተኛ ሃይማኖት በሃይማኖት ሁሉ ላይ ሊያልቀው የላከ ነው፡፡ መስካሪም በአላህ በቃ፡፡ هُوَ ا لَّذِي أَرْسَلَ رَسُولَهُ بِا لْهُدَى وَدِي نِ ا لْحَقِّ لِيُظْهِرَهُ عَلَى ا لدِّي نِ كُلِّهِ وَكَفَى بِا للَّهِ شَهِيداً
Muĥamm adun Rasū lu A l-Lahi Wa A l-Ladh ī na Ma`ahu 'Ash id dā 'u `Alá A l-Kuffā r i Ruĥamā 'u Baynahum Tarāhum Rukka`āan Suj jadāan Yab tagh ū na Fađlāan Mina A l-Lahi Wa R iđwānāan Sīmāhum Fī Wujūhihim Min 'Ath ar i A s-Sujū di Dh ālika Math aluhum Fī A t-Tawrāati Wa Math aluhum Fī A l-'In jī li Kazar`in 'Akh raja Sh aţ 'ahu Fa'ā zarahu Fāstagh laža Fāstawá `Alá Sūqihi Yu`jibu A z-Zurrā `a Liyagh ī ža Bihimu A l-Kuffā ra Wa`ada A l-Lahu A l-Ladh ī na 'Ā manū Wa `Amilū A ş-Şāliĥā ti Minhum Magh firatan Wa 'Aj rāan `Ažīmāan 048-029 የአላህ መልክተኛ ሙሐመድ እነዚያም ከእርሱ ጋር ያሉት (ወዳጆቹ) በከሓዲዎቹ ላይ ብርቱዎች በመካከላቸው አዛኞች ናቸው፡፡ አጎንባሾች፣ ሰጋጆች ኾነው ታያቸዋለህ፡፡ ከአላህ ችሮታንና ውዴታን ይፈልጋሉ፡፡ ምልክታቸው ከስግደታቸው ፈለግ ስትኾን በፊቶቻቸው ላይ ናት፡፡ ይህ በተውራት (የተነገረው) ጠባያቸው ነው፡፡ በኢንጂልም ውስጥ ምሳሌያቸው ቀንዘሉን አንደአወጣ አዝመራና፣ (ቀንዘሉ) እንዳበረታው፣ እንደወፈረምና፣ ገበሬዎቹን የሚያስደንቅ ኾኖ በአገዳዎቹ ላይ ተስተካክሎ እንደ ቆመ (አዝመራ) ነው፡፡ (ያበረታቸውና ያበ