نّ
Qālū 'Aji'tanā Lita'fikanā `An 'Ā lihatinā Fa'tinā Bimā Ta`idunā 'In Kun ta Mina A ş-Şādiqī na 046-022 آ«ከአማልክቶቻችን ልታዞረን መጣህብን? ከውነተኞቹም እንደኾንክ የምትዝትብንን (ቅጣት) አምጣውآ» አሉ፡፡ قَالُو ا أَجِئْتَنَا لِتَأْفِكَنَا عَن ْ آلِهَتِنَا فَأْتِنَا بِمَا تَعِدُنَا إِن ْ كُن ْتَ مِنَ ا لصَّادِقِي نَ
Qā la 'Inn amā A l-`Ilmu `In da A l-Lahi Wa 'Uballigh ukum Mā 'Ursiltu Bihi Wa Lakinn ī 'Arākum Qawmāan Taj halū na 046-023 آ«ዕውቀቱ አላህ ዘንድ ብቻ ነው፡፡ ያን በእርሱ የተላክሁበትንም አደርስላችኋለሁ፡፡ ግን እኔ የምትሳሳቱ ሕዝቦች ኾናችሁ አያችኋለሁآ» አላቸው፡፡ قَا لَ إِنّ َمَا ا لْعِلْمُ عِن ْدَ ا للَّهِ وَأُبَلِّغُكُم ْ مَا أُرْسِلْتُ بِهِ وَلَكِنّ ِي أَرَاكُمْ قَوْماً تَج ْهَلُو نَ
Falamm ā Ra'awhu `Ār iđāan Mustaq bila 'Awdiyatihim Qālū Hādh ā `Ār iđun Mum ţirunā Bal Huwa Mā A sta`jaltum Bihi R īĥun Fīhā `Adh ā bun 'Alī mun 046-024 ሸለቆዎቻቸውን ተቅጣጪ አግዳሚ ደመና ኾኖ ባዩትም ጊዜ آ«ይህ አዝናቢያችን የኾነ ደመና ነውآ» አሉ፡፡ (ሁድም) آ«አይደለም፤ እርሱ ያ በእርሱ የተቻኮላችሁበት መዐት ነው፡፡ በውስጧ አሳማሚ ስቃይ ያለባት ነፋስ ናት፡፡ فَلَمّ َا رَأَوْهُ عَار ِضاً مُسْتَق ْبِلَ أَوْدِيَتِهِمْ قَالُوا هَذَا عَار ِضٌ مُمْطِرُنَا بَلْ هُوَ مَا ا سْتَعْجَلْتُم ْ بِهِ ر ِي حٌ فِيهَا عَذَا بٌ أَلِي مٌ
Tudamm ir u Kulla Sh ay'in Bi'am r i Rab bihā Fa'aşbaĥū Lā Yurá 'Illā Masākinuhum Kadh ālika Naj zī A l-Qawma A l-Muj r imī na 046-025 በጌታዋ ትዕዛዝ አንዳቹን ሁሉ ታጠፋለችآ» (አላቸው)፡፡ ከመኖሪያዎቻቸውም በስተቀር ምንም የማይታዩ ኾኑ፡፡ እንደዚሁ አመጸኞችን ሕዝቦች ሁሉ እንቀጣለን፡፡ تُدَمّ ِر ُ كُلَّ شَيْءٍ بِأَمْر ِ رَبِّهَا فَأَصْبَحُوا لاَ يُرَى إِلاَّ مَسَاكِنُهُمْ كَذَلِكَ نَج ْزِي ا لْقَوْمَ ا لْمُج ْر ِمِي نَ
Wa Laqad Makkann āhum Fīmā 'In Makkann ākum Fī hi Wa Ja`alnā Lahum Sam `āan Wa 'Ab şārāan Wa 'Af'idatan Famā 'Agh n á `Anhum Sam `uhum Wa Lā 'Ab şāruhum Wa Lā 'Af'idatuhum Min Sh ay'in 'Idh Kānū Yaj ĥadū na Bi'ā yā ti A l-Lahi Wa Ĥā qa Bihim Mā Kānū Bihi Yastahzi'ū n 046-026 በዚያም እናንተን በእርሱ ባላስመቸንበት (ድሎት) በእርግጥ አስመቸናቸው፡፡ ለእነርሱም መስሚያንና ማያዎችን፣ ልቦችንም አደረግንላቸው፡፡ ግን መስሚያቸውና ማያዎቻቸው፣ ልቦቻቸውም ከእነሱ ምንም አልጠቀሟቸውም፡፡ በአላህ አንቀጾች ይክዱ ነበሩና፡፡ በእነርሱም ላይ ያ በእርሱ ይሳለቁበት የነበሩት ቅጣት ወረደባቸው፡፡ وَلَقَد ْ مَكَّنّ َاهُمْ فِيمَا إِن ْ مَكَّنّ َاكُمْ فِي هِ وَجَعَلْنَا لَهُمْ سَمْعاً وَأَب ْصَاراً وَأَفْئِدَة Wa Laqad 'Ahlaknā Mā Ĥawlakum Mina A l-Qurá Wa Şarrafnā A l-'Ā yā ti La`allahum Yarji`ū na 046-027 ከከተሞችም እነዚያን በአካባቢያችሁ የነበሩትን በእርግጥ አጠፋን (ከክሕደታቸው) ይመለሱም ዘንድ አስረጂዎችን መላለስን፡፡ وَلَقَد ْ أَهْلَكْنَا مَا حَوْلَكُم ْ مِنَ ا لْقُرَى وَصَرَّفْنَا ا لآيَا تِ لَعَلَّهُمْ يَرْجِعُو نَ
Falawlā Naşarahumu A l-Ladh ī na A ttakh adh ū Min Dū ni A l-Lahi Qurbānāan 'Ā lihatan Bal Đallū `Anhum Wa Dh alika 'Ifkuhum Wa Mā Kānū Yaftarū na 046-028 እነዚያም መቃረቢያ ይኾኑ ዘንድ ከአላህ ሌላ አማልክት አድርገው የያዙዋቸው አይረዷቸውም ኖሯልን? በእርግጥ ከነሱ ራቁ፡፡ ይህም ውሸታቸውና (በልማድ) ይቀጥፉት የነበሩት ነው፡፡ فَلَوْلاَ نَصَرَهُمُ ا لَّذِي نَ ا تَّخَذُوا مِن ْ دُو نِ ا للَّهِ قُرْبَاناً آلِهَةً بَلْ ضَلُّوا عَنْهُمْ وَذَلِكَ إِفْكُهُمْ وَمَا كَانُوا يَفْتَرُو نَ
Wa 'Idh Şarafnā 'Ilayka Nafarāan Mina A l-Jinn i Yastami`ū na A l-Qur'ā na Falamm ā Ĥađarū hu Qālū 'An şitū Falamm ā Quđiya Wa Llaw 'Ilá Qawmihim Mun dh ir ī na 046-029 ከጋኔን የኾኑን ጭፍሮች ቁርኣንን የሚያዳምጡ ሲኾኑ ወዳንተ ባዞርን ጊዜም (አስታውስ)፡፡ በተጣዱትም ጊዜ ዝም ብላችሁ አዳምጡ ተባባሉ፡፡ በተጨረሰም ጊዜ አስጠንቃቂዎች ኾነው ወደ ሕዝቦቻቸው ተመለሱ፡፡ وَإِذْ صَرَفْنَا إِلَيْكَ نَفَراً مِنَ ا لْجِنّ ِ يَسْتَمِعُو نَ ا لْقُرْآنَ فَلَمّ َا حَضَرُو هُ قَالُو ا أَن ْصِتُوا فَلَمّ َا قُضِيَ وَلَّوْا إِلَى قَوْمِهِم ْ مُن&zw
Qālū Yā Qawmanā 'Inn ā Sami`nā Kitābāan 'Un zila Min Ba`di Mūsá Muşad diqāan Limā Bayna Yadayhi Yahdī 'Ilá A l-Ĥaq qi Wa 'Ilá Ţar ī qin Mustaqī min 046-030 አሉም آ«ሕዝቦቻችን ሆይ! እኛ ከሙሳ በኋላ የተወረደን መጽሐፍ በፊቱ ያለውን (መጽሐፍ) የሚያረጋግጥ ወደ እውነትና ወደ ቀጥተኛ መንገድ የሚመራ የኾነን ሰማን፡፡ قَالُوا يَا قَوْمَنَا إِنّ َا سَمِعْنَا كِتَاباً أُن ْزِلَ مِن ْ بَعْدِ مُوسَى مُصَدِّقاً لِمَا بَيْنَ يَدَيْهِ يَهْدِي إِلَى ا لْحَقِّ وَإِلَى طَر ِي قٍ مُسْتَقِي مٍ
Yā Qawmanā 'Ajībū Dā`iya A l-Lahi Wa 'Ā minū Bihi Yagh fir Lakum Min Dh unūbikum Wa Yujir kum Min `Adh ā bin 'Alī min 046-031 ወገኖቻችን ሆይ! የአላህን ጠሪ ተቀበሉ፡፡ በእርሱም እመኑ፡፡ (አላህ) ከኀጢአቶቻችሁ ለእናንተ ይምራልና፡፡ ከአሳማሚ ቅጣትም ያድናችኋልና፡፡ يَا قَوْمَنَا أَجِيبُوا دَاعِيَ ا للَّهِ وَآمِنُوا بِهِ يَغْفِرْ لَكُم ْ مِن ْ ذُنُوبِكُمْ وَيُجِرْكُم ْ مِنْ عَذَا بٍ أَلِي مٍ
Wa Man Lā Yujib Dā`iya A l-Lahi Falaysa Bimu`jizin Fī A l-'Arđi Wa Laysa Lahu Min Dūnihi 'Awliyā 'u 'Ū lā 'ika Fī Đalā lin Mubī nin 046-032 የአላህንም ጠሪ የማይቀበል ሰው በምድር ውስጥ የሚያመልጥ አይደለም፡፡ ከእርሱም ሌላ ለእርሱ ረዳቶች የሉትም፡፡ እነዚያ በግልጽ ስሕተት ውስጥ ናቸውآ» (አሉ)፡፡ وَمَن ْ لاَ يُجِب ْ دَاعِيَ ا للَّهِ فَلَيْسَ بِمُعْجِزٍ فِي ا لأَرْضِ وَلَيْسَ لَهُ مِن ْ دُونِهِ أَولِيَا ءُ أُ وْلَا ئِكَ فِي ضَلاَلٍ مُبِي نٍ
'Awalam Yaraw 'Ann a A l-Laha A l-Ladh ī Kh alaqa A s-Samāwā ti Wa A l-'Arđa Wa Lam Ya`ya Bikh alqihinn a Biqādir in `Alá 'An Yuĥyiya A l-Mawtá Balá 'Inn ahu `Alá Kulli Sh ay'in Qadī r un 046-033 ያ ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ እነርሱንም በመፍጠሩ ያልደከመው አላህ ሙታንን ሕያው በማድረግ ላይ ቻይ መኾኑን አላስተዋሉምን? (በማስነሳት) ቻይ ነው፡፡ እርሱ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና፡፡ أَوَلَمْ يَرَوْا أَنّ َ ا للَّهَ ا لَّذِي خَلَقَ ا لسَّمَاوَا تِ وَا لأَرْضَ وَلَمْ يَعْيَ بِخَلْقِهِنّ َ بِقَادِرٍ عَلَى أَن ْ يُحْيِيَ ا لْمَوْتَى بَلَى إِنّ َهُ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِي رٌ
Wa Yawma Yu`rađu A l-Ladh ī na Kafarū `Alá A n -Nā r i 'Alaysa Hādh ā Bil-Ĥaq qi Qālū Balá Wa Rab binā Qā la Fadh ūqū A l-`Adh ā ba Bimā Kun tum Takfurū na 046-034 እነዚያም የካዱት ሰዎች በእሳት ላይ በሚቀረቡ ቀን آ«ይህ እውነት አይደለምን?آ» (ይባላሉ)፡፡ آ«እውነት ነው፤ በጌታችን ይኹንብንآ» ይላሉ፡፡ (አላህም) آ«ትክዱ በነበራችሁት ምክንያት ቅጣቱን ቅመሱآ» ይላቸዋል፡፡ وَيَوْمَ يُعْرَضُ ا لَّذِي نَ كَفَرُوا عَلَى ا لنّ َا ر ِ أَلَيْسَ هَذَا بِا لْحَقِّ قَالُوا بَلَى وَرَبِّنَا قَا لَ فَذُوقُوا ا لْعَذَا بَ بِمَا كُن ْتُمْ تَكْفُرُو نَ
Fāşbir Kamā Şabara 'Ū lū A l-`Azmi Mina A r-Rusuli Wa Lā Tasta`jil Lahum Ka'ann ahum Yawma Yarawna Mā Yū`adū na Lam Yalbath ū 'Illā Sā`atan Min Nahā r in Balāgh un Fahal Yuhlaku 'Illā A l-Qawmu A l-Fāsiqū na 046-035 ከመልክተኞችም የቆራጥነት ባለቤቶች የኾኑት እንደ ታገሱ ሁሉ ታገስ፡፡ ለእነርሱም (ለሕዝቦችህ ቅጣት) አትቻኮል፡፡ ያንን የሚስፈራሩበትን ቅጣት በሚያዩ ቀን እነርሱ ከቀን አንዲትን ሰዓት አንጅ እንዳልቆዩ ይኾናሉ፡፡ (ይህ ቁርኣን) በቂ ግሳጼ ነው አመጸኞችም ሕዝቦች እንጅ (ሌሎች) ይጥጠፋሉን? فَاصْبِرْ كَمَا صَبَرَ أُ وْلُوا ا لْعَزْمِ مِنَ ا لرُّسُلِ وَلاَ تَسْتَعْجِل ْ لَهُمْ كَأَنّ َهُمْ يَوْمَ يَرَوْنَ مَا يُوعَدُو نَ لَمْ يَلْبَثُو ا إِلاَّ سَاعَةً مِن