قُلْ ا د ْعُوا ا لَّذِي نَ زَعَمْتُم ْ مِن ْ دُو نِ ا للَّهِ لاَ يَمْلِكُو نَ مِثْقَا لَ ذَرَّةٍ فِي ا لسَّمَاوَا تِ وَلاَ
Wa Lā Tan fa`u A sh -Sh afā`atu `In dahu 'Illā Liman 'Adh ina Lahu Ĥattá 'Idh ā Fuzzi`a `An Qulūbihim Qālū Mādh ā Qā la Rab bukum Qālū A l-Ĥaq qa Wa Huwa A l-`Alī yu A l-Kabī r u 034-023 ምልጃም እርሱ ለፈቀደለት ሰው ብቻ ቢሆን እንጂ እርሱ ዘንድ ምንም አትጠቅምም፡፡ ከልቦቻቸው ላይ ድንጋጤው በተገለጸም ጊዜ (ተማላጆቹ) آ«ጌታችሁ ምን አለ?آ» ይላሉ፡፡ (አማላጆቹ) آ«እውነትን አለ፤ እርሱም ከፍተኛው ታላቁ ጌታ ነውآ» ይላሉ፡፡ وَلاَ تَن فَعُ ا لشَّفَاعَةُ عِن ْدَهُ إِلاَّ لِمَنْ أَذِنَ لَهُ حَتَّى إِذَا فُزِّعَ عَن ْ قُلُوبِهِمْ قَالُوا مَاذَا قَا لَ رَبُّكُمْ قَالُوا ا لْحَقَّ وَهُوَ ا لْعَلِيُّ ا لْكَبِي ر ُ
Qul Man Yarzuqukum Mina A s-Samāwā ti Wa A l-'Arđi Quli A l-Lahu Wa 'Inn ā 'Aw 'Ī yākum La`alá Hud áan 'Aw Fī Đalā lin Mubī nin 034-024 آ«ከሰማያትና ከምድር (ዝናብንና በቃይን) የሚሰጣችሁ ማነው?آ» በላቸው፡፡ آ«አላህ ነው፡፡ እኛ ወይም እናንተ በትክክለኛው መንገድ ላይ ወይም በግልጽ መሳሳት ውስጥ ነንآ» በላቸው፡፡ قُلْ مَن ْ يَرْزُقُكُم ْ مِنَ ا لسَّمَاوَا تِ وَا لأَرْضِ قُلِ ا للَّهُ وَإِنّ َا أَوْ إِيَّاكُمْ لَعَلَى هُد ىً ا أَوْ فِي ضَلاَلٍ مُبِي نٍ
Qul Lā Tus'alū na `Amm ā 'Aj ram nā Wa Lā Nus'alu `Amm ā Ta`malū na 034-025 آ«ከአጠፋነው ጥፋት አትጠየቁም፡፡ ከምትሠሩትም ሥራ አንጠየቅምآ» በላቸው፡፡ قُل ْ لاَ تُسْأَلُو نَ عَمّ َا أَج ْرَمْنَا وَلاَ نُسْأَلُ عَمّ َا تَعْمَلُو نَ
Qul Yaj ma`u Baynanā Rab bunā Th umm a Yaftaĥu Baynanā Bil-Ĥaq qi Wa Huwa A l-Fattā ĥu A l-`Alī mu 034-026 آ«ጌታችን በመካከላችን ይሰበስባል፡፡ ከዚያም በመካከላችን በእውነት ይፈርዳል፡፡ እርሱም በትክክል ፈራጁ ዐዋቂው ነውآ» በላቸው፡፡ قُلْ يَج ْمَعُ بَيْنَنَا رَبُّنَا ثُمّ َ يَفْتَحُ بَيْنَنَا بِا لْحَقِّ وَهُوَ ا لْفَتَّا حُ ا لْعَلِي مُ
Qul 'Arūniya A l-Ladh ī na 'Alĥaq tum Bihi Sh urakā 'a Kallā Bal Huwa A l-Lahu A l-`Azī zu A l-Ĥakī mu 034-027 آ«እነዚያን ተጋሪዎች አድርጋችሁ በእርሱ ያስጠጋችኋቸውን (ጣዖታት) አሳዩኝ፡፡ ተዉ (አታጋሩ)፤ በእውነቱ እርሱ አሸናፊው ብልሃተኛው አላህ ነውآ» በላቸው፡፡ قُلْ أَرُونِيَ ا لَّذِي نَ أَلْحَق ْتُم ْ بِهِ شُرَكَا ءَ كَلاَّ بَلْ هُوَ ا للَّهُ ا لْعَزِي زُ ا لْحَكِي مُ
Wa Mā 'Arsalnā ka 'Illā Kā ffatan Lilnn ā si Bash īrāan Wa Nadh īrāan Wa Lakinn a 'Akth ara A n -Nā si Lā Ya`lamū na 034-028 አንተንም ለሰዎች ሁሉ በመላ አብሳሪና አስፈራሪ አድርገን ቢሆን እንጂ አላክንህም፡፡ ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያውቁም፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا كَ إِلاَّ كَافَّةً لِلنّ َا سِ بَشِيراً وَنَذِيراً وَلَكِنّ َ أَكْثَرَ ا لنّ َا سِ لاَ يَعْلَمُو نَ
Wa Yaqūlū na Matá Hādh ā A l-Wa`du 'In Kun tum Şādiqī na 034-029 آ«እውነተኞችም እንደ ሆናችሁ ይህ ቀጠሮ መቼ ነው?آ» ይላሉ፡፡ وَيَقُولُو نَ مَتَى هَذَا ا لْوَعْدُ إِن ْ كُن تُمْ صَادِقِي نَ
Qul Lakum Mī`ā du Yawmin Lā Tasta'kh irū na `Anhu Sā`atan Wa Lā Tastaq dimū na 034-030 آ«ለእናንተ ከእርሱ አንዲትንም ሰዓት የማትዘገዩበት የማትቀድሙበትም የቀጠሮ ቀን አላችሁآ» በላቸው፡፡ قُل ْ لَكُم ْ مِيعَا دُ يَوْمٍ لاَ تَسْتَأْخِرُو نَ عَنْهُ سَاعَةً وَلاَ تَسْتَق ْدِمُو نَ
Wa Qā la A l-Ladh ī na Kafarū Lan Nu'umina Bihadh ā A l-Qur'ā ni Wa Lā Bial-Ladh ī Bayna Yadayhi Wa Law Tará 'Idh i A ž-Žālimū na Mawqūfū na `In da Rab bihim Yarji`u Ba`đuhum 'Ilá Ba`đin A l-Qawla Yaqū lu A l-Ladh ī na A stuđ`ifū Lilladh ī na A stakbarū Lawlā 'An tum Lakunn ā Mu'uminī na 034-031 እነዚያ የካዱትም በዚህ ቁርኣን በዚያ ከበፊቱ ባለውም (መጽሐፍ) በጭራሽ አናምንም አሉ፡፡ በዳዮችም ከፊላቸው ወደ ከፊሉ ንግግርን የሚመላለሱ ሆነው በጌታቸው ዘንድ በሚቆሙ ጊዜ ብታይ ኖሮ፤ (አስደናቂን ነገር ታይ ነበር)፡፡ እነዚያ የተዋረዱት ለእነዚያ ለኮሩት آ«እናንተ ባልነበራችሁ ኖሮ አማኞች በኾን ነበርآ» ይላሉ፡፡ وَقَا لَ ا لَّذِي نَ كَفَرُوا لَن ْ نُؤْمِنَ بِهَذَا ا لْقُرْآنِ وَلاَ بِا لَّذِي بَيْنَ يَدَيْهِ وَلَوْ تَرَى إِذِ ا لظَّالِمُو نَ مَوْقُوفQā la A l-Ladh ī na A stakbarū Lilladh ī na A stuđ`ifū 'Anaĥnu Şadad nākum `Ani A l-Hud á Ba`da 'Idh Jā 'akum Bal Kun tum Muj r imī na 034-032 እነዚያ የኮሩት ለእነዚያ ለተዋረዱት آ«ከትክክለኛው እምነት ከመጣላችሁ በኋላ እኛ ከለከልናችሁን? አይደለም (እናንተው) ከሓዲዎች ነበራችሁآ» ይሏቸዋል፡፡ قَا لَ ا لَّذِي نَ ا سْتَكْبَرُوا لِلَّذِي نَ ا سْتُضْعِفُو ا أَنَحْنُ صَدَد ْنَاكُمْ عَنِ ا لْهُدَى بَعْدَ إِذْ جَا ءَكُم ْ بَلْ كُن تُم ْ مُج ْر ِمِي نَ
Wa Qā la A l-Ladh ī na A stuđ`ifū Lilladh ī na A stakbarū Bal Makru A l-Layli Wa A n -Nahā r i 'Idh Ta'murūnanā 'An Nakfura Bil-Lahi Wa Naj `ala Lahu 'An dādāan Wa 'Asarrū A n -Nadāmata Lamm ā Ra'aw A l-`Adh ā ba Wa Ja`alnā A l-'Agh lā la Fī 'A`nā qi A l-Ladh ī na Kafarū Hal Yuj zawna 'Illā Mā Kānū Ya`malū na 034-033 እነዚያም የተዋረዱት ለእነዚያ ለኮሩት آ«አይደለም፤ በአላህ እንድንክድና ለእርሱ ባላንጣዎችን እንድናደርግ ስታዙን (የከለከለን) የሌሊትና የቀን ዱለታችሁ ነውآ» ይላሉ፡፡ ቅጣቱንም ባዩ ጊዜ ጸጸትን ይገልጻሉ፡፡ በእነዚያም በካዱት አንገቶች ላይ እንዛዝሎችን እናደርጋለን፡፡ ይሠሩት የነበሩትን እንጂ ሌላን ይመነዳሉን? وَقَا لَ ا لَّذِي نَ ا سْتُضْعِفُوا لِلَّذِي نَ ا سْتَكْبَرُوا بَلْ مَكْرُ ا للَّيْلِ وَا ل Wa Mā 'Arsalnā Fī Qaryatin Min Nadh ī r in 'Illā Qā la Mutrafūhā 'Inn ā Bimā 'Ursiltum Bihi Kāfirū na 034-034 በከተማም አስፈራሪን አልላክንም፡፡ ነዋሪዎችዋ آ«እኛ በዚያ በርሱ በተላካችሁበት ከሓዲዎች ነንآ» ያሉ ቢኾኑ እንጂ፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا فِي قَرْيَةٍ مِن ْ نَذِي رٍ إِلاَّ قَا لَ مُتْرَفُوهَا إِنّ َا بِمَا أُرْسِلْتُم ْ بِهِ كَافِرُو نَ
Wa Qālū Naĥnu 'Akth aru 'Am wālāan Wa 'Awlādāan Wa Mā Naĥnu Bimu`adh dh abī na 034-035 آ«እኛም በገንዘቦችና በልጆች ይበልጥ የበዛን ነን፡፡ እኛም የምንቀጣ አይደለንምآ» አሉ፡፡ وَقَالُوا نَحْنُ أَكْثَرُ أَمْوَالاً وَأَوْلاَداً وَمَا نَحْنُ بِمُعَذَّبِي نَ
Qul 'Inn a Rab bī Yab suţu A r-R izqa Liman Yash ā 'u Wa Yaq diru Wa Lakinn a 'Akth ara A n -Nā si Lā Ya`lamū na 034-036 በላቸው آ«ጌታዬ ሲሳይን ለሚሻው ሰው ያሰፋል፤ ያጠባልም፡፡ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች አያውቁም፡፡آ» قُلْ إِنّ َ رَبِّي يَب ْسُطُ ا لرِّزْقَ لِمَن ْ يَشَا ءُ وَيَق ْدِر ُ وَلَكِنّ َ أَكْثَرَ ا لنّ َا سِ لاَ يَعْلَمُو نَ
Wa Mā 'Am wālukum Wa Lā 'Awlādukum Bi-Atī Tuqarr ibukum `In danā Zulfá 'Illā Man 'Ā mana Wa `Amila Şāliĥāan Fa'ū lā 'ika Lahum Jazā 'u A đ-Đi`fi Bimā `Amilū Wa Hum Fī A l-Gh urufā ti 'Ā minū na 034-037 ገንዘቦቻችሁና ልጆቻችሁም ያች እኛ ዘንድ መቅረብን የምታቀርባችሁ አይደለችም፡፡ ያመነና መልካምን የሠራ ብቻ ሲቀር፡፡ እነዚያ ለእነርሱ በሠሩት መልካም ሥራ እጥፍ ምንዳ አልላቸው፡፡ እነርሱም በገነት ሰገነቶች ውስጥ ጸጥተኞች ናቸው፡፡ وَمَا أَمْوَالُكُمْ وَلاَ أَوْلاَدُكُم ْ بِا لَّتِي تُقَرِّبُكُمْ عِن ْدَنَا زُلْفَى إِلاَّ مَن ْ آمَنَ وَعَمِلَ صَالِحاً فَأُ وْلَا ئِكَ لَهُمْ جَزَا ءُ ا لضِّعْفِ بِمَا عَمِلُوا وَهُمْ فِي ا لْغُرُفَا
Wa A l-Ladh ī na Yas`awna Fī 'Ā yātinā Mu`ājizī na 'Ū lā 'ika Fī A l-`Adh ā bi Muĥđarū na 034-038 እነዚያም የሚያቅቱ መስሏቸው አንቀጾቻችንን ለማበላሸት የሚጥሩት እነዚያ በቅጣቱ ውስጥ የሚጣዱ ናቸው፡፡ وَالَّذِي نَ يَسْعَوْنَ فِي آيَاتِنَا مُعَاجِزِي نَ أُ وْلَا ئِكَ فِي ا لْعَذَا بِ مُحْضَرُو نَ
Qul 'Inn a Rab bī Yab suţu A r-R izqa Liman Yash ā 'u Min `Ibādihi Wa Yaq diru Lahu Wa Mā 'An faq tum Min Sh ay'in Fahuwa Yukh lifuhu Wa Huwa Kh ayru A r-Rāziqī na 034-039 آ«ጌታዬ ሲሳይን ከባሮቹ ለሚሻው ሰው ያሰፋል፡፡ ለእርሱም ያጠብባል፡፡ ከማንኛውም ነገር የምትለግሱትን እርሱ ይተካዋል፡፡ እርሱም ከሲሳይ ሰጪዎች ሁሉ በላጭ ነውآ» በላቸው፡፡ قُلْ إِنّ َ رَبِّي يَب ْسُطُ ا لرِّزْقَ لِمَن ْ يَشَا ءُ مِنْ عِبَادِهِ وَيَق ْدِر ُ لَهُ وَمَا أَن فَق ْتُم ْ مِن ْ شَيْءٍ فَهُوَ يُخْلِفُهُ وَهُوَ خَيْرُ ا لرَّازِقِي نَ
Wa Yawma Yaĥsh uruhum Jamī`āan Th umm a Yaqū lu Lilmalā 'ikati 'Ahā 'uulā ' 'Ī yākum Kānū Ya`budū na 034-040 ሁሉንም በሚሰበስባቸውና ከዚያም ለመላእክቶቹ آ«እነዚህ እናንተን ይግገዙ ነበሩን?آ» በሚላቸው ቀን (የሚኾነውን አስታውስ)፡፡ وَيَوْمَ يَحْشُرُهُمْ جَمِيعاً ثُمّ َ يَقُو لُ لِلْمَلاَئِكَةِ أَهَا ؤُلاَء إِيَّاكُمْ كَانُوا يَعْبُدُو نَ
Qālū Sub ĥānaka 'An ta Walīyunā Min Dūnihim Bal Kānū Ya`budū na A l-Jinn a 'Akth aruhum Bihim Mu'uminū na 034-041 (መላእክቶቹም) آ«ጥራት ይገባህ ከእነርሱ ሌላ ረዳታችን አንተ ብቻ ነህ፡፡ (እንደሚሉት) አይደለም ይልቁንም ጋኔንን ይግገዙ ነበሩ፡፡ አብዛኞቻቸው በእነርሱ አማኞች ናቸውآ» ይላሉ፡፡ قَالُوا سُب ْحَانَكَ أَن ْتَ وَلِيُّنَا مِن ْ دُونِهِم ْ بَلْ كَانُوا يَعْبُدُو نَ ا لْجِنّ َ أَكْثَرُهُم ْ بِهِم ْ مُؤْمِنُو نَ
Fālyawma Lā Yam liku Ba`đukum Liba`đin Naf`āan Wa Lā Đarrāan Wa Naqū lu Lilladh ī na Žalamū Dh ūqū `Adh ā ba A n -Nā r i A llatī Kun tum Bihā Tukadh dh ibūn 034-042 ዛሬም ከፊላችሁ ለከፊሉ መጥቀምንም ኾነ መጉዳትን አይችሉም፡፡ ለእነዚያም ለበደሉት آ«ያችን በእርሷ ታስተባብሉባት የነበራችሁትን የእሳት ቅጣት ቅመሱآ» እንላቸዋለን፡፡ فَالْيَوْمَ لاَ يَمْلِكُ بَعْضُكُمْ لِبَعْضٍ نَفْعاً وَلاَ ضَرّاً وَنَقُو لُ لِلَّذِي نَ ظَلَمُوا ذُوقُوا عَذَا بَ ا لنّ َا ر ِ ا لَّتِي كُن تُم ْ بِهَا تُكَذِّبُون
Wa 'Idh ā Tutlá `Alayhim 'Ā yātunā Bayyinā tin Qālū Mā Hādh ā 'Illā Rajulun Yur ī du 'An Yaşud dakum `Amm ā Kā na Ya`budu 'Ā bā 'uukum Wa Qālū Mā Hādh ā 'Illā 'Ifkun Muftaráan Wa Qā la A l-Ladh ī na Kafarū Lilĥaq qi Lamm ā Jā 'ahum 'In Hādh ā 'Illā Siĥrun Mubī nun 034-043 በእነርሱም ላይ አንቀጾቻችን ግልጽ ኾነው በተነበቡላቸው ጊዜ آ«ይህ አባቶቻችሁ ይግገዙት ከነበሩት ነገር ሊከለክላችሁ የሚፈልግ ሰው እንጂ ሌላ አይደለምآ» አሉ፡፡ آ«ይህም (ቁርኣን) የተቀጣጠፈ ውሸት ነው እንጂ ሌላ አይደለምآ» አሉ፡፡ እነዚያም የካዱት እውነቱ በመጣላቸው ጊዜ آ«ይህ ግልጽ ድግምት ነው እንጂ ሌላ አይደለምآ» አሉ፡፡ وَإِذَا تُتْلَى عَلَيْهِمْ آيَاتُنَا بَيِّنَا تٍ قَالُوا مَا هَذَا إِلاَّ رَجُلٌ يُر ِي دُ أَن ْ يَصُدَّكُمْ عَمّ َا ك Wa Mā 'Ā taynāhum Min Kutubin Yad rusūnahā Wa Mā 'Arsalnā 'Ilayhim Qab laka Min Nadh ī r in 034-044 የሚያጠኑዋቸው የኾኑ መጽሐፍቶችንም ምንም አልሰጠናቸውም፡፡ ከአንተ በፊትም አስፈራሪ ነቢይን ወደእነርሱ አልላክንም፡፡ وَمَا آتَيْنَاهُم ْ مِن ْ كُتُبٍ يَد ْرُسُونَهَا وَمَا أَرْسَلْنَا إِلَيْهِمْ قَب ْلَكَ مِن ْ نَذِي رٍ
Wa Kadh dh aba A l-Ladh ī na Min Qab lihim Wa Mā Balagh ū Mi`sh ā ra Mā 'Ā taynāhum Fakadh dh abū Rusulī Fakayfa Kā na Nakī r i 034-045 እነዚያም ከእነርሱ በፊት የነበሩት አስተባብለዋል፡፡ የሰጠናቸውንም ከዐስር አንዱን (እነዚህ) አልደረሱም፡፡ መልክተኞቼንም አስተባበሉ፤ (ነቀፍኳቸውም)፡፡ መንቀፌም እንዴት ነበር! وَكَذَّبَ ا لَّذِي نَ مِن ْ قَب ْلِهِمْ وَمَا بَلَغُوا مِعْشَا رَ مَا آتَيْنَاهُمْ فَكَذَّبُوا رُسُلِي فَكَيْفَ كَا نَ نَكِي رِ
Qul 'Inn amā 'A`ižukum Biwāĥidatin 'An Taqūmū Lillahi Math n á Wa Furād á Th umm a Tatafakkarū Mā Bişāĥibikum Min Jinn atin 'In Huwa 'Illā Nadh ī r un Lakum Bayna Yaday `Adh ā bin Sh adī d in 034-046 آ«የምገስጻችሁ ባንዲት ነገር ብቻ ነው፡፡ (እርሷም) ሁለት ሁለት አንድ አንድም ኾናችሁ ለአላህ እንድትነሱ ከዚያም በጓደኛችሁ (በሙሐመድ) ምንም ዕብደት የሌለበት መኾኑን መርምራችሁ እንድትርረዱ ነው፡፡ እርሱ ለእናንተ ከብርቱ ቅጣት በስተፊት አስጠንቃቂ ነው እንጂ ሌላ አይደለምآ» በላቸው፡፡ قُلْ إِنّ َمَا أَعِظُكُم ْ بِوَاحِدَةٍ أَن ْ تَقُومُوا لِلَّهِ مَثْنَى وَفُرَادَى ثُمّ َ تَتَفَكَّرُوا مَا بِصَاحِبِكُم ْ مِن ْ جِنّ َةٍ
Qul Mā Sa'altukum Min 'Aj r in Fahuwa Lakum 'In 'Aj r iya 'Illā `Alá A l-Lahi Wa Huwa `Alá Kulli Sh ay'in Sh ahī d un 034-047 آ«ከዋጋ ማንኛውም የጠየቅኋችሁ ቢኖር እርሱ ለእናንተው ነው፤ ዋጋዬ በአላህ ላይ እንጂ በሌላ ላይ አይደለም፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ ነውآ» በላቸው፡፡ قُلْ مَا سَأَلْتُكُم ْ مِنْ أَج ْرٍ فَهُوَ لَكُمْ إِنْ أَج ْر ِيَ إِلاَّ عَلَى ا للَّهِ وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ شَهِي د ٌ
Qul 'Inn a Rab bī Yaq dh ifu Bil-Ĥaq qi `Allā mu A l-Gh uyū b i 034-048 آ«ጌታዬ እውነትን ያወርዳል፡፡ ሩቅ የኾኑትን ምስጢሮች ሁሉ ዐዋቂ ነውآ» በላቸው፡፡ قُلْ إِنّ َ رَبِّي يَق ْذِفُ بِا لْحَقِّ عَلاَّمُ ا لْغُيُو ب ِ
Qul Jā 'a A l-Ĥaq qu Wa Mā Yub di'u A l-Bāţilu Wa Mā Yu`ī d u 034-049 آ«እውነቱ መጣ፡፡ ውሸትም መነሻም መድረሻም የለውም (ተወገደ)آ» በላቸው፡፡ قُلْ جَا ءَ ا لْحَقُّ وَمَا يُب ْدِئُ ا لْبَاطِلُ وَمَا يُعِي د ُ
Qul 'In Đalaltu Fa'inn amā 'Ađillu `Alá Nafsī Wa 'Ini A htadaytu Fabimā Yūĥī 'Ilayya Rab bī 'Inn ahu Samī `un Qar ī b un 034-050 آ«ብሳሳት የምሳሳተው በራሴ ላይ ብቻ ነው፡፡ ብመራም ጌታዬ ወደኔ በሚያወርደው ነው፡፡ እርሱ ሰሚ ቅርብ ነውናآ» በላቸው፡፡ قُلْ إِن ْ ضَلَلْتُ فَإِنّ َمَا أَضِلُّ عَلَى نَفْسِي وَإِنِ ا هْتَدَيْتُ فَبِمَا يُوحِي إِلَيَّ رَبِّي إِنّ َهُ سَمِي عٌ قَر ِي ب ٌ
Wa Law Tará 'Idh Fazi`ū Falā Fawta Wa 'Ukh idh ū Min Makā nin Qar ī b in 034-051 በደነገጡና ማምለጫ በሌላቸው ጊዜ ከቅርብ ስፍራም በተያዙ ጊዜ (ኹኔታቸውን) ብታይ ኖሮ (አስደናቂን ነገር ባየህ ነበር)፡፡ وَلَوْ تَرَى إِذْ فَزِعُوا فَلاَ فَوْتَ وَأُخِذُوا مِن ْ مَكَا نٍ قَر ِي ب ٍ
Wa Qālū 'Ā mann ā Bihi Wa 'Ann á Lahumu A t-Tanāwush u Min Makā nin Ba`ī d in 034-052 آ«በእርሱም (አሁን) አመንንآ» ይላሉ፡፡ ለእነርሱም ከሩቅ ስፍራ (እምነትን) በቀላል ማግኘት ከየታቸው? وَقَالُو ا آمَنّ َا بِهِ وَأَنّ َى لَهُمُ ا لتَّنَاوُشُ مِن ْ مَكَا نٍ بَعِي د ٍ
Wa Qad Kafarū Bihi Min Qab lu Wa Yaq dh ifū na Bil-Gh aybi Min Makā nin Ba`ī d in 034-053 በፊትም በእርሱ በእርግጥ ክደዋል፡፡ ከሩቅ ስፍራም በግምት ንግግርን ይጥላሉ፡፡ وَقَد ْ كَفَرُوا بِهِ مِن ْ قَب ْلُ وَيَق ْذِفُو نَ بِا لْغَيْبِ مِن ْ مَكَا نٍ بَعِي د ٍ
Wa Ĥī la Baynahum Wa Bayna Mā Yash tahū na Kamā Fu`ila Bi'ash yā`ihim Min Qab lu 'Inn ahum Kānū Fī Sh akkin Mur ī b in 034-054 ከዚህ ቀደም በመሰሎቻቸው እንደ ተሠራውም ብጤ በእነርሱና በሚፈልጉት መካከል ተጋረደ፡፡ እነርሱ በእርግጥ በአወላዋይ ጥርጣሬ ውስጥ ነበሩና፡፡ وَحِي لَ بَيْنَهُمْ وَبَيْنَ مَا يَشْتَهُو نَ كَمَا فُعِلَ بِأَشْيَاعِهِم ْ مِن ْ قَب ْلُ إِنّ َهُمْ كَانُوا فِي شَكٍّ مُر ِي ب ٍ