Tabāraka A l-Ladh ī Nazzala A l-Furqā na `Alá `Ab dihi Liyakū na Lil`ālamī na Nadh īrāan 025-001 ያ ፉርቃንን በባሪያው ላይ ለዓለማት አስፈራሪ ይኾን ዘንድ ያወረደው (አምላክ) ክብርና ጥራት ተገባው፡፡ تَبَارَكَ ا لَّذِي نَزَّلَ ا لْفُرْقَا نَ عَلَى عَب ْدِهِ لِيَكُو نَ لِلْعَالَمِي نَ نَذِيراً
Al-Ladh ī Lahu Mulku A s-Samāwā ti Wa A l-'Arđi Wa Lam Yattakh idh Waladāan Wa Lam Yakun Lahu Sh ar ī kun Fī A l-Mulki Wa Kh alaqa Kulla Sh ay'in Faqad darahu Taq dīrāan 025-002 (እርሱ) ያ የሰማያትና የምድር ንግሥና የእርሱ ብቻ የኾነ፣ ልጅንም ያልያዘ፣ በንግሥናውም ተጋሪ የሌለው፣ ነገሩንም ሁሉ የፈጠረና በትክክልም ያዘጋጀው ነው፡፡ ا لَّذِي لَهُ مُلْكُ ا لسَّمَاوَا تِ وَا لأَرْضِ وَلَمْ يَتَّخِذْ وَلَداً وَلَمْ يَكُن ْ لَهُ شَر ِي كٌ فِي ا لْمُلْكِ وَخَلَقَ كُلَّ شَيْءٍ فَقَدَّرَهُ تَق ْدِيراً
Wa A ttakh adh ū Min Dūnihi 'Ā lihatan Lā Yakh luqū na Sh ay'ā an Wa Hum Yukh laqū na Wa Lā Yam likū na Li'n fusihim Đarrāan Wa Lā Naf`āan Wa Lā Yam likū na Mawtāan Wa Lā Ĥayāatan Wa Lā Nush ūrāan 025-003 (ከሓዲዎች) ከእርሱም ሌላ ምንንም የማይፈጥሩን፣ እነርሱም የሚፈጠሩን፣ ለነፍሶቻቸውም ጉዳትን ለመከላከል ጥቅምንም ለማምጣት የማይችሉን ሞትንና ሕይወትንም መቀስቀስንም የማይችሉን፣ አማልክት ያዙ፡፡ وَاتَّخَذُوا مِن ْ دُونِهِ آلِهَةً لاَ يَخْلُقُو نَ شَيْئاً وَهُمْ يُخْلَقُو نَ وَلاَ يَمْلِكُو نَ لِأن فُسِهِمْ ضَرّاً وَلاَ نَفْعاً وَلاَ يَمْلِكُو نَ مَوْتاً وَلاَ حَيَا ةً وَلاَ نُشُوراً Wa Qā la A l-Ladh ī na Kafarū 'In Hādh ā 'Illā 'Ifkun A ftarā hu Wa 'A`ānahu `Alayhi Qawmun 'Ā kh arū na Faqad Jā 'ū Žulmāan Wa Zūrāan 025-004 እነዚያም የካዱት ይህ (ቁርኣን ሙሐመድ) የቀጠፈው በእርሱም ላይ ሌሎች ሕዝቦች ያገዙት የኾነ ውሸት እንጂ ሌላ አይደለም አሉ፡፡ በእርግጥም በደልንና እብለትን ሠሩ፡፡ وَقَا لَ ا لَّذِي نَ كَفَرُو ا إِنْ هَذَا إِلاَّ إِفْكٌ ا فْتَرَا هُ وَأَعَانَهُ عَلَيْهِ قَوْمٌ آخَرُو نَ فَقَد ْ جَا ءُ وا ظُلْماً وَزُوراً
Wa Qālū 'Asāţī r u A l-'Awwalī na A ktatabahā Fahiya Tum lá `Alayhi Bukratan Wa 'Aşīlāan 025-005 አሉም آ«የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ተረቶች ናት፡፡ አስጻፋት፡፡ እርሷም በእርሱ ላይ ጧትና ማታ ትነበብለታለች፡፡آ» وَقَالُو ا أَسَاطِي ر ُ ا لأَوَّلِي نَ ا كْتَتَبَهَا فَهِيَ تُمْلَى عَلَيْهِ بُكْرَةً وَأَصِيلاً
Qul 'An zalahu A l-Ladh ī Ya`lamu A s-Sir ra Fī A s-Samāwā ti Wa A l-'Arđi 'Inn ahu Kā na Gh afūrāan Raĥīmāan 025-006 آ«ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውናآ» በላቸው፡፡ قُلْ أَن زَلَهُ ا لَّذِي يَعْلَمُ ا لسِّرَّ فِي ا لسَّمَاوَا تِ وَا لأَرْضِ إِنّ َهُ كَا نَ غَفُوراً رَحِيماً
Wa Qālū Mā li Hādh ā A r-Rasū li Ya'kulu A ţ -Ţa`ā ma Wa Yam sh ī Fī A l-'Aswā qi Lawlā 'Un zila 'Ilayhi Malakun Fayakū na Ma`ahu Nadh īrāan 025-007 ለዚህም መልክተኛ ምግብን የሚበላ፣ በገበያዎችም የሚኼድ ሲኾን ምን (መልክተኛነት) አለው ከርሱ ጋር አስፈራሪ ይኾን ዘንድ ወደርሱ መልአክ (ገሃድ) አይወረድም ኖሯልን አሉ፡፡ وَقَالُوا مَا لِ هَذَا ا لرَّسُو لِ يَأْكُلُ ا لطَّعَا مَ وَيَمْشِي فِي ا لأَسْوَا قِ لَوْلاَ أُن زِلَ إِلَيْهِ مَلَكٌ فَيَكُو نَ مَعَهُ نَذِيراً
'Aw Yulq á 'Ilayhi Kan zun 'Aw Takū nu Lahu Jann atun Ya'kulu Minhā Wa Qā la A ž-Žālimū na 'In Tattabi`ū na 'Illā Rajulāan Masĥūrāan 025-008 آ«ወይም ወደእርሱ ድልብ አይጣልለትምን ወይም ከእርሷ የሚበላላት አትክልት ለእርሱ አትኖረውምንآ» (አሉ)፡፡ በዳዮቹም (ላመኑት) آ«የተደገመበትን ሰው እንጂ ሌላ አትከተሉምآ» አሉ፡፡ أَوْ يُلْقَى إِلَيْهِ كَن زٌ أَوْ تَكُو نُ لَهُ جَنّ َةٌ يَأْكُلُ مِنْهَا وَقَا لَ ا لظَّالِمُو نَ إِن ْ تَتَّبِعُو نَ إِلاَّ رَجُلاً مَسْحُوراً
A n žur Kayfa Đarabū Laka A l-'Am th ā la Fađallū Falā Yastaţī`ū na Sabīlāan 025-009 ላንተ ምሳሌዎችን እንዴት እንዳደረጉልህና እንደተሳሳቱ ተመልከት፡፡ (ወደ እውነት ለመድረስ) መንገድንም አይችሉም፡፡ ا ن ظُرْ كَيْفَ ضَرَبُوا لَكَ ا لأَمْثَا لَ فَضَلُّوا فَلاَ يَسْتَطِيعُو نَ سَبِيلاً
Tabāraka A l-Ladh ī 'In Sh ā 'a Ja`ala Laka Kh ayrāan Min Dh ālika Jann ā tin Taj r ī Min Taĥtihā A l-'Anhā ru Wa Yaj `al Laka Quşūrāan 025-010 ያ ቢሻ ከዚህ (ካሉት) የተሻለን ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውን አትክልቶች ላንተ የሚያደርግልህ ሕንጻ ቤቶችንም ላንተ የሚያደርግልህ ጌታ ችሮታው በዛ፡፡ تَبَارَكَ ا لَّذِي إِن ْ شَا ءَ جَعَلَ لَكَ خَيْراً مِن ْ ذَلِكَ جَنّ َا تٍ تَج ْر ِي مِن ْ تَحْتِهَا ا لأَنْهَا رُ وَيَج ْعَل ْ لَكَ قُصُوراً
Bal Kadh dh abū Bis-Sā`ati Wa 'A`tad nā Liman Kadh dh aba Bis-Sā`ati Sa`īrāan 025-011 ይልቁንም በትንሣኤ አስተባበሉ፡፡ በትንሣኤ ላስተባበለም ሰው ሁሉ ነዳጅን እሳት አዘጋጅተናል፡፡ بَلْ كَذَّبُوا بِا لسَّاعَةِ وَأَعْتَد ْنَا لِمَن ْ كَذَّبَ بِا لسَّاعَةِ سَعِيراً
'Idh ā Ra'at/hum Min Makā nin Ba`ī din Sami`ū Lahā Tagh ayyužāan Wa Zafīrāan 025-012 ከሩቅ ስፍራ ባየቻቸው ጊዜ ለእርሷ የቁጭት መገንፈልንና ማናፋትን ይሰማሉ፡፡ إِذَا رَأَتْهُم مِن ْ مَكَا نٍ بَعِي دٍ سَمِعُوا لَهَا تَغَيُّظاً وَزَفِيراً
Wa 'Idh ā 'Ulqū Minhā Makānāan Đayyiqāan Muqarranī na Da`aw Hunālika Th ubūrāan 025-013 እጅ ከፍንጅ የታሠሩ ኾነውም ከእርሷ በጠባብ ስፍራ በተጣሉ ጊዜ በዚያ ስፍራ ጥፋትን ይጠራሉ፤ (ዋ ጥፋታችን ይላሉ)፡፡ وَإِذَا أُلْقُوا مِنْهَا مَكَاناً ضَيِّقاً مُقَرَّنِي نَ دَعَوْا هُنَالِكَ ثُبُوراً
Lā Tad `ū A l-Yawma Th ubūrāan Wāĥidāan Wa A d `ū Th ubūrāan Kath īrāan 025-014 ፡-ዛሬ አንድን ጥፋት ብቻ አትጥሩ ብዙንም ጥፋት ጥሩ (ይባላሉ)፡፡ لاَ تَد ْعُوا ا لْيَوْمَ ثُبُوراً وَا حِداً وَا د ْعُوا ثُبُوراً كَثِيراً
Qul 'Adh alika Kh ayrun 'Am Jann atu A l-Kh uldi A llatī Wu`ida A l-Muttaqū na Kānat Lahum Jazā 'an Wa Maşīrāan 025-015 (እንዲህ) በላቸው آ«ይህ የተሻለ ነውን ወይስ ጥንቁቆቹ ተስፋ የተሰጧት የዘለዓለሟ ገነትآ» ለእነርሱ ምንዳና መመለሻ ኾነች፡፡ قُلْ أَذَلِكَ خَيْرٌ أَمْ جَنّ َةُ ا لْخُلْدِ ا لَّتِي وُعِدَ ا لْمُتَّقُو نَ كَانَتْ لَهُمْ جَزَا ءً وَمَصِيراً
Lahum Fīhā Mā Yash ā 'ū na Kh ālidī na Kā na `Alá Rab bika Wa`dāan Mas'ū lāan 025-016 ለእነሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ኾነው የሚፈልጉት ሁሉ አልላቸው፡፡ (ይህም) ተስፋ ከጌታህ ተለማኝ ተስፋ ነው፡፡ لَهُمْ فِيهَا مَا يَشَا ءُو نَ خَالِدِي نَ كَا نَ عَلَى رَبِّكَ وَعْداً مَسْئُ ولاً
Wa Yawma Yaĥsh uruhum Wa Mā Ya`budū na Min Dū ni A l-Lahi Fayaqū lu 'A'an tum 'Ađlaltum `Ibādī Hā 'uulā ' 'Am Hum Đallū A s-Sabī la 025-017 እነርሱንና ከአላህ ሌላ የሚግገዟቸውንም የሚሰበስብባቸውንና آ«እናንተ እነዚህን ባሮቼን አሳሳታችሁን ወይስ እነሱው መንገድን ሳቱآ» የሚልበትን ቀን (አስታውስ)፡፡ وَيَوْمَ يَحْشُرُهُمْ وَمَا يَعْبُدُو نَ مِن ْ دُو نِ ا للَّهِ فَيَقُو لُ أَأَن ْتُمْ أَضْلَلْتُمْ عِبَادِي هَا ؤُلاَء أَمْ هُمْ ضَلُّوا ا لسَّبِي لَ
Qālū Sub ĥānaka Mā Kā na Yan bagh ī Lanā 'An Nattakh idh a Min Dūnika Min 'Awliyā 'a Wa Lakin Matta`tahum Wa 'Ā bā 'ahum Ĥattá Nasū A dh -Dh ikra Wa Kānū Qawmāan Būrāan 025-018 آ«ጥራት ይገባህ፤ ካንተ ሌላ ረዳቶችን ልንይዝ ለእኛ ተገቢያችን አልነበረም፡፡ ግን እነርሱንም አባቶቻቸውንም መገንዘብን እስከተዉ ድረስ አጣቀምካቸው፡፡ ጠፊ ሕዝቦችም ኾኑآ» ይላሉ፡፡ قَالُوا سُب ْحَانَكَ مَا كَا نَ يَن ْبَغِي لَنَا أَن ْ نَتَّخِذَ مِن ْ دُونِكَ مِنْ أَوْلِيَا ءَ وَلَكِن ْ مَتَّعْتَهُمْ وَآبَا ءَهُمْ حَتَّى نَسُوا ا لذِّكْرَ وَكَانُوا قَوْماً بُوراً
Faqad Kadh dh abūkum Bimā Taqūlū na Famā Tastaţī`ū na Şarfāan Wa Lā Naşrāan Wa Man Yažlim Min kum Nudh iq hu `Adh ābāan Kabīrāan 025-019 በምትሉትም (አማልክቶቻችሁ) አስዋሹዋችሁ፡፡ ቅጣቴን መገፍተርንም መርዳትንም አትችሉም፡፡ ከእናንተም የሚበድለውን ታላቅን ቅጣት እናቀምሰዋለን፤ (ይባላሉ)፡፡ فَقَد ْ كَذَّبُوكُم ْ بِمَا تَقُولُو نَ فَمَا تَسْتَطِيعُو نَ صَرْفاً وَلاَ نَصْراً وَمَن ْ يَظْلِم ْ مِن ْكُمْ نُذِق ْهُ عَذَاباً كَبِيراً
Wa Mā 'Arsalnā Qab laka Mina A l-Mursalī na 'Illā 'Inn ahum Laya'kulū na A ţ -Ţa`ā ma Wa Yam sh ū na Fī A l-'Aswā qi Wa Ja`alnā Ba`đakum Liba`đin Fitnatan 'Ataşbirū na Wa Kā na Rab buka Başīrāan 025-020 ከአንተ በፊትም ከመልክተኞች እነሱ በእርግጥ ምግብን የሚበሉ በገበያዎችም የሚኼዱ ኾነው በስተቀር አልላክንም፡፡ ከፊላችሁንም ለከፊሉ ፈተና አድርገናል፡፡ ትታገሳላችሁን ጌታህም ተመልካች ነው፡፡ وَما أَرْسَلْنَا قَب ْلَكَ مِنَ ا لْمُرْسَلِي نَ إِلاَّ إِنّ َهُمْ لَيَأْكُلُو نَ ا لطَّعَا مَ وَيَمْشُو نَ فِي ا لأَسْوَا قِ وَجَعَلْنَا بَعْضَكُمْ لِبَعْضٍ فِتْنَةً أَتَصْبِرُو نَ وَكَا نَ رَبُّكَ بَصِيرا Wa Qā la A l-Ladh ī na Lā Yarjū na Liqā 'anā Lawlā 'Un zila `Alaynā A l-Malā 'ikatu 'Aw Nará Rab banā Laqadi A stakbarū Fī 'An fusihim Wa `Ataw `Utūwāan Kabīrāan 025-021 እነዚያም መገናኘታችንን የማይፈሩት በእኛ ላይ ለምን መላእክት አልወረደም፡፡ ወይም ጌታችንን ለምን አናይም አሉ፡ በነፍሶቻቸው ውስጥ በእርግጥ ኮሩ፡፡ ታላቅንም አመጽ አመፁ፡፡ وَقَا لَ ا لَّذِي نَ لاَ يَرْجُو نَ لِقَا ءَنَا لَوْلاَ أُن زِلَ عَلَيْنَا ا لْمَلاَئِكَةُ أَوْ نَرَى رَبَّنَا لَقَدِ ا سْتَكْبَرُوا فِي أَن فُسِهِمْ وَعَتَوْا عُتُوّاً كَبِيراً
Yawma Yarawna A l-Malā 'ikata Lā Bush rá Yawma'idh in Lilmuj r imī na Wa Yaqūlū na Ĥij rāan Maĥjūrāan 025-022 መላእክትን በሚያዩበት ቀን በዚያ ጊዜ ለአመጸኞች ምስራች የላቸውም፡፡ آ«የተከለከለ ክልክልም አድርገንآ» ይላሉ፡፡ يَوْمَ يَرَوْنَ ا لْمَلاَئِكَةَ لاَ بُشْرَى يَوْمَئِذٍ لِلْمُج ْر ِمِي نَ وَيَقُولُو نَ حِج ْراً مَحْجُوراً
Wa Qadim nā 'Ilá Mā `Amilū Min `Amalin Faja`alnā hu Habā 'an Man th ūrāan 025-023 ከሥራም ወደ ሠሩት እናስባለን፡፡ የተበተነ ትቢያም እናደርገዋለን፡፡ وَقَدِمْنَا إِلَى مَا عَمِلُوا مِنْ عَمَلٍ فَجَعَلْنَا هُ هَبَا ءً مَن ْثُوراً
'Aşĥā bu A l-Jann ati Yawma'idh in Kh ayrun Mustaqarrāan Wa 'Aĥsanu Maqīlāan 025-024 የገነት ሰዎች በዚያ ቀን በመርጊያ የተሻሉ በማረፊያም በጣም ያማሩ ናቸው፡፡ أَصْحَا بُ ا لْجَنّ َةِ يَوْمَئِذٍ خَيْرٌ مُسْتَقَرّاً وَأَحْسَنُ مَقِيلاً
Wa Yawma Tash aq qaqu A s-Samā 'u Bil-Gh amā mi Wa Nuzzila A l-Malā 'ikatu Tan zīlāan 025-025 ሰማይም በደመና የምትቀደድበትንና መላእክትም መወረድን የሚወርድበትን ቀን (አስታውስ)፡፡ وَيَوْمَ تَشَقَّقُ ا لسَّمَا ءُ بِا لْغَمَا مِ وَنُزِّلَ ا لْمَلاَئِكَةُ تَن زِيلاً
Al-Mulku Yawma'idh in A l-Ĥaq qu Lilrraĥmani Wa Kā na Yawmāan `Alá A l-Kāfir ī na `Asīrāan 025-026 እውነተኛው ንግሥና በዚያ ቀን ለአልራሕማን ብቻ ነው፡፡ በከሓዲዎችም ላይ አስቸጋሪ ቀን ነው፡፡ ا لْمُلْكُ يَوْمَئِذٍ ا لْحَقُّ لِلرَّحْمَنِ وَكَا نَ يَوْماً عَلَى ا لْكَافِر ِي نَ عَسِيراً
Wa Yawma Ya`ađđu A ž-Žālimu `Alá Yadayhi Yaqū lu Yā Laytanī A ttakh adh tu Ma`a A r-Rasū li Sabīlāan 025-027 በዳይም آ«ከመልክተኛው ጋር ቀጥተኛን መንገድ ይዤ በኾነ ዋ ምኞቴ!آ» እያለ (በጸጸት) ሁለት እጆቹን የሚነክስበትን ቀን (አስታውስ)፡፡ وَيَوْمَ يَعَضُّ ا لظَّالِمُ عَلَى يَدَيْهِ يَقُو لُ يَالَيْتَنِي ا تَّخَذْتُ مَعَ ا لرَّسُو لِ سَبِيلاً
Yā Waylatī Laytanī Lam 'Attakh idh Fulānāan Kh alīlāan 025-028 آ«ዋ ጥፋቴ! እገሌን ወዳጅ ባልያዝኩ ኖሮ እመኛለሁ፡፡ يَاوَيْلَتِي لَيْتَنِي لَمْ أَتَّخِذْ فُلاَناً خَلِيلاً
Laqad 'Ađallanī `Ani A dh -Dh ikr i Ba`da 'Idh Jā 'anī Wa Kā na A sh -Sh ayţā nu Lil'in sā ni Kh adh ūlāan 025-029 (የእምነት ቃልን) ከመጣልኝ በኋላ ከማስታወስ በእርግጥ አሳሳተኝآ» (ይላል)፡፡ ሰይጣንም ለሰው አጋላጭ ነው፡፡ لَقَد ْ أَضَلَّنِي عَنِ ا لذِّكْر ِ بَعْدَ إِذْ جَا ءَنِي وَكَا نَ ا لشَّيْطَا نُ لِلإِن سَا نِ خَذُولاً
Wa Qā la A r-Rasū lu Yā Rab bi 'Inn a Qawmī A ttakh adh ū Hādh ā A l-Qur'ā na Mahjūrāan 025-030 መልክተኛውም آ«ጌታዬ ሆይ! ሕዝቦቼ ይህንን ቁርኣን የተተወ ነገር አድርገው ያዙትآ» አለ፡፡ وَقَا لَ ا لرَّسُو لُ يَارَبِّ إِنّ َ قَوْمِي ا تَّخَذُوا هَذَا ا لْقُرْآنَ مَهْجُوراً
Wa Kadh alika Ja`alnā Likulli Nabī yin `Adūwāan Mina A l-Muj r imī na Wa Kafá Birab bika Hādīāan Wa Naşīrāan 025-031 እንደዚሁም ለነቢዩ ሁሉ ከአመጸኞች የኾነ ጠላትን አድርገናል፡፡ መሪና ረዳትም በጌታህ በቃ፡፡ وَكَذَلِكَ جَعَلْنَا لِكُلِّ نَبِيٍّ عَدُوّاً مِنَ ا لْمُج ْر ِمِي نَ وَكَفَى بِرَبِّكَ هَادِي اً وَنَصِيراً
Wa Qā la A l-Ladh ī na Kafarū Lawlā Nuzzila `Alayhi A l-Qur'ā nu Jum latan Wāĥidatan Kadh ālika Linuth ab bita Bihi Fu'uādaka Wa Rattalnā hu Tartīlāan 025-032 እነዚያ የካዱትም آ«ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደምآ» አሉ፡፡ እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ (ከፋፍለን አወረድነው)፡፡ ቀስ በቀስ መለያየትንም ለየነው፡፡ وَقَا لَ ا لَّذِي نَ كَفَرُوا لَوْلاَ نُزِّلَ عَلَيْهِ ا لْقُرْآنُ جُمْلَةً وَا حِدَةً كَذَلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَ ادَكَ وَرَتَّلْنَا هُ تَرْتِيلاً
Wa Lā Ya'tūnaka Bimath alin 'Illā Ji'nā ka Bil-Ĥaq qi Wa 'Aĥsana Tafsīrāan 025-033 በጥያቄም አይመጡብህም እውነተኛውን (መልስ) መልካምን ፍችም የምናመጣልህ ብንኾን እንጅ፡፡ وَلاَ يَأْتُونَكَ بِمَثَلٍ إِلاَّ جِئْنَا كَ بِا لْحَقِّ وَأَحْسَنَ تَفْسِيراً
Al-Ladh ī na Yuĥsh arū na `Alá Wujūhihim 'Ilá Jahann ama 'Ū lā 'ika Sh arrun Makānāan Wa 'Ađallu Sabīlāan 025-034 እነዚያ በፊቶቻቸው ለይ (እየተጎተቱ) ወደ ገሀነም የሚሰበሰቡ ናቸው፡፡ እነዚያ ስፍራቸው የከፋ መንገዳቸውም የጠመመ ናቸው፡፡ ا لَّذِي نَ يُحْشَرُو نَ عَلَى وُجُوهِهِمْ إِلَى جَهَنّ َمَ أُ وْلَا ئِكَ شَرٌّ مَكَاناً وَأَضَلُّ سَبِيلاً
Wa Laqad 'Ā taynā Mūsá A l-Kitā ba Wa Ja`alnā Ma`ahu 'Akh ā hu Hārū na Wazīrāan 025-035 በእርግጥም ለሙሳ መጽሐፍን ሰጠነው፡፡ ከእርሱም ጋር ወንድሙን ሃሩንን ረዳት አደረግንለት፡፡ وَلَقَد ْ آتَيْنَا مُوسَى ا لْكِتَا بَ وَجَعَلْنَا مَعَهُ أَخَا هُ هَارُو نَ وَزِيراً
Faqulnā A dh /habā 'Ilá A l-Qawmi A l-Ladh ī na Kadh dh abū Bi'ā yātinā Fadamm arnāhum Tad mīrāan 025-036 آ«ወደእነዚያም በተዓምራቶቻችን ወደ አስተባበሉት ሕዝቦች ኺዱآ» አልናቸው፡፡ (አስዋሿቸውም) ማጥፋትንም አጠፋናቸው፡፡ فَقُلْنَا ا ذْهَبَا إِلَى ا لْقَوْمِ ا لَّذِي نَ كَذَّبُوا بِآيَاتِنَا فَدَمّ َرْنَاهُمْ تَد ْمِيراً
Wa Qawma Nūĥin Lamm ā Kadh dh abū A r-Rusula 'Agh raq nāhum Wa Ja`alnāhum Lilnn ā si 'Ā yatan Wa 'A`tad nā Lilžžālimī na `Adh ābāan 'Alīmāan 025-037 የኑሕን ሰዎችም መልክተኞችን ባስተባበሉ ጊዜ አሰጠምናቸው፡፡ ለሰዎችም መገሰጫ አደረግናለቸው፡፡ ለበደለኞችም አሳማሚን ቅጣት አዘጋጅተናል፡፡ وَقَوْمَ نُو حٍ لَمّ َا كَذَّبُوا ا لرُّسُلَ أَغْرَق ْنَاهُمْ وَجَعَلْنَاهُمْ لِلنّ َا سِ آيَةً وَأَعْتَد ْنَا لِلظَّالِمِي نَ عَذَاباً أَلِيماً
Wa `Ādāan Wa Th amū da Wa 'Aşĥā ba A r-Rassi Wa Qurūnāan Bayna Dh ālika Kath īrāan 025-038 ዓድንም ሰሙድንም የረስን ሰዎችም በዚህ መካከል የነበሩትንም ብዙን የክፍለ ዘመናት ሕዝቦች (አጠፋን)፡፡ وَعَاداً وَثَمُو دَ وَأَصْحَا بَ ا لرَّسِّ وَقُرُوناً بَيْنَ ذَلِكَ كَثِيراً
Wa Kullāan Đarab nā Lahu A l-'Am th ā la Wa Kullāan Tab barnā Tatbīrāan 025-039 ሁሉንም (ገሠጽን) ለእነሱ ምሳሌዎችን ገለጽን፡፡ ሁሉንም ማጥፋትን አጠፋናቸውም፡፡ وَكُلاًّ ضَرَب ْنَا لَهُ ا لأَمْثَا لَ وَكُلاًّ تَبَّرْنَا تَتْبِيراً
Wa Laqad 'Ataw `Alá A l-Qaryati A llatī 'Um ţirat Maţara A s-Saw'i 'Afalam Yakūnū Yarawnahā Bal Kānū Lā Yarjū na Nush ūrāan 025-040 በዚያችም ክፉ ዝናምን በተዘነመችው ከተማ ላይ (የመካ ከሐዲዎች) በእርግጥ መጥተዋል፡፡ የሚያዩዋት አልነበሩምን በእውነቱ መቀስቀስን የማይፈሩ ነበሩ፡፡ وَلَقَد ْ أَتَوْا عَلَى ا لْقَرْيَةِ ا لَّتِي أُمْطِرَتْ مَطَرَ ا لسَّوْءِ أَفَلَمْ يَكُونُوا يَرَوْنَهَا بَلْ كَانُوا لاَ يَرْجُو نَ نُشُوراً
Wa 'Idh ā R'awka 'In Yattakh idh ūnaka 'Illā Huzūan 'Ahadh ā A l-Ladh ī Ba`ath a A l-Lahu Rasūlāan 025-041 ባዩህም ጊዜ ያ አላህ መልእክተኛ አድርጎ የላከው ይህ ነውን እያሉ መሳለቂያ እንጂ ሌላ አያደርጉህም፡፡ وَإِذَا رأَوْكَ إِن ْ يَتَّخِذُونَكَ إِلاَّ هُزُو اً أَهَذَا ا لَّذِي بَعَثَ ا للَّهُ رَسُولاً
'In Kā da Layuđillunā `An 'Ā lihatinā Lawlā 'An Şabarnā `Alayhā Wa Sawfa Ya`lamū na Ĥī na Yarawna A l-`Adh ā ba Man 'Ađallu Sabīlāan 025-042 آ«እነሆ በእርሷ ላይ መታገሳችን ባልነበረ ኖሮ ከአማልክቶቻችን ሊያሳስተን ቀርቦ ነበርآ» (ሲሉም ይሳለቃሉ)፡፡ ወደፊትም ቅጣቱን በሚያዩ ጊዜ መንገድን በጣም ተሰሳቹ ማን እንደኾነ በእርግጥ ያውቃሉ፡፡ إِن ْ كَا دَ لَيُضِلُّنَا عَن ْ آلِهَتِنَا لَوْلاَ أَن ْ صَبَرْنَا عَلَيْهَا وَسَوْفَ يَعْلَمُو نَ حِي نَ يَرَوْنَ ا لْعَذَا بَ مَنْ أَضَلُّ سَبِيلاً
'Ara'ayta Mani A ttakh adh a 'Ilahahu Hawā hu 'Afa'an ta Takū nu `Alayhi Wa Kīlāan 025-043 ፍላጎቱን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትኾናለህን أَرَأَيْتَ مَنِ ا تَّخَذَ إِلَهَهُ هَوَا هُ أَفَأَن ْتَ تَكُو نُ عَلَيْهِ وَكِيلاً
'Am Taĥsabu 'Ann a 'Akth arahum Yasma`ū na 'Aw Ya`qilū na 'In Hum 'Illā Kāl'an`ām Bal Hum 'Ađallu Sabīlāan 025-044 ይልቁንም አብዛኛዎቻቸው የሚሰሙ ወይም የሚያውቁ መኾናቸውን ታስባለህን እነርሱ እንደ እንስሳዎች እንጂ ሌላ አይደሉም፡፡ ከቶውንም እነሱ ይልቅ መንገድን የተሳሳቱ ናቸው፡፡ أَمْ تَحْسَبُ أَنّ َ أَكْثَرَهُمْ يَسْمَعُو نَ أَوْ يَعْقِلُو نَ إِنْ هُمْ إِلاَّ كَالأَنعَام بَلْ هُمْ أَضَلُّ سَبِيلاً
'Alam Tará 'Ilá Rab bika Kayfa Mad da A ž-Žilla Wa Law Sh ā 'a Laja`alahu Sākināan Th umm a Ja`alnā A sh -Sh am sa `Alayhi Dalīlāan 025-045 ወደ ጌታህ (ሥራ) ጥላን እንዴት እንደ ዘረጋ አላየህምን በሻም ኖሮ የረጋ ባደረገው ነበር፡፡ ከዚያም ፀሐይን በእርሱ ላይ ምልክት አደረግን፡፡ أَلَمْ تَرَى إِلَى رَبِّكَ كَيْفَ مَدَّ ا لظِّلَّ وَلَوْ شَا ءَ لَجَعَلَهُ سَاكِناً ثُمّ َ جَعَلْنَا ا لشَّمْسَ عَلَيْهِ دَلِيلاً
Th umm a Qabađnā hu 'Ilaynā Qab đāan Yasīrāan 025-046 ከዚያም ቀስ በቀስ ወደእኛ ሰብሰብነው፡፡ ثُمّ َ قَبَضْنَا هُ إِلَيْنَا قَب ْضاً يَسِيراً
Wa Huwa A l-Ladh ī Ja`ala Lakumu A l-Layla Libāsāan Wa A n -Nawma Subātāan Wa Ja`ala A n -Nahā ra Nush ūrāan 025-047 እርሱም ያ ለእናንተ ሌሊትን ልብስ እንቅልፍንም ማረፊያ ያደረገ፤ ቀንንም መበተኛ ያደረገላችሁ ነው፡፡ وَهُوَ ا لَّذِي جَعَلَ لَكُمُ ا للَّيْلَ لِبَاساً وَا لنّ َوْمَ سُبَاتاً وَجَعَلَ ا لنّ َهَا رَ نُشُوراً
Wa Huwa A l-Ladh ī 'Arsala A r-R iyā ĥa Bush rāan Bayna Yaday Raĥmatihi Wa 'An zalnā Mina A s-Samā 'i Mā 'an Ţahūrāan 025-048 እርሱም ያ ነፋሶችን አብሳሪዎች ሲኾኑ ከዝናሙ በስተፊት የላከ ነው፡፡ ከሰማይም አጥሪ ውሃን አወረድን፡፡ وَهُوَ ا لَّذِي أَرْسَلَ ا لرِّيَا حَ بُشْراً بَيْنَ يَدَيْ رَحْمَتِهِ وَأَن زَلْنَا مِنَ ا لسَّمَا ءِ مَا ءً طَهُوراً
Linuĥyiya Bihi Baldatan Maytāan Wa Nusqiyahu Mimm ā Kh alaq nā 'An`āmāan Wa 'Anāsī ya Kath īrāan 025-049 በእርሱ የሞተችን አገር ሕያው ልናደርግበት ከፈጠርነውም ፍጡር እንስሳዎችንና ብዙ ሰዎችንም ልናጠጣው (አወረድነው)፡፡ لِنُحْيِيَ بِهِ بَلْدَةً مَيْتاً وَنُسْقِيَهُ مِمّ َا خَلَق ْنَا أَنْعَاماً وَأَنَاسِيَّ كَثِيراً
Wa Laqad Şarrafnā hu Baynahum Liyadh dh akkarū Fa'ab á 'Akth aru A n -Nā si 'Illā Kufūrāan 025-050 (ጸጋችንን) ይገነዘቡም ዘንድ በመካከላቸው ከፋፈልነው፡፡ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች ክህደትን እንጂ እንቢ አሉ፡፡ وَلَقَد ْ صَرَّفْنَا هُ بَيْنَهُمْ لِيَذَّكَّرُوا فَأَبَى أَكْثَرُ ا لنّ َا سِ إِلاَّ كُفُوراً
Wa Law Sh i'nā Laba`ath nā Fī Kulli Qaryatin Nadh īrāan 025-051 በሻንም ኖሮ በየከተማይቱ አስፈራሪን በላክን ነበር፡፡ وَلَوْ شِئْنَا لَبَعَثْنَا فِي كُلِّ قَرْيَةٍ نَذِيراً
Falā Tuţi`i A l-Kāfir ī na Wa Jāhid /hum Bihi Jihādāan Kabīrāan 025-052 ከሓዲዎችንም አትታዘዛቸው፡፡ በእርሱም (በቁርኣን) ታላቅን ትግል ታገላቸው፡፡ فَلاَ تُطِعِ ا لْكَافِر ِي نَ وَجَاهِد ْهُم ْ بِهِ جِهَاداً كَبِيراً
Wa Huwa A l-Ladh ī Maraja A l-Baĥrayni Hādh ā `Adh bun Furā tun Wa Hadh ā Milĥun 'Ujā jun Wa Ja`ala Baynahumā Barzakh āan Wa Ĥij rāan Maĥjūrāan 025-053 እርሱም ያ ሁለቱን ባሕሮች አጎራብቶ የለቀቀ ነው፡፡ ይህ ጥምን የሚቆርጥ ጣፋጭ ነው፡፡ ይህም የሚመረግግ ጨው ነው፡፡ በመካከላቸውም (ከመቀላቀል) መለያንና የተከለለን ክልል ያደረገ ነው፡፡ وَهُوَ ا لَّذِي مَرَجَ ا لْبَحْرَيْنِ هَذَا عَذْبٌ فُرَا تٌ وَهَذَا مِلْحٌ أُجَا جٌ وَجَعَلَ بَيْنَهُمَا بَرْزَخاً وَحِج ْراً مَحْجُوراً
Wa Huwa A l-Ladh ī Kh alaqa Mina A l-Mā 'i Bash arāan Faja`alahu Nasabāan Wa Şihrāan Wa Kā na Rab buka Qadīrāan 025-054 እርሱም ያ ከውሃ ሰውን የፈጠረ፣ የዝምድናና የአማችም ባለቤት ያደረገው ነው፡፡ ጌታህም ቻይ ነው፡፡ وَهُوَ ا لَّذِي خَلَقَ مِنَ ا لْمَا ءِ بَشَراً فَجَعَلَهُ نَسَباً وَصِهْراً وَكَا نَ رَبُّكَ قَدِيراً
Wa Ya`budū na Min Dū ni A l-Lahi Mā Lā Yan fa`uhum Wa Lā Yađurruhum Wa Kā na A l-Kāfir u `Alá Rab bihi Žahīrāan 025-055 ከአላህም ሌላ የማይጠቅማቸውንና የማይጎዳቸውን ይግገዛሉ፤ ከሓዲም በጌታው ላይ (በማመጽ ለሰይጣን) ረዳት ነው፡፡ وَيَعْبُدُو نَ مِن ْ دُو نِ ا للَّهِ مَا لاَ يَن فَعُهُمْ وَلاَ يَضُرُّهُمْ وَكَا نَ ا لْكَافِر ُ عَلَى رَبِّهِ ظَهِيراً
Wa Mā 'Arsalnā ka 'Illā Mubash sh irāan Wa Nadh īrāan 025-056 አብሳሪና አስፈራሪም አድርገን እንጂ አልላክንህም፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا كَ إِلاَّ مُبَشِّراً وَنَذِيراً
Qul Mā 'As'alukum `Alayhi Min 'Aj r in 'Illā Man Sh ā 'a 'An Yattakh idh a 'Ilá Rab bihi Sabīlāan 025-057 آ«በእርሱ ላይ ዋጋን በፍጹም አልጠይቃችሁም፡፡ ግን ወደ ጌታው (መልካም) መንገድን ለመያዝ የሻ ሰው (ይሥራ)آ» በላቸው፡፡ قُلْ مَا أَسْأَلُكُمْ عَلَيْهِ مِنْ أَج ْرٍ إِلاَّ مَن ْ شَا ءَ أَن ْ يَتَّخِذَ إِلَى رَبِّهِ سَبِيلاً
Wa Tawakkal `Alá A l-Ĥayyi A l-Ladh ī Lā Yamū tu Wa Sab biĥ Biĥam dihi Wa Kafá Bihi Bidh unū bi `Ibādihi Kh abīrāan 025-058 በዚያም በማይሞተው ሕያው አምላክ ላይ ተመካ፡፡ ከማመስገንም ጋር አጥራው፡፡ በባሮቹ ኀጢኣቶችም ውስጠ ዐዋቂ በእርሱ በቃ፡፡ وَتَوَكَّلْ عَلَى ا لْحَيِّ ا لَّذِي لاَ يَمُو تُ وَسَبِّحْ بِحَمْدِهِ وَكَفَى بِهِ بِذُنُو بِ عِبَادِهِ خَبِيراً
Al-Ladh ī Kh alaqa A s-Samāwā ti Wa A l-'Arđa Wa Mā Baynahumā Fī Sittati 'Ayyā min Th umm a A stawá `Alá A l-`Arsh i A r-Raĥmā nu Fās'al Bihi Kh abīrāan 025-059 ያ ሰማያትና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ፣ ከዚያም በዐርሹ ላይ (ሥልጣኑ) የተደላደለ አልረሕማን ነው፡፡ ከእርሱም ዐዋቂን ጠይቅ፡፡ ا لَّذِي خَلَقَ ا لسَّمَاوَا تِ وَا لأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا فِي سِتَّةِ أَيَّا مٍ ثُمّ َ ا سْتَوَى عَلَى ا لْعَرْشِ ا لرَّحْمَنُ فَاسْأَلْ بِهِ خَبِيراً
Wa 'Idh ā Qī la Lahum A sjudū Lilrraĥmani Qālū Wa Mā A r-Raĥmā nu 'Anasjudu Limā Ta'murunā Wa Zādahum Nufūrāan 025-060 ለእነርሱም ለአልረሕማን ስገዱ በተባሉ ጊዜ አልረሕማን ማነው ለምታዘን (እና ለማናውቀው) እንሰግዳለን ይላሉ፡፡ (ይህ) መራቅንም ጨመራቸው፡፡ وَإِذَا قِي لَ لَهُمْ ا سْجُدُوا لِلرَّحْمَنِ قَالُوا وَمَا ا لرَّحْمَنُ أَنَسْجُدُ لِمَا تَأْمُرُنَا وَزَادَهُمْ نُفُوراً
Tabāraka A l-Ladh ī Ja`ala Fī A s-Samā 'i Burūjāan Wa Ja`ala Fīhā Sirājāan Wa Qamarāan Munīrāan 025-061 ያ በሰማይ ቡሩጆችን ያደረገና በእርሷም አንጸባራቂን (ፀሐይ) አብሪ ጨረቃንም ያደረገ ጌታ ክብሩ በጣም ላቀ፡፡ تَبَارَكَ ا لَّذِي جَعَلَ فِي ا لسَّمَا ءِ بُرُوجاً وَجَعَلَ فِيهَا سِرَاجاً وَقَمَراً مُنِيراً
Wa Huwa A l-Ladh ī Ja`ala A l-Layla Wa A n -Nahā ra Kh ilfatan Liman 'Arā da 'An Yadh dh akkara 'Aw 'Arā da Sh ukūrāan 025-062 እርሱም ያ (ያመለጠውን ሥራ) ማስታወስን ለሚፈልግ ወይም ማመስገንን ለሚፈልግ ሰው ሌሊትንና ቀንን ተተካኪ ያደረገ ነው፡፡ وَهُوَ ا لَّذِي جَعَلَ ا للَّيْلَ وَا لنّ َهَا رَ خِلْفَةً لِمَنْ أَرَا دَ أَن ْ يَذَّكَّرَ أَوْ أَرَا دَ شُكُوراً
Wa `Ibā du A r-Raĥmā ni A l-Ladh ī na Yam sh ū na `Alá A l-'Arđi Hawnāan Wa 'Idh ā Kh āţabahumu A l-Jāhilū na Qālū Salāmāan 025-063 የአልረሕማንም ባሮች እነዚያ በምድር ላይ በዝግታ የሚኼዱት፣ ባለጌዎችም (በክፉ) ባነጋገሩዋቸው ጊዜ ሰላም የሚሉት ናቸው፡፡ وَعِبَا دُ ا لرَّحْمَنِ ا لَّذِي نَ يَمْشُو نَ عَلَى ا لأَرْضِ هَوْناً وَإِذَا خَاطَبَهُمُ ا لْجَاهِلُو نَ قَالُوا سَلاَماً
Wa A l-Ladh ī na Yabītū na Lirab bihim Suj jadāan Wa Qiyāmāan 025-064 እነዚያም ለጌታቸው በግንባራቸው ተደፊዎችና ቋሚዎች ኾነው የሚያድሩት ናቸው፡፡ وَالَّذِي نَ يَبِيتُو نَ لِرَبِّهِمْ سُجَّداً وَقِيَاماً
Wa A l-Ladh ī na Yaqūlū na Rab banā A şr if `Ann ā `Adh ā ba Jahann ama 'Inn a `Adh ābahā Kā na Gh arāmāan 025-065 እነዚያም آ«ጌታችን ሆይ! የገሀነምን ቅጣት ከእኛ ላይ መልስልን ቅጣቷ የማይለቅ ነውናآ» የሚሉት ናቸው፡፡ وَالَّذِي نَ يَقُولُو نَ رَبَّنَا ا صْر ِفْ عَنّ َا عَذَا بَ جَهَنّ َمَ إِنّ َ عَذَابَهَا كَا نَ غَرَاماً
'Inn ahā Sā 'at Mustaqarrāan Wa Muqāmāan 025-066 እርሷ መርጊያና መቀመጫ በመኾን ከፋች! (ይላሉ)፡፡ إِنّ َهَا سَا ءَتْ مُسْتَقَرّاً وَمُقَاماً
Wa A l-Ladh ī na 'Idh ā 'An faqū Lam Yusr ifū Wa Lam Yaq turū Wa Kā na Bayna Dh ālika Qawāmāan 025-067 እነዚያም በለገሱ ጊዜ የማያባክኑ የማይቆጥቡትም ናቸው፡፡ በዚህም መካከል (ልግስናቸው) ትክክለኛ የኾነ ነው፡፡ وَالَّذِي نَ إِذَا أَن فَقُوا لَمْ يُسْر ِفُوا وَلَمْ يَق ْتُرُوا وَكَا نَ بَيْنَ ذَلِكَ قَوَاماً
Wa A l-Ladh ī na Lā Yad `ū na Ma`a A l-Lahi 'Ilahāan 'Ā kh ara Wa Lā Yaq tulū na A n -Nafsa A llatī Ĥarrama A l-Lahu 'Illā Bil-Ĥaq qi Wa Lā Yaznū na Wa Man Yaf`al Dh ālika Yalqa 'Ath āmāan 025-068 እነዚያም ከአላህ ጋር ሌላን አምላክ የማይገዙት፣ ያችንም አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ የማይገድሉት፣ የማያመነዝሩትም ናቸው፡፡ ይህንንም የሚሠራ ሰው ቅጣትን ያገኛል፡፡ وَالَّذِي نَ لاَ يَد ْعُو نَ مَعَ ا للَّهِ إِلَهاً آخَرَ وَلاَ يَق ْتُلُو نَ ا لنّ َفْسَ ا لَّتِي حَرَّمَ ا للَّهُ إِلاَّ بِا لْحَقِّ وَلاَ يَزْنُو نَ وَمَن ْ يَفْعَلْ ذَلِكَ يَلْقَ أَثَاماً
Yuđā`af Lahu A l-`Adh ā bu Yawma A l-Qiyāmati Wa Yakh lud Fī hi Muhānāan 025-069 በትንሣኤ ቀን ቅጣቱ ለእርሱ ይደራረባል፡፡ በእርሱም ውስጥ የተዋረደ ኾኖ ይኖራል፡፡ يُضَاعَفْ لَهُ ا لْعَذَا بُ يَوْمَ ا لْقِيَامَةِ وَيَخْلُد ْ فِي هِ مُهَاناً
'Illā Man Tā ba Wa 'Ā mana Wa `Amila `Amalāan Şāliĥāan Fa'ū lā 'ika Yubad dilu A l-Lahu Sayyi'ā tihim Ĥasanā tin Wa Kā na A l-Lahu Gh afūrāan Raĥīmāan 025-070 ተጸጽቶ የተመለሰና ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ሰው ብቻ ሲቀር፡፡ እነዚያም አላህ መጥፎ ሥራዎቻቸውን በመልካም ሥራዎች ይለውጣል፡፡ አላህም እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ إِلاَّ مَن ْ تَا بَ وَآمَنَ وَعَمِلَ عَمَلاً صَالِحاً فَأُ وْلَا ئِكَ يُبَدِّلُ ا للَّهُ سَيِّئَ اتِهِمْ حَسَنَا تٍ وَكَا نَ ا للَّهُ غَفُوراً رَحِيماً
Wa Man Tā ba Wa `Amila Şāliĥāan Fa'inn ahu Yatū bu 'Ilá A l-Lahi Matābāan 025-071 ተጸጽቶ የተመለሰም ሰው መልካምንም የሠራ እርሱ የተወደደን መመለስ ወደ አላህ ይመለሳል፡፡ وَمَن ْ تَا بَ وَعَمِلَ صَالِحاً فَإِنّ َهُ يَتُو بُ إِلَى ا للَّهِ مَتَاباً
Wa A l-Ladh ī na Lā Yash /hadū na A z-Zū ra Wa 'Idh ā Marrū Bil-Lagh wi Marrū Kirāmāan 025-072 እነዚያም እብለትን የማይመሰክሩ፤ በውድቅ ቃልም (ተናጋሪ አጠገብ) ባለፉ ጊዜ የከበሩ ኾነው የሚያልፉት ናቸው፡፡ وَالَّذِي نَ لاَ يَشْهَدُو نَ ا لزُّو رَ وَإِذَا مَرُّوا بِا للَّغْوِ مَرُّوا كِرَاماً
Wa A l-Ladh ī na 'Idh ā Dh ukkirū Bi'ā yā ti Rab bihim Lam Yakh irrū `Alayhā Şumm āan Wa `Um yānāan 025-073 እነዚያም በጌታቸው አንቀጾች በተገሰጹ ጊዜ (የተረዱ ተቀባዮች ኾነው እንጂ) ደንቆሮዎችና ዕውሮች ኾነው በእርሷ ላይ የማይደፉት ናቸው፡፡ وَالَّذِي نَ إِذَا ذُكِّرُوا بِآيَا تِ رَبِّهِمْ لَمْ يَخِرُّوا عَلَيْهَا صُمّ اً وَعُمْيَاناً
Wa A l-Ladh ī na Yaqūlū na Rab banā Hab Lanā Min 'Azwājinā Wa Dh urr īyātinā Qurrata 'A`yunin Wa A j `alnā Lilmuttaqī na 'Imāmāan 025-074 እነዚያም آ«ጌታችን ሆይ! ከሚስቶቻችንና ከዘሮቻችን ለዓይኖች መርጊያን ለእኛ ስጠን፡፡ አላህን ለሚፈሩትም መሪ አድርገንآ» የሚሉት ናቸው፡፡ وَالَّذِي نَ يَقُولُو نَ رَبَّنَا هَب ْ لَنَا مِنْ أَزْوَاجِنَا وَذُرِّيَّاتِنَا قُرَّةَ أَعْيُنٍ وَا ج ْعَلْنَا لِلْمُتَّقِي نَ إِمَاماً
'Ū lā 'ika Yuj zawna A l-Gh urfata Bimā Şabarū Wa Yulaq qawna Fīhā Taĥīyatan Wa Salāmāan 025-075 እነዚያ በመታገሳቸው የገነትን ሰገነቶች ይምመነዳሉ፡፡ በእርሷም ውስጥ ውዳሴንና ሰላምታን ይስሰጣሉ፡፡ أُ وْلَا ئِكَ يُج ْزَوْنَ ا لْغُرْفَةَ بِمَا صَبَرُوا وَيُلَقَّوْنَ فِيهَا تَحِيَّةً وَسَلاَماً
Kh ālidī na Fīhā Ĥasunat Mustaqarrāan Wa Muqāmāan 025-076 በእርሷ ውስጥ ዘውታሪዎች ኾነው (ይስሰጣሉ)፡፡ መርጊያና መኖሪያይቱ አማረች፡፡ خَالِدِي نَ فِيهَا حَسُنَتْ مُسْتَقَرّاً وَمُقَاماً
Qul Mā Ya`ba'u Bikum Rab bī Lawlā Du`ā 'uukum Faqad Kadh dh ab tum Fasawfa Yakū nu Lizāmāan 025-077 /p> قُلْ مَا يَعْبَأُ بِكُمْ رَبِّي لَوْلاَ دُعَا ؤُكُمْ فَقَد ْ كَذَّب ْتُمْ فَسَوْفَ يَكُو نُ لِزَاماً