وَاللَّهُ خَلَقَ كُلَّ دَا بَّةٍ مِن ْ مَا ءٍ فَمِنْهُم ْ مَن ْ يَمْشِي عَلَى بَط ْنِهِ وَمِنْهُم ْ مَن ْ يَمْشِي عَلَى ر ِج ْلَيْنِ وَمِنْهُم ْ مَن ْ يَمْشِي عَلَى أَرْبَعٍ يَخْلُقُ ا للَّهُ مَا يَ
Laqad 'An zalnā 'Ā yā tin Mubayyinā tin Wa A ll ā hu Yahdī Man Yash ā 'u 'Ilá Şirāţin Mustaqī min 024-046 አብራሪን አንቀጾች በእርግጥ አወረድን፡፡ አላህም የሚሻውን ሰው ወደ ቀጥተኛ መንገድ ይመራዋል፡፡ لَقَد ْ أَن زَلْنَا آيَا تٍ مُبَيِّنَا تٍ وَا للَّهُ يَهْدِي مَن ْ يَشَا ءُ إِلَى صِرَا طٍ مُسْتَقِي مٍ
Wa Yaqūlū na 'Ā mann ā Bil-Lahi Wa Bir -Rasū li Wa 'Aţa`nā Th umm a Yatawallá Far ī qun Minhum Min Ba`di Dh ālika Wa Mā 'Ū lā 'ika Bil-Mu'uminī na 024-047 በአላህና በመልክተኛውም አምነናል ታዘናልም ይላሉ፡፡ ከዚያም ከዚህ በኋላ ከእነሱ ከፊሉ ይሸሻል፡፡ እነዚያም ምእምናን አይደሉም፤ وَيَقُولُو نَ آمَنّ َا بِا للَّهِ وَبِالرَّسُو لِ وَأَطَعْنَا ثُمّ َ يَتَوَلَّى فَر ِي قٌ مِنْهُم ْ مِن ْ بَعْدِ ذَلِكَ وَمَا أُ وْلَا ئِكَ بِا لْمُؤْمِنِي نَ
Wa 'Idh ā Du`ū 'Ilá A l-Lahi Wa Rasūlihi Liyaĥkuma Baynahum 'Idh ā Far ī qun Minhum Mu`r iđū na 024-048 ወደ አላህና ወደ መልክተኛውም በመካከላቸው ሊፈርድ በተጠሩ ጊዜ ከእነሱ ከፊሉ ወዲያውኑ ይሸሻሉ፡፡ وَإِذَا دُعُو ا إِلَى ا للَّهِ وَرَسُولِهِ لِيَحْكُمَ بَيْنَهُمْ إِذَا فَر ِي قٌ مِنْهُم ْ مُعْر ِضُو نَ
Wa 'In Yakun Lahumu A l-Ĥaq qu Ya'tū 'Ilayhi Mudh `inī na 024-049 እውነቱም (ሐቁ) ለእነሱ ቢኾን ወደርሱ ታዛዦች ኾነው ይመጣሉ፡፡ وَإِن ْ يَكُن ْ لَهُمُ ا لْحَقُّ يَأْتُو ا إِلَيْهِ مُذْعِنِي نَ
'Afī Qulūbihim Marađun 'Am A rtābū 'Am Yakh āfū na 'An Yaĥī fa A l-Lahu `Alayhim Wa Rasūluhu Bal 'Ū lā 'ika Humu A ž-Žālimūn 024-050 በልቦቻቸው ውስጥ በሺታ አለን ወይስ (በነቢይነቱ) ተጠራጠሩን ወይስ አላህና መልክተኛው በእነሱ ላይ የሚበድሉ መኾንን ይፈራሉን ይልቁንም፤ እነዚያ እነሱ በዳዮቹ ናቸው፡፡ أَفِي قُلُوبِهِم ْ مَرَضٌ أَمْ ا رْتَابُو ا أَمْ يَخَافُو نَ أَن ْ يَحِي فَ ا للَّهُ عَلَيْهِمْ وَرَسُولُهُ بَلْ أُ وْلَا ئِكَ هُمُ ا لظَّالِمُون
'Inn amā Kā na Qawla A l-Mu'uminī na 'Idh ā Du`ū 'Ilá A l-Lahi Wa Rasūlihi Liyaĥkuma Baynahum 'An Yaqūlū Sami`nā Wa 'Aţa`nā Wa 'Ū lā 'ika Humu A l-Mufliĥū na 024-051 የምእምናን ቃል የነበረው ወደ አላህና ወደ መልክተኛው በመካከላቸው ሊፈርድ በተጠሩ ጊዜ ሰማን፤ ታዘዝንም ማለት ብቻ ነው፡፡ እነዚህም እነሱ የፈለጉትን የሚያገኙ ናቸው፡፡ إِنّ َمَا كَا نَ قَوْلَ ا لْمُؤْمِنِي نَ إِذَا دُعُو ا إِلَى ا للَّهِ وَرَسُولِهِ لِيَحْكُمَ بَيْنَهُمْ أَن ْ يَقُولُوا سَمِعْنَا وَأَطَعْنَا وَأُ وْلَا ئِكَ هُمُ ا لْمُفْلِحُو نَ
Wa Man Yuţi`i A l-Laha Wa Rasūlahu Wa Yakh sh a A l-Laha Wa Yattaq hi Fa'ū lā 'ika Humu A l-Fā 'izū na 024-052 አላህንና መልክተኛውን የሚታዘዝም ሰው፣ አላህንም የሚፈራና የሚጠነቀቀው ሰው፤ እነዚያ እነርሱ ፍለጎታቸውን የሚያገኙ ናቸው፡፡ وَمَن ْ يُطِعِ ا للَّهَ وَرَسُولَهُ وَيَخْشَ ا للَّهَ وَيَتَّق هِ فَأُ وْلَا ئِكَ هُمُ ا لْفَا ئِزُو نَ
Wa 'Aq samū Bil-Lahi Jahda 'Aymānihim La'in 'Amartahum Layakh rujunn a Qul Lā Tuq simū Ţā`atun Ma`rūfatun 'Inn a A l-Laha Kh abī r un Bimā Ta`malū na 024-053 (ለዘመቻ) ብታዛቸውም በእርግጥ ሊወጡ የጠነከሩ መሓሎቻቸውን በአላህ ስም ይምላሉ፡፡ آ«አትማሉ፤ የታወቀች (የንፍቅና) መታዘዝ ናትና፡፡ አላህ በምትሠሩት ነገር ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነውآ» በላቸው፡፡ وَأَق ْسَمُوا بِا للَّهِ جَهْدَ أَيْمَانِهِمْ لَئِنْ أَمَرْتَهُمْ لَيَخْرُجُنّ َ قُل ْ لاَ تُق ْسِمُوا طَاعَةٌ مَعْرُوفَةٌ إِنّ َ ا للَّهَ خَبِي رٌ بِمَا تَعْمَلُو نَ
Qul 'Aţī`ū A l-Laha Wa 'Aţī`ū A r-Rasū la Fa'in Tawallaw Fa'inn amā `Alayhi Mā Ĥumm ila Wa `Alaykum Mā Ĥumm iltum Wa 'In Tuţī`ū hu Tahtadū Wa Mā `Alá A r-Rasū li 'Illā A l-Balāgh u A l-Mubī nu 024-054 آ«አላህን ተገዙ፡፡ መልክተኛውንም ታዘዙ፤ ብትሸሹም (አትጎዱትም)፡፡ በእርሱ ላይ ያለበት የተገደደውን ማድረስ ብቻ ነው፡፡ በእናንተም ላይ ያለባችሁ የተገደዳችሁት (መታዘዝ) ብቻ ነው፡፡ ብትታዘዙትም ትምመራላችሁ፡፡ በመልእክተኛውም ላይ ግልጽ ማድረስ እንጂ ሌላ የለበትምآ» በላቸው፡፡ قُلْ أَطِيعُوا ا للَّهَ وَأَطِيعُوا ا لرَّسُو لَ فَإِن ْ تَوَلَّوا فَإِنّ َمَا عَلَيْهِ مَا حُمّ ِلَ وَعَلَيْكُم ْ مَا حُمّ ِلْتُمْ وَإِن ْ تُطِيع Wa`ada A l-Lahu A l-Ladh ī na 'Ā manū Min kum Wa `Amilū A ş-Şāliĥā ti Layastakh lifann ahum Fī A l-'Arđi Kamā A stakh lafa A l-Ladh ī na Min Qab lihim Wa Layumakkinann a Lahum Dīnahumu A l-Ladh ī A rtađá Lahum Wa Layubad dilann ahum Min Ba`di Kh awfihim 'Am nāan Ya`budūnanī Lā Yush r ikū na Bī Sh ay'ā an Wa Man Kafara Ba`da Dh ālika Fa'ū lā 'ika Humu A l-Fāsiqū na 024-055 አላህ እነዚያን ከእናንተ ያመኑትንና መልካም ሥራዎችን የሠሩትን እነዚያን ከእነሱ በፊት የነበሩትን እንደተካ በምድር ለይ በእርግጥ ሊተካቸው፣ ለእነሱም ያንን የወደደላቸውን ሃይማኖታቸውን ሊያደላድልላቸው፣ ከፍርሃታቸውም በኋላ ጸጥታን ሊለውጥላቸው ተስፋን ቃል ሰጥቷቸዋል፡፡ በእኔ ምንንም የማያጋሩ ኾነው ይግገዙኛል፡፡ ከዚያም በኋላ የካደ ሰው እነዚያ እነርሱ አመጸኞች ናቸው፡፡ وَعَدَ ا للَّهُ ا لَّذِي نَ آمَنُوا مِن ْكُمْ وَعَمِلُوا Wa 'Aqīmū A ş-Şalāata Wa 'Ā tū A z-Zakāata Wa 'Aţī`ū A r-Rasū la La`allakum Turĥamū na 024-056 ሶላትንም አስተካክላችሁ ስገዱ፡፡ ምጽዋትንም ስጡ፡፡ መልክተኛውንም ታዘዙ፡፡ ለእናንተ ሊታዘንላችሁ ይከጀላልና፡፡ وَأَقِيمُوا ا لصَّلاَةَ وَآتُوا ا لزَّكَا ةَ وَأَطِيعُوا ا لرَّسُو لَ لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُو نَ
Lā Taĥsabann a A l-Ladh ī na Kafarū Mu`jizī na Fī A l-'Arđi Wa Ma'wāhumu A n -Nā ru Wa Labi'sa A l-Maşī r u 024-057 እነዚያን የካዱትን በምድር ውስጥ የሚያቅቱ አድርገህ አታስብ፡፡ መኖሪያቸውም እሳት ናት፡፡ በእርግጥም የከፋች መመለሻ ናት፡፡ لاَ تَحْسَبَنّ َ ا لَّذِي نَ كَفَرُوا مُعْجِزِي نَ فِي ا لأَرْضِ وَمَأْوَاهُمُ ا لنّ َا رُ وَلَبِئْسَ ا لْمَصِي ر ُ
Yā 'Ayyuhā A l-Ladh ī na 'Ā manū Liyasta'dh in kumu A l-Ladh ī na Malakat 'Aymānukum Wa A l-Ladh ī na Lam Yab lugh ū A l-Ĥuluma Min kum Th alāth a Marrā tin Min Qab li Şalāati A l-Faj r i Wa Ĥī na Tađa`ū na Th iyā Bakum Mina A ž-Žahīrati Wa Min Ba`di Şalāati A l-`Ish ā 'i Th alāth u `Awrā tin Lakum Laysa `Alaykum Wa Lā `Alayhim Junāĥun Ba`dahunn a Ţawwāfū na `Alaykum Ba`đukum `Alá Ba`đin Kadh ālika Yubayyinu A l-Lahu Lakumu A l-'Ā yā Ti Wa A ll ā hu `Alī mun Ĥakī mun 024-058 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እነዚያ እጆቻችሁ የጨበጧቸው (ባሮች) እነዚያም ከእናንተ ለአካላ መጠን ያልደረሱት ከጎህ ስግደት በፊት፣ በቀትርም ልብሶቻችሁን በምታወልቁ ጊዜ ከምሽት ስግደትም በኋላ ሦስት ጊዜያት (ለመግባት ሲፈልጉ) ያስፈቅዷችሁ፡፡ (እነዚህ) ለእናንተ የኾኑ ሦስት የሐፍረተ ገላ መገለጫ ጊዜያቶች ናቸውና፡፡ ከእነዚህ በኋላ በእናንተም በእነርሱም ላይ (ያለፈቃድ በመግባት) ኀጢአት የለም፡፡ በእናንተ ላይ (ለማገልገል) ዙዋሪዎች ናቸውና፡፡ ከፊላችሁ በከፊሉ ላይ ዙዋሪ ነው፡፡ እንደዚሁ አላህ ለእናንተ ሕግጋትን ይ
Wa 'Idh ā Balagh a A l-'Aţ fā lu Min kumu A l-Ĥuluma Falyasta'dh inū Kamā A sta'dh ana A l-Ladh ī na Min Qab lihim Kadh ālika Yubayyinu A l-Lahu Lakum 'Ā yātihi Wa A ll ā hu `Alī mun Ĥakī mun 024-059 ከእናንተም ሕፃናቶቹ አቅመ አዳምን በደረሱ ጊዜ እነዚያ ከእነሱ በፊት የነበሩት (ታላላቆቹ) እንዳስፈቀዱ ያስፈቅዱ፡፡ እንደዚሁ አላህ ለእናንተ አንቀጾቹን ያብራራል፤ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ وَإِذَا بَلَغَ ا لأَط ْفَا لُ مِن ْكُمُ ا لْحُلُمَ فَلْيَسْتَأْذِنُوا كَمَا ا سْتَأْذَنَ ا لَّذِي نَ مِن ْ قَب ْلِهِمْ كَذَلِكَ يُبَيِّنُ ا للَّهُ لَكُمْ آيَاتِهِ وَا للَّهُ عَلِي مٌ حَكِي م&z
Wa A l-Qawā`idu Mina A n -Nisā ' A l-Lātī Lā Yarjū na Nikāĥāan Falaysa `Alayhinn a Junāĥun 'An Yađa`na Th iyābahunn a Gh ayra Mutabarr ijā tin Bizīnatin Wa 'An Yasta`fifna Kh ayrun Lahunn a Wa A ll ā hu Samī `un `Alī mun 024-060 ከሴቶችም እነዚያ ጋብቻን የማይፈልጉት ተቀማጮች (ባልቴቶች)፤ በጌጥ የተገለፁ ሳይኾኑ የላይ ልብሶቻቸውን ቢጥሉ በእነሱ ላይ ኀጢአት የለባቸውም፡፡ ግን መጠበቃቸው ለእነርሱ የተሻለ ነው፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ وَالْقَوَاعِدُ مِنَ ا لنِسَا ء ا للاَّتِي لاَ يَرْجُو نَ نِكَاحاً فَلَيْسَ عَلَيْهِنّ َ جُنَا حٌ أَن ْ يَضَعْنَ ثِيَابَهُنّ َ غَيْرَ مُتَبَرِّجَا تٍ بِزِينَةٍ وَأَن ْ يَسْتَعْفِفْنَ خَيْرٌ لَهُ Laysa `Alá A l-'A`m á Ĥarajun Wa Lā `Alá A l-'A`raji Ĥarajun Wa Lā `Alá A l-Mar ī đi Ĥarajun Wa Lā `Alá 'An fusikum 'An Ta'kulū Min Buyūtikum 'Aw Buyū ti 'Ā bā 'ikum 'Aw Buyū ti 'Umm ahātikum 'Aw Buyū ti 'Ikh wānikum 'Aw Buyū ti 'Akh awātikum 'Aw Buyū ti 'A`māmikum 'Aw Buyū ti `Amm ātikum 'Aw Buyū ti 'Akh wālikum 'Aw Buyū ti Kh ālātikum 'Aw Mā Malaktum Mafātiĥahu 'Aw Şadīqikum Laysa `Alaykum Junāĥun 'An Ta'kulū Jamī`āan 'Aw 'Ash tātāan Fa'idh ā Dakh altum Buyūtāan Fasallimū `Alá 'An fusikum Taĥīyatan Min `In di A l-Lahi Mubārakatan Ţayyibatan Kadh ālika Yubayyinu A l-Lahu Lakumu A l-'Ā yā ti La`allakum Ta`qilū na 024-061 (ከሰዎች ጋር በመብላት) በዕውር ላይ ኀጢአት የለበትም፡፡ በአንካሳም ላይ ኀጢአት የለበትም፡፡ በበሽተኛም ላይ ኀጢአት የለበትም፡፡ በነፍሶቻችሁም ላይ ከቤቶቻችሁ ወይም ከአባቶቻችሁ ቤቶች ወይም ከእናቶቻችሁ ቤቶች ወይም ከወንድሞቻችሁ ቤቶች ወይም ከእኅቶቻችሁ ቤቶች ወይም ከአጎቶቻችሁ ቤቶች ወይም ከአክስቶቻችሁ ቤቶች ወይም ከየሹሞቻችሁ ቤቶች ወይም ከየሹሜዎቻችሁ ቤቶች ወይም መክፈቻዎቹን ከያዛችሁት ቤት ወይም ከወዳጃችሁ ቤት (ብትበሉ) ኀጢአት የለባችሁም፡፡ ተሰብስባችሁ ወይም ተለያይታችሁ ብትበሉ በእናንተ
'Inn amā A l-Mu'uminū na A l-Ladh ī na 'Ā manū Bil-Lahi Wa Rasūlihi Wa 'Idh ā Kānū Ma`ahu `Alá 'Am r in Jāmi`in Lam Yadh /habū Ĥattá Yasta'dh inū hu 'Inn a A l-Ladh ī na Yasta'dh inūnaka 'Ū lā 'ika A l-Ladh ī na Yu'uminū na Bil-Lahi Wa Rasūlihi Fa'idh ā A sta'dh anū ka Liba`đi Sh a'nihim Fa'dh an Liman Sh i'ta Minhum Wa A stagh fir Lahumu A l-Laha 'Inn a A l-Laha Gh afū run Raĥī mun 024-062 ምእመናን ማለት እነዚያ በአላህና በመልክተኛው ያመኑት፤ ከእርሱ ጋር በሚሰበሰብ ጉዳይ ላይ በኾኑ ጊዜ እስከሚያስፈቅዱ ድረስ የማይኼዱት ብቻ ናቸው፡፡ እነዚያ የሚያስፈቅዱህ እነርሱ እነዚያ በአላህና በመልክተኛው የሚያምኑት ናቸው፡፡ ለግል ጉዳያቸውም ፈቃድ በጠየቁህ ጊዜ ከእነሱ ለሻኸው ሰው ፍቀድለት፡፡ ለእነሱም አላህን ምሕረትን ለምንላቸው አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ إِنّ َمَا ا لْمُؤْمِنُو نَ ا لَّذِي نَ آمَنُوا بِا للَّهِ وَرَ
Lā Taj `alū Du`ā 'a A r-Rasū li Baynakum Kadu`ā 'i Ba`đikum Ba`đāan Qad Ya`lamu A l-Lahu A l-Ladh ī na Yatasallalū na Min kum Liwādh āan Falyaĥdh ar i A l-Ladh ī na Yukh ālifū na `An 'Am r ihi 'An Tuşībahum Fitnatun 'Aw Yuşībahum `Adh ā bun 'Alī mun 024-063 በመካከላችሁ የመልክተኛውን ጥሪ ከፊላችሁ ከፊሉን እንደ መጥራት አታድርጉት፡፡ ከእናንተ ውስጥ እነዚያን እየተከለሉ በመስለክለክ የሚወጡትን አላህ በእርግጥ ያውቃቸዋል፡፡ እነዚያም ትዕዛዙን የሚጥሱ መከራ እንዳትደርስባቸው ወይም አሳማሚ ቅጣት እንዳያገኛቸው ይጠንቀቁ፡፡ لاَ تَج ْعَلُوا دُعَا ءَ ا لرَّسُو لِ بَيْنَكُمْ كَدُعَا ءِ بَعْضِكُم ْ بَعْضاً قَد ْ يَعْلَمُ ا للَّهُ ا لَّذِي نَ يَتَس
'Alā 'Inn a Lillahi Mā Fī A s-Samāwā ti Wa A l-'Arđi Qad Ya`lamu Mā 'An tum `Alayhi Wa Yawma Yurja`ū na 'Ilayhi Fayunab bi'uhum Bimā `Amilū Wa A ll ā hu Bikulli Sh ay'in `Alī mun 024-064 ንቁ! በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የአላህ ብቻ ነው፡፡ እናንተ በእርሱ ላይ ያላችሁበትን ኹኔታ በእርግጥ ያውቃል፡፡ ወደእርሱ የሚመለሱበትን ቀንም (ያውቃል)፡፡ የሠሩትንም ሁሉ ይነግራቸዋል፡፡ አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ أَلاَ إِنّ َ لِلَّهِ مَا فِي ا لسَّمَاوَا تِ وَا لأَرْضِ قَد ْ يَعْلَمُ مَا أَن ْتُمْ عَلَيْهِ وَيَوْمَ يُرْجَعُو نَ إِلَيْهِ فَيُنَبِّئُهُم ْ بِمَا عَمِلُوا وَا للَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِي مٌ