ُو&zw
Wa Mā 'Arsalnā Min Qab lika Min Rasūl 'Iinillā Nūĥī 'Ilayhi 'Ann ahu Lā 'Ilā ha 'Illā 'Anā Fā`budū ni 021-025 ከአንተ በፊትም እነሆ ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና ተገዙኝ በማለት ወደርሱ የምናወርድለት ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا مِن ْ قَب ْلِكَ مِن ْ رَسُول إٍِلاَّ نُوحِي إِلَيْهِ أَنّ َهُ لاَ إِلَهَ إِلاَّ أَنَا فَاعْبُدُو نِ
Wa Qālū A ttakh adh a A r-Raĥmā nu Waladāan Sub ĥānahu Bal `Ibā dun Mukramū na 021-026 آ«አልረሕማንም (ከመላእክት) ልጅን ያዘآ» አሉ፡፡ ጥራት ተገባው፡፡ አይደለም (መላእክት) የተከበሩ ባሮች ናቸው፡፡ وَقَالُوا ا تَّخَذَ ا لرَّحْمَنُ وَلَداً سُب ْحَانَهُ بَلْ عِبَا دٌ مُكْرَمُو نَ
Lā Yasbiqūnahu Bil-Qawli Wa Hum Bi'am r ihi Ya`malū na 021-027 በንግግር አይቀድሙትም፤ (ያላለውን አይሉም)፡፡ እነርሱም በትእዛዙ ይሠራሉ፡፡ لاَ يَسْبِقُونَهُ بِا لْقَوْلِ وَهُم ْ بِأَمْر ِهِ يَعْمَلُو نَ
Ya`lamu Mā Bayna 'Aydīhim Wa Mā Kh alfahum Wa Lā Yash fa`ū na 'Illā Limani A rtađá Wa Hum Min Kh ash yatihi Mush fiqū na 021-028 በፊታቸው ያለውንና በኋላቸው ያለውንም ሁሉ ያውቃል፡፡ ለወደደውም ሰው እንጅ ለሌላው አያማልዱም፡፡ እነርሱም እርሱን ከመፍራታቸው የተነሳ ተጨናቂዎች ናቸው፡፡ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ وَلاَ يَشْفَعُو نَ إِلاَّ لِمَنِ ا رْتَضَى وَهُم ْ مِنْ خَشْيَتِهِ مُشْفِقُو نَ
Wa Man Yaqul Minhum 'Inn ī 'Ilahun Min Dūnihi Fadh ālika Naj zī hi Jahann ama Kadh ālika Naj zī A ž-Žālimī na 021-029 ከእነሱም آ«እኔ ከእርሱ ሌላ አምላክ ነኝآ» የሚል ያንን ገሀነምን እንመነዳዋለን፡፡ እንደዚሁ በዳዮችን እንመነዳለን፡፡ وَمَن ْ يَقُلْ مِنْهُمْ إِنّ ِي إِلَهٌ مِن ْ دُونِهِ فَذَلِكَ نَج ْزِي هِ جَهَنّ َمَ كَذَلِكَ نَج ْزِي ا لظَّالِمِي نَ
'Awalam Yará A l-Ladh ī na Kafarū 'Ann a A s-Samāwā ti Wa A l-'Arđa Kānatā Ratqāan Fafataq nāhumā Wa Ja`alnā Mina A l-Mā 'i Kulla Sh ay'in Ĥayyin 'Afalā Yu'uminū na 021-030 እነዚያም የካዱት ሰማያትና ምድር የተጣበቁ የነበሩና የለያየናቸው መኾናችንን አያውቁምን ሕያው የኾነንም ነገር ሁሉ ከውሃ ፈጠርን፡፡ አያምኑምን أَوَلَمْ يَرَى ا لَّذِي نَ كَفَرُو ا أَنّ َ ا لسَّمَاوَا تِ وَا لأَرْضَ كَانَتَا رَتْقاً فَفَتَق ْنَاهُمَا وَجَعَلْنَا مِنَ ا لْمَا ءِ كُلَّ شَيْءٍ حَيٍّ أَفَلاَ يُؤْمِنُو نَ
Wa Ja`alnā Fī A l-'Arđi Rawāsiya 'An Tamī da Bihim Wa Ja`alnā Fīhā Fijājāan Subulāan La`allahum Yahtadū na 021-031 በምድርም ውስጥ በእነሱ እንዳታረገርግ ጋራዎችን አደረግን፡፡ ይመሩም ዘንድ በእርሷ ውስጥ ሰፋፊ መንገዶችን አደረግን፡፡ وَجَعَلْنَا فِي ا لأَرْضِ رَوَاسِيَ أَن ْ تَمِي دَ بِهِمْ وَجَعَلْنَا فِيهَا فِجَاجاً سُبُلاً لَعَلَّهُمْ يَهْتَدُو نَ
Wa Ja`alnā A s-Samā 'a Saq fāan Maĥfūžāan Wa Hum `An 'Ā yātihā Mu`r iđū na 021-032 ሰማይንም (ከመውደቅ) የተጠበቀ ጣራ አደረግን፡፡ እነርሱም ከተዓምራቶቿ ዘንጊዎች ናቸው፡፡ وَجَعَلْنَا ا لسَّمَا ءَ سَق ْفاً مَحْفُوظاً وَهُمْ عَن ْ آيَاتِهَا مُعْر ِضُو نَ
Wa Huwa A l-Ladh ī Kh alaqa A l-Layla Wa A n -Nahā ra Wa A sh -Sh am sa Wa A l-Qamara Kullun Fī Falakin Yasbaĥū na 021-033 እርሱም ሌሊትንና ቀንን፣ ፀሐይንና ጨረቃንም የፈጠረ ነው፡፡ ሁሉም በፈለካቸው ውስጥ ይዋኛሉ፡፡ وَهُوَ ا لَّذِي خَلَقَ ا للَّيْلَ وَا لنّ َهَا رَ وَا لشَّمْسَ وَا لْقَمَرَ كُلٌّ فِي فَلَكٍ يَسْبَحُو نَ
Wa Mā Ja`alnā Libash ar in Min Qab lika A l-Kh ulda 'Afa'ī n Mitta Fahumu A l-Kh ālidū na 021-034 (ሙሐመድ ሆይ!) ካንተ በፊት ለማንም ሰው ዘለዓለም መኖርን አላደረግንም፡፡ ታዲያ ብትሞት እነሱ ዘውታሪዎች ናቸውን وَمَا جَعَلْنَا لِبَشَرٍ مِن ْ قَب ْلِكَ ا لْخُلْدَ أَفَإِيْن ْ مِتَّ فَهُمُ ا لْخَالِدُو نَ
Kullu Nafsin Dh ā 'iqatu A l-Mawti Wa Nab lūkum Bish -Sh arr i Wa A l-Kh ayr i Fitnatan Wa 'Ilaynā Turja`ū na 021-035 ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ ለመፈተንም በክፉም በበጎም እንሞክራችኋለን፡፡ ወደኛም ትመለሳላችሁ፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَا ئِقَةُ ا لْمَوْتِ وَنَب ْلُوكُم ْ بِا لشَّرِّ وَا لْخَيْر ِ فِتْنَةً وَإِلَيْنَا تُرْجَعُو نَ
Wa 'Idh ā Ra'ā ka A l-Ladh ī na Kafarū 'In Yattakh idh ūnaka 'Illā Huzūan 'Ahadh ā A l-Ladh ī Yadh kuru 'Ā lihatakum Wa Hum Bidh ikr i A r-Raĥmā ni Hum Kāfirū na 021-036 እነዚያም የካዱት ሰዎች ባዩህ ጊዜ መሳለቂያ አድርገው እንጂ አይይዙህም፡፡ እነሱ በአልረሕማን መወሳት እነርሱ ከሓዲዎች ሲሆኑ آ«ያ አማልክቶቻችሁን (በክፉ) የሚያነሳው ይህ ነውንآ» (ይላሉ)፡፡ وَإِذَا رَآكَ ا لَّذِي نَ كَفَرُو ا إِن ْ يَتَّخِذُونَكَ إِلاَّ هُزُو اً أَهَذَا ا لَّذِي يَذْكُرُ آلِهَتَكُمْ وَهُم ْ بِذِكْر ِ ا لرَّحْمَنِ هُمْ كَافِرُو نَ
Kh uliqa A l-'In sā nu Min `Ajalin Sa'ur īkum 'Ā yātī Falā Tasta`jilū ni 021-037 ሰው ቸኳይ ሆኖ ተፈጠረ፡፡ ተዓምራቶቼን በእርግጥ አሳያችኋለሁና አታቻኩሉኝ፡፡ خُلِقَ ا لإِن سَا نُ مِنْ عَجَلٍ سَأُر ِيكُمْ آيَاتِي فَلاَ تَسْتَعْجِلُو نِ
Wa Yaqūlū na Matá Hādh ā A l-Wa`du 'In Kun tum Şādiqī na 021-038 آ«ይህ ቀጠሮም መቼ ነው እውነተኞች ከኾናችሁ (አምጡት)آ» ይላሉ፡፡ وَيَقُولُو نَ مَتَى هَذَا ا لْوَعْدُ إِن ْ كُن تُمْ صَادِقِي نَ
Law Ya`lamu A l-Ladh ī na Kafarū Ĥī na Lā Yakuffū na `An Wujūhihimu A n -Nā ra Wa Lā `An Žuhūr ihim Wa Lā Hum Yun şarū na 021-039 እነዚያ የካዱት ከፊቶቻቸውና ከጀርባዎቻቸው ላይ እሳትን የማይከለክሉበትን እነሱም የማይረዳዱበትን ጊዜ ቢያውቁ ኖሮ (ይህንን አይሉም ነበር)፡፡ لَوْ يَعْلَمُ ا لَّذِي نَ كَفَرُوا حِي نَ لاَ يَكُفُّو نَ عَن ْ وُجُوهِهِمُ ا لنّ َا رَ وَلاَ عَن ْ ظُهُور ِهِمْ وَلاَ هُمْ يُن ْصَرُو نَ
Bal Ta'tīhim Bagh tatan Fatab hatuhum Falā Yastaţī`ū na Rad dahā Wa Lā Hum Yun žarū na 021-040 ይልቁንም (ሰዓቲቱ) በድንገት ትመጣቸዋለች፤ ታዋልላቸዋለችም፡፡ መመለሷንም አይችሉም፡፡ እነሱም አይቆዩም፡፡ بَلْ تَأْتِيهِم ْ بَغْتَةً فَتَب ْهَتُهُمْ فَلاَ يَسْتَطِيعُو نَ رَدَّهَا وَلاَ هُمْ يُن ظَرُو نَ
Wa Laqadi A stuhzi'a Birusulin Min Qab lika Faĥā qa Bial-Ladh ī na Sakh irū Minhum Mā Kānū Bihi Yastahzi'ū n 021-041 ከአንተ በፊትም የነበሩት መልክተኞች በእርግጥ ተቀለደባቸው፡፡ በእነዚያም ከእነሱ ይቀልዱ በነበሩት በርሱ ይሳለቁበት የነበሩት (ቅጣት) ሰፈረባቸው፡፡ وَلَقَدِ ا سْتُهْزِئَ بِرُسُلٍ مِن ْ قَب ْلِكَ فَحَا قَ بِا لَّذِي نَ سَخِرُوا مِنْهُم ْ مَا كَانُوا بِهِ يَسْتَهْزِئُ ون
Qul Man Yakla'uukum Bil-Layli Wa A n -Nahā r i Mina A r-Raĥmā ni Bal Hum `An Dh ikr i Rab bihim Mu`r iđū na 021-042 آ«ከአልረሕማን (ቅጣት) በሌሊትና በቀን የሚጠብቃችሁ ማነውآ» በላቸው፡፡ በእውነቱ እነሱ ከጌታቸው ግሳጼ (ከቁርአን) ዘንጊዎች ናቸው፡፡ قُلْ مَن ْ يَكْلَؤُكُم ْ بِا للَّيْلِ وَا لنّ َهَا ر ِ مِنَ ا لرَّحْمَنِ بَلْ هُمْ عَن ْ ذِكْر ِ رَبِّهِم ْ مُعْر ِضُو نَ
'Am Lahum 'Ā lihatun Tam na`uhum Min Dūninā Lā Yastaţī`ū na Naşra 'An fusihim Wa Lā Hum Minn ā Yuşĥabū na 021-043 ለእነሱ ከእኛ ሌላ የምትከላከልላቸው አማልክት አለቻቸውን ነፍሶቻቸውን መርዳትን አይችሉም፡፡ እነርሱም (ከሓዲዎቹ) ከእኛ አይጠበቁም፡፡ أَمْ لَهُمْ آلِهَةٌ تَمْنَعُهُم ْ مِن ْ دُونِنَا لاَ يَسْتَطِيعُو نَ نَصْرَ أَن فُسِهِمْ وَلاَ هُم ْ مِنّ َا يُصْحَبُو نَ
Bal Matta`nā Hā 'uulā ' Wa 'Ā bā 'ahum Ĥattá Ţā la `Alayhimu A l-`Umuru 'Afalā Yarawna 'Ann ā Na'tī A l-'Arđa Nan quşuhā Min 'Aţ rāfihā 'Afahumu A l-Gh ālibū na 021-044 በእውነት እነዚህንና አባቶቻቸውን በእነሱ ላይ ዕድሜ እስከ ረዘመባቸው ድረስ አጣቀምናቸው፡፡ (ተታለሉም)፡፡ እኛ ምድርን ከጫፎችዋ የምናጎላት ኾነን ስንመጣባት አያዩምን እነሱ አሸናፊዎች ናቸውን بَلْ مَتَّعْنَا هَا ؤُلاَء وَآبَا ءَهُمْ حَتَّى طَا لَ عَلَيْهِمُ ا لْعُمُرُ أَفَلاَ يَرَوْنَ أَنّ َا نَأْتِي ا لأَرْضَ نَن قُصُهَا مِنْ أَط ْرَافِهَا أَفَهُمُ ا لْغَالِبُو نَ
Qul 'Inn amā 'Un dh irukum Bil-Waĥyi Wa Lā Yasma`u A ş-Şumm u A d -Du`ā 'a 'Idh ā Mā Yun dh arū na 021-045 آ«የማስፈራራችሁ በተወረደልኝ ብቻ ነው፡፡ ግን ደንቆሮዎች በሚስፈራሩ ጊዜ ጥሪን አይሰሙምآ» በላቸው፡፡ قُلْ إِنّ َمَا أُن ذِرُكُم ْ بِا لْوَحْيِ وَلاَ يَسْمَعُ ا لصُّمّ ُ ا لدُّعَا ءَ إِذَا مَا يُن ذَرُو نَ
Wa La'in Massat/hum Nafĥatun Min `Adh ā bi Rab bika Layaqūlunn a Yā Waylanā 'Inn ā Kunn ā Žālimī na 021-046 ከጌታህ ቅጣትም ወላፈን ብትነካቸው آ«ዋ ጥፋታችን! እኛ በዳዮች ነበርንآ» ይላሉ፡፡ وَلَئِن ْ مَسَّتْهُمْ نَفْحَةٌ مِنْ عَذَا بِ رَبِّكَ لَيَقُولُنّ َ يَاوَيْلَنَا إِنّ َا كُنّ َا ظَالِمِي نَ
Wa Nađa`u A l-Mawāzī na A l-Qisţa Liyawmi A l-Qiyāmati Falā Tužlamu Nafsun Sh ay'ā an Wa 'In Kā na Mith qā la Ĥab batin Min Kh ardalin 'Ataynā Bihā Wa Kafá Binā Ĥāsibī na 021-047 በትንሣኤም ቀን ትክክለኛ ሚዛኖችን እናቆማለን፡፡ ማንኛይቱም ነፍስ ምንንም አትበደልም፡፡ (ሥራው) የሰናፍጭ ቅንጣት ያክል ቢኾንም እርሷን እናመጣታለን፡፡ ተቆጣጣሪዎችም በኛ በቃ፡፡ وَنَضَعُ ا لْمَوَازِي نَ ا لْقِسْطَ لِيَوْمِ ا لْقِيَامَةِ فَلاَ تُظْلَمُ نَفْسٌ شَيْئاً وَإِن ْ كَا نَ مِثْقَا لَ حَبَّةٍ مِنْ خَرْدَلٍ أَتَيْنَا بِهَا وَكَفَى بِنَا حَاسِبِي نَ
Wa Laqad 'Ā taynā Mūsá Wa Hārū na A l-Furqā na Wa Điyā 'an Wa Dh ikrāan Lilmuttaqī na 021-048 ለሙሳና ለሃሩንም እውነትንና ውሸትን የሚለይን ብርሃንንም ለጥንቁቆችም መገሰጫን በእርግጥ ሰጠናቸው፡፡ وَلَقَد ْ آتَيْنَا مُوسَى وَهَارُو نَ ا لْفُرْقَا نَ وَضِيَا ءً وَذِكْراً لِلْمُتَّقِي نَ
Al-Ladh ī na Yakh sh awna Rab bahum Bil-Gh aybi Wa Hum Mina A s-Sā`ati Mush fiqū na 021-049 ለእነዚያ ጌታቸውን በሩቅ ለሚፈሩት እነሱም ከሰዓቲቱ ተጨናቂዎች ለኾኑ (መገሰጫን ሰጠን)፡፡ ا لَّذِي نَ يَخْشَوْنَ رَبَّهُم ْ بِا لْغَيْبِ وَهُم ْ مِنَ ا لسَّاعَةِ مُشْفِقُو نَ
Wa Hadh ā Dh ikrun Mubārakun 'An zalnā hu 'Afa'an tum Lahu Mun kirū na 021-050 ይህም (ቁርኣን) ያወረድነው የኾነ ብሩክ መገሰጫ ነው፡፡ ታዲያ እናንተ ለእርሱ ከሓዲዎች ናችሁን وَهَذَا ذِكْرٌ مُبَارَكٌ أَن زَلْنَا هُ أَفَأَن ْتُمْ لَهُ مُن كِرُو نَ
Wa Laqad 'Ā taynā 'Ib rāhī ma Rush dahu Min Qab lu Wa Kunn ā Bihi `Ālimī na 021-051 ለኢብራሂምም ከዚያ በፊት ቅን መንገዱን በእርግጥ ሰጠነው፡፡ እኛም በእርሱ (ተገቢነት) ዐዋቂዎች ነበርን፡፡ وَلَقَد ْ آتَيْنَا إِب ْرَاهِي مَ رُشْدَهُ مِن ْ قَب ْلُ وَكُنّ َا بِهِ عَالِمِي نَ
'Idh Qā la Li'abī hi Wa Qawmihi Mā Hadh ihi A t-Tamāth ī lu A llatī 'An tum Lahā `Ākifū na 021-052 ለአባቱና ለሕዝቦቹ آ«ይህቺ ቅርጻ ቅርጽ ያቺ እናንተ ለእርሷ ተገዢዎች የኾናችሁት ምንድን ናትآ» ባለ ጊዜ (መራነው)፡፡ إِذْ قَا لَ لِأَبِي هِ وَقَوْمِهِ مَا هَذِهِ ا لتَّمَاثِي لُ ا لَّتِي أَن ْتُمْ لَهَا عَاكِفُو نَ
Qālū Wajad nā 'Ā bā 'anā Lahā `Ābidī na 021-053 آ«አባቶቻችንን ለእርሷ ተገዢዎች ኾነው አገኘንآ» አሉት፡፡ قَالُوا وَجَد ْنَا آبَا ءَنَا لَهَا عَابِدِي نَ
Qā la Laqad Kun tum 'An tum Wa 'Ā bā 'uukum Fī Đalā lin Mubī nin 021-054 آ«እናንተም አባቶቻችሁም በእርግጥ በግልጽ ስህተት ውስጥ ነበራችሁآ» አላቸው፡፡ قَا لَ لَقَد ْ كُن تُمْ أَن ْتُمْ وَآبَا ؤُكُمْ فِي ضَلاَلٍ مُبِي نٍ
Qālū 'Aji'tanā Bil-Ĥaq qi 'Am 'An ta Mina A l-Lā`ibī na 021-055 آ«በምሩ መጣህልን ወይንስ አንተ ከሚቀልዱት ነህآ» አሉት፡፡ قَالُو ا أَجِئْتَنَا بِا لْحَقِّ أَمْ أَن ْتَ مِنَ ا للاَّعِبِي نَ
Qā la Bal Rab bukum Rab bu A s-Samāwā ti Wa A l-'Arđi A l-Ladh ī Faţarahunn a Wa 'Anā `Alá Dh ālikum Mina A sh -Sh āhidī na 021-056 آ«አይደለም ጌታችሁ የሰማያትና የምድር ጌታ ያ የፈጠራቸው ነው፡፡ እኔም በዚህ ላይ ከመስካሪዎቹ ነኝآ» አለ፡፡ قَا لَ بَل رَبُّكُمْ رَبُّ ا لسَّمَاوَا تِ وَا لأَرْضِ ا لَّذِي فَطَرَهُنّ َ وَأَنَا عَلَى ذَلِكُم ْ مِنَ ا لشَّاهِدِي نَ
Wa Tā lllahi La'akīdann a 'Aşnāmakum Ba`da 'An Tuwallū Mud bir ī na 021-057 آ«በአላህም እምላለሁ ዟሪዎች ኾናችሁ ከሄዳችሁ በኋላ ጣዖቶቻችሁን ተንኮል እሠራባቸዋለሁآ» (አለ)፡፡ وَتَاللَّهِ لَأَكِيدَنّ َ أَصْنَامَكُم ْ بَعْدَ أَن ْ تُوَلُّوا مُد ْبِر ِي نَ
Faja`alahum Judh ādh āan 'Illā Kabīrāan Lahum La`allahum 'Ilayhi Yarji`ū na 021-058 (ዘወር ሲሉ) ስብርብሮችም አደረጋቸው፡፡ ለእነሱ የኾነ አንድ ታላቅ (ጣዖት) ብቻ ሲቀር ወደርሱ ይመለሱ ዘንድ (እርሱን ተወው)፡፡ فَجَعَلَهُمْ جُذَاذاً إِلاَّ كَبِيراً لَهُمْ لَعَلَّهُمْ إِلَيْهِ يَرْجِعُو نَ
Qālū Man Fa`ala Hādh ā Bi'ā lihatinā 'Inn ahu Lamina A ž-Žālimī na 021-059 آ«በአማልክቶቻችን ይህንን የሠራ ማነው እርሱ በእርግጥ ከበደለኞች ነውآ» አሉ፡፡ قَالُوا مَن ْ فَعَلَ هَذَا بِآلِهَتِنَا إِنّ َهُ لَمِنَ ا لظَّالِمِي نَ
Qālū Sami`nā Fatáan Yadh kuruhum Yuqā lu Lahu 'Ib rāhī mu 021-060 آ«ኢብራሂም የሚባል ጎበዝ (በመጥፎ) ሲያነሳቸው ሰምተናልآ» ተባባሉ፡፡ قَالُوا سَمِعْنَا فَتىً يَذْكُرُهُمْ يُقَا لُ لَهُ إِب ْرَاهِي مُ
Qālū Fa'tū Bihi `Alá 'A`yuni A n -Nā si La`allahum Yash /hadū na 021-061 آ«ይመሰክሩበት ዘንድ በሰዎቹ ዓይን (ፊት) ላይ አምጡትآ» አሉ፡፡ قَالُوا فَأْتُوا بِهِ عَلَى أَعْيُنِ ا لنّ َا سِ لَعَلَّهُمْ يَشْهَدُو نَ
Qālū 'A'an ta Fa`alta Hādh ā Bi'ā lihatinā Yā 'Ib rāhī mu 021-062 آ«ኢብራሂም ሆይ! በአማልክቶቻችን ይህንን የሠራህ አንተ ነህንآ» አሉት፡፡ قَالُو ا أَأَن ْتَ فَعَلْتَ هَذَا بِآلِهَتِنَا يَاإِب ْرَاهِي مُ
Qā la Bal Fa`alahu Kabīruhum Hādh ā Fās'alūhum 'In Kānū Yan ţiqū na 021-063 آ«አይደለም ይህ ታላቃቸው ሠራው፡፡ ይናገሩም እንደ ኾነ ጠይቋቸውآ» አለ፡፡ قَا لَ بَلْ فَعَلَهُ كَبِيرُهُمْ هَذَا فَاسْأَلُوهُمْ إِن ْ كَانُوا يَن طِقُو نَ
Faraja`ū 'Ilá 'An fusihim Faqālū 'Inn akum 'An tumu A ž-Žālimū na 021-064 ወደ ነፍሶቻቸውም ተመለሱ፡፡ آ«እናንተ (በመጠየቃችሁ) በዳዮቹ እናንተው ናችሁምآ» ተባባሉ፡፡ فَرَجَعُو ا إِلَى أَن فُسِهِمْ فَقَالُو ا إِنّ َكُمْ أَن ْتُمُ ا لظَّالِمُو نَ
Th umm a Nukisū `Alá Ru'ū sihim Laqad `Alim ta Mā Hā 'uulā ' Yan ţiqū na 021-065 ከዚያም በራሶቻቸው ላይ ተገለበጡ፡፡ آ«እነዚህ የሚናገሩ አለመኾናቸውን በእርግጥ ዐውቀሃል፤آ» (አሉ)፡፡ ثُمّ َ نُكِسُوا عَلَى رُءُ وسِهِمْ لَقَد ْ عَلِمْتَ مَا هَا ؤُلاَء يَن طِقُو نَ
Qā la 'Afata`budū na Min Dū ni A l-Lahi Mā Lā Yan fa`ukum Sh ay'ā an Wa Lā Yađurrukum 021-066 آ«ታዲያ ለእናንተ ምንም የማይጠቅማችሁንና የማይጎዳችሁን ነገር ከአላህ ሌላ ትገዛላችሁንآ» አላቸው፡፡ قَا لَ أَفَتَعْبُدُو نَ مِن ْ دُو نِ ا للَّهِ مَا لاَ يَن فَعُكُمْ شَيْئاً وَلاَ يَضُرُّكُمْ
'Uffin Lakum Wa Limā Ta`budū na Min Dū ni A l-Lahi 'Afalā Ta`qilū na 021-067 آ«ፎህ! ለእናንተ ከአላህ ሌላ ለምትገዙትም ነገር፤ አታውቁምንآ» (አለ)፡፡ أُفٍّ لَكُمْ وَلِمَا تَعْبُدُو نَ مِن ْ دُو نِ ا للَّهِ أَفَلاَ تَعْقِلُو نَ
Qālū Ĥarr iqū hu Wa A n şurū 'Ā lihatakum 'In Kun tum Fā`ilī na 021-068 آ«ሠሪዎች እንደ ኾናችሁ አቃጥሉት፡፡ አማልክቶቻችሁንም እርዱآ» አሉ፡፡ (በእሳት ላይ ጣሉትም)፡፡ قَالُوا حَرِّقُو هُ وَا ن صُرُو ا آلِهَتَكُمْ إِن ْ كُن تُمْ فَاعِلِي نَ
Qulnā Yā Nā ru Kūnī Bardāan Wa Salāmāan `Alá 'Ib rāhī ma 021-069 آ«እሳት ሆይ! በኢብራሂም ላይ ቀዝቃዛ፤ ሰላምም ሁኚآ» አልን፡፡ قُلْنَا يَا نَا رُ كُونِي بَرْداً وَسَلاَماً عَلَى إِب ْرَاهِي مَ
Wa 'Arādū Bihi Kaydāan Faja`alnāhumu A l-'Akh sar ī na 021-070 በእርሱም ተንኮልን አሰቡ፡፡ በጣም ከሳሪዎችም አደረግናቸው፡፡ وَأَرَادُوا بِهِ كَيْداً فَجَعَلْنَاهُمُ ا لأَخْسَر ِي نَ
Wa Naj jaynā hu Wa Lūţāan 'Ilá A l-'Arđi A llatī Bāraknā Fīhā Lil`ālamī na 021-071 እርሱንና ሉጥንም ወደዚያች፤ በውስጧ ለዓለማት በረከትን ወደ አደረግንባት ምድር (በመውሰድ) አዳን፡፡ وَنَجَّيْنَا هُ وَلُوطاً إِلَى ا لأَرْضِ ا لَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا لِلْعَالَمِي نَ
Wa Wahab nā Lahu 'Isĥā qa Wa Ya`qū ba Nāfilatan Wa Kullāan Ja`alnā Şāliĥī na 021-072 ለእርሱም ኢስሐቅን ያዕቆብንም ተጨማሪ አድርገን ሰጠነው፡፡ ሁሉንም መልካሞች አደረግን፡፤ وَوَهَب ْنَا لَهُ إِسْحَا قَ وَيَعْقُو بَ نَافِلَةً وَكُلاًّ جَعَلْنَا صَالِحِي نَ
Wa Ja`alnāhum 'A'imm atan Yahdū na Bi'am r inā Wa 'Awĥaynā 'Ilayhim Fi`la A l-Kh ayrā ti Wa 'Iqā ma A ş-Şalāati Wa 'Ī tā 'a A z-Zakāati Wa Kānū Lanā `Ābidī na 021-073 በትዕዛዛችንም ወደ በጎ ሥራ የሚመሩ መሪዎች አደረግናቸው፡፡ ወደእነሱም መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን አወረድን፡፡ ለእኛ ተገዢዎችም ነበሩ፡፡ وَجَعَلْنَاهُمْ أَئِمّ َةً يَهْدُو نَ بِأَمْر ِنَا وَأَوْحَيْنَا إِلَيْهِمْ فِعْلَ ا لْخَيْرَا تِ وَإِقَا مَ ا لصَّلاَةِ وَإِيتَا ءَ ا لزَّكَا ةِ وَكَانُوا لَنَا عَابِدِي نَ
Wa Lūţāan 'Ā taynā hu Ĥukmāan Wa `Ilmāan Wa Naj jaynā hu Mina A l-Qaryati A llatī Kānat Ta`malu A l-Kh abā 'ith a 'Inn ahum Kānū Qawma Saw'in Fāsiqī na 021-074 ሉጥንም ፍርድንና ዕውቀትን ሰጠነው፡፡ ከዚያችም መጥፎ ሥራዎችን ትሠራ ከነበረችው ከተማ አዳንነው፡፡ እነሱ ክፉ ሰዎች አመጸኞች ነበሩና፡፡ وَلُوطاً آتَيْنَا هُ حُكْماً وَعِلْماً وَنَجَّيْنَا هُ مِنَ ا لْقَرْيَةِ ا لَّتِي كَانَت ْ تَعْمَلُ ا لْخَبَا ئِثَ إِنّ َهُمْ كَانُوا قَوْمَ سَوْءٍ فَاسِقِي نَ
Wa 'Ad kh alnā hu Fī Raĥmatinā 'Inn ahu Mina A ş-Şāliĥī na 021-075 በችሮታችንም ውስጥ አገባነው፡፡ እርሱ ከመልካሞቹ ነውና፡፡ وَأَد ْخَلْنَا هُ فِي رَحْمَتِنَا إِنّ َهُ مِنَ ا لصَّالِحِي نَ
Wa Nūĥāan 'Idh Nād á Min Qab lu Fāstajab nā Lahu Fanaj jaynā hu Wa 'Ahlahu Mina A l-Karbi A l-`Ažī mi 021-076 ኑሕንም ከዚያ በፊት (ጌታውን) በጠራ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ ለእርሱም (ጥሪውን) ተቀበልነው፡፡ እርሱንም ቤተሰቦቹንም ከከባድ ጭንቅ አዳን፡፡ وَنُوحاً إِذْ نَادَى مِن ْ قَب ْلُ فَاسْتَجَب ْنَا لَهُ فَنَجَّيْنَا هُ وَأَهْلَهُ مِنَ ا لْكَرْبِ ا لْعَظِي مِ
Wa Naşarnā hu Mina A l-Qawmi A l-Ladh ī na Kadh dh abū Bi'ā yātinā 'Inn ahum Kānū Qawma Saw'in Fa'agh raq nāhum 'Aj ma`ī na 021-077 ከነዚያም በታምራቶቻችን ከአስተባበሉት ሕዝቦች (ተንኮል) ጠበቅነው፡፡ እነሱ ክፉ ሕዝቦች አመጸኞች ነበሩና፡፡ ሁሉንም አሰጠምናቸውም፡፡ وَنَصَرْنَا هُ مِنَ ا لْقَوْمِ ا لَّذِي نَ كَذَّبُوا بِآيَاتِنَا إِنّ َهُمْ كَانُوا قَوْمَ سَوْءٍ فَأَغْرَق ْنَاهُمْ أَج ْمَعِي نَ
Wa Dāwū da Wa Sulaymā na 'Idh Yaĥkumā ni Fī A l-Ĥarth i 'Idh Nafash at Fī hi Gh anamu A l-Qawmi Wa Kunn ā Liĥukmihim Sh āhidī na 021-078 ዳውድንና ሱለይማንንም በአዝመራው ነገር በሚፈርዱ ጊዜ የሕዝቦቹ ፍየሎች ሌሊት በርሱ ውስጥ በተሰማሩ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ ፍርዳቸውንም ዐዋቂዎች ነበርን፡፡ وَدَاوُو دَ وَسُلَيْمَا نَ إِذْ يَحْكُمَا نِ فِي ا لْحَرْثِ إِذْ نَفَشَتْ فِي هِ غَنَمُ ا لْقَوْمِ وَكُنّ َا لِحُكْمِهِمْ شَاهِدِي نَ
Fafahham nāhā Sulaymā na Wa Kullāan 'Ā taynā Ĥukmāan Wa `Ilmāan Wa Sakh kh arnā Ma`a Dāwū da A l-Jibā la Yusab biĥna Wa A ţ -Ţayra Wa Kunn ā Fā`ilī na 021-079 ለሱለይማንም (ትክክለኛይቱን ፍርድ) አሳወቅናት፡፡ ለሁሉም ጥበብንና ዕውቀትን ሰጠን፡፡ ተራራዎችን ከዳውድ ጋር የሚያወድሱ ሲኾኑ ገራን፡፡ አእዋፍንም (እንደዚሁ ገራን)፡፡ ሠሪዎችም ነበርን፡፡ فَفَهَّمْنَاهَا سُلَيْمَا نَ وَكُلاًّ آتَيْنَا حُكْماً وَعِلْماً وَسَخَّرْنَا مَعَ دَاوُو دَ ا لْجِبَا لَ يُسَبِّحْنَ وَا لطَّيْرَ وَكُنّ َا فَاعِلِي نَ
Wa `Allam nā hu Şan`ata Labū sin Lakum Lituĥşinakum Min Ba'sikum Fahal 'An tum Sh ākirū na 021-080 የብረት ልብስንም ሥራ ለእናንተ ከጦራችሁ ትጠብቃችሁ ዘንድ አስተማርነው፡፡ እናንተ አመስጋኞች ናችሁን وَعَلَّمْنَا هُ صَنْعَةَ لَبُو سٍ لَكُمْ لِتُحْصِنَكُم ْ مِن ْ بَأْسِكُمْ فَهَلْ أَن ْتُمْ شَاكِرُو نَ
Wa Lisulaymā na A r-R ī ĥa `Āşifatan Taj r ī Bi'am r ihi 'Ilá A l-'Arđi A llatī Bāraknā Fīhā Wa Kunn ā Bikulli Sh ay'in `Ālimī na 021-081 ለሱለይማንም ነፋስን በኀይል የምትነፍስ በትዕዛዙ ወደዚያች በእርሷ ውስጥ በረከትን ወደ አደረግንባት ምድር (ወደ ሻም) የምትፈስ ስትኾን (ገራንለት)፡፡ በነገሩ ሁሉም ዐዋቂዎች ነበርን፡፡ وَلِسُلَيْمَا نَ ا لرِّي حَ عَاصِفَةً تَج ْر ِي بِأَمْر ِهِ إِلَى ا لأَرْضِ ا لَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا وَكُنّ َا بِكُلِّ شَيْءٍ عَالِمِي نَ
Wa Mina A sh -Sh ayāţī ni Man Yagh ūşū na Lahu Wa Ya`malū na `Amalāan Dū na Dh ālika Wa Kunn ā Lahum Ĥāfižī na 021-082 ከሰይጣናትም ለእርሱ (ሉልን ለማውጣት) የሚጠልሙንና ከዚያም ሌላ ያለን ሥራ የሚሠሩን (ገራንለት)፡፡ ለእነሱም ተጠባባቂዎች ነበርን፡፡ وَمِنَ ا لشَّيَاطِي نِ مَن ْ يَغُوصُو نَ لَهُ وَيَعْمَلُو نَ عَمَلاً دُو نَ ذَلِكَ وَكُنّ َا لَهُمْ حَافِظِي نَ
Wa 'Ayyū ba 'Idh Nād á Rab bahu 'Ann ī Massanī A đ-Đurru Wa 'An ta 'Arĥamu A r-Rāĥimī na 021-083 አዩብንም (ኢዮብን) ጌታውን آ«እኔ መከራ አገኘኝ አንተም ከአዛኞች ሁሉ ይበልጥ አዛኝ ነህآ» ሲል በተጣራ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ وَأَيُّو بَ إِذْ نَادَى رَبَّهُ أَنّ ِي مَسَّنِي ا لضُّرُّ وَأَن ْتَ أَرْحَمُ ا لرَّاحِمِي نَ
Fāstajab nā Lahu Fakash afnā Mā Bihi Min Đurr in Wa 'Ā taynā hu 'Ahlahu Wa Mith lahum Ma`ahum Raĥmatan Min `In dinā Wa Dh ikrá Lil`ābidī na 021-084 ለእርሱም ጥሪውን ተቀበልነው፡፡ ከጉዳትም በእርሱ ላይ የነበረውን ሁሉ አስወገድን፡፡ ቤተሰቦቹንም ከእነሱም ጋር መሰላቸውን ከእኛ ዘንድ ለችሮታና ለተገዢዎች ለማስገንዘብ ሰጠነው፡፡ فَاسْتَجَب ْنَا لَهُ فَكَشَفْنَا مَا بِهِ مِن ْ ضُرٍّ وَآتَيْنَا هُ أَهْلَهُ وَمِثْلَهُم ْ مَعَهُمْ رَحْمَةً مِنْ عِن ْدِنَا وَذِكْرَى لِلْعَابِدِي نَ
Wa 'Ismā`ī la Wa 'Id r ī sa Wa Dh ā A l-Kifli Kullun Mina A ş-Şābir ī na 021-085 ኢስማዒልንም ኢድሪስንም ዙልኪፍልንም (አስታውስ)፡፡ ሁሉም ከታጋሾቹ ናቸው፡፡ وَإِسْمَاعِي لَ وَإِد ْر ِي سَ وَذَا ا لْكِفْلِ كُلٌّ مِنَ ا لصَّابِر ِي نَ
Wa 'Ad kh alnāhum Fī Raĥmatinā 'Inn ahum Mina A ş-Şāliĥī na 021-086 ከችሮታችንም ውስጥ አገባናቸው፡፡ እነሱ ከመልካሞቹ ናቸውና፡፡ وَأَد ْخَلْنَاهُمْ فِي رَحْمَتِنَا إِنّ َهُم ْ مِنَ ا لصَّالِحِي نَ
Wa Dh ā A n -Nū ni 'Idh Dh ahaba Mugh āđibāan Fažann a 'An Lan Naq dira `Alayhi Fanād á Fī A ž-Žulumā ti 'An Lā 'Ilā ha 'Illā 'An ta Sub ĥānaka 'Inn ī Kun tu Mina A ž-Žālimī na 021-087 የዓሳውንም ባለቤት ተቆጥቶ በኼደ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ በእርሱም ላይ ፈጽሞ የማንፈርድበት መኾናችንን ጠረጠረ፡፡ (ዓሳም ዋጠው)፡፡ በጨለማዎችም ውስጥ ኾኖ ከአንተ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ ጥራት ይገባህ፡፡ እኔ በእርግጥ ከበዳዮቹ ነበርኩ በማለት ተጣራ፡፡ وَذَا ا لنّ ُو نِ إِذ ْ ذَهَبَ مُغَاضِباً فَظَنّ َ أَن ْ لَن ْ نَق ْدِر َ عَلَيْهِ فَنَادَى فِي ا لظُّلُمَا تِ أَن ْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ أَ&zw
Fāstajab nā Lahu Wa Naj jaynā hu Mina A l-Gh amm i Wa Kadh alika Nun jī A l-Mu'uminī na 021-088 ለርሱም ጥሪውን ተቀበልነው፡፡ ከጭንቅም አዳነው፡፡ እንደዚሁም ምእመናንን እናድናለን፡፡ فَاسْتَجَب ْنَا لَهُ وَنَجَّيْنَا هُ مِنَ ا لْغَمّ ِ وَكَذَلِكَ نُن ْجِي ا لْمُؤْمِنِي نَ
Wa Zakar īyā 'Idh Nād á Rab bahu Rab bi Lā Tadh arnī Fardāan Wa 'An ta Kh ayru A l-Wār ith ī na 021-089 ዘከሪያንም آ«ጌታዬ ሆይ! ብቻዬን አትተወኝ፡፡ አንተም ከወራሾች ሁሉ በላጭ ነህ ሲልآ» ጌታውን በተጣራ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ وَزَكَر ِيَّا إِذْ نَادَى رَبَّهُ رَبِّ لاَ تَذَرْنِي فَرْداً وَأَن ْتَ خَيْرُ ا لْوَار ِثِي نَ
Fāstajab nā Lahu Wa Wahab nā Lahu Yaĥyá Wa 'Aşlaĥnā Lahu Zawjahu 'Inn ahum Kānū Yusār i`ū na Fī A l-Kh ayrā ti Wa Yad `ūnanā Ragh abāan Wa Rahabāan Wa Kānū Lanā Kh āsh i`ī na 021-090 ለእርሱም ጥሪውን ተቀበልነው፡፡ ለእርሱም የሕያን ሰጠነው፡፡ ለእርሱም ሚስቱን አበጀንለት፡፡ እነርሱ በበጎ ሥራዎች የሚቻኮሉ ከጃዮችና ፈሪዎች ኾነው የሚለምኑንም ነበሩ፡፡ ለእኛ ተዋራጆችም ነበሩ፡፡ فَاسْتَجَب ْنَا لَهُ وَوَهَب ْنَا لَهُ يَحْيَى وَأَصْلَحْنَا لَهُ زَوْجَهُ إِنّ َهُمْ كَانُوا يُسَار ِعُو نَ فِي ا لْخَيْرَا تِ وَيَد ْعُونَنَا رَغَباً وَرَهَباً وَكَانُوا لَنَا خَاشِعِي نَ
Wa A -Atī 'Aĥşanat Farjahā Fanafakh nā Fīhā Min Rūĥinā Wa Ja`alnāhā Wa A b nahā 'Ā yatan Lil`ālamī na 021-091 ያችንም ብልቷን የጠበቀቺውን በርሷም ውስጥ ከመንፈሳችን የነፋንባትን እርሷንም ልጅዋንም (እንደዚሁ) ለዓለማት ተዓምር ያደረግናትን (መርየምን አስታውስ)፡፡ وَالَّتِي أَحْصَنَتْ فَرْجَهَا فَنَفَخْنَا فِيهَا مِن ْ رُوحِنَا وَجَعَلْنَاهَا وَا ب ْنَهَا آيَةً لِلْعَالَمِي نَ
'Inn a Hadh ihi 'Umm atukum 'Umm atan Wāĥidatan Wa 'Anā Rab bukum Fā`budū ni 021-092 ይህች (ሕግጋት) አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፡፡ እኔም ጌታችሁ ነኝና ተገዙኝ፡፡ إِنّ َ هَذِهِ أُمّ َتُكُمْ أُمّ َةً وَا حِدَةً وَأَنَا رَبُّكُمْ فَاعْبُدُو نِ
Wa Taqaţ ţa`ū 'Am rahum Baynahum Kullun 'Ilaynā Rāji`ū na 021-093 በሃይማኖታቸውም ነገር በመካከላቸው ተለያዩ፡፡ ሁሉም ወደኛ ተመላሾች ናቸው፡፡ وَتَقَطَّعُو ا أَمْرَهُم ْ بَيْنَهُمْ كُلٌّ إِلَيْنَا رَاجِعُو نَ
Faman Ya`mal Mina A ş-Şāliĥā ti Wa Huwa Mu'uminun Falā Kufrā na Lisa`yihi Wa 'Inn ā Lahu Kātibū na 021-094 እርሱ ያመነ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች ማንኛውንም የሚሠራም ሰው፤ ምንዳውን አይነፈግም፡፡ እኛም ለእርሱ መዝጋቢዎች ነን፡፡ فَمَن ْ يَعْمَلْ مِنَ ا لصَّالِحَا تِ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَلاَ كُفْرَا نَ لِسَعْيِهِ وَإِنّ َا لَهُ كَاتِبُو نَ
Wa Ĥarā mun `Alá Qaryatin 'Ahlaknāhā 'Ann ahum Lā Yarji`ū na 021-095 ባጠፋናትም ከተማ ላይ እነሱ (ወደኛ) የማይመለሱ መኾናቸው እብለት ነው፤ (ይመለሳሉ)፡፡ وَحَرَا مٌ عَلَى قَرْيَةٍ أَهْلَكْنَاهَا أَنّ َهُمْ لاَ يَرْجِعُو نَ
Ĥattá 'Idh ā Futiĥat Ya'jū ju Wa Ma'jū ju Wa Hum Min Kulli Ĥadabin Yan silū na 021-096 የእጁጅና መእጁጅም እነርሱ ከየተረተሩ የሚንደረደሩ ሲኾኑ (ግድባቸው) በተከፈተች ጊዜ፥ حَتَّى إِذَا فُتِحَتْ يَأْجُو جُ وَمَأْجُو جُ وَهُم ْ مِن ْ كُلِّ حَدَبٍ يَن سِلُو نَ
Wāq taraba A l-Wa`du A l-Ĥaq qu Fa'idh ā Hiya Sh ākh işatun 'Ab şā ru A l-Ladh ī na Kafarū Yā Waylanā Qad Kunn ā Fī Gh aflatin Min Hādh ā Bal Kunn ā Žālimī na 021-097 እውነተኛውም ቀጠሮ በቀረበ ጊዜ፥ ያን ጊዜ እነሆ የእነዚያ የካዱት ሰዎች ዓይኖች ይፈጥጣሉ፡፡ آ«ዋ ጥፋታችን! ከዚህ (ቀን) በእርግጥ በዝንጋቴ ላይ ነበርን፤ በእውነትም በዳዮች ነበርንآ» (ይላሉ)፡፡ وَاق ْتَرَبَ ا لْوَعْدُ ا لْحَقُّ فَإِذَا هِيَ شَاخِصَةٌ أَب ْصَا رُ ا لَّذِي نَ كَفَرُوا يَاوَيْلَنَا قَد ْ كُنّ َا فِي غَفْلَةٍ مِنْ هَذَا بَلْ كُنّ َا ظَالِمِي نَ
'Inn akum Wa Mā Ta`budū na Min Dū ni A l-Lahi Ĥaşabu Jahann ama 'An tum Lahā Wa A r idū na 021-098 እናንተ ከአላህ ሌላ የምትግገዟቸውም (ጣዖታት) የገሀነም ማገዶዎች ናችሁ፡፡ እናንተ ለእርሷ ወራጆች ናችሁ፡፡ إِنّ َكُمْ وَمَا تَعْبُدُو نَ مِن ْ دُو نِ ا للَّهِ حَصَبُ جَهَنّ َمَ أَن ْتُمْ لَهَا وَا ر ِدُو نَ
Law Kā na Hā 'uulā ' 'Ā lihatan Mā Waradūhā Wa Kullun Fīhā Kh ālidū na 021-099 እነዚህ (ጣዖታት) አማልክት በነበሩ ኖሮ አይገቧዋትም ነበር፡፡ ግን ሁሉም በእርሷ ውስጥ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ لَوْ كَا نَ هَا ؤُلاَء آلِهَةً مَا وَرَدُوهَا وَكُلٌّ فِيهَا خَالِدُو نَ
Lahum Fīhā Zafī r un Wa Hum Fīhā Lā Yasma`ū na 021-100 ለእነርሱ በእርሷ ውስጥ መንሰቅሰቅ አላቸው፡፡ እነርሱም በውስጧ (ምንንም) አይሰሙም፡፡ لَهُمْ فِيهَا زَفِي رٌ وَهُمْ فِيهَا لاَ يَسْمَعُو نَ
'Inn a A l-Ladh ī na Sabaqat Lahum Minn ā A l-Ĥusn á 'Ū lā 'ika `Anhā Mub `adū na 021-101 እነዚያ ከእኛ መልካሟ ቃል ለእነርሱ ያለፈችላቸው እነዚያ ከርሷ የተራቁ ናቸው፡፡ إِنّ َ ا لَّذِي نَ سَبَقَتْ لَهُم ْ مِنّ َا ا لْحُسْنَى أُ وْلَا ئِكَ عَنْهَا مُب ْعَدُو نَ
Lā Yasma`ū na Ĥasīsahā Wa Hum Fī Mā A sh tahat 'An fusuhum Kh ālidū na 021-102 ድምጽዋን አይሰሙም፡፡ እነርሱም ነፍሶቻቸው በሚሹት ነገር ውስጥ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ لاَ يَسْمَعُو نَ حَسِيسَهَا وَهُمْ فِي مَا ا شْتَهَتْ أَن فُسُهُمْ خَالِدُو نَ
Lā Yaĥzunuhumu A l-Faza`u A l-'Akbaru Wa Tatalaq qāhumu A l-Malā 'ikatu Hādh ā Yawmukumu A l-Ladh ī Kun tum Tū`adū na 021-103 ታላቁ ድንጋጤ አያስተክዛቸውም፡፡ መላእክትም ይህ ያ ትቀጠሩ የነበራችሁት ቀናችሁ ነው፤ እያሉ ይቀበሏቸዋል፡፡ لاَ يَحْزُنُهُمُ ا لْفَزَعُ ا لأَكْبَرُ وَتَتَلَقَّاهُمُ ا لْمَلاَئِكَةُ هَذَا يَوْمُكُمُ ا لَّذِي كُن تُمْ تُوعَدُو نَ
Yawma Naţ wī A s-Samā 'a Kaţayyi A s-Sijilli Lilkutubi Kamā Bada'nā 'Awwala Kh alqin Nu`īduhu Wa`dāan `Alaynā 'Inn ā Kunn ā Fā`ilī na 021-104 ለመጽሐፎች የኾኑ ገጾች እንደሚጠቀለሉ ሰማይን የምንጠቀልልበትን ቀን (አስታውስ)፡፡ የመጀመሪያን ፍጥረት እንደ ጀመርን እንመልሰዋለን፡፡ (መፈጸሙ) በእኛ ላይ የኾነን ቀጠሮ ቀጠርን፡፡ እኛ (የቀጠርነውን) ሠሪዎች ነን፡፡ يَوْمَ نَط ْوِي ا لسَّمَا ءَ كَطَيِّ ا لسِّجِلِّ لِلْكُتُبِ كَمَا بَدَأْنَا أَوَّلَ خَلْقٍ نُعِيدُهُ وَعْداً عَلَيْنَا إِنّ َا كُنّ َا فَاعِلِي نَ
Wa Laqad Katab nā Fī A z-Zabū r i Min Ba`di A dh -Dh ikr i 'Ann a A l-'Arđa Yar ith uhā `Ibādiya A ş-Şāliĥū na 021-105 ምድንም መልካሞቹ ባሮቼ ይወርሷታል ማለትን ከመጽሐፉ (ከተጠበቀው ሰሌዳ) በኋላ በመጽሐፎቹ በእርግጥ ጽፈናል፡፡ وَلَقَد ْ كَتَب ْنَا فِي ا لزَّبُو ر ِ مِن ْ بَعْدِ ا لذِّكْر ِ أَنّ َ ا لأَرْضَ يَر ِثُهَا عِبَادِيَ ا لصَّالِحُو نَ
'Inn a Fī Hādh ā Labalāgh āan Liqawmin `Ābidī na 021-106 በዚህ (ቁርኣን) ውስጥ ለተገዢዎች ሕዝቦች በቂነት አልለ፡፡ إِنّ َ فِي هَذَا لَبَلاَغاً لِقَوْمٍ عَابِدِي نَ
Wa Mā 'Arsalnā ka 'Illā Raĥmatan Lil`ālamī na 021-107 (ሙሐመድ ሆይ!) ለዓለማትም እዝነት አድርገን እንጅ አልላክንህም፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا كَ إِلاَّ رَحْمَةً لِلْعَالَمِي نَ
Qul 'Inn amā Yūĥá 'Ilayya 'Ann amā 'Ilahukum 'Ilahun Wāĥidun Fahal 'An tum Muslimū na 021-108 آ«ያ ወደኔ የሚወረደው አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁንآ» በላቸው፡፡ قُلْ إِنّ َمَا يُوحَى إِلَيَّ أَنّ َمَا إِلَهُكُمْ إِلَهٌ وَا حِدٌ فَهَلْ أَن ْتُم ْ مُسْلِمُو نَ
Fa'in Tawallaw Faqul 'Ā dh an tukum `Alá Sawā 'in Wa 'In 'Ad r ī 'Aqar ī bun 'Am Ba`ī dun Mā Tū`adū na 021-109 እምቢም ቢሉ (በማወቅ) በእኩልነት ላይ ኾነን (የታዘዝኩትን) አስታውቅኋችሁ፡፡ آ«የምትስፈራሩበትም ነገር ቅርብ ወይም ሩቅ መኾኑን አላውቅም፤آ» በላቸው፡፡ فَإِن ْ تَوَلَّوْا فَقُلْ آذَن ْتُكُمْ عَلَى سَوَا ءٍ وَإِنْ أَد ْر ِي أَقَر ِي بٌ أَم ْ بَعِي دٌ مَا تُوعَدُو نَ
'Inn ahu Ya`lamu A l-Jahra Mina A l-Qawli Wa Ya`lamu Mā Taktumū na 021-110 እርሱ ከንግግር ጩኸትን ያውቃል፡፡ የምትደብቁትንም ሁሉ ያውቃል፡፡ إِنّ َهُ يَعْلَمُ ا لْجَهْرَ مِنَ ا لْقَوْلِ وَيَعْلَمُ مَا تَكْتُمُو نَ
Wa 'In 'Ad r ī La`allahu Fitnatun Lakum Wa Matā `un 'Ilá Ĥī nin 021-111 እርሱም (ቅጣትን ማቆየት) ምናልባት ለእናንተ ፈተናና እስከ ጊዜው መጠቃቀሚያ እንደሆነም አላውቅም፤ (በላቸው)፡፡ وَإِنْ أَد ْر ِي لَعَلَّهُ فِتْنَةٌ لَكُمْ وَمَتَا عٌ إِلَى حِي نٍ
Qā la Rab bi A ĥkum Bil-Ĥaq qi Wa Rab bunā A r-Raĥmā nu A l-Musta`ā nu `Alá Mā Taşifū na 021-112 آ«ጌታዬ ሆይ! በእውነት ፍረድ፤ ጌታችንም እጅግ በጣም ሩኅሩኅ በምትሉት ነገር ላይ መታገዣ ነውآ» አለ፡፡ قَا لَ رَبِّ ا حْكُم ْ بِا لْحَقِّ وَرَبُّنَا ا لرَّحْمَنُ ا لْمُسْتَعَا نُ عَلَى مَا تَصِفُو نَ