'Alif-Lām -Rā Tilka 'Ā yā tu A l-Kitā bi A l-Mubī ni 012-001 አ.ለ.ረ (አሊፍ ላም ራ) እነዚህ የገላጩ መጽሐፍ አንቀጾች ናቸው፡፡ أَلِف-لَام-رَا تِلْكَ آيَا تُ ا لْكِتَا بِ ا لْمُبِي نِ
'Inn ā 'An zalnā hu Qur'ā nāan `Arabīyāan La`allakum Ta`qilū na 012-002 እኛ (ፍቹን) ታውቁ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው፡፡ إِنّ َا أَن زَلْنَا هُ قُرْآناً عَرَبِيّاً لَعَلَّكُمْ تَعْقِلُو نَ
Naĥnu Naquşşu `Alayka 'Aĥsana A l-Qaşaşi Bimā 'Awĥaynā 'Ilayka Hādh ā A l-Qur'ā na Wa 'In Kun ta Min Qab lihi Lamina A l-Gh āfilī na 012-003 እኛ ይህንን ቁርኣን ወደ አንተ በማውረዳችን በጣም መልካም ዜናዎችን በአንተ ላይ እንተርክልሃለን፡፡ እነሆ ከእርሱ በፊት (ካለፉት ሕዝቦች ታሪክ) በእርግጥ ከዘንጊዎቹ ነበርክ፡፡ نَحْنُ نَقُصُّ عَلَيْكَ أَحْسَنَ ا لْقَصَصِ بِمَا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ هَذَا ا لْقُرْآنَ وَإِن ْ كُن تَ مِن ْ قَب ْلِهِ لَمِنَ ا لْغَافِلِي نَ
'Idh Qā la Yūsufu Li'abī hi Yā 'Abati 'Inn ī Ra'aytu 'Aĥada `Ash ara Kawkabāan Wa A sh -Sh am sa Wa A l-Qamara Ra'aytuhum Lī Sājidī na 012-004 ዩሱፍ ለአባቱ፡- آ«አባቴ ሆይ! እኔ ዐስራ አንድ ከዋክብትን ፀሐይንና ጨረቃንም (በሕልሜ) አየሁ፡፡ ለእኔ ሰጋጆች ሆነው አየኋቸውآ» ባለ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ إِذْ قَا لَ يُوسُفُ لِأَبِي هِ يَا أَبَتِ إِنّ ِي رَأَيْتُ أَحَدَ عَشَرَ كَوْكَباً وَا لشَّمْسَ وَا لْقَمَرَ رَأَيْتُهُمْ لِي سَاجِدِي نَ
Qā la Yā Bunayya Lā Taq şuş Ru'uyā Ka `Alá 'Ikh watika Fayakīdū Laka Kaydāan 'Inn a A sh -Sh ayţā na Lil'in sā ni `Adū wun Mubī nun 012-005 (አባቱም) አለ آ«ልጄ ሆይ! ሕልምህን ለወንድሞችህ አታውራ፡፡ ላንተ ተንኮልን ይሰሩብሃልና፡፡ ሰይጣን ለሰው ግልጽ ጠላት ነውና፡፡آ» قَا لَ يَابُنَيَّ لاَ تَق ْصُصْ رُؤْيَا كَ عَلَى إِخْوَتِكَ فَيَكِيدُوا لَكَ كَيْداً إِنّ َ ا لشَّيْطَا نَ لِلإِن سَا نِ عَدُوٌّ مُبِي نٌ
Wa Kadh alika Yaj tabī ka Rab buka Wa Yu`allimuka Min Ta'wī li A l-'Aĥādīth i Wa Yutimm u Ni`matahu `Alayka Wa `Alá 'Ā li Ya`qū ba Kamā 'Atamm ahā `Alá 'Abawayka Min Qab lu 'Ib rāhī ma Wa 'Isĥā qa 'Inn a Rab baka `Alī mun Ĥakī mun 012-006 آ«እንደዚሁም (እንዳየኸው) ጌታህ ይመርጥሃል፡፡ ከንግግሮችም ፍች ያስተምርሃል፡፡ ጸጋውንም ከአሁን በፊት በሁለቱ አባቶችህ በኢብራሂምና በኢስሐቅ ላይ እንዳሟላት በአንተ ላይና በያዕቆብ ዘሮችም ላይ ይሞላታል፡፡ ጌታህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና፡፡آ» وَكَذَلِكَ يَج ْتَبِي كَ رَبُّكَ وَيُعَلِّمُكَ مِن ْ تَأْوِي لِ ا لأَحَادِي ثِ وَيُتِمّ ُ نِعْمَتَهُ عَلَيْكَ وَعَلَى آلِ يَعْقُو بَ كَمَا أَتَمّ َهَا عَلَى أَبَوَيْكَ مِن ْ قَب ْلُ إِLaqad Kā na Fī Yūsufa Wa 'Ikh watihi 'Ā yā tun Lilssā 'ilī na 012-007 በዩሱፍና በወንድሞቹ (ታሪኮች) ውስጥ ለጠያቂዎች ሁሉ በእርግጥ አስደናቂ ምልክቶች ነበሩ፡፡ لَقَد ْ كَا نَ فِي يُوسُفَ وَإِخْوَتِهِ آيَا تٌ لِلسَّا ئِلِي نَ
'Idh Qālū Layūsufu Wa 'Akh ū hu 'Aĥab bu 'Ilá 'Abīnā Minn ā Wa Naĥnu `Uşbatun 'Inn a 'Abānā Lafī Đalā lin Mubī nin 012-008 (ወንድሞቹ) ባሉ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ آ«እኛ ጭፍሮች ስንሆን ዩሱፍና ወንድሙ (ብንያም) ወደ አባታችን ከእኛ ይበልጥ የተወደዱ ናቸው፡፡ አባታችን በግልጽ ስህተት ውስጥ ነው፡፡ إِذْ قَالُوا لَيُوسُفُ وَأَخُو هُ أَحَبُّ إِلَى أَبِينَا مِنّ َا وَنَحْنُ عُصْبَةٌ إِنّ َ أَبَانَا لَفِي ضَلاَلٍ مُبِي نٍ
A q tulū Yūsufa 'Awi A ţ raĥū hu 'Arđāan Yakh lu Lakum Waj hu 'Abīkum Wa Takūnū Min Ba`dihi Qawmāan Şāliĥī na 012-009 آ«ዩሱፍን ግደሉ፡፡ ወይም በ(ሩቅ) ምድር ላይ ጣሉት፡፡ ያባታችሁ ፊት ለእናንተ የግል ይኾናልና፡፡ ከእርሱም በኋላ መልካም ሕዝቦች ትሆናላችሁናآ» (ተባባሉ)፡፡ ا ق ْتُلُوا يُوسُفَ أَوِ ا ط ْرَحُو هُ أَرْضاً يَخْلُ لَكُمْ وَج ْهُ أَبِيكُمْ وَتَكُونُوا مِن ْ بَعْدِهِ قَوْماً صَالِحِي نَ
Qā la Qā 'ilun Minhum Lā Taq tulū Yūsufa Wa 'Alqū hu Fī Gh ayābati A l-Jub bi Yaltaqiţ hu Ba`đu A s-Sayyārati 'In Kun tum Fā`ilī na 012-010 ከእነሱ አንድ ተናጋሪ آ«ዩሱፍን አትግደሉ ግን በጉድጓድ አዘቅት ጨለማ ውስጥ ጣሉት፤ ከተጓዢዎች አንዱ ያነሳዋልና፡፡ ሠሪዎች ብትኾኑ (በዚሁ ተብቃቁ) አላቸው፡፡ قَا لَ قَا ئِلٌ مِنْهُمْ لاَ تَق ْتُلُوا يُوسُفَ وَأَلْقُو هُ فِي غَيَابَتِ ا لْجُبِّ يَلْتَقِط ْهُ بَعْضُ ا لسَّيَّارَةِ إِن ْ كُن تُمْ فَاعِلِي نَ
Qālū Yā 'Abānā Mā Laka Lā Ta'mann ā `Alá Yūsufa Wa 'Inn ā Lahu Lanāşiĥū na 012-011 (እነሱም) አሉ آ«አባታችን ሆይ! በዩሱፍ ላይ ለምን አታምነንም እኛም ለእርሱ በእርግጥ አዛኞች ነን፡፡آ» قَالُوا يَا أَبَانَا مَا لَكَ لاَ تَأْمَنّ َا عَلَى يُوسُفَ وَإِنّ َا لَهُ لَنَاصِحُو نَ
'Arsilhu Ma`anā Gh adāan Yarta` Wa Yal`ab Wa 'Inn ā Lahu Laĥāfižū na 012-012 آ«ነገ ከእኛ ጋር ላከውና ይደሰት፤ ይጫወትም፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎች ነን፡፡آ» أَرْسِلْهُ مَعَنَا غَداً يَرْتَعْ وَيَلْعَب ْ وَإِنّ َا لَهُ لَحَافِظُو نَ
Qā la 'Inn ī Layaĥzununī 'An Tadh /habū Bihi Wa 'Akh ā fu 'An Ya'kulahu A dh -Dh i'bu Wa 'An tum `Anhu Gh āfilū na 012-013 آ«እኔ እርሱን (ዩሱፍን) ይዛችሁ መሌዳችሁ በእርግጥ ያሳዝነኛል፡፡ እናንተም ከእርሱ ዘንጊዎች ስትሆኑ ተኩላ ይበላዋል ብዬ እፈራለሁآ» አላቸው፡፡ قَا لَ إِنّ ِي لَيَحْزُنُنِي أَن ْ تَذْهَبُوا بِهِ وَأَخَا فُ أَن ْ يَأْكُلَهُ ا لذِّئْبُ وَأَن ْتُمْ عَنْهُ غَافِلُو نَ
Qālū La'in 'Akalahu A dh -Dh i'bu Wa Naĥnu `Uşbatun 'Inn ā 'Idh āan Lakh āsirū na 012-014 آ«እኛ ጭፍራዎች ሆነን ሳለን ተኩላ ቢበላውማ እኛ ያን ጊዜ በእርግጥ ከሳሪዎች ነንآ» አሉት፡፡ قَالُوا لَئِنْ أَكَلَهُ ا لذِّئْبُ وَنَحْنُ عُصْبَةٌ إِنّ َا إِذاً لَخَاسِرُو نَ
Falamm ā Dh ahabū Bihi Wa 'Aj ma`ū 'An Yaj `alū hu Fī Gh ayābati A l-Jub bi Wa 'Awĥaynā 'Ilayhi Latunab bi'ann ahum Bi'am r ihim Hādh ā Wa Hum Lā Yash `urū na 012-015 እርሱንም ይዘውት በሌዱና በጉድጓዱ ጨለማ አዘቅት ውስጥ እንዲያደርጉት በቆረጡ ጊዜ (ሐሳባቸውን ፈጸሙበት)፡፡ ወደእርሱም እነሱ የማያውቁ ሲሆኑ ይህንን ሥራቸውን በእርግጥ ትነግራቸዋለህ ስንል ላክንበት፡፡ فَلَمّ َا ذَهَبُوا بِهِ وَأَج ْمَعُو ا أَن ْ يَج ْعَلُو هُ فِي غَيَابَتِ ا لْجُبِّ وَأَوْحَيْنَا إِلَيْهِ لَتُنَبِّئَنّ َهُم ْ بِأَمْر ِهِمْ هَذَا وَهُمْ لاَ يَشْعُرُو نَ
Wa Jā 'ū 'Abāhum `Ish ā 'an Yab kū na 012-016 አባታቸውንም በምሽት እያለቀሱ መጡት፡፡ وَجَا ءُو ا أَبَاهُمْ عِشَا ءً يَب ْكُو نَ
Qālū Yā 'Abānā 'Inn ā Dh ahab nā Nastabiqu Wa Taraknā Yūsufa `In da Matā`inā Fa'akalahu A dh -Dh i'bu Wa Mā 'An ta Bimu'uminin Lanā Wa Law Kunn ā Şādiqī na 012-017 آ«አባታችን ሆይ! እኛ (ለሩጫና ለውርወራ) ልንሽቀዳደም ሌድን፡፡ ዩሱፍንም ዕቃችን ዘንድ ተውነው፡፡ ወዲያውም ተኩላ በላው፡፡ አንተም እውነተኞች ብንሆንም የምታምነን አይደለህምآ» አሉ፡፡ قَالُوا يَا أَبَانَا إِنّ َا ذَهَب ْنَا نَسْتَبِقُ وَتَرَكْنَا يُوسُفَ عِن ْدَ مَتَاعِنَا فَأَكَلَهُ ا لذِّئْبُ وَمَا أَن ْتَ بِمُؤْمِنٍ لَنَا وَلَوْ كُنّ َا صَادِقِي نَ
Wa Jā 'ū `Alá Qamīşihi Bidamin Kadh ibin Qā la Bal Sawwalat Lakum 'An fusukum 'Am rāan Faşab run Jamī lun Wa A ll ā hu A l-Musta`ā nu `Alá Mā Taşifū na 012-018 በቀሚሱም ላይ የውሸትን ደም አመጡ፡፡ (አባታቸው) آ«አይደለም፤ ነፍሶቻችሁ (ውሸት) ነገርን ለእናንተ ሸለሙላችሁ፡፡ ስለዚህ መልካም ትዕግስት (ማድረግ አለብኝ) በምትሉትም ነገር ላይ መታገዣው አላህ ብቻ ነውآ» አለ፡፡ وَجَا ءُ وا عَلَى قَمِيصِهِ بِدَمٍ كَذِبٍ قَا لَ بَلْ سَوَّلَتْ لَكُمْ أَن فُسُكُمْ أَمْراً فَصَب ْرٌ جَمِي لٌ وَا للَّهُ ا لْمُسْتَعَا نُ عَلَى مَا تَصِفُو نَ
Wa Jā 'at Sayyāratun Fa'arsalū Wa A r idahum Fa'ad lá Dalwahu Qā la Yā Bush rá Hādh ā Gh ulā mun Wa 'Asarrū hu Biđā`atan Wa A ll ā hu `Alī mun Bimā Ya`malū na 012-019 መንገደኞችም መጡ፡፡ ውሃ ቀጂያቸውንም ላኩ፡፡ አኮሊውንም (ወደ ጉድጓዱ) ሰደደ آ«የምስራች! ይህ ወጣት ልጅ ነውآ» አለ፡፡ ሸቀጥ አድርገውም ደበቁት፡፡ አላህም የሚሠሩትን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ وَجَا ءَتْ سَيَّارَةٌ فَأَرْسَلُوا وَا ر ِدَهُمْ فَأَد ْلَى دَلْوَهُ قَا لَ يَا بُشْرَى هَذَا غُلاَمٌ وَأَسَرُّو هُ بِضَاعَةً وَا للَّهُ عَلِي مٌ بِمَا يَعْمَلُو نَ
Wa Sh arawhu Bith amanin Bakh sin Darāhima Ma`dūdatin Wa Kānū Fī hi Mina A z-Zāhidī na 012-020 በርካሽ ዋጋም በሚቆጠሩ ዲርሃሞች ሸጡት፡፡ በእርሱም ከቸልተኞቹ ነበሩ፡፡ وَشَرَوْهُ بِثَمَنٍ بَخْسٍ دَرَاهِمَ مَعْدُودَةٍ وَكَانُوا فِي هِ مِنَ ا لزَّاهِدِي نَ
Wa Qā la A l-Ladh ī A sh tarā hu Min Mişra Li'im ra'atihi 'Akr imī Math wā hu `Asá 'An Yan fa`anā 'Aw Nattakh idh ahu Waladāan Wa Kadh alika Makkann ā Liyūsufa Fī A l-'Arđi Wa Linu`allimahu Min Ta'wī li A l-'Aĥādīth i Wa A ll ā hu Gh ālibun `Alá 'Am r ihi Wa Lakinn a 'Akth ara A n -Nā si Lā Ya`lamū na 012-021 ያም ከምስር የገዛው ሰው ለሚስቱ آ«መኖሪያውን አክብሪ፡፡ ሊጠቅመን ወይም ልጅ አድርገን ልንይዘው ይከጀላልናآ» አላት፡፡ እንደዚሁም ለዩሱፍ (ገዥ ልናደርገውና) የሕልሞችንም ፍች ልናስተምረው በምድር ላይ አስመቸነው፡፡ አላህም በነገሩ ላይ አሸናፊ ነው፤ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች አያውቁም፡፡ وَقَا لَ ا لَّذِي ا شْتَرَا هُ مِن ْ مِصْرَ لِإمْرَأَتِهِ أَكْر ِمِي مَثْوَا هُ عَسَى أَن ْ يَن فَعَنَا أَوْ نَتَّخِذَهُ وَلَداً وَكَذَلِكَ مَكَّ&
Wa Lamm ā Balagh a 'Ash ud dahu 'Ā taynā hu Ĥukmāan Wa `Ilmāan Wa Kadh alika Naj zī A l-Muĥsinī na 012-022 ጥንካሬውንም በደረሰ ጊዜ ጥበብንና ዕውቀትን ሰጠነው፡፡ እንደዚሁም መልካም ሠሪዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡ وَلَمّ َا بَلَغَ أَشُدَّهُ آتَيْنَا هُ حُكْماً وَعِلْماً وَكَذَلِكَ نَج ْزِي ا لْمُحْسِنِي نَ
Wa Rāwadat/hu A llatī Huwa Fī Baytihā `An Nafsihi Wa Gh allaqati A l-'Ab wā ba Wa Qālat Hayta Laka Qā la Ma`ādh a A l-Lahi 'Inn ahu Rab bī 'Aĥsana Math wā ya 'Inn ahu Lā Yufliĥu A ž-Žālimū na 012-023 ያቺም እርሱ በቤቷ የነበረባት ሴት ከነፍሱ አባበለችው፡፡ ደጃፎቹንም ዘጋች፤ آ«ላንተ ተዘጋጅቼልሃለሁና ቶሎ ናምآ» አለችው፡፡ آ«በአላህ እጠበቃለሁ እርሱ (የገዛኝ) ጌታዬ ኑሮዬን ያሳመረልኝ ነውና፤ (አልከዳውም)፡፡ እነሆ! በደለኞች አይድኑምآ» አላት፡፡ وَرَاوَدَتْهُ ا لَّتِي هُوَ فِي بَيْتِهَا عَن ْ نَفْسِهِ وَغَلَّقَتِ ا لأَب ْوَا بَ وَقَالَتْ هَيْتَ لَكَ قَا لَ مَعَا ذَ ا للَّهِ إِنّ َهُ رَبِّي أَحْسَنَ مَثْوَا يَ إِنّ َهُ لاَ يُفْلِحُ ا ل
Wa Laqad Hamm at Bihi Wa Hamm a Bihā Lawlā 'An Ra'á Burhā na Rab bihi Kadh ālika Linaşr ifa `Anhu A s-Sū 'a Wa A l-Faĥsh ā 'a 'Inn ahu Min `Ibādinā A l-Mukh laşī na 012-024 በእርሱም በእርግጥ አሰበች፡፡ በእርሷም አሰበ፤ የጌታውን ማስረጃ ባላየ ኖሮ (የተፈጥሮ ፍላጎቱን ባረካ ነበር፤)፡፡ እንደዚሁ መጥፎ ነገርንና ኀጢአትን ከእርሱ ላይ ልንመልስለት (አስረጃችንን አሳየነው)፡፡ እርሱ ከተመረጡት ባሮቻችን ነውና፡፡ وَلَقَد ْ هَمّ َتْ بِهِ وَهَمّ َ بِهَا لَوْلاَ أَن ْ رَأَى بُرْهَا نَ رَبِّهِ كَذَلِكَ لِنَصْر ِفَ عَنْهُ ا لسُّو ءَ وَا لْفَحْشَا ءَ إِنّ َهُ مِنْ عِبَادِنَا ا لْمُخْلَصِي Wa A stabaqā A l-Bā ba Wa Qad dat Qamīşahu Min Dubur in Wa 'Alfayā Sayyidahā Lad á A l-Bā bi Qālat Mā Jazā 'u Man 'Arā da Bi'ahlika Sū 'ā an 'Illā 'An Yusjana 'Aw `Adh ā bun 'Alī mun 012-025 በሩንም ተሽቀዳደሙ ቀሚሱንም ከበስተኋላው ቀደደችው፡፡ ጌታዋንም (ባለቤቷን) እበሩ አጠገብ አገኙት፡፡ (ቀደም ብላ) آ«በባለቤትህ መጥፎን ያሰበ ሰው ቅጣቱ መታሰር ወይም አሳማሚ ስቃይ እንጂ ሌላ አይደለምآ» አለችው፡፡ وَاسْتَبَقَا ا لْبَا بَ وَقَدَّتْ قَمِيصَهُ مِن ْ دُبُرٍ وَأَلْفَيَا سَيِّدَهَا لَدَى ا لْبَا بِ قَالَتْ مَا جَزَا ءُ مَنْ أَرَا دَ بِأَهْلِكَ سُو ءاً إِلاَّ أَن ْ يُسْجَنَ أَوْ عَذَا بٌ أَلِي مٌ
Qā la Hiya Rāwadatnī `An Nafsī Wa Sh ahida Sh āhidun Min 'Ahlihā 'In Kā na Qamīşuhu Qud da Min Qubulin Faşadaqat Wa Huwa Mina A l-Kādh ibī na 012-026 (ዩሱፍም) آ«እርሷ ከነፍሴ አባበለችኝآ» አለ፡፡ ከቤተሰቦቿም መስካሪ (እንዲህ ሲል) መሰከረ፡፡ آ«ቀሚሱ ከበስተፊት ተቀድዶ እንደሆነ እውነት ተናገረች፡፡ እርሱም ከውሸታሞቹ ነው፡፡ قَا لَ هِيَ رَاوَدَتْنِي عَن ْ نَفْسِي وَشَهِدَ شَاهِدٌ مِنْ أَهْلِهَا إِن ْ كَا نَ قَمِيصُهُ قُدَّ مِن ْ قُبُلٍ فَصَدَقَتْ وَهُوَ مِنَ ا لْكَاذِبِي نَ
Wa 'In Kā na Qamīşuhu Qud da Min Dubur in Fakadh abat Wa Huwa Mina A ş-Şādiqī na 012-027 آ«ቀሚሱም ከበስተኋላ ተቀድዶ እንደሆነ ዋሸች፡፡ እርሱም ከእውነተኞቹ ነው፡፡آ» وَإِن ْ كَا نَ قَمِيصُهُ قُدَّ مِن ْ دُبُرٍ فَكَذَبَتْ وَهُوَ مِنَ ا لصَّادِقِي نَ
Falamm ā Ra'á Qamīşahu Qud da Min Dubur in Qā la 'Inn ahu Min Kaydikunn a 'Inn a Kaydakunn a `Ažī mun 012-028 ቀሚሱንም ከበስተኋላ ተቀድዶ ባየ ጊዜ آ«እርሱ (የተናገርሺው) ከተንኮላችሁ ነው (ሴቶች) ተንኮላችሁ በእርግጥ ብርቱ ነውናآ» አላት፡፡ فَلَمّ َا رَأَى قَمِيصَهُ قُدَّ مِن ْ دُبُرٍ قَا لَ إِنّ َهُ مِن ْ كَيْدِكُنّ َ إِنّ َ كَيْدَكُنّ َ عَظِي مٌ
Yūsufu 'A`r iđ `An Hādh ā Wa A stagh fir ī Lidh an biki 'Inn aki Kun ti Mina A l-Kh āţi'ī na 012-029 آ«ዩሱፍ ሆይ! ከዚህ (ወሬ) ተከልከል፡፡ ለኃጢአትሽም ማርታን ለምኚ፡፡ አንቺ ከስህተተኞቹ ሆነሻልናآ» (አለ)፡፡ يُوسُفُ أَعْر ِضْ عَنْ هَذَا وَا سْتَغْفِر ِي لِذَن ْبِكِ إِنّ َكِ كُن تِ مِنَ ا لْخَاطِئِي نَ
Wa Qā la Niswatun Fī A l-Madīnati A m ra'atu A l-`Azī zi Turāwidu Fatāhā `An Nafsihi Qad Sh agh afahā Ĥub bāan 'Inn ā Lanarāhā Fī Đalā lin Mubī nin 012-030 በከተማው ያሉ ሴቶችም آ«የዐዚዝ ሚስት ብላቴናዋን ከነፍሱ ታባብለዋለች፡፡ በእውነቱ ፍቅሩ ልቧን መቷታል፡፡ እኛ በግልጽ ስህተት ውስጥ ሆና በእርግጥ እናያታለንآ» አሉ፡፡ وَقَا لَ نِسْوَةٌ فِي ا لْمَدِينَةِ ا مْرَأَتُ ا لْعَزِي زِ تُرَاوِدُ فَتَاهَا عَن ْ نَفْسِهِ قَد ْ شَغَفَهَا حُبّاً إِنّ َا لَنَرَاهَا فِي ضَلاَلٍ مُبِي نٍ
Falamm ā Sami`at Bimakr ihinn a 'Arsalat 'Ilayhinn a Wa 'A`tadat Lahunn a Muttaka'an Wa 'Ā tat Kulla Wāĥidatin Minhunn a Sikkīnāan Wa Qālati A kh ruj `Alayhinn a Falamm ā Ra'aynahu 'Akbarnahu Wa Qaţ ţa`na 'Aydiyahunn a Wa Qulna Ĥāsh a Lillahi Mā Hādh ā Bash arāan 'In Hādh ā 'Illā Malakun Kar ī mun 012-031 ሀሜታቸውንም በሰማች ጊዜ ወደነሱ ላከችባቸው፡፡ ምግብንም ለእነርሱ አዘጋጀችላቸው፡፡ ከእነሱ ለያንዳንዳቸውም ቢላዋን ሰጠች፡፡ በእነሱም ላይ آ«ውጣآ» አለችው፡፡ ባዩትም ጊዜ አደነቁት፡፡ እጆቻቸውንም ቆረጡ፡፡ አላህም ጥራት ይገባው፡፡ ይህ ሰው አይደለም፡፡ ይህ ያማረ መልአክ እንጅ ሌላ አይደለም አሉ፡፡ فَلَمّ َا سَمِعَتْ بِمَكْر ِهِنّ َ أَرْسَلَتْ إِلَيْهِنّ َ وَأَعْتَدَتْ لَهُنّ َ مُتَّكَأً وَآتَتْ كُلَّ وَا حِدَةٍ مِنْهُنّ َ سِكِّينا Qālat Fadh ālikunn a A l-Ladh ī Lum tunn anī Fī hi Wa Laqad Rāwad ttuhu `An Nafsihi Fāsta`şama Wa La'in Lam Yaf`al Mā 'Ā muruhu Layusjanann a Wa Layakūnāan Mina A ş-Şāgh ir ī na 012-032 آ«ታዲያ ይህ ያ በርሱ (ፍቅር) የዘለፋችሁኝ ነው፡፡ በእርግጥም ከነፍሱ አባበልኩት፡፡ እምቢ አለም፡፡ የማዘውንም ነገር ባይሠራ በእርግጥ ይታሰራል፡፡ ከወራዶቹም ይሆናልآ» አለች፡፡ قَالَتْ فَذَلِكُنّ َ ا لَّذِي لُمْتُنّ َنِي فِي هِ وَلَقَد ْ رَاوَد تُّهُ عَن ْ نَفْسِهِ فَاسْتَعْصَمَ وَلَئِن ْ لَمْ يَفْعَلْ مَا آمُرُهُ لَيُسْجَنَنّ َ وَلَيَكُوناً مِنَ ا لصَّاغِر ِي نَ
Qā la Rab bi A s-Sij nu 'Aĥab bu 'Ilayya Mimm ā Yad `ūnanī 'Ilayhi Wa 'Illā Taşr if `Ann ī Kaydahunn a 'Aşbu 'Ilayhinn a Wa 'Akun Mina A l-Jāhilī na 012-033 آ«ጌታዬ ሆይ! ወደርሱ ከሚጠሩኝ ነገር (ከዝሙት) ይልቅ መታሰር ለእኔ የተወደደ ነው፡፡ ተንኮላቸውንም ከእኔ ላይ ባትመልስልኝ ወደነሱ እዘነበላለሁ፡፡ ከስህተተኞቹም እሆናለሁآ» አለ፡፡ قَا لَ رَبِّ ا لسِّج ْنُ أَحَبُّ إِلَيَّ مِمّ َا يَد ْعُونَنِي إِلَيْهِ وَإِلاَّ تَصْر ِفْ عَنّ ِي كَيْدَهُنّ َ أَصْبُ إِلَيْهِنّ َ وَأَكُن ْ مِنَ ا لْجَاهِلِي نَ
Fāstajā ba Lahu Rab buhu Faşarafa `Anhu Kaydahunn a 'Inn ahu Huwa A s-Samī `u A l-`Alī mu 012-034 ጌታውም ጸሎቱን ተቀበለው፡፡ ተንኮላቸውንም ከእርሱ መለሰለት፡፡ እነሆ! እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነውና፡፡ فَاسْتَجَا بَ لَهُ رَبُّهُ فَصَرَفَ عَنْهُ كَيْدَهُنّ َ إِنّ َهُ هُوَ ا لسَّمِي عُ ا لْعَلِي مُ
Th umm a Badā Lahum Min Ba`di Mā Ra'aw A l-'Ā yā ti Layasjununn ahu Ĥattá Ĥī nin 012-035 ከዚያም ማስረጃዎቹን ካዩ በኋላ እስከጊዜ ድረስ እንዲያስሩት ለነሱ ታያቸው፡፡ ثُمّ َ بَدَا لَهُم ْ مِن ْ بَعْدِ مَا رَأَوُا ا لآيَا تِ لَيَسْجُنُنّ َهُ حَتَّى حِي نٍ
Wa Dakh ala Ma`ahu A s-Sij na Fatayā ni Qā la 'Aĥaduhumā 'Inn ī 'Arānī 'A`şiru Kh am rāan Wa Qā la A l-'Ā kh aru 'Inn ī 'Arānī 'Aĥmilu Fawqa Ra'sī Kh ub zāan Ta'kulu A ţ -Ţayru Minhu Nab bi'nā Bita'wīlihi 'Inn ā Narā ka Mina A l-Muĥsinī na 012-036 ከእሱም ጋር ሁለት ጎበዞች እስር ቤቱ ገቡ፡፡ አንደኛቸው آ«እኔ በህልሜ የወይን ጠጅን ስጠምቅ አየሁآ» አለ፡፡ ሌላውም፡- آ«እኔ በራሴ ላይ እንጀራን ተሸክሜ ከእሱ በራሪ (አሞራ) ስትበላ አየሁ፡፡ ፍቹን ንገረን፡፡ እኛ ከአሳማሪዎች ሆነህ እናይሃለንናآ» አሉት፡፡ وَدَخَلَ مَعَهُ ا لسِّج ْنَ فَتَيَا نِ قَا لَ أَحَدُهُمَا إِنّ ِي أَرَانِي أَعْصِر ُ خَمْراً وَقَا لَ ا لآخَرُ إِنّ ِQā la Lā Ya'tīkumā Ţa`ā mun Turzaqānihi 'Illā Nab ba'tukumā Bita'wīlihi Qab la 'An Ya'tiyakumā Dh ālikumā Mimm ā `Allamanī Rab bī 'Inn ī Taraktu Millata Qawmin Lā Yu'uminū na Bil-Lahi Wa Hum Bil-'Ā kh irati Hum Kāfirū na 012-037 (ዩሱፍም) አለ፡- آ«ማንኛውም የምትስሰጡት ምግብ ለናንተ ከመምጣቱ በፊት ፍቹን የምነግራችሁ ቢሆን እንጂ አይመጣላችሁም፡፡ ይኸ ጌታዬ ካሳወቀኝ ነገር ነው፤ እኔ በአላህ የማያምኑን እነርሱም መጨረሻይቱን ዓለም እነርሱ ከሓዲዎች የሆኑትን ሕዝቦች ሃይማኖት ትቻለሁ፡፡ قَا لَ لاَ يَأْتِيكُمَا طَعَا مٌ تُرْزَقَانِهِ إِلاَّ نَبَّأْتُكُمَا بِتَأْوِيلِهِ قَب ْلَ أَن ْ يَأْتِيَكُمَا ذَلِكُمَا مِمّ َا عَلَّمَنِي رَبِّي إِنّ ِي تَرَكْتُ مِلَّةَ قَوْمٍ لاَ يُؤْمِنُو نَ بِا
Wa A ttaba`tu Millata 'Ā bā 'ī 'Ib rāhī ma Wa 'Isĥā qa Wa Ya`qū ba Mā Kā na Lanā 'An Nush r ika Bil-Lahi Min Sh ay'in Dh ālika Min Fađli A l-Lahi `Alaynā Wa `Alá A n -Nā si Wa Lakinn a 'Akth ara A n -Nā si Lā Yash kurū na 012-038 آ«የአባቶቼንም የኢብራሂምንና የኢስሐቅን፣ የያዕቆብንም ሃይማኖት ተከትያለሁ፡፡ ለእኛ በአላህ ምንንም ማጋራት አይገባንም ያ (አለማጋራት) በእኛ ላይና በሰዎቹ ላይ የአላህ ችሮታ ነው፡፡ ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያመሰግኑም፡፡ وَاتَّبَعْتُ مِلَّةَ آبَا ئِ ي إِب ْرَاهِي مَ وَإِسْحَا قَ وَيَعْقُو بَ مَا كَا نَ لَنَا أَن ْ نُشْر ِكَ بِا للَّهِ مِن ْ شَيْءٍ ذَلِكَ مِ Yā Şāĥibayi A s-Sij ni 'A'arbā bun Mutafarr iqū na Kh ayrun 'Ami A l-Lahu A l-Wāĥidu A l-Qahhā ru 012-039 آ«የእስር ቤት ጓደኞቼ ሆይ! የተለያዩ አምላኮች ይሻላሉን ወይስ አሸናፊው አንዱ አላህ يَا صَاحِبَيِ ا لسِّج ْنِ أَأَرْبَا بٌ مُتَفَرِّقُو نَ خَيْرٌ أَمِ ا للَّهُ ا لْوَاحِدُ ا لْقَهَّا رُ
Mā Ta`budū na Min Dūnihi 'Illā 'Asmā 'an Samm aytumūhā 'An tum Wa 'Ā bā 'uukum Mā 'An zala A l-Lahu Bihā Min Sulţā nin 'Ini A l-Ĥukmu 'Illā Lillahi 'Amara 'Allā Ta`budū 'Illā 'Ī yā hu Dh ālika A d -Dī nu A l-Qayyimu Wa Lakinn a 'Akth ara A n -Nā si Lā Ya`lamū na 012-040 آ«ከእርሱ ሌላ እናንተና አባቶቻችሁ (አማልክት ብላችሁ) የጠራችኋቸውን ስሞች እንጅ አትገዝዙም፡፡ አላህ በእርሷ ምንም አስረጅ አላወረደም፡፡ ፍርዱ የአላህ እንጅ የሌላ አይደለም፡፡ እርሱን እንጅ ሌላን እንዳትገዙ አዟል፡፡ ይህ ትክክለኛው ሃይማኖት ነው፡፡ ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያውቁም፡፡ مَا تَعْبُدُو نَ مِن ْ دُونِهِ إِلاَّ أَسْمَا ءً سَمّ َيْتُمُوهَا أَن ْتُمْ وَآبَا ؤُكُم ْ مَا أَن زَلَ Yā Şāĥibayi A s-Sij ni 'Amm ā 'Aĥadukumā Fayasqī Rab bahu Kh am rāan Wa 'Amm ā A l-'Ā kh aru Fayuşlabu Fata'kulu A ţ -Ţayru Min Ra'sihi Quđiya A l-'Am ru A l-Ladh ī Fī hi Tastaftiyā ni 012-041 آ«የወህኒ ቤት ጓደኞቼ ሆይ! አንደኛችሁማ ጌታውን (ንጉሡን) ጠጅ ያጠጣል፡፡ ሌላውማ ይሰቀላል፡፡ ከራሱም በራሪ (አሞራ) ትበላለች፡፡ ያ ፍቹን የምትጠይቁት ነገር ተፈጸመ፤آ» (አላቸው)፡፡ يَا صَاحِبَيِ ا لسِّج ْنِ أَمّ َا أَحَدُكُمَا فَيَسْقِي رَبَّهُ خَمْراً وَأَمّ َا ا لآخَرُ فَيُصْلَبُ فَتَأْكُلُ ا لطَّيْرُ مِن ْ رَأْسِهِ قُضِيَ ا لأَمْرُ ا لَّذِي فِي هِ تَسْتَفْتِيَا نِ
Wa Qā la Lilladh ī Žann a 'Ann ahu Nā jin Minhumā A dh kurnī `In da Rab bika Fa'an sā hu A sh -Sh ayţā nu Dh ikra Rab bihi Falabith a Fī A s-Sij ni Biđ`a Sinī na 012-042 ለዚያም ከሁለቱ እርሱ የሚድን መሆኑን ለተጠራጠረው እጌታህ ዘንድ አስታውሰኝ አለው፡፡ ጌታውንም ከማስታወስ ሰይጣን አስረሳው፡፡ ለጥቂት ዓመታትም በወህኒ ቤቱ ውስጥ ቆየ፡፡ وَقَا لَ لِلَّذِي ظَنّ َ أَنّ َهُ نَا جٍ مِنْهُمَا ا ذْكُرْنِي عِن ْدَ رَبِّكَ فَأَن سَا هُ ا لشَّيْطَا نُ ذِكْرَ رَبِّهِ فَلَبِثَ فِي ا لسِّج ْنِ بِضْعَ سِنِي نَ
Wa Qā la A l-Maliku 'Inn ī 'Ará Sab `a Baqarā tin Simā nin Ya'kuluhunn a Sab `un `Ijā fun Wa Sab `a Sun bulā tin Kh uđr in Wa 'Ukh ara Yā Bisā tin Yā 'Ayyuhā A l-Mala'u 'Aftūnī Fī Ru'uyā Ya 'In Kun tum Lilrru'uyā Ta`burū na 012-043 ንጉሡም آ«እኔ ሰባትን የሰቡ ላሞች ሰባት ከሲታዎች ሲበሏቸው ሰባትንም ለምለም ዘለላዎች ሌሎችንም ደረቆችን (ሲጠመጠሙባቸው በሕልሜ) አያለሁ፡፡ እናንተ ታላላቅ ሰዎች ሆይ! ሕልምን የምትፈቱ እንደሆናችሁ ሕልሜን ፍቱልኝآ» አላቸው፡፡ وَقَا لَ ا لْمَلِكُ إِنّ ِي أَرَى سَب ْعَ بَقَرَا تٍ سِمَا نٍ يَأْكُلُهُنّ َ سَب ْعٌ عِجَا فٌ وَسَب ْعَ سُ Qālū 'Ađgh āth u 'Aĥlā min Wa Mā Naĥnu Bita'wī li A l-'Aĥlā mi Bi`ālimī na 012-044 آ«የሕልሞች ቅዠቶች ናቸው፡፡ እኛም የሕልሞችን ፍች ዐዋቂዎች አይደለንምآ» አሉት፡፡ قَالُو ا أَضْغَا ثُ أَحْلاَمٍ وَمَا نَحْنُ بِتَأْوِي لِ ا لأَحْلاَمِ بِعَالِمِي نَ
Wa Qā la A l-Ladh ī Najā Minhumā Wa A id dakara Ba`da 'Umm atin 'Anā 'Unab bi'ukum Bita'wīlihi Fa'arsilū ni 012-045 ያም ከሁለቱ የዳነውና ከብዙ ጊዜ በኋላ (ዩሱፍን) ያስታወሰው ሰው آ«እኔ ፍቹን እነግራችኋለሁና ላኩኝآ» አለ፤ (ወደ ዩሱፍ ሌደም)፡፡ وَقَا لَ ا لَّذِي نَجَا مِنْهُمَا وَا ِدَّكَرَ بَعْدَ أُمّ َةٍ أَنَا أُنَبِّئُكُم ْ بِتَأْوِيلِهِ فَأَرْسِلُو نِ
Yūsufu 'Ayyuhā A ş-Şid dī qu 'Aftinā Fī Sab `i Baqarā tin Simā nin Ya'kuluhunn a Sab `un `Ijā fun Wa Sab `i Sun bulā tin Kh uđr in Wa 'Ukh ara Yā Bisā tin La`allī 'Arji`u 'Ilá A n -Nā si La`allahum Ya`lamū na 012-046 آ«አንተ እውነተኛው ዩሱፍ ሆይ! ሰባትን የሰቡ ላሞች ሰባት ከሲታዎች ላሞች ሲበሉዋቸው ሰባትን ለምለም ዘለላዎችም ሌሎችንም ደረቆች (በነሱ ላይ ሲጠመጠሙባቸው ያየን ሰው ሕልም ፍች) ተችልን፡፡ ያውቁ ዘንድ ወደ ሰዎቹ ልመለስ እከጅላለሁናآ» (አለው)፡፡ يُوسُفُ أَيُّهَا ا لصِّدِّي قُ أَفْتِنَا فِي سَب ْعِ بَقَرَا تٍ سِمَا نٍ يَأْكُلُهُنّ َ سَب ْعٌ عِجَا فٌ وَسَب ْعِ سُن ْبُلاَتٍ خُضْر Qā la Tazra`ū na Sab `a Sinī na Da'abāan Famā Ĥaşad tum Fadh arū hu Fī Sun bulihi 'Illā Qalīlāan Mimm ā Ta'kulū na 012-047 (እርሱም) አለ፡- آ«ሰባትን የተከታተሉ ዓመታት ትዘራላችሁ፡፡ ያጨዳችሁትንም ሁሉ ከምትበሉት ጥቂት በስተቀር በዘለላው ውስጥ ተዉት፡፡ قَا لَ تَزْرَعُو نَ سَب ْعَ سِنِي نَ دَأَباً فَمَا حَصَد ْتُمْ فَذَرُو هُ فِي سُن ْبُلِهِ إِلاَّ قَلِيلاً مِمّ َا تَأْكُلُو نَ
Th umm a Ya'tī Min Ba`di Dh ālika Sab `un Sh idā dun Ya'kulna Mā Qad dam tum Lahunn a 'Illā Qalīlāan Mimm ā Tuĥşinū na 012-048 آ«ከዚያም ከእነዚያ በኋላ ካደለባችሁት ጥቂት ሲቀር ለእነሱ ያደለባችሁትን ሁሉ የሚበሉ ሰባት የችግር ዓመታት ይመጣሉ፡፡ ثُمّ َ يَأْتِي مِن ْ بَعْدِ ذَلِكَ سَب ْعٌ شِدَا دٌ يَأْكُلْنَ مَا قَدَّمْتُمْ لَهُنّ َ إِلاَّ قَلِيلاً مِمّ َا تُحْصِنُو نَ
Th umm a Ya'tī Min Ba`di Dh ālika `Ā mun Fī hi Yugh āth u A n -Nā su Wa Fī hi Ya`şirū na 012-049 آ«ከዚያም ከእነዚያ በኋላ ሰዎቹ በርሱ የሚዘነቡበት በርሱም (ወይንን) የሚጨምቁበት ዓመት ይመጣል፡፡آ» ثُمّ َ يَأْتِي مِن ْ بَعْدِ ذَلِكَ عَا مٌ فِي هِ يُغَا ثُ ا لنّ َا سُ وَفِي هِ يَعْصِرُو نَ
Wa Qā la A l-Maliku A 'tūnī Bihi Falamm ā Jā 'ahu A r-Rasū lu Qā la A rji` 'Ilá Rab bika Fās'alhu Mā Bā lu A n -Niswati A l-Lātī Qaţ ţa`na 'Aydiyahunn a 'Inn a Rab bī Bikaydihinn a `Alī mun 012-050 ንጉሡም آ«እርሱን አምጡልኝآ» አለ፡፡ መልክተኛውም (ዩሱፍን) በመጣው ጊዜ آ«ወደጌታህ ተመለስ፡፡ የዚያንም እጆቻቸውን የቆረጡትን ሴቶች ሁኔታ ጠይቀው፡፡ ጌታዬ ተንኮላቸውን ዐዋቂ ነውናآ» አለው፡፡ وَقَا لَ ا لْمَلِكُ ا ئْتُونِي بِهِ فَلَمّ َا جَا ءَهُ ا لرَّسُو لُ قَا لَ ا رْجِعْ إِلَى رَبِّكَ فَاسْأَلْهُ مَا بَا لُ ا لنّ ِسْوَةِ ا للاَّتِي قَطَّعْنَ أَيْدِيَهُنّ َ إِنّ َ رَبِّي بِكَيْدِهِ&
Qā la Mā Kh aţ bukunn a 'Idh Rāwad ttunn a Yūsufa `An Nafsihi Qulna Ĥāsh a Lillahi Mā `Alim nā `Alayhi Min Sū 'in Qālati A m ra'atu A l-`Azī zi A l-'Ā na Ĥaşĥaşa A l-Ĥaq qu 'Anā Rāwad ttuhu `An Nafsihi Wa 'Inn ahu Lamina A ş-Şādiqī na 012-051 (ንጉሡም)፡- آ«ዩሱፍን ከነፍሱ ባባበላችሁት ጊዜ ነገራችሁ ምንድን ነውآ» አላቸው፡፡ آ«ለአላህ ጥራት ይገባው፡፡ በእርሱ ላይ ምንም መጥፎን ነገር አላወቅንምآ» አሉት፡፡ የዐዚዝ ሚስት፡-آ«አሁን እውነቱ ተገለጸ፡፡ እኔ ከነፍሱ አባበልኩት፡፡ እርሱም ከእውነተኞቹ ነውآ» አለች፡፡ قَا لَ مَا خَط ْبُكُنّ َ إِذْ رَاوَد تُّنّ َ يُوسُفَ عَن ْ نَفْسِهِ قُلْنَ حَا شَ لِلَّهِ مَا عَلِمْنَا عَلَيْهِ مِن ْ سُو ءٍ قَالَتِ ا مْرَأَتُ ا لْعَز Dh ālika Liya`lama 'Ann ī Lam 'Akh unhu Bil-Gh aybi Wa 'Ann a A l-Laha Lā Yahdī Kayda A l-Kh ā 'inī na 012-052 (ዩሱፍ) آ«ይህ (ጌታዬ) ሩቅ ሆኖ ሳለ ያልከዳሁት መሆኔን አላህም የከዳተኞችን ተንኮል የማያቃና መሆኑን እንዲያውቅ ነው፤آ» (አለ)፡፡ ذَلِكَ لِيَعْلَمَ أَنّ ِي لَمْ أَخُنْهُ بِا لْغَيْبِ وَأَنّ َ ا للَّهَ لاَ يَهْدِي كَيْدَ ا لْخَا ئِنِي نَ
Wa Mā 'Ubarr i'u Nafsī 'Inn a A n -Nafsa La'amm āratun Bis-Sū 'i 'Illā Mā Raĥima Rab bī 'Inn a Rab bī Gh afū run Raĥī mun 012-053 آ«ነፍሴንም (ከስሕተት) አላጠራም፡፡ ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነውآ» (አለ)፡፡ وَمَا أُبَرِّئُ نَفْسِي إِنّ َ ا لنّ َفْسَ لَأَمّ َارَةٌ بِا لسُّو ءِ إِلاَّ مَا رَحِمَ رَبِّي إِنّ َ رَبِّي غَفُو رٌ رَحِي مٌ
Wa Qā la A l-Maliku A 'tūnī Bihi 'Astakh lişhu Linafsī Falamm ā Kallamahu Qā la 'Inn aka A l-Yawma Ladaynā Makī nun 'Amī nun 012-054 ንጉሡም آ«እርሱን አምጡልኝ ለራሴ ግለኛ አደርገዋለሁናآ» አለ፡፡ ባናገረውም ጊዜ آ«አንተ ዛሬ እኛ ዘንድ ባለሟል ታማኝ ነህآ» አለው፡፡ وَقَا لَ ا لْمَلِكُ ا ئْتُونِي بِهِ أَسْتَخْلِصْهُ لِنَفْسِي فَلَمّ َا كَلَّمَهُ قَا لَ إِنّ َكَ ا لْيَوْمَ لَدَيْنَا مَكِي نٌ أَمِي نٌ
Qā la A j `alnī `Alá Kh azā 'ini A l-'Arđi 'Inn ī Ĥafīžun `Alī mun 012-055 آ«በምድር ግምጃ ቤቶች ላይ (ሹም) አድርገኝ፡፡ እኔ ጠባቂ አዋቂ ነኝናآ» አለ፡፡ قَا لَ ا ج ْعَلْنِي عَلَى خَزَا ئِنِ ا لأَرْضِ إِنّ ِي حَفِي ظٌ عَلِي مٌ
Wa Kadh alika Makkann ā Liyūsufa Fī A l-'Arđi Yatabawwa'u Minhā Ĥayth u Yash ā 'u Nuşī bu Biraĥmatinā Man Nash ā 'u Wa Lā Nuđī `u 'Aj ra A l-Muĥsinī na 012-056 እንደዚሁም ለዩሱፍ በምድር ላይ ከእርሷ በፈለገው ስፍራ የሚሰፍር ሲሆን አስመቸነው፡፡ በችሮታችን የምንሻውን ሰው እንለያለን፡፡ የበጎ ሠሪዎችንም ዋጋ አናጠፋም፡፡ وَكَذَلِكَ مَكَّنّ َا لِيُوسُفَ فِي ا لأَرْضِ يَتَبَوَّأُ مِنْهَا حَيْثُ يَشَا ءُ نُصِي بُ بِرَحْمَتِنَا مَن ْ نَشَا ءُ وَلاَ نُضِي عُ أَج ْرَ ا لْمُحْسِنِي نَ
Wa La'aj ru A l-'Ā kh irati Kh ayrun Lilladh ī na 'Ā manū Wa Kānū Yattaqū na 012-057 የመጨረሻይቱም ዓለም ምንዳ ለእነዚያ ላመኑትና ይጠነቀቁ ለነበሩት የበለጠ ነው፡፡ وَلَأَج ْرُ ا لآخِرَةِ خَيْرٌ لِلَّذِي نَ آمَنُوا وَكَانُوا يَتَّقُو نَ
Wa Jā 'a 'Ikh watu Yūsufa Fadakh alū `Alayhi Fa`arafahum Wa Hum Lahu Mun kirū na 012-058 የዩሱፍ ወንድሞችም መጡ፡፡ በእርሱም ላይ ገቡ፡፡ እነሱም እርሱን የሳቱት ሲሆኑ ዐወቃቸው፡፡ وَجَا ءَ إِخْوَةُ يُوسُفَ فَدَخَلُوا عَلَيْهِ فَعَرَفَهُمْ وَهُمْ لَهُ مُن كِرُو نَ
Wa Lamm ā Jahhazahum Bijahāzihim Qā la A 'tūnī Bi'akh in Lakum Min 'Abīkum 'Alā Tarawna 'Ann ī 'Ū fī A l-Kayla Wa 'Anā Kh ayru A l-Mun zilī na 012-059 (ጉዳያቸውን ፈጽሞ) ስንቃቸውንም ባዘጋጀላቸው ጊዜ አለ፡- آ«ከአባታችሁ በኩል የሆነውን ወንድማችሁን አምጡልኝ፡፡ እኔ ከአስተናጋጆች ሁሉ በላጭ ስሆን፤ ስፍርን የምሞላ መሆኔን አታዩምን وَلَمّ َا جَهَّزَهُم ْ بِجَهَازِهِمْ قَا لَ ا ئْتُونِي بِأَخٍ لَكُم ْ مِنْ أَبِيكُمْ أَلاَ تَرَوْنَ أَنّ ِي أُ وفِي ا لْكَيْلَ وَأَنَا خَيْرُ ا لْمُن زِلِي نَ
Fa'in Lam Ta'tūnī Bihi Falā Kayla Lakum `In dī Wa Lā Taq rabū ni 012-060 እርሱንም ባታመጡልኝ እኔ ዘንድ ለእናንተ ስፍር የላችሁም፤ አትቀርቡኝምም፡፡آ» فَإِن ْ لَمْ تَأْتُونِي بِهِ فَلاَ كَيْلَ لَكُمْ عِن دِي وَلاَ تَق ْرَبُو نِ
Qālū Sanurāwidu `Anhu 'Abā hu Wa 'Inn ā Lafā`ilū na 012-061 آ«ስለእርሱ አባቱን በጥብቅ እንጠይቃለን፡፡ እኛም (ይህንን) በእርግጥ ሠሪዎች ነንآ» አሉት፡፡ قَالُوا سَنُرَاوِدُ عَنْهُ أَبَا هُ وَإِنّ َا لَفَاعِلُو نَ
Wa Qā la Lifityānihi A j `alū Biđā`atahum Fī R iĥālihim La`allahum Ya`r ifūnahā 'Idh ā A n qalabū 'Ilá 'Ahlihim La`allahum Yarji`ū na 012-062 ለአሽከሮቹም آ«ሸቀጣቸውን ወደ ቤተሰቦቻቸው በተመለሱ ጊዜ ያውቋት ዘንድ በየጓዞቻቸው ውስጥ አድርጉላቸው፡፡ ሊመለሱ ይከጀላልናآ» አላቸው፡፡ وَقَا لَ لِفِتْيَانِهِ ا ج ْعَلُوا بِضَاعَتَهُمْ فِي ر ِحَالِهِمْ لَعَلَّهُمْ يَعْر ِفُونَهَا إِذَا ا ن قَلَبُو ا إِلَى أَهْلِهِمْ لَعَلَّهُمْ يَرْجِعُو نَ
Falamm ā Raja`ū 'Ilá 'Abīhim Qālū Yā 'Abānā Muni`a Minn ā A l-Kaylu Fa'arsil Ma`anā 'Akh ānā Naktal Wa 'Inn ā Lahu Laĥāfižū na 012-063 ወደ አባታቸውም በተመሰሉ ጊዜ፡- آ«አባታችን ሆይ! (ወንድማችንን እስከምንወስድ) ስፍር ከእኛ ተከልክሏል፡፡ ስለዚህ ወንድማችንን ከእኛ ጋር ላከው፡፡ ይሰፍርልናልና እኛም ለርሱ ጠባቂዎች ነንآ» አሉ፡፡ فَلَمّ َا رَجَعُو ا إِلَى أَبِيهِمْ قَالُوا يَا أَبَانَا مُنِعَ مِنّ َا ا لْكَيْلُ فَأَرْسِلْ مَعَنَا أَخَانَا نَكْتَلْ وَإِنّ َا لَهُ لَحَافِظُو نَ
Qā la Hal 'Ā manukum `Alayhi 'Illā Kamā 'Amin tukum `Alá 'Akh ī hi Min Qab lu Fa-Allā hu Kh ayrun Ĥāfižāan Wa Huwa 'Arĥamu A r-Rāĥimī na 012-064 آ«ከአሁን በፊት በወንድሙ ላይ እንዳመንኳችሁ እንጂ በእርሱ ላይ አምናችኋለሁን አላህም በጠባቂነት (ከሁሉ) የበለጠ ነው፡፡ እርሱም ከአዛኞች ሁሉ ይበልጥ አዛኝ ነው፤آ» አላቸው፡፡ قَا لَ هَلْ آمَنُكُمْ عَلَيْهِ إِلاَّ كَمَا أَمِن تُكُمْ عَلَى أَخِي هِ مِن ْ قَب ْلُ فَال لَّهُ خَيْرٌ حَافِظاً وَهُوَ أَرْحَمُ ا لرَّاحِمِي نَ
Wa Lamm ā Fataĥū Matā`ahum Wa Jadū Biđā`atahum Rud dat 'Ilayhim Qālū Yā 'Abānā Mā Nab gh ī Hadh ihi Biđā`atunā Rud dat 'Ilaynā Wa Namī r u 'Ahlanā Wa Naĥfažu 'Akh ānā Wa Nazdā du Kayla Ba`ī r in Dh ālika Kaylun Yasī r un 012-065 ዕቃቸውንም በከፈቱ ጊዜ ሸቀጣቸው ወደእነርሱ ተመልሳ አገኙ፡፡ ፡-آ«አባታችን ሆይ! ምን እንፈልጋለን ይህቺ ሸቀጣችን ናት፡፡ ወደኛ ተመልሳልናለች፤ (እንረዳባታለን)፡፡ ለቤተሰቦቻችንም እንሸምታለን፡፡ ወንድማችንንም እንጠብቃለን፡፡ የግመልንም ጭነት እንጨምራለን፡፡ ይህ (በንጉሡ ላይ) ቀላል ስፍር ነውآ» አሉ፡፡ وَلَمّ َا فَتَحُوا مَتَاعَهُمْ وَجَدُوا بِضَاعَتَهُمْ رُدَّتْ إِلَيْهِمْ قَالُوا يَا أَبَانَا مَا نَب ْغِي هَذِهِ بِضَاعَتُنَا رُدَّتْ إِلَيْنَا وَنَمِي ر ُ أَهْلَنَا وَنَحْفَظُ أَخَانَا وَنَزْدQā la Lan 'Ursilahu Ma`akum Ĥattá Tu'utū ni Mawth iqāan Mina A l-Lahi Lata'tunanī Bihi 'Illā 'An Yuĥā ţa Bikum Falamm ā 'Ā tawhu Mawth iqahum Qā la A l-Lahu `Alá Mā Naqū lu Wa Kī lun 012-066 آ«ካልተከበባችሁ በስተቀር እርሱን በእርግጥ የምታመጡልኝ ለመሆናችሁ ከአላህ የሆነን ቃል ኪዳን መተማመኛ እስከምትሰጡኝ ድረስ ከእናንተ ጋር ፈጽሞ አልልከውምآ» አላቸው፡፡ መተማመኛቸውንም በሰጡት ጊዜ آ«አላህ በምንለው ሁሉ ላይ ምስክር ነውآ» አላቸው፡፡ قَا لَ لَنْ أُرْسِلَهُ مَعَكُمْ حَتَّى تُؤْتُو نِ مَوْثِقاً مِنَ ا للَّهِ لَتَأْتُنَنِي بِهِ إِلاَّ أَن ْ يُحَا طَ بِكُمْ فَلَمّ َا آتَوْهُ مَوْثِقَهُمْ قَا لَ ا للَّهُ عَلَى مَا نَقُو لُ وَكِي&z
Wa Qā la Yā Banī ya Lā Tad kh ulū Min Bā bin Wāĥidin Wa A d kh ulū Min 'Ab wā bin Mutafarr iqatin Wa Mā 'Ugh nī `An kum Mina A l-Lahi Min Sh ay'in 'Ini A l-Ĥukmu 'Illā Lillahi `Alayhi Tawakkaltu Wa `Alayhi Falyatawakkali A l-Mutawakkilū na 012-067 አለም آ«ልጆቼ ሆይ! በአንድ በር አትግቡ፡፡ ግን በተለዩ በሮች ግቡ፡፡ ከአላህም (ፍርድ) በምንም አልጠቅማችሁም፤ (አልመልስላችሁም)፡፡ ፍርዱ የአላህ እንጅ የሌላ አይደለም፡፡ በእርሱ ላይ ተመካሁ፡፡ ተመኪዎችም ሁሉ በእርሱ ብቻ ይመኩ፡፡آ» وَقَا لَ يَا بَنِيَّ لاَ تَد ْخُلُوا مِن ْ بَا بٍ وَا حِدٍ وَا د ْخُلُوا مِنْ أَب ْوَا بٍ مُتَفَرِّقَةٍ وَمَ
Wa Lamm ā Dakh alū Min Ĥayth u 'Amarahum 'Abūhum Mmā Kā na Yugh nī `Anhum Mmina A l-Lahi Min Sh ay'in 'Illā Ĥājatan Fī Nafsi Ya`qū ba Qađāhā Wa 'Inn ahu Ladh ū `Ilmin Limā `Allam nā hu Wa Lakinn a 'Akth ara A n -Nā si Lā Ya`lamū na 012-068 አባታቸውም ካዘዛቸው ስፍራ በገቡ ጊዜ ከአላህ (ፍርድ) ምንም ነገር ከነርሱ የሚከለክልላቸው አልነበረም፡፡ ግን በያዕቆብም ነፍስ ውስጥ የነበረች ጉዳይ ናት፡፡ ፈጸማት፡፡ እርሱም ስላሳወቅነው የዕውቀት ባለቤት ነው፤ ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያውቁም፡፡ وَلَمّ َا دَخَلُواْ مِنْ حَيْثُ أَمَرَهُمْ أَبُوهُم مّ َا كَا نَ يُغْنِي عَنْهُم مّ ِنَ ا للَّهِ مِن ْ شَيْءٍ إِلاَّ حَاجَةً فِي نَفْسِ يَعْقُو بَ قَضَاهَا وَإِنّ َهُ لَذُو عِلْم Wa Lamm ā Dakh alū `Alá Yūsufa 'Ā wá 'Ilayhi 'Akh ā hu Qā la 'Inn ī 'Anā 'Akh ū ka Falā Tab ta'is Bimā Kānū Ya`malū na 012-069 በዩሱፍ ላይ በገቡ ጊዜም ወንድሙን ወደርሱ አስጠጋው፡፡ آ«እነሆ እኔ ወንድምህ ነኝ፡፡ ይሠሩት በነበሩትም ሁሉ አትቆላጭآ» አለው፡፡ وَلَمّ َا دَخَلُوا عَلَى يُوسُفَ آوَى إِلَيْهِ أَخَا هُ قَا لَ إِنّ ِي أَنَا أَخُو كَ فَلاَ تَب ْتَئِسْ بِمَا كَانُوا يَعْمَلُو نَ
Falamm ā Jahhazahum Bijahāzihim Ja`ala A s-Siqāyata Fī Raĥli 'Akh ī hi Th umm a 'Adh dh ana Mu'uadh dh inun 'Ayyatuhā A l-`Ī ru 'Inn akum Lasār iqū na 012-070 ዕቃቸውንም ባዘጋጀላቸው ጊዜ፤ ዋንጫይቱን በወንድሙ ዕቃ ውስጥ አደረገ፡፡ ከዚያም آ«እናንተ ባለ ግመሎች ሆይ! እናንተ በእርግጥ ሌቦች ናችሁ ሲል ጠሪ ተጣራ፡፡آ» فَلَمّ َا جَهَّزَهُم ْ بِجَهَازِهِمْ جَعَلَ ا لسِّقَايَةَ فِي رَحْلِ أَخِي هِ ثُمّ َ أَذَّنَ مُؤَذِّنٌ أَيَّتُهَا ا لْعِي ر ُ إِنّ َكُمْ لَسَار ِقُو نَ
Qālū Wa 'Aq balū `Alayhim Mādh ā Tafqidū na 012-071 ወደነሱ ዞረውም آ«ምንድን ጠፋችሁآ» አሉ፡፡ قَالُوا وَأَق ْبَلُوا عَلَيْهِم ْ مَاذَا تَفْقِدُو نَ
Qālū Nafqidu Şuwā `a A l-Maliki Wa Liman Jā 'a Bihi Ĥim lu Ba`ī r in Wa 'Anā Bihi Za`ī mun 012-072 آ«የንጉሡ መስፈሪያ ጠፍቶናል፡፡ እርሱንም ላመጣ ሰው የግመል ጭነት አለው፡፡ እኔም በእርሱ ተያዥ ነኝآ» አለ፡፡ قَالُوا نَفْقِدُ صُوَا عَ ا لْمَلِكِ وَلِمَن ْ جَا ءَ بِهِ حِمْلُ بَعِي رٍ وَأَنَا بِهِ زَعِي مٌ
Qālū Ta-Allā hi Laqad `Alim tum Mā Ji'nā Linufsida Fī A l-'Arđi Wa Mā Kunn ā Sār iqī na 012-073 آ«በአላህ እንምላለን በምድር ላይ ለማጥፋት እንዳልመጣን በእርግጥ ዐውቃችኋል፡፡ ሌቦችም አልነበርንምآ» አሉ፡፡ قَالُوا تَال لَّهِ لَقَد ْ عَلِمْتُم ْ مَا جِئْنَا لِنُفْسِدَ فِي ا لأَرْضِ وَمَا كُنّ َا سَار ِقِي نَ
Qālū Famā Jazā 'uuhu 'In Kun tum Kādh ibī na 012-074 آ«ውሸታሞች ብትሆኑ ቅጣቱ ምንድን ነውآ» አሏቸው፡፡ قَالُوا فَمَا جَزَا ؤُهُ إِن ْ كُن تُمْ كَاذِبِي نَ
Qālū Jazā 'uuhu Man Wujida Fī Raĥlihi Fahuwa Jazā 'uuhu Kadh ālika Naj zī A ž-Žālimī na 012-075 آ«ቅጣቱ (በያዕቆብ ሕግ) ዕቃው በጓዙ ውስጥ የተገኘበት ሰው (ራሱ መወሰድ) ነው፡፡ እርሱም ቅጣቱ ነው፡፡ እንደዚሁ በደለኞችን እንቀጣለንآ» አሉ፡፡ قَالُوا جَزَا ؤُهُ مَن ْ وُجِدَ فِي رَحْلِهِ فَهُوَ جَزَا ؤُهُ كَذَلِكَ نَج ْزِي ا لظَّالِمِي نَ
Fabada'a Bi'aw`iyatihim Qab la Wi`ā 'i 'Akh ī hi Th umm a A stakh rajahā Min Wi`ā 'i 'Akh ī hi Kadh ālika Kid nā Liyūsufa Mā Kā na Liya'kh udh a 'Akh ā hu Fī Dī ni A l-Maliki 'Illā 'An Yash ā 'a A l-Lahu Narfa`u Darajā tin Man Nash ā 'u Wa Fawqa Kulli Dh ī `Ilmin `Alī mun 012-076 (ምርመራውን) ከወንድሙም ዕቃ በፊት በዕቃዎቻቸው ጀመረ፡፡ ከዚያም (ዋንጫይቱን) ከወንድሙ ዕቃ ውስጥ አወጣት፡፡ እንደዚሁ ለዩሱፍ ብልሃትን አስተማርነው፡፡ አላህ ባልሻ ኖሮ በንጉሡ ሕግ ወንድሙን ሊይዝ አይገባውም ነበር፡፡ የምንሻውን ሰው በደረጃዎች ከፍ እናደርጋለን፡፡ ከዕውቀት ባለቤቶች ሁሉ በላይም ዐዋቂ አልለ፡፡ فَبَدَأَ بِأَوْعِيَتِهِمْ قَب ْلَ وِعَا ءِ أَخِي هِ ثُمّ َ ا سْتَخْرَجَهَا مِن ْ وِعَا ءِ أَخِي هِ كَذَلِكَ كِد
Qālū 'In Yasr iq Faqad Saraqa 'Akh un Lahu Min Qab lu Fa'asarrahā Yūsufu Fī Nafsihi Wa Lam Yub dihā Lahum Qā la 'An tum Sh arrun Makānāan Wa A ll ā hu 'A`lamu Bimā Taşifū na 012-077 آ«ቢሰርቅ ከአሁን በፊት የርሱው ወንድም በእርግጥ ሰርቋልآ» አሉ፡፡ ዩሱፍም (ይህችን ንግግር) በነፍሱ ውስጥ ደበቃት፡፡ ለእነሱም አልገለጣትም፡፡ (በልቡ) آ«እናንተ ሥራችሁ የከፋ ነው፡፡ አላህም የምትሉትን ሁሉ ይበልጥ ዐዋቂ ነውآ» አለ፡፡ قَالُو ا إِن ْ يَسْر ِق ْ فَقَد ْ سَرَقَ أَخٌ لَهُ مِن ْ قَب ْلُ فَأَسَرَّهَا يُوسُفُ فِي نَفْسِهِ وَلَمْ يُب ْدِهَا لَهُمْ قَا لَ أَن ْتُمْ شَرٌّ مَكَاناً وَ Qālū Yā 'Ayyuhā A l-`Azī zu 'Inn a Lahu 'Abāan Sh aykh āan Kabīrāan Fakh udh 'Aĥadanā Makānahu 'Inn ā Narā ka Mina A l-Muĥsinī na 012-078 አንተ የተከበርከው ሆይ! آ«ለእርሱ በእርግጥ ታላቅ ሽማግሌ አባት አለው፡፡ ስለዚህ በእርሱ ስፍራ አንደኛችንን ያዝ፡፡ እኛ ከመልካም ሠሪዎች ሆነህ እናይሃለንናآ» አሉት፡፡ قَالُوا يَا أَيُّهَا ا لْعَزِي زُ إِنّ َ لَهُ أَباً شَيْخاً كَبِيراً فَخُذْ أَحَدَنَا مَكَانَهُ إِنّ َا نَرَا كَ مِنَ ا لْمُحْسِنِي نَ
Qā la Ma`ādh a A l-Lahi 'An Na'kh udh a 'Illā Man Wajad nā Matā`anā `In dahu 'Inn ā 'Idh āan Lažālimū na 012-079 آ«ዕቃችንን እርሱ ዘንድ ያገኘንበትን ሰው እንጂ ሌላን ከመያዝ በአላህ እንጠብቃለን፡፡ እኛ ያን ጊዜ በእርግጥ በዳዮች ነንآ» አለ፡፡ قَا لَ مَعَا ذَ ا للَّهِ أَن ْ نَأْخُذَ إِلاَّ مَن ْ وَجَد ْنَا مَتَاعَنَا عِن ْدَهُ إِنّ َا إِذاً لَظَالِمُو نَ
Falamm ā A stay'asū Minhu Kh alaşū Najīyāan Qā la Kabīruhum 'Alam Ta`lamū 'Ann a 'Abākum Qad 'Akh adh a `Alaykum Mawth iqāan Mina A l-Lahi Wa Min Qab lu Mā Farraţ tum Fī Yūsufa Falan 'Ab raĥa A l-'Arđa Ĥattá Ya'dh ana Lī 'Abī 'Aw Yaĥkuma A l-Lahu Lī Wa Huwa Kh ayru A l-Ĥākimī na 012-080 ከርሱም ተስፋን በቆረጡ ጊዜ የሚመካከሩ ሆነው ገለል አሉ፡፡ ታላቃቸው አለ آ«አባታቸሁ በናንተ ላይ ከአላህ የሆነን መታመኛ ኪዳን በእርግጥ የያዘባችሁ መሆኑን ከዚህም በፊት በዩሱፍ ላይ ግፍ የሠራችሁትን አታውቁምን ስለዚህ አባቴ ለእኔ እስከሚፈቅድልኝ ወይም አላህ ለኔ እስከሚፈርድልኝ ድረስ የምስርን ምድር አልለይም፡፡ እርሱም ከፈራጆች ሁሉ በላጭ ነው፡፡ فَلَمّ َا ا سْتَيْئَسُوا مِنْهُ خَلَصُوا نَجِيّاً قَا لَ كَبِيرُهُمْ أَلَمْ تَعْلَمُو A rji`ū 'Ilá 'Abīkum Faqūlū Yā 'Abānā 'Inn a A b naka Saraqa Wa Mā Sh ahid nā 'Illā Bimā `Alim nā Wa Mā Kunn ā Lilgh aybi Ĥāfižī na 012-081 آ«ወደ አባታችሁ ተመለሱ በሉትም፡- አባታችን ሆይ! ልጅህ ሰረቀ፡፡ ባወቅነውም ነገር እንጂ አልመሰከርንም፡፡ ሩቁንም ነገር (ምስጢሩን) ዐዋቂዎች አልነበርንም፡፡ ا رْجِعُو ا إِلَى أَبِيكُمْ فَقُولُوا يَا أَبَانَا إِنّ َ ا ب ْنَكَ سَرَقَ وَمَا شَهِد ْنَا إِلاَّ بِمَا عَلِمْنَا وَمَا كُنّ َا لِلْغَيْبِ حَافِظِي نَ
Wa A s'ali A l-Qaryata A llatī Kunn ā Fīhā Wa A l-`Ī ra A llatī 'Aq balnā Fīhā Wa 'Inn ā Laşādiqū na 012-082 آ«ያችንም በውስጧ የነበርንባትን ከተማ ያችንም በውስጧ የመጣነውን ባለ ግመል ጓድ ጠይቅ፡፡ እኛም በእርግጥ እውነተኞች ነን፡፡آ» وَاسْأَلِ ا لْقَرْيَةَ ا لَّتِي كُنّ َا فِيهَا وَا لْعِي ر َ ا لَّتِي أَق ْبَلْنَا فِيهَا وَإِنّ َا لَصَادِقُو نَ
Qā la Bal Sawwalat Lakum 'An fusukum 'Am rāan Faşab run Jamī lun `Asá A l-Lahu 'An Ya'tiyanī Bihim Jamī`āan 'Inn ahu Huwa A l-`Alī mu A l-Ĥakī mu 012-083 (ያዕቆብ) آ«አይደለም ነፍሶቻችሁ አንዳች ነገርን ለእናንተ ሸለሙላችሁ፡፡ (ሠራችሁትም)፡፡ መልካምም ትእግስት (ማድረግ) አለብኝ፡፡ እነርሱን (ሦስቱንም) የተሰበሰቡ ሆነው አላህ ሊያመጣልኝ ይከጀላል፡፡ እነሆ እርሱ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውናآ» አላቸው፡፡ قَا لَ بَلْ سَوَّلَتْ لَكُمْ أَن فُسُكُمْ أَمْراً فَصَب ْرٌ جَمِي لٌ عَسَى ا للَّهُ أَن ْ يَأْتِيَنِي بِهِمْ جَمِيعاً إِنّ َهُ هُوَ ا لْعَلِي مُ ا لْحَكِي
Wa Tawallá `Anhum Wa Qā la Yā 'Asafá `Alá Yūsufa Wa A b yađđat `Aynā hu Mina A l-Ĥuzni Fahuwa Kažī mun 012-084 ከእነሱም ዘወር አለናኣآ«በዩሱፍ ላይ ዋ ሐዘኔ!آ» አለ፡፡ ዓይኖቹም ከሐዘን (ለቅሶ) የተነሳ ነጡ፡፡ እርሱም በትካዜ የተመላ ነው፡፡ وَتَوَلَّى عَنْهُمْ وَقَا لَ يَا أَسَفَى عَلَى يُوسُفَ وَا ب ْيَضَّتْ عَيْنَا هُ مِنَ ا لْحُزْنِ فَهُوَ كَظِي مٌ
Qālū Ta-Allā hi Tafta'u Tadh kuru Yūsufa Ĥattá Takū na Ĥarađāan 'Aw Takū na Mina A l-Hālikī na 012-085 (እነርሱም) آ«በአላህ እንምላለን፡፡ ለጥፋት የቀረብክ እስከምትሆን ወይም ከጠፊዎቹ እስከምትሆን ድረስ ዩሱፍን ከማውሳት አትወገድምآ» አሉ፡፡ قَالُوا تَال لَّهِ تَفْتَأُ تَذْكُرُ يُوسُفَ حَتَّى تَكُو نَ حَرَضاً أَوْ تَكُو نَ مِنَ ا لْهَالِكِي نَ
Qā la 'Inn amā 'Ash kū Bath th ī Wa Ĥuznī 'Ilá A l-Lahi Wa 'A`lamu Mina A l-Lahi Mā Lā Ta`lamū na 012-086 آ«ጭንቀቴንና ሐዘኔንና የማሰሙተው ወደ አላህ ብቻ ነው፡፡ ከአላህም በኩል የማታውቁትን ነገር ዐውቃለሁآ» አላቸው፡፡ قَا لَ إِنّ َمَا أَشْكُو بَثِّي وَحُزْنِي إِلَى ا للَّهِ وَأَعْلَمُ مِنَ ا للَّهِ مَا لاَ تَعْلَمُو نَ
Yā Banī ya A dh /habū Fataĥassasū Min Yūsufa Wa 'Akh ī hi Wa Lā Tay'asū Min Rawĥi A l-Lahi 'Inn ahu Lā Yay'asu Min Rawĥi A l-Lahi 'Illā A l-Qawmu A l-Kāfirū na 012-087 آ«ልጆቼ ሆይ! ሊዱ፤ ከዩሱፍና ከወንድሙም (ወሬ) ተመራመሩ፡፡ ከአላህም እዝነት ተስፋ አትቁረጡ፡፡ እነሆ ከአላህ እዝነት ከሓዲዎች ሕዝቦች እንጂ ተስፋ አይቆርጥምآ» (አለ)፡፡ يَا بَنِيَّ ا ذْهَبُوا فَتَحَسَّسُوا مِن ْ يُوسُفَ وَأَخِي هِ وَلاَ تَيْئَسُوا مِن ْ رَوْحِ ا للَّهِ إِنّ َهُ لاَ يَيْئَسُ مِن ْ رَوْحِ ا للَّهِ إِلاَّ ا لْقَوْمُ ا لكَافِرُو نَ
Falamm ā Dakh alū `Alayhi Qālū Yā 'Ayyuhā A l-`Azī zu Massanā Wa 'Ahlanā A đ-Đurru Wa Ji'nā Bibiđā`atin Muzjāatin Fa'awfi Lanā A l-Kayla Wa Taşad daq `Alaynā 'Inn a A l-Laha Yaj zī A l-Mutaşad diqī na 012-088 በእርሱም ላይ በገቡ ጊዜ آ«አንተ የተከበርከው ሆይ! እኛንም ቤተሰቦቻችንንም ጉዳት ደረሰብን፡፡ ርካሽ ሸቀጥም ይዘን መጥተናል፡፡ ስፍርንም ለኛ ሙላልን፡፡ በኛም ላይ መጽውት አላህ መጽዋቾችን ይመነዳልናآ» አሉት፡፡ فَلَمّ َا دَخَلُوا عَلَيْهِ قَالُوا يَا أَيُّهَا ا لْعَزِي زُ مَسَّنَا وَأَهْلَنَا ا لضُّرُّ وَجِئْنَا بِبِضَاعَةٍ مُزْجَا ةٍ فَأَوْفِ لَنَا ا لْكَيْلَ وَتَصَدَّق ْ عَلَيْنَا إِنّ َ ا للَّهَ يَ&zw
Qā la Hal `Alim tum Mā Fa`altum Biyūsufa Wa 'Akh ī hi 'Idh 'An tum Jāhilū na 012-089 آ«እናንተ የማታውቁ በነበራችሁ ጊዜ በዩሱፍና በወንድሙ ላይ የሰራችሁትን ግፍ ዐወቃችሁንآ» አላቸው፡፡ قَا لَ هَلْ عَلِمْتُم ْ مَا فَعَلْتُم ْ بِيُوسُفَ وَأَخِي هِ إِذْ أَن ْتُمْ جَاهِلُو نَ
Qālū 'A'inn aka La'an ta Yūsufu Qā la 'Anā Yūsufu Wa Hadh ā 'Akh ī Qad Mann a A l-Lahu `Alaynā 'Inn ahu Man Yattaqi Wa Yaşbir Fa'inn a A l-Laha Lā Yuđī `u 'Aj ra A l-Muĥsinī na 012-090 آ«አንተ በእርግጥ አንተ ዩሱፍ ነህንآ» አሉት፡፡ آ«እኔ ዩሱፍ ነኝ፡፡ ይህም ወንድሜ ነው፡፡ አላህ በኛ ላይ በእርግጥ ለገሰልን፡፡ እነሆ! የሚጠነቀቅና የሚታገስ ሰው (አላህ ይክሰዋል)፡፡ አላህ የበጎ አድራጊዎችን ዋጋ አያጠፋምናآ» አለ፡፡ قَالُو ا أَئِنّ َكَ لَأَن ْتَ يُوسُفُ قَا لَ أَنَا يُوسُفُ وَهَذَا أَخِي قَد ْ مَنّ َ ا للَّهُ عَلَيْنَا إِنّ َهُ مَن ْ يَتَّقِ وَيَصْبِرْ فَإِنّ َ ا للَّهَ لاَ يُضQālū Ta-Allā hi Laqad 'Ā th araka A l-Lahu `Alaynā Wa 'In Kunn ā Lakh āţi'ī na 012-091 آ«በአላህ እንምላለን፡፡ አላህ በኛ ላይ በእርግጥ አበለጠህ፡፡ እኛም በእርግጥ አጥፊዎች ነበርንآ» አሉ፡፡ قَالُوا تَال لَّهِ لَقَد ْ آثَرَكَ ا للَّهُ عَلَيْنَا وَإِن ْ كُنّ َا لَخَاطِئِي نَ
Qā la Lā Tath r ī ba `Alaykumu A l-Yawma Yagh fir u A l-Lahu Lakum Wa Huwa 'Arĥamu A r-Rāĥimī na 012-092 آ«ዛሬ በናንተ ላይ ወቀሳ የለባችሁም፡፡ አላህ ለእናንተ ይምራል፡፡ እርሱም ከአዛኞች ሁሉ ይበልጥ አዛኝ ነውآ» አላቸው፡፤ قَا لَ لاَ تَثْر ِي بَ عَلَيْكُمُ ا لْيَوْمَ يَغْفِر ُ ا للَّهُ لَكُمْ وَهُوَ أَرْحَمُ ا لرَّاحِمِي نَ
A dh /habū Biqamīşī Hādh ā Fa'alqū hu `Alá Waj hi 'Abī Ya'ti Başīrāan Wa 'Tūnī Bi'ahlikum 'Aj ma`ī na 012-093 آ«ይህንን ቀሚሴን ይዛችሁ ሊዱ፡፡ በአባቴ ፊትም ጣሉት የሚያይ ሆኖ ይመጣልና፡፡ ቤተሰቦቻችሁንም ሰብስባችሁ አምጡልኝآ» (አላቸው)፡፡ ا ذْهَبُوا بِقَمِيصِي هَذَا فَأَلْقُو هُ عَلَى وَج ْهِ أَبِي يَأْتِ بَصِيراً وَأْتُونِي بِأَهْلِكُمْ أَج ْمَعِي نَ
Wa Lamm ā Faşalati A l-`Ī ru Qā la 'Abūhum 'Inn ī La'ajidu R ī ĥa Yūsufa Lawlā 'An Tufann idū ni 012-094 ግመል ጫኞቹም (ምስርን) በተለዩ ጊዜ አባታቸው آ«እኔ የዩሱፍን ሽታ በእርግጥ አገኛለሁ፡፡ ባታቄሉኝ ኖሮ (ታምኑኝ ነበር)آ» አለ፡፡ وَلَمّ َا فَصَلَتِ ا لْعِي ر ُ قَا لَ أَبُوهُمْ إِنّ ِي لَأَجِدُ ر ِي حَ يُوسُفَ لَوْلاَ أَن ْ تُفَنّ ِدُو نِ
Qālū Ta-Allā hi 'Inn aka Lafī Đalālika A l-Qadī mi 012-095 آ«በአላህ እንምላለን፡፡ አንተ በእርግጥ በቀድሞው ስህተትህ ውስጥ ነህآ» አሉት፡፡ قَالُوا تَال لَّهِ إِنّ َكَ لَفِي ضَلاَلِكَ ا لْقَدِي مِ
Falamm ā 'An Jā 'a A l-Bash ī r u 'Alqā hu `Alá Waj hihi Fārtad da Başīrāan Qā la 'Alam 'Aqul Lakum 'Inn ī 'A`lamu Mina A l-Lahi Mā Lā Ta`lamū na 012-096 አብሳሪውም በመጣ ጊዜ (ቀሚሱን) በፊቱ ላይ ጣለው፡፡ ወዲውም የሚያይ ኾነ፡፡ آ«እኔ ለእናንተ፡- ከአላህ በኩል የማታውቁትን ዐውቃለሁ አላልኳችሁምንآ» አላቸው፡፡ فَلَمّ َا أَن ْ جَا ءَ ا لْبَشِي ر ُ أَلْقَا هُ عَلَى وَج ْهِهِ فَارْتَدَّ بَصِيراً قَا لَ أَلَمْ أَقُل ْ لَكُمْ إِنّ ِي أَعْلَمُ مِنَ ا للَّهِ مَا لاَ تَعْلَمُو نَ
Qālū Yā 'Abānā A stagh fir Lanā Dh unūbanā 'Inn ā Kunn ā Kh āţi'ī na 012-097 آ«አባታችን ሆይ! ለኀጢአቶቻችን ምሕረትን ለምንልን እኛ ጥፋተኞች ነበርንናآ» አሉ፡፡ قَالُوا يَا أَبَانَا ا سْتَغْفِرْ لَنَا ذُنُوبَنَا إِنّ َا كُنّ َا خَاطِئِي نَ
Qā la Sawfa 'Astagh fir u Lakum Rab bī 'Inn ahu Huwa A l-Gh afū ru A r-Raĥī mu 012-098 آ«ወደፊት ለእናንተ ጌታዬን ምሕረትን እለምንላችኋለሁ፡፡ እነሆ! እርሱ መሓሪው አዛኙ ነውናآ» አላቸው፡፤ قَا لَ سَوْفَ أَسْتَغْفِر ُ لَكُمْ رَبِّي إِنّ َهُ هُوَ ا لْغَفُو رُ ا لرَّحِي مُ
Falamm ā Dakh alū `Alá Yūsufa 'Ā wá 'Ilayhi 'Abawayhi Wa Qā la A d kh ulū Mişra 'In Sh ā 'a A l-Lahu 'Ā minī na 012-099 በዩሱፍ ላይም በገቡ ጊዜ ወላጆቹን ወደርሱ አስጠጋቸው፡፡ آ«በአላህም ፈቃድ ጥብቆች ስትኾኑ ምስርን ግቡآ» አላቸው፡፡ فَلَمّ َا دَخَلُوا عَلَى يُوسُفَ آوَى إِلَيْهِ أَبَوَيْهِ وَقَا لَ ا د ْخُلُوا مِصْرَ إِن ْ شَا ءَ ا للَّهُ آمِنِي نَ
Wa Rafa`a 'Abawayhi `Alá A l-`Arsh i Wa Kh arrū Lahu Suj jadāan Wa Qā la Yā 'Abati Hādh ā Ta'wī lu Ru'uyā Y Min Qab lu Qad Ja`alahā Rab bī Ĥaq qāan Wa Qad 'Aĥsana Bī 'Idh 'Akh rajanī Mina A s-Sij ni Wa Jā 'a Bikum Mina A l-Bad wi Min Ba`di 'An Nazagh a A sh -Sh ayţā nu Baynī Wa Bayna 'Ikh watī 'Inn a Rab bī Laţī fun Limā Yash ā 'u 'Inn ahu Huwa A l-`Alī mu A l-Ĥakī mu 012-100 ወላጆቹንም በዙፋኑ ላይ አወጣቸው፡፡ ለእርሱም ሰጋጆች ኾነው ወረዱለት፡፡ آ«አባቴም ሆይ! ይህ ፊት ያየኋት ሕልሜ ፍች ነው፡፡ ጌታ በእርግጥ እውነት አደረጋት፡፡ ከወህኒ ቤትም ባወጣኝና ሰይጣንም በእኔና በወንድሞቼ መካከል ከአበላሸ በኋላ እናንተን ከገጠር ባመጣችሁ ጊዜ በእርግጥ ለኔ መልካም ዋለልኝ፡፡ ጌታዬ ለሚሻው ነገር እዝነቱ ረቂቅ ነው፡፡ እነሆ እሱ ዐዋቂው ጥበበኛው ነውآ» አለ፡፡ وَرَفَعَ أَبَوَيْهِ عَلَى ا لْعَرْشِ وَخَرُّوا لَهُ سُجَّداً وَقَا لَ يَا أَبَتِ هَذَا تَأْوِي&zwj
Rab bi Qad 'Ā taytanī Mina A l-Mulki Wa `Allam tanī Min Ta'wī li A l-'Aĥādīth i Fāţir a A s-Samāwā ti Wa A l-'Arđi 'An ta Wa Lī yi Fī A d -Dun yā Wa A l-'Ā kh irati Tawaffanī Muslimāan Wa 'Alĥiq nī Biş-Şāliĥī na 012-101 آ«ጌታዬ ሆይ! ከንግሥና በእርግጥ ሰጠኸኝ፡፡ ከሕልሞችም ፍች አስተማርከኝ፡፡ የሰማያትና የምድር ፈጣሪ ሆይ! አንተ በቅርቢቱና በመጨረሻይቱ ዓለም ረዳቴ ነህ፡፡ ሙስሊም ሆኘ ግደለኝ፡፡ በመልካሞቹም አስጠጋኝآ» (አለ)፡፡ رَبِّ قَد ْ آتَيْتَنِي مِنَ ا لْمُلْكِ وَعَلَّمْتَنِي مِن ْ تَأْوِي لِ ا لأَحَادِي ثِ فَاطِر َ ا لسَّمَاوَا تِ وَا لأَرْضِ أَن ْتَ وَلِيِّ فِي ا لدُّن ْيَا وَا لآخِرَةِ تَوَفَّنِي مُسْلِماً وَأَلْحِDh ālika Min 'An bā 'i A l-Gh aybi Nūĥī hi 'Ilayka Wa Mā Kun ta Ladayhim 'Idh 'Aj ma`ū 'Am rahum Wa Hum Yam kurū na 012-102 (ሙሐመድ ሆይ) ይህ ወዳንተ የምናወርደው ሲኾን፤ ከሩቅ ወሬዎች ነው፡፡ አንተም እነርሱ (በዩሱፍ) የሚመክሩ ኾነው ነገራቸውን በቆረጡ ጊዜ እነሱ ዘንድ አልነበርክም፡፡ ذَلِكَ مِنْ أَن ْبَا ءِ ا لْغَيْبِ نُوحِي هِ إِلَيْكَ وَمَا كُن تَ لَدَيْهِمْ إِذْ أَج ْمَعُو ا أَمْرَهُمْ وَهُمْ يَمْكُرُو نَ
Wa Mā 'Akth aru A n -Nā si Wa Law Ĥaraşta Bimu'uminī na 012-103 አብዛኛዎቹም ሰዎች (ለማመናቸው) ብትጓጓም የሚያምኑ አይደሉም፡፡ وَمَا أَكْثَرُ ا لنّ َا سِ وَلَوْ حَرَصْتَ بِمُؤْمِنِي نَ
Wa Mā Tas'aluhum `Alayhi Min 'Aj r in 'In Huwa 'Illā Dh ikrun Lil`ālamī na 012-104 በእርሱም (በቁርአን) ላይ ምንም ዋጋ አትጠይቃቸውም፡፡ እርሱ ለዓለማት ግሳጼ እንጂ ሌላ አይደለም፡፡ وَمَا تَسْأَلُهُمْ عَلَيْهِ مِنْ أَج ْرٍ إِنْ هُوَ إِلاَّ ذِكْرٌ لِلْعَالَمِي نَ
Wa Ka'ayyin Min 'Ā yatin Fī A s-Samāwā ti Wa A l-'Arđi Yamurrū na `Alayhā Wa Hum `Anhā Mu`r iđū na 012-105 በሰማያትና በምድርም ካለችው ምልክት ብዙይቱ እነሱ ከርሷ ዘንጊዎች ኾነው በርሷ ላይ ያልፋሉ፡፡ وَكَأَيِّن ْ مِن ْ آيَةٍ فِي ا لسَّمَاوَا تِ وَا لأَرْضِ يَمُرُّو نَ عَلَيْهَا وَهُمْ عَنْهَا مُعْر ِضُو نَ
Wa Mā Yu'uminu 'Akth aruhum Bil-Lahi 'Illā Wa Hum Mush r ikū na 012-106 አብዛኞቻቸውም፤ እነሱ አጋሪዎች ኾነው እንጂ በአላህ አያምኑም፡፡ وَمَا يُؤْمِنُ أَكْثَرُهُم ْ بِا للَّهِ إِلاَّ وَهُم ْ مُشْر ِكُو نَ
'Afa'aminū 'An Ta'tiyahum Gh āsh iyatun Min `Adh ā bi A l-Lahi 'Aw Ta'tiyahumu A s-Sā`atu Bagh tatan Wa Hum Lā Yash `urū na 012-107 ከአላህ ቅጣት ሸፋኝ አደጋ የምትመጣባቸው ወይም ሰዓቲቱ እነሱ የማያውቁ ሲኾኑ በድንገት የምትመጣባቸው መኾኑዋን አይፈሩምን أَفَأَمِنُو ا أَن ْ تَأْتِيَهُمْ غَاشِيَةٌ مِنْ عَذَا بِ ا للَّهِ أَوْ تَأْتِيَهُمُ ا لسَّاعَةُ بَغْتَةً وَهُمْ لاَ يَشْعُرُو نَ
Qul Hadh ihi Sabīlī 'Ad `ū 'Ilá A l-Lahi `Alá Başīratin 'Anā Wa Mani A ttaba`anī Wa Sub ĥā na A l-Lahi Wa Mā 'Anā Mina A l-Mush r ikī na 012-108 آ«ይህች መንገዴ ናት፡፡ ወደ አላህ እጠራለሁ፡፡ እኔም የተከተለኝም ሰው በግልጽ ማስረጃ ላይ ነን፡፡ ጥራትም ለአላህ ይገባው፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁምآ» በል፡፡ قُلْ هَذِهِ سَبِيلِي أَد ْعُو إِلَى ا للَّهِ عَلَى بَصِيرَةٍ أَنَا وَمَنِ ا تَّبَعَنِي وَسُب ْحَا نَ ا للَّهِ وَمَا أَنَا مِنَ ا لْمُشْر ِكِي نَ
Wa Mā 'Arsalnā Min Qab lika 'Illā R ijālāan Nūĥī 'Ilayhim Min 'Ahli A l-Qurá 'Afalam Yasīrū Fī A l-'Arđi Fayan žurū Kayfa Kā na `Āqibatu A l-Ladh ī na Min Qab lihim Wa Ladā ru A l-'Ā kh irati Kh ayrun Lilladh ī na A ttaqaw 'Afalā Ta`qilū na 012-109 ካንተ በፊትም ከከተሞች ሰዎች ወደነርሱ ራእይ የምናወርድላቸው የኾኑን ወንዶችን እንጂ አልላክንም፡፡ በምድር ላይ አይኼዱምና የእነዚያን ከእነሱ በፊት የነበሩትን ሰዎች መጨረሻ አይመለከቱምን የመጨረሻይቱም አገር ለእነዚያ ለተጠነቀቁት በእርግጥ የተሻለች ናት፤ አታውቁምን وَمَا أَرْسَلْنَا مِن ْ قَب ْلِكَ إِلاَّ ر ِجَالاً نُوحِي إِلَيْهِم ْ مِنْ أَهْلِ ا لْقُرَى أَفَلَمْ يَسِيرُوا فِي ا لأَرْضِ فَيَن ْظُرُوا كَيْفَ ك Ĥattá 'Idh ā A stay'asa A r-Rusulu Wa Žann ū 'Ann ahum Qad Kudh ibū Jā 'ahum Naşrunā Fanuj jiya Man Nash ā 'u Wa Lā Yurad du Ba'sunā `Ani A l-Qawmi A l-Muj r imī na 012-110 መልክተኞቹም ተስፋ በቆረጡና እነርሱ በእርግጥ የተዋሹ መኾናቸውን በተጠራጠሩ ጊዜ እርዳታችን መጣላቸው፡፡ (እኛ) የምንሻውም ሰው እንዲድን ተደረገ፡፡ ቅጣታችንም ከአጋሪዎቹ ሕዝቦች ላይ አይመለስም፡፡ حَتَّى إِذَا ا سْتَيْئَسَ ا لرُّسُلُ وَظَنّ ُو ا أَنّ َهُمْ قَد ْ كُذِبُوا جَا ءَهُمْ نَصْرُنَا فَنُجِّيَ مَن ْ نَشَا ءُ وَلاَ يُرَدُّ بَأْسُنَا عَنِ ا لْقَوْمِ ا لْمُج ْر ِم
Laqad Kā na Fī Qaşaşihim `Ib ratun Li'wlī A l-'Albā bi Mā Kā na Ĥadīth āan Yuftará Wa Lakin Taşdī qa A l-Ladh ī Bayna Yadayhi Wa Tafşī la Kulli Sh ay'in Wa Hud áan Wa Raĥmatan Liqawmin Yu'uminū na 012-111 በታሪካቸው ውስጥ ለአእምሮ ባለ ቤቶች በእርግጥ መገሰጫ ነበረ፡፡ (ይህ ቁርኣን) የሚቀጣጠፍ ወሬ አይደለም፡፡ ግን ያንን በስተፊቱ ያለውን አረጋጋጭ ለነገርም ሁሉ ገላጭ ለሚያምኑ ሕዝቦችም መሪና ችሮታ ነው፡፡ لَقَد ْ كَا نَ فِي قَصَصِهِمْ عِب ْرَةٌ لِأوْلِي ا لأَلْبَا بِ مَا كَا نَ حَدِيثاً يُفْتَرَى وَلَكِن ْ تَصْدِي قَ ا لَّذِي بَيْنَ يَدَيْهِ وَتَفْصِي لَ كُلِّ شَيْءٍ وَهُد ىً وَرَحْمَةNext Sūrah