وَفِي ا لأَرْضِ قِطَعٌ مُتَجَاوِرَا تٌ وَجَنّ َا تٌ مِنْ أَعْنَا بٍ وَزَرْعٌ وَنَخِي ل
Wa 'In Ta`jab Fa`ajabun Qawluhum 'A'idh ā Kunn ā Turābāan 'A'inn ā Lafī Kh alqin Jadī din 'Ū lā 'ika A l-Ladh ī na Kafarū Birab bihim Wa 'Ū lā 'ika A l-'Agh lā lu Fī 'A`nāqihim Wa 'Ū lā 'ika 'Aşĥā bu A n -Nā r i Hum Fīhā Kh ālidū na 013-005 ብትደነቅም ዐፈር በኾንን ጊዜ እና አዲስ ፍጥረት እንኾናለን ማለታቸው (ታላቅ) ድንቅ ነው፡፡ እነዚህ እነዚያ በጌታቸው የካዱት ናቸው፡፡ እነዚህም እንዛዝላዎች በአንገቶቻቸው ላይ ያሉባቸው ናቸው፡፡ እነዚሀም የእሳት ጓዶች ናቸው፡፡ እነሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ وَإِن ْ تَعْجَب ْ فَعَجَبٌ قَوْلُهُمْ أَئِذَا كُنّ َا تُرَاباً أَئِنّ َا لَفِي خَلْقٍ جَدِي دٍ أُ وْلَا ئِكَ ا لَّذِي نَ كَفَرُوا بِرَبِّهِمْ وَأ Wa Yasta`jilūnaka Bis-Sayyi'ati Qab la A l-Ĥasanati Wa Qad Kh alat Min Qab lihimu A l-Math ulā tu Wa 'Inn a Rab baka Ladh ū Magh firatin Lilnn ā si `Alá Žulmihim Wa 'Inn a Rab baka Lash adī du A l-`Iqā b i 013-006 ከእነሱ በፊት የመሰሎቻቸው ቅጣቶች በእርግጥ ያለፉ ሲኾኑ ከመልካሙ በፊት በመጥፎው ያስቸኩሉሃል፡፡ ጌታህም ለሰዎች ከመበደላቸው ጋር በእርግጥ የምህረት ባለቤት ነው፡፡ ጌታህም በእርግጥ ቅጣተ ብርቱ ነው፡፡ وَيَسْتَعْجِلُونَكَ بِا لسَّيِّئَةِ قَب ْلَ ا لْحَسَنَةِ وَقَد ْ خَلَتْ مِن ْ قَب ْلِهِمُ ا لْمَثُلاَتُ وَإِنّ َ رَبَّكَ لَذُو مَغْفِرَةٍ لِلنّ َا سِ عَلَى ظُلْمِهِمْ وَإِنّ َ رَبَّكَ لَشَدِي دُ ا لْعِقَا Wa Yaqū lu A l-Ladh ī na Kafarū Lawlā 'Un zila `Alayhi 'Ā yatun Min Rab bihi 'Inn amā 'An ta Mun dh ir un Wa Likulli Qawmin Hā d in 013-007 እነዚያም የካዱት በእርሱ ላይ ከጌታው ተዓምር ለምን አልተወረደለትም ይላሉ፡፡ አንተ አስፈራሪ ብቻ ነህ፡፡ ለሕዝብም ሁሉ መሪ አላቸው፡፡ وَيَقُو لُ ا لَّذِي نَ كَفَرُوا لَوْلاَ أُن زِلَ عَلَيْهِ آيَةٌ مِن ْ رَبِّهِ إِنّ َمَا أَن ْتَ مُن ذِرٌ وَلِكُلِّ قَوْمٍ هَا د ٍ
Al-Lahu Ya`lamu Mā Taĥmilu Kullu 'Un th á Wa Mā Tagh ī đu A l-'Arĥā mu Wa Mā Tazdā du Wa Kullu Sh ay'in `In dahu Bimiq dā r in 013-008 አላህ ሴት ሁሉ የምታረግዘውን ያውቃል፡፡ ማሕጸኖችም የሚያጎድሉትን የሚጨምሩትንም (ያውቃል)፡፡ ነገሩም ሁሉ እርሱ ዘንድ በልክ የተወሰነ ነው፡፤ ا للَّهُ يَعْلَمُ مَا تَحْمِلُ كُلُّ أُن ثَى وَمَا تَغِي ضُ ا لأَرْحَا مُ وَمَا تَزْدَا دُ وَكُلُّ شَيْءٍ عِن ْدَهُ بِمِق ْدَا رٍ
`Ālimu A l-Gh aybi Wa A sh -Sh ahādati A l-Kabī r u A l-Muta`ālī 013-009 ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ ታላቅ የላቀ ነው፡፡ عَالِمُ ا لْغَيْبِ وَا لشَّهَادَةِ ا لْكَبِي ر ُ ا لْمُتَعَالِي
Sawā 'un Min kum Man 'Asarra A l-Qawla Wa Man Jahara Bihi Wa Man Huwa Mustakh fin Bil-Layli Wa Sār ibun Bin -Nahā r i 013-010 ከእናንተ ውስጥ ቃሉን ዝቅ ያደረገ ሰው በእርሱ የጮኸም ሰው እርሱ በሌሊት ተደባቂም በቀን (ተገልጾ) ኺያጅም የኾነ ሰው (እርሱ ዘንድ) እኩል ነው፡፡ سَوَا ءٌ مِن ْكُم ْ مَنْ أَسَرَّ ا لْقَوْلَ وَمَن ْ جَهَرَ بِهِ وَمَنْ هُوَ مُسْتَخْفٍ بِا للَّيْلِ وَسَار ِبٌ بِا لنّ َهَا ر ِ
Lahu Mu`aq qibā tun Min Bayni Yadayhi Wa Min Kh alfihi Yaĥfažūnahu Min 'Am r i A l-Lahi 'Inn a A l-Laha Lā Yugh ayyir u Mā Biqawmin Ĥattá Yugh ayyirū Mā Bi'an fusihim Wa 'Idh ā 'Arā da A l-Lahu Biqawmin Sū 'ā an Falā Marad da Lahu Wa Mā Lahum Min Dūnihi Min Wa A - 013-011 ለእርሱ (ለሰው) ከስተፊቱም ከኋላውም በአላህ ትዕዛዝ (ከክፉ) የሚጠብቁት ተተካኪዎች (መላእክት) አሉት፡፡ አላህ በሕዝቦች ዘንድ ያለውን ጸጋ በነፍሶቻቸው ያለውን (ኹኔታ) እስከሚለውጡ ድረስ አይለውጥም፡፡ አላህም በሰዎች ላይ ክፉን በሻ ጊዜ ለእርሱ መመለስ የለውም፡፡ ለእነርሱም ከእርሱ ሌላ ምንም ተከላካይ የላቸውም፡፡ لَهُ مُعَقِّبَا تٌ مِن ْ بَيْنِ يَدَيْهِ وَمِنْ خَلْفِهِ يَحْفَظُونَهُ مِنْ أَمْر ِ ا للَّهِ إِنّ َ ا للَّهَ لاَ يُغَيِّر ُ مَا بِقَوْمٍ حَتَّى يُغَيِّرُوا مَا بِأَ Huwa A l-Ladh ī Yur īkumu A l-Barqa Kh awfāan Wa Ţama`āan Wa Yun sh i'u A s-Saĥā ba A th -Th iqā la 013-012 እርሱ ያ የምትፈሩና የምትከጅሉም ስትሆኑ ብልጭታን የሚያሳያችሁ ከባዶች ደመናዎችንም የሚያስገኝ ነው፡፡ هُوَ ا لَّذِي يُر ِيكُمُ ا لْبَرْقَ خَوْفاً وَطَمَعاً وَيُن ْشِئُ ا لسَّحَا بَ ا لثِّقَا لَ
Wa Yusab biĥu A r-Ra`du Biĥam dihi Wa A l-Malā 'ikatu Min Kh īfatihi Wa Yursilu A ş-Şawā`iqa Fayuşī bu Bihā Man Yash ā 'u Wa Hum Yujādilū na Fī A l-Lahi Wa Huwa Sh adī du A l-Miĥā li 013-013 ነጎድጓድም አላህን በማመስገን ያጠራል፡፡ መላእክትም እርሱን ለመፍራት (ያጠሩታል)፡፡ መብረቆችንም ይልካል፡፡ እነርሱም (ከሓዲዎች) በአላህ የሚከራከሩ ሲሆኑ በእርሷ የሚሻውን ሰው ይመታል፡፡ እርሱም ኀይለ ብርቱ ነው፡፡ وَيُسَبِّحُ ا لرَّعْدُ بِحَمْدِهِ وَا لْمَلاَئِكَةُ مِنْ خِيفَتِهِ وَيُرْسِلُ ا لصَّوَاعِقَ فَيُصِي بُ بِهَا مَن ْ يَشَا ءُ وَهُمْ يُجَادِلُو نَ فِي ا للَّهِ وَهُوَ شَدِي دُ ا لْمِحَا لِ
Lahu Da`watu A l-Ĥaq qi Wa A l-Ladh ī na Yad `ū na Min Dūnihi Lā Yastajībū na Lahum Bish ay'in 'Illā Kabāsiţi Kaffayhi 'Ilá A l-Mā 'i Liyab lugh a Fā hu Wa Mā Huwa Bibāligh ihi Wa Mā Du`ā 'u A l-Kāfir ī na 'Illā Fī Đalā lin 013-014 ለእርሱ (ለአላህ) የእውነት መጥሪያ አለው፡፡ እነዚያም ከእርሱ ሌላ የሚገዙዋቸው (ጣዖታት) ወደ አፉ ይደርስ ዘንድ ወደ ውሃ መዳፎቹን (በሩቅ ሆኖ) እንደሚዘረጋ (ሰው መልስ) እንጂ ለነርሱ በምንም አይመልሱላቸውም፡፡ እርሱም ወደ አፉ ደራሽ አይደለም፡፡ የከሓዲዎችም ጥሪ በከንቱ እንጂ አይደለም፡፡ لَهُ دَعْوَةُ ا لْحَقِّ وَا لَّذِي نَ يَد ْعُو نَ مِن ْ دُونِهِ لاَ يَسْتَجِيبُو نَ لَهُم ْ بِشَيْءٍ إِلاَّ كَبَاسِطِ كَفَّيْهِ إِلَى ا لْمَا
Wa Lillahi Yasjudu Man Fī A s-Samāwā ti Wa A l-'Arđi Ţaw`āan Wa Karhāan Wa Žilāluhum Bil-Gh udū wi Wa A l-'Ā şā li 013-015 በሰማያትና በምድርም ያሉት ሁሉ በውድም ሆነ በግድ ለአላህ ይሰግዳሉ፡ ጥላዎቻቸውም በጧቶችና በሠርኮች ይሰግዳሉ፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَن ْ فِي ا لسَّمَاوَا تِ وَا لأَرْضِ طَوْعاً وَكَرْهاً وَظِلاَلُهُم ْ بِا لْغُدُوِّ وَا لآصَا لِ
Qul Man Rab bu A s-Samāwā ti Wa A l-'Arđi Quli A l-Lahu Qul 'Afā ttakh adh tum Min Dūnihi 'Awliyā 'a Lā Yam likū na Li'n fusihim Naf`āan Wa Lā Đarrāan Qul Hal Yastawī A l-'A`m á Wa A l-Başī r u 'Am Hal Tastawī A ž-Žulumā tu Wa A n -Nūr 'Am Ja`alū Lillahi Sh urakā 'a Kh alaqū Kakh alqihi Fatash ābaha A l-Kh alqu `Alayhim Quli A l-Lahu Kh āliqu Kulli Sh ay'in Wa Huwa A l-Wāĥidu A l-Qahhā ru 013-016 آ«የሰማያትና የምድር ጌታ ማን ነውآ» በላቸው፡፡ آ«አላህ ነውآ» በል፡፡ آ«ለነፍሶቻቸው ጥቅምንም ጉዳትንም የማይችሉን ረዳቶች ከርሱ ሌላ ያዛችሁንآ» በላቸው፡፡ آ«ዕውርና የሚያይ ይስተካከላሉን ወይስ ጨለማዎችና ብርሃን ይስተካከላሉን ወይስ ለአላህ እንደርሱ አፈጣጠር የፈጠሩን ተጋሪዎች አደረጉለትና ፍጥረቱ በእነሱ ላይ ተመሳሰለባቸውንآ» በል፤ آ«አላህ ሁለመናውን ፈጣሪ ነው፡፡ እርሱም አንዱ አሸናፊው ነውآ» በል፡፡ قُلْ مَن ْ رَبُّ ا لسَّمَاوَا تِ وَا لأَرْضِ قُلِ ا للَّهُ قُلْ أَف 'An zala Mina A s-Samā 'i Mā 'an Fasālat 'Awdiyatun Biqadar ihā Fāĥtamala A s-Saylu Zabadāan Rābīāan Wa Mimm ā Yūqidū na `Alayhi Fī A n -Nā r i A b tigh ā 'a Ĥilyatin 'Aw Matā `in Zabadun Mith luhu Kadh ālika Yađr ibu A l-Lahu A l-Ĥaq qa Wa A l-Bāţila Fa'amm ā A z-Zabadu Fayadh /habu Jufā 'an Wa 'Amm ā Mā Yan fa`u A n -Nā sa Fayam kuth u Fī A l-'Arđi Kadh ālika Yađr ibu A l-Lahu A l-'Am th ā la 013-017 ከሰማይ ውሃን አወረደ፡፡ ሸለቆዎቹም በመጠናቸው ፈሰሱ፡፡ ጎርፉም አሰፋፊውን ኮረፋት ተሸከመ፡፡ ለጌጥ ወይም ለዕቃ ፍላጎት በእርሱ ላይ እሳት የሚያነዱበትም (ማዕድን) ብጤው የኾነ ኮረፋት አልለው፡፡ እንደዚሁ አላህ ለእውነትና ለውሸት ምሳሌን ያደርጋል፡፡ ኮረፋቱማ ግብስብስ ኾኖ ይጠፋል፡፡ ለሰዎች የሚጠቅመውማ በምድር ላይ ይቆያል፡፡ እንደዚሁ አላህ ምሳሌዎችን ይገልፃል፡፡ أَن زَلَ مِنَ ا لسَّمَا ءِ مَا ءً فَسَالَتْ أَوْدِيَةٌ بِقَدَر
Lilladh ī na A stajābū Lirab bihimu A l-Ĥusn á Wa A l-Ladh ī na Lam Yastajībū Lahu Law 'Ann a Lahum Mā Fī A l-'Arđi Jamī`āan Wa Mith lahu Ma`ahu Lāftadaw Bihi 'Ū lā 'ika Lahum Sū 'u A l-Ĥisā bi Wa Ma'wāhum Jahann amu Wa Bi'sa A l-Mihā d u 013-018 ለእነዚያ ለጌታቸው ለታዘዙት መልካም ነገር (ገነት) አልላቸው፡፡ እነዚያም ለእርሱ ያልታዘዙት ለእነሱ በምድር ያለው ሁሉ ከእርሱም ጋር ብጤው ቢኖራቸው ኖሮ በእርሱ በተበዡበት ነበር፡፡ እነዚያ ለእነሱ ክፉ ምርመራ አለባቸው፡፡ መኖሪያቸውም ገሀነም ናት፡፡ ፍራሻቸውም ከፋች! لِلَّذِي نَ ا سْتَجَابُوا لِرَبِّهِمُ ا لْحُسْنَى وَا لَّذِي نَ لَمْ يَسْتَجِيبُوا لَهُ لَوْ أَنّ َ لَهُم ْ مَا فِي ا لأَرْضِ جَمِيعاً وَمِثْلَهُ مَعَهُ لاَفْتَدَوْا بِهِ أُ وْل&zw
'Afaman Ya`lamu 'Ann amā 'Un zila 'Ilayka Min Rab bika A l-Ĥaq qu Kaman Huwa 'A`m á 'Inn amā Yatadh akkaru 'Ū lū A l-'Albā b i 013-019 ከጌታህ ወዳንተ የተወረደው እውነት መኾኑን የሚያውቅ ሰው እንደዚያ እርሱ ዕውር እንደኾነው ሰው ነውን የሚገሠጹት የአእምሮ ባለቤቶች ብቻ ናቸው፡፡ أَفَمَن ْ يَعْلَمُ أَنّ َمَا أُن زِلَ إِلَيْكَ مِن ْ رَبِّكَ ا لْحَقُّ كَمَنْ هُوَ أَعْمَى إِنّ َمَا يَتَذَكَّرُ أُ وْلُوا ا لأَلْبَا ب ِ
Al-Ladh ī na Yūfū na Bi`ahdi A l-Lahi Wa Lā Yan quđū na A l-Mīth ā q a 013-020 እነዚያ በአላህ ቃል ኪዳን የሚሞሉ የጠበቀውንም ኪዳን የማያፈርሱ ናቸው፡፡ ا لَّذِي نَ يُوفُو نَ بِعَهْدِ ا للَّهِ وَلاَ يَن قُضُو نَ ا لْمِيثَا ق َ
Wa A l-Ladh ī na Yaşilū na Mā 'Amara A l-Lahu Bihi 'An Yūşala Wa Yakh sh awna Rab bahum Wa Yakh āfū na Sū 'a A l-Ĥisā b i 013-021 እነዚያም አላህ እንዲቀጠል በእርሱ ያዘዘውን ነገር የሚቀጥሉ ጌታቸውንም የሚያከብሩ መጥፎንም ቁጥጥር የሚፈሩ ናቸው፡፡ وَالَّذِي نَ يَصِلُو نَ مَا أَمَرَ ا للَّهُ بِهِ أَن ْ يُوصَلَ وَيَخْشَوْنَ رَبَّهُمْ وَيَخَافُو نَ سُو ءَ ا لْحِسَا ب ِ
Wa A l-Ladh ī na Şabarū A b tigh ā 'a Waj hi Rab bihim Wa 'Aqāmū A ş-Şalāata Wa 'An faqū Mimm ā Razaq nāhum Sir rāan Wa `Alāniyatan Wa Yad ra'ū na Bil-Ĥasanati A s-Sayyi'ata 'Ū lā 'ika Lahum `Uq b á A d -Dā r i 013-022 እነዚያም የጌታቸውን ውዴታ ለመፈለግ የታገሱ፣ ሶላትንም አዘውትረው የሰገዱ፣ እኛ ከሰጠናቸው ሲሳይም በምስጢርም ኾነ በግልጽ የመጸወቱ፣ ክፉውንም ነገር በበጎ የሚገፈትሩ ናቸው፡፡ እነዚያ ለእነሱ መጨረሻይቱ ምስጉን አገር አለቻቸው፡፡ وَالَّذِي نَ صَبَرُوا ا ب ْتِغَا ءَ وَج ْهِ رَبِّهِمْ وَأَقَامُوا ا لصَّلاَةَ وَأَن فَقُوا مِمّ َا رَزَق ْنَاهُمْ سِرّاً وَعَلاَنِيَةً وَيَد
Jann ā tu `Ad nin Yad kh ulūnahā Wa Man Şalaĥa Min 'Ā bā 'ihim Wa 'Azwājihim Wa Dh urr īyātihim Wa A l-Malā 'ikatu Yad kh ulū na `Alayhim Min Kulli Bā b in 013-023 (እርሷም) የመኖሪያ ገነቶች ናት፡፡ ይገቡባታል፡፡ ከአባቶቻቸውም፣ ከሚስቶቻቸውም፣ ከዝርያቸውም መልካም የሠራ ሰው (ይገባታል)፡፡ መላእክትም በእነርሱ ላይ ከየደጃፉ ሁሉ ይገባሉ፡፡ جَنّ َا تُ عَد ْنٍ يَد ْخُلُونَهَا وَمَن ْ صَلَحَ مِن ْ آبَا ئِهِمْ وَأَزْوَاجِهِمْ وَذُرِّيَّاتِهِمْ وَا لْمَلاَئِكَةُ يَد ْخُلُو نَ عَلَيْهِم ْ مِن ْ كُلِّ بَا ب ٍ
Salā mun `Alaykum Bimā Şabartum Fani`ma `Uq b á A d -Dā r i 013-024 آ«ሰላም ለእናንተ ይኹን፡፡ (ይህ ምንዳ) በመታገሳችሁ ነው፡፡ የመጨረሻይቱም አገር ምን ታምር!آ» (ይሏቸዋል)፡፡ سَلاَمٌ عَلَيْكُم ْ بِمَا صَبَرْتُمْ فَنِعْمَ عُق ْبَى ا لدَّا ر ِ
Wa A l-Ladh ī na Yan quđū na `Ahda A l-Lahi Min Ba`di Mīth āqihi Wa Yaq ţa`ū na Mā 'Amara A l-Lahu Bihi 'An Yūşala Wa Yufsidū na Fī A l-'Arđi 'Ū lā 'ika Lahumu A l-La`natu Wa Lahum Sū 'u A d -Dā r i 013-025 እነዚያም የአላህን ቃል ኪዳን ከጠበቀ በኋላ የሚያፈርሱ አላህም እንዲቀጠል በእርሱ ያዘዘውን ነገር የሚቆርጡ በምድርም ላይ የሚያበላሹ እነዚያ ለነሱ እርግማን አለባቸው፡፡ ለእነሱም መጥፎ አገር (ገሀነም) አላቸው፡፡ وَالَّذِي نَ يَن قُضُو نَ عَهْدَ ا للَّهِ مِن ْ بَعْدِ مِيثَاقِهِ وَيَق ْطَعُو نَ مَا أَمَرَ ا للَّهُ بِهِ أَن ْ يُوصَلَ وَيُفْسِدُو نَ فِي ا لأَرْضِ أُ وْلَا ئِكَ لَهُمُ ا للَّ
Al-Lahu Yab suţu A r-R izqa Liman Yash ā 'u Wa Yaq diru Wa Far iĥū Bil-Ĥayāati A d -Dun yā Wa Mā A l-Ĥayāatu A d -Dun yā Fī A l-'Ā kh irati 'Illā Matā `un 013-026 አላህ ለሚሻው ሰው ሲሳይን ያሰፋል፤ ያጠባልም፡፡ (ከሓዲዎች) በቅርቢቱም ሕይወት ተደሰቱ፡፡ የቅርቢቱም ሕይወት በመጨረሻይቱ አንጻር (ትንሽ) መጠቀሚያ እንጂ ምንም አይደለችም፡፡ ا للَّهُ يَب ْسُطُ ا لرِّزْقَ لِمَن ْ يَشَا ءُ وَيَق ْدِر ُ وَفَر ِحُوا بِا لْحَيَا ةِ ا لدُّن ْيَا وَمَا ا لْحَيَا ةُ ا لدُّن ْيَا فِي ا لآخِر
Wa Yaqū lu A l-Ladh ī na Kafarū Lawlā 'Un zila `Alayhi 'Ā yatun Min Rab bihi Qul 'Inn a A l-Laha Yuđillu Man Yash ā 'u Wa Yahdī 'Ilayhi Man 'Anā b a 013-027 እነዚያም የካዱት آ«በእርሱ ላይ ከጌታው ተዓምር ለምን አልተወረደምآ» ይላሉ፡፡ آ«አላህ የሚሻውን ያጠምማል፡፡ የተመለሰውንም ሰው ወደርሱ ይመራልآ» በላቸው፡፡ وَيَقُو لُ ا لَّذِي نَ كَفَرُوا لَوْلاَ أُن زِلَ عَلَيْهِ آيَةٌ مِن ْ رَبِّهِ قُلْ إِنّ َ ا للَّهَ يُضِلُّ مَن ْ يَشَا ءُ وَيَهْدِي إِلَيْهِ مَنْ أَنَا ب َ
Al-Ladh ī na 'Ā manū Wa Taţ ma'inn u Qulūbuhum Bidh ikr i A l-Lahi 'Alā Bidh ikr i A l-Lahi Taţ ma'inn u A l-Qulū b u 013-028 (እነሱም) እነዚያ ያመኑ ልቦቻቸውም አላህን በማውሳት የሚረኩ ናቸው፡፡ ንቁ! አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ፡፡ ا لَّذِي نَ آمَنُوا وَتَط ْمَئِنّ ُ قُلُوبُهُم ْ بِذِكْر ِ ا للَّهِ أَلاَ بِذِكْر ِ ا للَّهِ تَط ْمَئِنّ ُ ا لْقُلُو ب ُ
Al-Ladh ī na 'Ā manū Wa `Amilū A ş-Şāliĥā ti Ţūb á Lahum Wa Ĥusnu Ma'ā b in 013-029 እነዚያ ያመኑትና መልካም ሥራዎችን የሠሩት ለእነሱ ደግ ኑሮ መልካም መመለሻም አላቸው፡፡ ا لَّذِي نَ آمَنُوا وَعَمِلُوا ا لصَّالِحَا تِ طُوبَى لَهُمْ وَحُسْنُ مَآب ٍ
Kadh ālika 'Arsalnā ka Fī 'Umm atin Qad Kh alat Min Qab lihā 'Umamun Litatluwa `Alayhimu A l-Ladh ī 'Awĥaynā 'Ilayka Wa Hum Yakfurū na Bir -Raĥmani Qul Huwa Rab bī Lā 'Ilā ha 'Illā Huwa `Alayhi Tawakkaltu Wa 'Ilayhi Matā b i 013-030 እንደዚሁ ከበፊትዋ ብዙ ሕዝቦች በእርግጥ ያለፉ ወደኾነችው ሕዝብ እነርሱ በአልረሕማን የሚክዱ ሲኾኑ ያንን ወደ አንተ ያወረድነውን ቁርኣን በእነርሱ ላይ ታነብላቸው ዘንድ ላክንህ፡፡ آ«እርሱ (አልረሕማን) ጌታዬ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ በርሱ ላይ ተጠጋሁ፡፡ መመለሻየም ወደርሱ ብቻ ነውآ» በላቸው፡፡ كَذَلِكَ أَرْسَلْنَا كَ فِي أُمّ َةٍ قَد ْ خَلَتْ مِن ْ قَب ْلِهَا أُمَمٌ لِتَتْلُوَ عَلَيْهِمُ ا لَّذِ Wa Law 'Ann a Qur'ā nāan Suyyirat Bihi A l-Jibā lu 'Aw Quţ ţi`at Bihi A l-'Arđu 'Aw Kullima Bihi A l-Mawtá Bal Lillahi A l-'Am ru Jamī`āan 'Afalam Yay'asi A l-Ladh ī na 'Ā manū 'An Law Yash ā 'u A l-Lahu Lahad á A n -Nā sa Jamī`āan Wa Lā Yazā lu A l-Ladh ī na Kafarū Tuşībuhum Bimā Şana`ū Qār i`atun 'Aw Taĥullu Qar ībāan Min Dār ihim Ĥattá Ya'tiya Wa`du A l-Lahi 'Inn a A l-Laha Lā Yukh lifu A l-Mī`ā d a 013-031 ቁርኣንም በእርሱ ተራራዎች በተነዱበት ወይም በእርሱ ምድር በተቆራረጠችበት ወይም በእርሱ ሙታን እንዲናገሩ በተደረጉበት ኖሮ (የመካ ከሓዲዎች ባላመኑ ነበር)፡፡ በእውነቱ ነገሩ ሁሉ የአላህ ነው፡፡ እነዚያ ያመኑት ሰዎች እነሆ አላህ በሻ ኖሮ ሰዎችን በመላ በእርግጥ ይመራቸው እንደነበረ አያውቁምን እነዚያም የካዱት በሥራቸው ምክንያት (አጥፊ) ዐደጋ የምታገኛቸው ከመኾን ወይም የአላህ ቀጠሮ እስኪመጣ በአገራቸው አቅራቢያ (አንተ) የምትሰፍርባቸው ከመኾን አይወገዱም፡፡ አላህ ቀጠሮውን አያፈርስምና፡፡ وَل
Wa Laqadi A stuhzi'a Birusulin Min Qab lika Fa'am laytu Lilladh ī na Kafarū Th umm a 'Akh adh tuhum Fakayfa Kā na `Iqā b i 013-032 ከአንተ በፊት በነበሩትም መልክተኞች በእርግጥ ተላግጦባቸዋል፡፡ ለእነዚያም ለካዱት ጊዜን ሰጠኋቸው፡፡ ከዚያም (በቅጣት) ያዝኩዋቸው፡፡ ቅጣቴም እንዴት ነበር! وَلَقَدِ ا سْتُهْزِئَ بِرُسُلٍ مِن ْ قَب ْلِكَ فَأَمْلَيْتُ لِلَّذِي نَ كَفَرُوا ثُمّ َ أَخَذْتُهُمْ فَكَيْفَ كَا نَ عِقَا ب ِ
'Afaman Huwa Qā 'imun `Alá Kulli Nafsin Bimā Kasabat Wa Ja`alū Lillahi Sh urakā 'a Qul Samm ūhum 'Am Tunab bi'ū nahu Bimā Lā Ya`lamu Fī A l-'Arđi 'Am Bižāhir in Mina A l-Qawli Bal Zuyyina Lilladh ī na Kafarū Makruhum Wa Şud dū `Ani A s-Sabī li Wa Man Yuđlili A l-Lahu Famā Lahu Min Hā d in 013-033 እርሱ በነፍስ ሁሉ ላይ በሠራቸው ሥራ ተጠባባቂ የኾነው (አላህ እንደዚህ እንዳልኾነው ጣዖት ብጤ ነውን) ለአላህም ተጋሪዎችን አደረጉ፡፡ ጥሯቸው آ«አላህን በምድር ውስጥ የማያውቀው ኖሮ ትነግሩታላችሁን ወይስ ከቃል በግልጽ (ፍቺ በሌለው ከንቱ ቃል ተጋሪዎች በማለት ትጠሩዋቸዋላችሁን)آ» በላቸው፡፡ በእውነቱ ለእነዚያ ለካዱት ተንኮላቸው ተሸለመላቸው፡፡ ከእውነቱ መንገድም ታገዱ፡፡ አላህም ያጠመመው ሰው ለእርሱ ምንም አቅኚ የለውም፡፡ أَفَمَنْ هُوَ قَا ئِمٌ عَلَى كُلِّ نَفْسٍ بِمَا كَسَبَتْ وَجَعَلُوا لِلَّهِ شُ
Lahum `Adh ā bun Fī A l-Ĥayāati A d -Dun yā Wa La`adh ā bu A l-'Ā kh irati 'Ash aq qu Wa Mā Lahum Mina A l-Lahi Min Wā q in 013-034 ለእነሱ በቅርቢቱ ሕይወት ቅጣት አላቸው፡፡ የመጨረሻይቱም (ዓለም) ቅጣት በጣም የበረታ ነው፡፡ ለእነሱም ከአላህ (ቅጣት) ምንም ጠባቂ የላቸውም፡፡ لَهُمْ عَذَا بٌ فِي ا لْحَيَا ةِ ا لدُّن ْيَا وَلَعَذَا بُ ا لآخِرَةِ أَشَقُّ وَمَا لَهُم ْ مِنَ ا للَّهِ مِن ْ وَا ق ٍ
Math alu A l-Jann ati A llatī Wu`ida A l-Muttaqū na Taj r ī Min Taĥtihā A l-'Anhā ru 'Ukuluhā Dā 'imun Wa Žilluhā Tilka `Uq b á A l-Ladh ī na A ttaqaw Wa `Uq b á A l-Kāfir ī na A n -Nā ru 013-035 ያች ጥንቁቆቹ ተስፋ የተሰጧት ገነት ምጣኔዋ (እንደሚነገራችሁ ነው)፡፡ ከሥርዋ ወንዞች ይፈስሳሉ፡፡ ምግቧ (ሁልጊዜ) የማይቋረጥ፤ ነው፡፡ ጥላዋም (እንደዚሁ)፡፡ ይህች የእነዚያ የተጠነቀቁት መጨረሻ ናት፡፡ የከሃዲዎችም መጨረሻ እሳት ናት፡፡ مَثَلُ ا لْجَنّ َةِ ا لَّتِي وُعِدَ ا لْمُتَّقُو نَ تَج ْر ِي مِن ْ تَحْتِهَا ا لأَنْهَا رُ أُكُلُهَا دَا ئِمٌ وَظِلُّهَا تِلْكَ عُق ْبَى ا لَّذ Wa A l-Ladh ī na 'Ā taynāhumu A l-Kitā ba Yafraĥū na Bimā 'Un zila 'Ilayka Wa Mina A l-'Aĥzā bi Man Yun kir u Ba`đahu Qul 'Inn amā 'Umir tu 'An 'A`buda A l-Laha Wa Lā 'Ush r ika Bihi 'Ilayhi 'Ad `ū Wa 'Ilayhi Ma'ā b i 013-036 እነዚያም መጽሐፉን የሰጠናቸው ወዳንተ በተወረደው ይደሰታሉ፡፡ ከአሕዛብም ከፊሉን የሚክዱ ሰዎች አልሉ፡፡ آ«እኔ የታዘዝኩት አላህን ብቻ እንድገዛ በእርሱም እንደዳላጋራ ነው፡፡ ወደእርሱ እጠራለሁ፤ መመለሻዬም ወደእርሱ ነውآ» በላቸው፡፡ وَالَّذِي نَ آتَيْنَاهُمُ ا لْكِتَا بَ يَفْرَحُو نَ بِمَا أُن زِلَ إِلَيْكَ وَمِنَ ا لأَحْزَا بِ مَن ْ يُن كِر ُ بَعْضَهُ قُلْ إِنّ َمَا أُمِرْتُ أَنْ أَعْبُدَ Wa Kadh alika 'An zalnā hu Ĥukmāan `Arabīyāan Wa La'ini A ttaba`ta 'Ahwā 'ahum Ba`damā Jā 'aka Mina A l-`Ilmi Mā Laka Mina A l-Lahi Min Wa Lī yin Wa Lā Wā q in 013-037 እንደዚሁ በዐረብኛ የተነገረ ፍትሕ ሲኾን አወረድነው፡፡ ዕውቀቱ ከመጣልህም በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን ብትከተል ከአላህ ቅጣት ምንም ረዳትም ጠባቂም የለህም፡፡ وَكَذَلِكَ أَن زَلْنَا هُ حُكْماً عَرَبِيّاً وَلَئِنِ ا تَّبَعْتَ أَهْوَا ءَهُم ْ بَعْدَمَا جَا ءَكَ مِنَ ا لْعِلْمِ مَا لَكَ مِنَ ا للَّهِ مِن ْ وَلِيٍّ وَلاَ وَا ق ٍ
Wa Laqad 'Arsalnā Rusulāan Min Qab lika Wa Ja`alnā Lahum 'Azwājāan Wa Dh urr īyatan Wa Mā Kā na Lirasū lin 'An Ya'tiya Bi'ā yatin 'Illā Bi'idh ni A l-Lahi Likulli 'Ajalin Kitā b un 013-038 ከአንተ በፊትም መልክተኞችን በእርግጥ ልከናል፡፡ ለእነርሱም ሚስቶችንና ልጆችን አድርገናል፡፡ ለማንኛውም መልክተኛ በአላህ ፈቃድ እንጂ ተዓምር ሊያመጣ አይገባውም፡፡ ለጊዜው ሁሉ ጽሑፍ አለው፡፡ وَلَقَد ْ أَرْسَلْنَا رُسُلاً مِن ْ قَب ْلِكَ وَجَعَلْنَا لَهُمْ أَزْوَاجاً وَذُرِّيَّةً وَمَا كَا نَ لِرَسُو لٍ أَن ْ يَأْتِيَ بِآيَةٍ إِلاَّ بِإِذْنِ ا للَّهِ لِكُلِّ أَجَلٍ كِتَا ب ٌ
Yam ĥū A l-Lahu Mā Yash ā 'u Wa Yuth bitu Wa `In dahu 'Umm u A l-Kitā b i 013-039 አላህ የሚሻውን ያብሳል፤ ያጸድቃልም፡፡ የመጽሐፉ መሠረትም እርሱ ዘንድ ነው፡፡ يَمْحُوا ا للَّهُ مَا يَشَا ءُ وَيُثْبِتُ وَعِن ْدَهُ أُمّ ُ ا لْكِتَا ب ِ
Wa 'In Mā Nur iyann aka Ba`đa A l-Ladh ī Na`iduhum 'Aw Natawaffayann aka Fa'inn amā `Alayka A l-Balāgh u Wa `Alaynā A l-Ĥisā b u 013-040 የዚያንም ያስፈራራናቸውን ከፊሉን ብናሳይህ (መልካም ነው)፡፡ ወይም ብንገድልህ (ወቀሳ የለብህም)፡፡ በአንተ ላይ ያለብህ ማድረስ ብቻ ነው፡፡ ምርመራውም በኛ ላይ ነው፡፤ وَإِن ْ مَا نُر ِيَنّ َكَ بَعْضَ ا لَّذِي نَعِدُهُمْ أَوْ نَتَوَفَّيَنّ َكَ فَإِنّ َمَا عَلَيْكَ ا لْبَلاَغُ وَعَلَيْنَا ا لْحِسَا ب ُ
'Awalam Yaraw 'Ann ā Na'tī A l-'Arđa Nan quşuhā Min 'Aţ rāfihā Wa A ll ā hu Yaĥkumu Lā Mu`aq qiba Liĥukmihi Wa Huwa Sar ī `u A l-Ĥisā b i 013-041 እኛ ምድርን ከጫፎችዋ የምናጎድላት ኾነን የምንመጣባት መኾናችንን አላዩምን አላህም ይፈርዳል፡፡ ለፍርዱም ገልባጭ የለውም፡፡ እርሱም ምርመራው ፈጣን ነው፡፡ أَوَلَمْ يَرَوْا أَنّ َا نَأْتِي ا لأَرْضَ نَن ْقُصُهَا مِنْ أَط ْرَافِهَا وَا للَّهُ يَحْكُمُ لاَ مُعَقِّبَ لِحُكْمِهِ وَهُوَ سَر ِي عُ ا لْحِسَا ب ِ
Wa Qad Makara A l-Ladh ī na Min Qab lihim Falill ā hi A l-Makru Jamī`āan Ya`lamu Mā Taksibu Kullu Nafsin Wa Saya`lamu A l-Kuffā ru Liman `Uq b á A d -Dā r i 013-042 እነዚያም ከእነሱ በፊት የነበሩት በእርግጥ መከሩ፡፡ አዘንግቶም የመያዙ ዘዴ በሙሉ የአላህ ነው፡፡ ነፍስ ሁሉ የምትሠራውን ያውቃል፡፡ ከሓዲዎችም የመጨረሻይቱ አገር ለማን እንደምትኾን ወደፊት ያውቃሉ፡፡ وَقَد ْ مَكَرَ ا لَّذِي نَ مِن ْ قَب ْلِهِمْ فَلِلَّهِ ا لْمَكْرُ جَمِيعاً يَعْلَمُ مَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ وَسَيَعْلَمُ ا لْكُفَّا رُ لِمَنْ عُق ْبَى ا لدَّا ر ِ
Wa Yaqū lu A l-Ladh ī na Kafarū Lasta Mursalāan Qul Kafá Bil-Lahi Sh ahīdāan Baynī Wa Baynakum Wa Man `In dahu `Ilmu A l-Kitā b i 013-043 እነዚያም የካዱት ሰዎች آ«መልክተኛ አይደለህምآ» ይላሉ፡፡ آ«በእኔና በእናንተ መካከል መስካሪ በአላህና እርሱ ዘንድ የመጽሐፉ ዕውቀት ባለው ሰው በቃآ» በላቸው፡፡ وَيَقُو لُ ا لَّذِي نَ كَفَرُوا لَسْتَ مُرْسَلاً قُلْ كَفَى بِا للَّهِ شَهِيداً بَيْنِي وَبَيْنَكُمْ وَمَنْ عِن ْدَهُ عِلْمُ ا لْكِتَا ب ِ