َا
Qā la A l-Mala'u A l-Ladh ī na A stakbarū Min Qawmihi Lilladh ī na A stuđ`ifū Liman 'Ā mana Minhum 'Ata`lamū na 'Ann a Şāliĥāan Mursalun Min Rab bihi Qālū 'Inn ā Bimā 'Ursila Bihi Mu'uminū na 007-075 ከወገኖቹ እነዚያ የኮሩት መሪዎች ለእነዚያ ለተሸነፉት ከነሱ ላመኑት፡- آ«ሷሊህ ከጌታው መላኩን ታውቃላችሁንآ» አሏቸው፡፡ آ« (አዎን)፡- እኛ እርሱ በተላከበት ነገር አማኞች ነንآ» አሉ፡፡ قَا لَ ا لْمَلَأُ ا لَّذِي نَ ا سْتَكْبَرُوا مِن ْ قَوْمِهِ لِلَّذِي نَ ا سْتُضْعِفُوا لِمَن ْ آمَنَ مِنْهُمْ أَتَعْلَمُو نَ أَنّ َ صَالِحاً مُرْسَلٌ مِن ْ رَبِّهِ قَالُو Qā la A l-Ladh ī na A stakbarū 'Inn ā Bial-Ladh ī 'Ā man tum Bihi Kāfirū na 007-076 እነዚያ የኮሩት፡- آ«እኛ በዚያ እናንተ በርሱ ባመናችሁበት ከሓዲዎች ነንآ» አሉ፡፡ قَا لَ ا لَّذِي نَ ا سْتَكْبَرُو ا إِنّ َا بِا لَّذِي آمَن تُم ْ بِهِ كَافِرُو نَ
Fa`aqarū A n -Nāqata Wa `Ataw `An 'Am r i Rab bihim Wa Qālū Yā Şāliĥu A 'tinā Bimā Ta`idunā 'In Kun ta Mina A l-Mursalī na 007-077 ወዲያውም ግመሊቱን ወጓት፡፡ ከጌታቸውም ትዕዛዝ ወጡ፡፡ አሉም፡- آ«ሷሊህ ሆይ! ከመልክተኞቹ እንደኾንክ የምታስፈራራብንን (ቅጣት) አምጣብን፡፡آ» فَعَقَرُوا ا لنّ َاقَةَ وَعَتَوْا عَنْ أَمْر ِ رَبِّهِمْ وَقَالُوا يَاصَالِحُ ا ئْتِنَا بِمَا تَعِدُنَا إِن ْ كُن تَ مِنَ ا لْمُرْسَلِي نَ
Fa'akh adh at/humu A r-Raj fatu Fa'aşbaĥū Fī Dār ihim Jāth imī na 007-078 ወዲያውም የምድር መንቀጥቀጥ (ጩኸትም) ያዘቻቸው፡፡ በቤቶቻቸውም ውስጥ ተንከፍርረው አነጉ፡፡ فَأَخَذَتْهُمُ ا لرَّج ْفَةُ فَأَصْبَحُوا فِي دَار ِهِمْ جَاثِمِي نَ
Fatawallá `Anhum Wa Qā la Yā Qawmi Laqad 'Ab lagh tukum R isālata Rab bī Wa Naşaĥtu Lakum Wa Lakin Lā Tuĥib bū na A n -Nāşiĥī na 007-079 (ሷሊህ) ከእነርሱም ዞረ፡፡ (እንዲህም) አለ آ«ወገኖቼ ሆይ! የጌታዬን መልክት በእርግጥ አደረስኩላችሁ፡፡ ለእናንተም መከርኳችሁ፡፡ ግን መካሪዎችን አትወዱም፡፡آ» فَتَوَلَّى عَنْهُمْ وَقَا لَ يَاقَوْمِ لَقَد ْ أَب ْلَغْتُكُمْ ر ِسَالَةَ رَبِّي وَنَصَحْتُ لَكُمْ وَلَكِن ْ لاَ تُحِبُّو نَ ا لنّ َاصِحِي نَ
Wa Lūţāan 'Idh Qā la Liqawmihi 'Ata'tū na A l-Fāĥish ata Mā Sabaqakum Bihā Min 'Aĥadin Mina A l-`Ālamī na 007-080 ሉጥንም ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ آ«አስቀያሚን ሥራ ትሠራላችሁን በእርሷ ከዓለማት አንድም አልቀደማችሁም፡፡آ» وَلُوطاً إِذْ قَا لَ لِقَوْمِهِ أَتَأْتُو نَ ا لْفَاحِشَةَ مَا سَبَقَكُم ْ بِهَا مِنْ أَحَدٍ مِنَ ا لْعَالَمِي نَ
'Inn akum Lata'tū na A r-R ijā la Sh ahwatan Min Dū ni A n -Nisā ' Bal 'An tum Qawmun Musr ifū na 007-081 آ«እናንተ ከሴቶች ሌላ ወንዶችን በመከጀል በእርግጥ ትመጡባቸዋላችሁ፡፡ በእውነቱ እናንተ ወሰንን አላፊዎች ሕዝቦች ናችሁ፡፡آ» إِنّ َكُمْ لَتَأْتُو نَ ا لرِّجَا لَ شَهْوَةً مِن ْ دُو نِ ا لنِسَا ء بَلْ أَن ْتُمْ قَوْمٌ مُسْر ِفُو نَ
Wa Mā Kā na Jawā ba Qawmihi 'Illā 'An Qālū 'Akh r ijūhum Min Qaryatikum 'Inn ahum 'Unā sun Yataţahharūn 007-082 የሕዝቦቹም መልስ آ« (ሎጥንና ተከታዮቹን) ከከተማችሁ አውጧቸው፡፡ እነሱ የሚጥራሩ ሰዎች ናቸውናآ» ማለት እንጂ ሌላ አልነበረም፡፡ وَمَا كَا نَ جَوَا بَ قَوْمِهِ إِلاَّ أَن ْ قَالُو ا أَخْر ِجُوهُم ْ مِن ْ قَرْيَتِكُمْ إِنّ َهُمْ أُنَا سٌ يَتَطَهَّرُون
Fa'an jaynā hu Wa 'Ahlahu 'Illā A m ra'atahu Kānat Mina A l-Gh ābir ī na 007-083 እርሱንና ቤተሰቦቹንም አዳንናቸው ሚስቱ ብቻ ስትቀር፡፡ እርሷ (ለጥፋት) ከቀሩት ኾነች፡፡ فَأَن جَيْنَا هُ وَأَهْلَهُ إِلاَّ ا مْرَأَتَهُ كَانَتْ مِنَ ا لْغَابِر ِي نَ
Wa 'Am ţarnā `Alayhim Maţarāan Fān žur Kayfa Kā na `Āqibatu A l-Muj r imī na 007-084 በእነሱም ላይ (የእሳት) ዝናብን አዘነብንባቸው፡፡ የኃጢአተኞችም መጨረሻ እንዴት እንደነበረ ተመልከት፡፡ وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِم ْ مَطَراً فَان ظُرْ كَيْفَ كَا نَ عَاقِبَةُ ا لْمُج ْر ِمِي نَ
Wa 'Ilá Mad yana 'Akh āhum Sh u`aybāan Qā la Yā Qawmi A `budū A l-Laha Mā Lakum Min 'Ilahin Gh ayruhu Qad Jā 'atkum Bayyinatun Min Rab bikum Fa'awfū A l-Kayla Wa A l-Mīzā na Wa Lā Tab kh asū A n -Nā sa 'Ash yā 'Ahum Wa Lā Tufsidū Fī A l-'Arđi Ba`da 'Işlāĥihā Dh ālikum Kh ayrun Lakum 'In Kun tum Mu'uminī na 007-085 ወደ መድየንም (ምድያን) ወንድማቸውን ሹዓይብን (ላክን)፤ አላቸው፡- آ«ወገኖቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ ከእርሱ በቀር ምንም አምላክ የላችሁም፡፡ ከጌታችሁ ዘንድ ግልጽ ማስረጃ በእርግጥ መጥታላችኋለች፡፡ ስፍርንና ሚዛንን ሙሉ፡፡ ሰዎችንም አንዳቾቻቸውን (ገንዘቦቻቸውን) አታጉድሉባቸው፡፡ በምድርም ውስጥ ከተበጀች በኋላ አታበላሹ፡፡ ይህ ምእምናን እንደኾናችሁ ለእናንተ የተሻለ ነው፡፡آ» وَإِلَى مَد ْيَنَ أَخَاهُمْ شُعَيْباً قَا لَ يَاقَوْمِ ا عْبُدُوا ا للَّهَ مَا لَكُ Wa Lā Taq `udū Bikulli Şirāţin Tū`idū na Wa Taşud dū na `An Sabī li A l-Lahi Man 'Ā mana Bihi Wa Tab gh ūnahā `Iwajāan Wa A dh kurū 'Idh Kun tum Qalīlāan Fakath th arakum Wa A n žurū Kayfa Kā na `Āqibatu A l-Mufsidī na 007-086 آ« (ሰዎችን) የምታስፈራሩና ከአላህም መንገድ በእርሱ ያመኑትን የምታግዱ መጥመሟንም የምትፈልጉዋት ኾናችሁ በየመንገዱ አትቀመጡ፡፡ ጥቂቶችም በነበራችሁና ባበዛችሁ ጊዜ አስታውሱ፡፡ የአጥፊዎችም መጨረሻ እንዴት እንደነበረ ተመልከቱ፡፡آ» وَلاَ تَق ْعُدُوا بِكُلِّ صِرَا طٍ تُوعِدُو نَ وَتَصُدُّو نَ عَن ْ سَبِي لِ ا للَّهِ مَن ْ آمَنَ بِهِ وَتَب ْغُونَهَا عِوَجاً وَا ذْكُرُو Wa 'In Kā na Ţā 'ifatun Min kum 'Ā manū Bial-Ladh ī 'Ursiltu Bihi Wa Ţā 'ifatun Lam Yu'uminū Fāşbirū Ĥattá Yaĥkuma A l-Lahu Baynanā Wa Huwa Kh ayru A l-Ĥākimī na 007-087 آ«ከእናንተም በዚያ እኔ በእርሱ በተላክሁበት ያመኑ ጭፍሮችና ያላመኑ ጭፍሮችም ቢኖሩ በመካከላችን አላህ እስከሚፈርድ ታገሱ፡፡ እርሱም ከፈራጆች ሁሉ በላጭ ነው፡፡آ» وَإِن ْ كَا نَ طَا ئِفَةٌ مِن ْكُمْ آمَنُوا بِا لَّذِي أُرْسِلْتُ بِهِ وَطَا ئِفَةٌ لَمْ يُؤْمِنُوا فَاصْبِرُوا حَتَّى يَحْكُمَ ا للَّهُ بَيْنَنَا وَهُوَ خَيْرُ ا لْحَاكِمِي نَ
Qā la A l-Mala'u A l-Ladh ī na A stakbarū Min Qawmihi Lanukh r ijann aka Yā Sh u`aybu Wa A l-Ladh ī na 'Ā manū Ma`aka Min Qaryatinā 'Aw Lata`ūdunn a Fī Millatinā Qā la 'Awalaw Kunn ā Kār ihī na 007-088 ከሕዝቦቹ እነዚያ የኮሩት መሪዎች፡- آ«ሹዓይብ ሆይ! አንተንና እነዚያን ከአንተጋር ያመኑትን ከከተማችን በእርግጥ እናስወጣችኋለን፡፡ ወይም ወደ ሃይማኖታችን መመለስ አለባችሁ አሉ፡፡ የጠላንም ብንኾንآ» አላቸው፡፡ قَا لَ ا لْمَلَأُ ا لَّذِي نَ ا سْتَكْبَرُوا مِن ْ قَوْمِهِ لَنُخْر ِجَنّ َكَ يَا شُعَيْبُ وَا لَّذِي نَ آمَنُوا مَعَكَ مِن ْ قَرْيَتِنَا أَوْ لَتَعُودُنّ َ فِي مِلَّتِنَا قQadi A ftaraynā `Alá A l-Lahi Kadh ibāan 'In `Ud nā Fī Millatikum Ba`da 'Idh Naj jānā A l-Lahu Minhā Wa Mā Yakū nu Lanā 'An Na`ū da Fīhā 'Illā 'An Yash ā 'a A l-Lahu Rab bunā Wasi`a Rab bunā Kulla Sh ay'in `Ilmāan `Alá A l-Lahi Tawakkalnā Rab banā A ftaĥ Baynanā Wa Bayna Qawminā Bil-Ĥaq qi Wa 'An ta Kh ayru A l-Fātiĥī na 007-089 آ«አላህ ከእርሷ ከአዳነን በኋላ ወደ ሃይማኖታችሁ ብንመለስ በአላህ ላይ በእርግጥ ውሸትን ቀጠፍን፡፡ አላህ ጌታችን ካልሻም በስተቀር ለእኛ ወደእርሷ ልንመለስ አይገባንም፡፡ ጌታችን ዕውቀቱ ሁሉን ነገር ሰፋ፡፡ በአላህ ላይ ተጠጋን፡፡ ጌታችን ሆይ! በኛና በወገኖቻችን መካከል በውነት ፍረድ፡፡ አንተም ከፈራጆቹ ሁሉ በላጭ ነህآ» (አለ) قَدِ ا فْتَرَيْنَا عَلَى ا للَّهِ كَذِباً إِنْ عُد ْنَا فِي مِلَّتِكُم ْ بَعْدَ إِذْ نَجَّانَا ا للَّهُ مِنْهَا وَمَا يَكُو نُ لَنَا أَ Wa Qā la A l-Mala'u A l-Ladh ī na Kafarū Min Qawmihi La'ini A ttaba`tum Sh u`aybāan 'Inn akum 'Idh āan Lakh āsirū na 007-090 ከወገኖቹም እነዚያ የካዱት መሪዎች آ«ሹዓይብን ብትከተሉ እናንተ ያን ጊዜ ከሳሪዎች ናችሁآ» አሉ፡፡ وَقَا لَ ا لْمَلَأُ ا لَّذِي نَ كَفَرُوا مِن ْ قَوْمِهِ لَئِنِ ا تَّبَعْتُمْ شُعَيْباً إِنّ َكُمْ إِذاً لَخَاسِرُو نَ
Fa'akh adh at/humu A r-Raj fatu Fa'aşbaĥū Fī Dār ihim Jāth imī na 007-091 ወዲያውም የምድር መንቀጥቀጥ (ጩኸትም) ያዘቻቸው፡፡ በከተማቸውም ውስጥ ተንከፍርረው አነጉ፡፡ فَأَخَذَتْهُمُ ا لرَّج ْفَةُ فَأَصْبَحُوا فِي دَار ِهِمْ جَاثِمِي نَ
Al-Ladh ī na Kadh dh abū Sh u`aybāan Ka'an Lam Yagh naw Fīhā A l-Ladh ī na Kadh dh abū Sh u`aybāan Kānū Humu A l-Kh āsir ī na 007-092 እነዚያ ሹዓይብን ያሰተባበሉት በእርሷ እንዳልነበሩባት ኾኑ፡፡ እነዚ ሹዓይብን ያስተባበሉት እነርሱ ከሳሪዎች ኾኑ፡፡ ا لَّذِي نَ كَذَّبُوا شُعَيْباً كَأَن ْ لَمْ يَغْنَوْا فِيهَا ا لَّذِي نَ كَذَّبُوا شُعَيْباً كَانُوا هُمُ ا لْخَاسِر ِي نَ
Fatawallá `Anhum Wa Qā la Yā Qawmi Laqad 'Ab lagh tukum R isālā ti Rab bī Wa Naşaĥtu Lakum Fakayfa 'Ā sá `Alá Qawmin Kāfir ī na 007-093 ከእነርሱም (ትቷቸው) ዞረ፡- آ«ወገኖቼ ሆይ! የጌታዬን መልክቶች በእርግጥ አደረስኩላችሁ፡፡ ለእናንተም መከርኩ፡፡ ታዲያ በከሓዲዎች ሰዎች ላይ እንዴት አዝናለሁآ» አለም፡፡ فَتَوَلَّى عَنْهُمْ وَقَا لَ يَا قَوْمِ لَقَد ْ أَب ْلَغْتُكُمْ ر ِسَالاَتِ رَبِّي وَنَصَحْتُ لَكُمْ فَكَيْفَ آسَى عَلَى قَوْمٍ كَافِر ِي نَ
Wa Mā 'Arsalnā Fī Qaryatin Min Nabī yin 'Illā 'Akh adh nā 'Ahlahā Bil-Ba'sā 'i Wa A đ-Đarrā 'i La`allahum Yađđarra`ū na 007-094 በከተማ አንድንም ነቢይ አልላክንም ሰዎችዋን ይዋደቁ ዘንድ በድህነትና በጉዳት የያዝናቸው ብንኾን እንጂ፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا فِي قَرْيَةٍ مِن ْ نَبِيٍّ إِلاَّ أَخَذْنَا أَهْلَهَا بِا لْبَأْسَا ءِ وَا لضَّرَّا ءِ لَعَلَّهُمْ يَضَّرَّعُو نَ
Th umm a Bad dalnā Makā na A s-Sayyi'ati A l-Ĥasanata Ĥattá `Afaw Wa Qālū Qad Massa 'Ā bā 'anā A đ-Đarrā 'u Wa A s-Sarrā 'u Fa'akh adh nāhum Bagh tatan Wa Hum Lā Yash `urū na 007-095 ከዚያም እስከበዙና آ«አባቶቻችንን ድህነትና በሺታ በእርግጥ ነክቷቸዋል፡፡ (ይኽም የጊዜ ልማድ ነው)آ» እስካሉ ድረስ በመጥፎው ስፍራ በጎውን ለወጥን፡፡ ወዲያውም እነርሱ የማያውቁ ኾነው በድንገት ያዝናቸው፡፡ ثُمّ َ بَدَّلْنَا مَكَا نَ ا لسَّيِّئَةِ ا لْحَسَنَةَ حَتَّى عَفَوا وَقَالُوا قَد ْ مَسَّ آبَا ءَنَا ا لضَّرَّا ءُ وَا لسَّرَّا ءُ فَأَخَذْنَاهُم ْ بَغْتَةً وَهُمْ لاَ يَشْعُرُو نَ
Wa Law 'Ann a 'Ahla A l-Qurá 'Ā manū Wa A ttaqaw Lafataĥnā `Alayhim Barakā tin Mina A s-Samā 'i Wa A l-'Arđi Wa Lakin Kadh dh abū Fa'akh adh nāhum Bimā Kānū Yaksibū na 007-096 የከተማዋም ሰዎች ባመኑና በተጠነቀቁ ኖሮ በእነሱ ላይ ከሰማይም ከምድርም በረከቶችን በከፈትንላቸው ነበር፡፡ ግን አስተባበሉ፡፡ ይሠሩት በነበሩትም ኃጢኣት ያዝናቸው፡፡ وَلَوْ أَنّ َ أَهْلَ ا لْقُرَى آمَنُوا وَا تَّقَوْا لَفَتَحْنَا عَلَيْهِم ْ بَرَكَا تٍ مِنَ ا لسَّمَا ءِ وَا لأَرْضِ وَلَكِن ْ كَذَّبُوا فَأَخَذْنَاهُم ْ بِمَا كَانُوا يَكْسِبُو نَ
'Afa'amina 'Ahlu A l-Qurá 'An Ya'tiyahum Ba'sunā Bayātāan Wa Hum Nā 'imū na 007-097 የከተማዋ ሰዎችም እነሱ የተኙ ኾነው ቅጣታችን ሌሊት ሊመጣባቸው አይፈሩምን أَفَأَمِنَ أَهْلُ ا لْقُرَى أَن ْ يَأْتِيَهُم ْ بَأْسُنَا بَيَاتاً وَهُمْ نَا ئِمُو نَ
'Awa 'Amina 'Ahlu A l-Qurá 'An Ya'tiyahum Ba'sunā Đuĥáan Wa Hum Yal`abū na 007-098 የከተማዋ ሰዎችም እነሱ የሚጫወቱ ኾነው ሳሉ ቅጣታችን ቀን በረፋድ ሊመጣባቸው አይፈሩምን أَوَ أَمِنَ أَهْلُ ا لْقُرَى أَن ْ يَأْتِيَهُم ْ بَأْسُنَا ضُحىً وَهُمْ يَلْعَبُو نَ
'Afa'aminū Makra A l-Lahi Falā Ya'manu Makra A l-Lahi 'Illā A l-Qawmu A l-Kh āsirū na 007-099 የአላህንም ማዘናጋት አይፈሩምን የአላህንም ማዘናጋት ከከሳሪዎች ሕዝቦች በስተቀር የሚተማመን የለም፡፡ أَفَأَمِنُوا مَكْرَ ا للَّهِ فَلاَ يَأْمَنُ مَكْرَ ا للَّهِ إِلاَّ ا لْقَوْمُ ا لْخَاسِرُو نَ
'Awalam Yahdi Lilladh ī na Yar ith ū na A l-'Arđa Min Ba`di 'Ahlihā 'An Law Nash ā 'u 'Aşab nāhum Bidh unūbihim Wa Naţ ba`u `Alá Qulūbihim Fahum Lā Yasma`ū na 007-100 ለእነዚያ ምድርን ከባለቤቶችዋ (ጥፋት) በኋላ ለሚወርሱት ብንሻ ኖሮ በኃጢኣቶቻቸው የምንቀጣቸው መኾናችን አልተገለጸላቸውምን በልቦቻቸውም ላይ እናትማለን፡፡ ስለዚህ እነርሱ አይሰሙም፡፡ أَوَلَمْ يَهْدِ لِلَّذِي نَ يَر ِثُو نَ ا لأَرْضَ مِن ْ بَعْدِ أَهْلِهَا أَن ْ لَوْ نَشَا ءُ أَصَب ْنَاهُم ْ بِذُنُوبِهِمْ وَنَط ْبَعُ عَلَى قُلُوبِهِمْ فَهُمْ لاَ يَسْمَعُو نَ
Tilka A l-Qurá Naquşşu `Alayka Min 'An bā 'ihā Wa Laqad Jā 'at/hum Rusuluhum Bil-Bayyinā ti Famā Kānū Liyu'uminū Bimā Kadh dh abū Min Qab lu Kadh ālika Yaţ ba`u A l-Lahu `Alá Qulū bi A l-Kāfir ī na 007-101 እነዚህ ከተሞች (ከኑሕ እስከ ሹዓይብ ሰዎች የተነገሩት) ከወሬዎቻቸው ባንተ ላይ እንተርካለን፡፡ መልክተኞቻቸውም በግልጽ ተዓምራት በእርግጥ መጥተዋቸዋል፡፡ ከመምጣታቸው በፊት ባስተባበሉትም ነገር የሚያምኑ አልኾኑም፡፡ እንደዚሁ አላህ በከሓዲያን ልቦች ላይ ያትማል፡፡ تِلْكَ ا لْقُرَى نَقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَن ْبَا ئِهَا وَلَقَد ْ جَا ءَتْهُمْ رُسُلُهُم ْ بِا لْبَيِّنَا تِ فَمَا كَانُوا لِيُؤْمِنُوا بِمَا كَذَّبُوا مِ Wa Mā Wajad nā Li'kth ar ihim Min `Ahdin Wa 'In Wajad nā 'Akth arahum Lafāsiqī na 007-102 ለብዙዎቻቸውም በቃል ኪዳናቸው መሙላትን አላገኘንም፡፡ አብዛኞቻቸውንም በእርግጥ አመጸኞች ኾነው አገኘናቸው፡፡ وَمَا وَجَد ْنَا لِأكْثَر ِهِم ْ مِنْ عَهْدٍ وَإِن ْ وَجَد ْنَا أَكْثَرَهُمْ لَفَاسِقِي نَ
Th umm a Ba`ath nā Min Ba`dihim Mūsá Bi'ā yātinā 'Ilá Fir `awna Wa Mala'ihi Fažalamū Bihā Fān žur Kayfa Kā na `Āqibatu A l-Mufsidī na 007-103 ከዚያም ከበኋላቸው ሙሳን ወደ ፈርዖንና ወደ መማክርቶቹ በተዓምራታችን ላክነው፡፡ በእርሷም ካዱ፡፡ ያጥፊዎችም መጨረሻ እንዴት እንደነበረ ተመልከት፡፡ ثُمّ َ بَعَثْنَا مِن ْ بَعْدِهِم ْ مُوسَى بِآيَاتِنَا إِلَى فِرْعَوْنَ وَمَلَئِهِ فَظَلَمُوا بِهَا فَان ظُرْ كَيْفَ كَا نَ عَاقِبَةُ ا لْمُفْسِدِي نَ
Wa Qā la Mūsá Yā Fir `awnu 'Inn ī Rasū lun Min Rab bi A l-`Ālamī na 007-104 ሙሳም አለ፡- آ«ፈርዖን ሆይ! እኔ ከዓለማት ጌታ የተላክሁ መልክተኛ ነኝ፡፡آ» وَقَا لَ مُوسَى يَا فِرْعَوْنُ إِنّ ِي رَسُو لٌ مِن ْ رَبِّ ا لْعَالَمِي نَ
Ĥaqī qun `Alá 'An Lā 'Aqū la `Alá A l-Lahi 'Illā A l-Ĥaq qa Qad Ji'tukum Bibayyinatin Min Rab bikum Fa'arsil Ma`ī Banī 'Isrā 'ī la 007-105 آ«آ»በአላህ ላይ ከእውነት በቀር አለመናገር ተገቢዬ ነው፡፡ ከጌታችሁ በተዓምር በእርግጥ መጣኋችሁ፡፡ የእስራኤልንም ልጆች ከእኔ ጋር ልቀቅ፡፡ حَقِي قٌ عَلَى أَن ْ لاَ أَقُو لَ عَلَى ا للَّهِ إِلاَّ ا لْحَقَّ قَد ْ جِئْتُكُم ْ بِبَيِّنَةٍ مِن ْ رَبِّكُمْ فَأَرْسِلْ مَعِي بَنِي إِسْرَا ئِي لَ
Qā la 'In Kun ta Ji'ta Bi'ā yatin Fa'ti Bihā 'In Kun ta Mina A ş-Şādiqī na 007-106 (ፈርዖንም آ«በተዓምር የመጣህ እንደኾንክ ከውነተኞቹ ከኾንክ እርሷን አምጣትآ» አለው፡፡ قَا لَ إِن ْ كُن تَ جِئْتَ بِآيَةٍ فَأْتِ بِهَا إِن ْ كُن تَ مِنَ ا لصَّادِقِي نَ
Fa'alq á `Aşā hu Fa'idh ā Hiya Th u`bā nun Mubī nun 007-107 በትሩንም ጣለ፡፡ እርስዋም ወዲያውኑ ግልጽ እባብ ኾነች፡፡ فَأَلْقَى عَصَا هُ فَإِذَا هِيَ ثُعْبَا نٌ مُبِي نٌ
Wa Naza`a Yadahu Fa'idh ā Hiya Bayđā 'u Lilnn āžir ī na 007-108 እጁንም አወጣ፡፡ እርሷም ወዲያውኑ ለተመልካቾች ነጭ ኾነች፡፡ وَنَزَعَ يَدَهُ فَإِذَا هِيَ بَيْضَا ءُ لِلنّ َاظِر ِي نَ
Qā la A l-Mala'u Min Qawmi Fir `awna 'Inn a Hādh ā Lasāĥir un `Alī mun 007-109 ከፈርዖን ሰዎች መማክርቶቹ፡- آ«ይህ በእርግጥ ዐዋቂ ድግምተኛ ነውآ» አሉ፡፡ قَا لَ ا لْمَلَأُ مِن ْ قَوْمِ فِرْعَوْنَ إِنّ َ هَذَا لَسَاحِرٌ عَلِي مٌ
Yur ī du 'An Yukh r ijakum Min 'Arđikum Famādh ā Ta'murū na 007-110 آ«ከምድራችሁ ሊያወጣችሁ ይሻልآ» (አሉ)፡፡ آ«ታዲያ ምን ታዛላችሁآ» (አለ) يُر ِي دُ أَن ْ يُخْر ِجَكُم ْ مِنْ أَرْضِكُمْ فَمَاذَا تَأْمُرُو نَ
Qālū 'Arjihi Wa 'Akh ā hu Wa 'Arsil Fī A l-Madā 'ini Ĥāsh ir ī na 007-111 (እነርሱም) አሉ آ«እርሱንና ወንድሙን አቆይ፡፡ ወደ ከተሞቹም ሁሉ ሰብሳቢዎችን (ዘበኞች) ላክ፡፡آ» قَالُو ا أَرْجِهِ وَأَخَا هُ وَأَرْسِلْ فِي ا لْمَدَا ئِنِ حَاشِر ِي نَ
Ya'tū ka Bikulli Sāĥir in `Alī min 007-112 آ«ዐዋቂ ድግምተኛ የኾነን ሁሉ ያመጡልሃልና፡፡آ» يَأْتُو كَ بِكُلِّ سَاحِرٍ عَلِي مٍ
Wa Jā 'a A s-Saĥaratu Fir `awna Qālū 'Inn a Lanā La'aj rāan 'In Kunn ā Naĥnu A l-Gh ālibī na 007-113 ድግምተኞቹም ወደ ፈርዖን መጡ፡፡ آ«እኛ አሸናፊዎች ብንኾን ለእኛ በእርግጥ ዋጋ አለንآ» አሉ፡፡ وَجَا ءَ ا لسَّحَرَةُ فِرْعَوْنَ قَالُو ا إِنّ َ لَنَا لَأَج ْراً إِن ْ كُنّ َا نَحْنُ ا لْغَالِبِي نَ
Qā la Na`am Wa 'Inn akum Lamina A l-Muqarrabī na 007-114 آ«አዎን እናንተም በእርግጥ ከባለሟሎቹ ትኾናላችሁآ» አላቸው፡፡ قَا لَ نَعَمْ وَإِنّ َكُمْ لَمِنَ ا لْمُقَرَّبِي نَ
Qālū Yā Mūsá 'Imm ā 'An Tulqiya Wa 'Imm ā 'An Nakū na Naĥnu A l-Mulqī na 007-115 آ«ሙሳ ሆይ (በትርህን) ወይም (በፊት) ትጥላለህ ወይም እኛ ጣዮች እንኾናለንآ» አሉት፡፡ قَالُوا يَا مُوسَى إِمّ َا أَن ْ تُلْقِيَ وَإِمّ َا أَن ْ نَكُو نَ نَحْنُ ا لْمُلْقِي نَ
Qā la 'Alqū Falamm ā 'Alqaw Saĥarū 'A`yuna A n -Nā si Wa A starhabūhum Wa Jā 'ū Bisiĥr in `Ažī min 007-116 آ«ጣሉآ» አላቸው፡፡ (ገመዶቻቸውን) በጣሉም ጊዜ የሰዎቹን ዓይኖች ደገሙባቸው፡፡ አስፈራሩዋቸውም፡፡ ትልቅ ድግምትንም አመጡ፡፡ قَا لَ أَلْقُوا فَلَمّ َا أَلْقَوْا سَحَرُو ا أَعْيُنَ ا لنّ َا سِ وَا سْتَرْهَبُوهُمْ وَجَا ءُ وا بِسِحْرٍ عَظِي مٍ
Wa 'Awĥaynā 'Ilá Mūsá 'An 'Alqi `Aşā ka Fa'idh ā Hiya Talqafu Mā Ya'fikū na 007-117 ወደ ሙሳም፡- آ«በትርህን ጣልآ» ስንል ላክን፡፡ (ጣላትም) ወዲያውኑም የሚቀጣጥፉትን (ማታለያ) ትውጣለች፡፡ وَأَوْحَيْنَا إِلَى مُوسَى أَنْ أَلْقِ عَصَا كَ فَإِذَا هِيَ تَلْقَفُ مَا يَأْفِكُو نَ
Fawaqa`a A l-Ĥaq qu Wa Baţala Mā Kānū Ya`malū na 007-118 እውነቱም ተገለጸ፡፡ ይሠሩት የነበሩትም (ድግምት) ተበላሸ፡፡ فَوَقَعَ ا لْحَقُّ وَبَطَلَ مَا كَانُوا يَعْمَلُو نَ
Fagh ulibū Hunālika Wa A n qalabū Şāgh ir ī na 007-119 እዚያ ዘንድ ተሸነፉም፡፡ ወራዶችም ኾነው ተመለሱ፡፡ فَغُلِبُوا هُنَالِكَ وَا ن قَلَبُوا صَاغِر ِي نَ
Wa 'Ulqiya A s-Saĥaratu Sājidī na 007-120 ድግምተኞቹም ሰጋጆች ኾነው ወደቁ፡፡ وَأُلْقِيَ ا لسَّحَرَةُ سَاجِدِي نَ
Qālū 'Ā mann ā Birab bi A l-`Ālamī na 007-121 አሉ፡- آ«በዓለማት ጌታ አመንን፡፡آ» قَالُو ا آمَنّ َا بِرَبِّ ا لْعَالَمِي نَ
Rab bi Mūsá Wa Hārū na 007-122 آ«በሙሳና በሃሩን ጌታ፡፡آ» رَبِّ مُوسَى وَهَارُو نَ
Qā la Fir `awnu 'Ā man tum Bihi Qab la 'An 'Ā dh ana Lakum 'Inn a Hādh ā Lamakrun Makartumū hu Fī A l-Madīnati Litukh r ijū Minhā 'Ahlahā Fasawfa Ta`lamū na 007-123 ፈርዖን አለ፡- آ«እኔ ለእናንተ ሳልፈቅድላችሁ በፊት በእርሱ አመናችሁን ይህ በከተማይቱ ውስጥ ሰዎቿን ከእርሷ ለማውጣት በእርግጥ የተስማማችሁበት ተንኮል ነው፡፡ ወደፊትም (የሚደርስባችሁን) ታውቃላችሁ፡፡آ» قَا لَ فِرْعَوْنُ آمَن تُم ْ بِهِ قَب ْلَ أَن ْ آذَنَ لَكُمْ إِنّ َ هَذَا لَمَكْرٌ مَكَرْتُمُو هُ فِي ا لْمَدِينَةِ لِتُخْر ِجُوا مِنْهَا أَهْلَهَا فَسَوْفَ تَعْلَمُو نَ
La'uqaţ ţi`ann a 'Aydiyakum Wa 'Arjulakum Min Kh ilā fin Th umm a La'uşallibann akum 'Aj ma`ī na 007-124 آ«እጆቻችሁንና እግሮቻችሁን በማፈራረቅ በእርግጥ እቆራርጣለሁ፡፡ ከዚያም ሁላችሁንም በእርግጥ እሰቅላችኋለሁ፡፡آ» لَأُقَطِّعَنّ َ أَيْدِيَكُمْ وَأَرْجُلَكُم ْ مِنْ خِلاَفٍ ثُمّ َ لَأُصَلِّبَنّ َكُمْ أَج ْمَعِي نَ
Qālū 'Inn ā 'Ilá Rab binā Mun qalibū na 007-125 አሉ፡- آ«እኛ ወደ ጌታችን ተመላሾች ነን፡፡آ» قَالُو ا إِنّ َا إِلَى رَبِّنَا مُن قَلِبُو نَ
Wa Mā Tan qimu Minn ā 'Illā 'An 'Ā mann ā Bi'ā yā ti Rab binā Lamm ā Jā 'atnā Rab banā 'Afr igh `Alaynā Şab rāan Wa Tawaffanā Muslimī na 007-126 آ«የጌታችንም ተዓምራቶች በመጡልን ጊዜ ከማመናችን በቀር ከእኛ አትጠላም፡፡ ጌታችን ሆይ! በእኛ ላይ ትዕግስትን አፍስስ፡፡ ሙስሊሞች ኾነን ግደለን፡፡آ» وَمَا تَن قِمُ مِنّ َا إِلاَّ أَن ْ آمَنّ َا بِآيَا تِ رَبِّنَا لَمّ َا جَا ءَتْنَا رَبَّنَا أَفْر ِغْ عَلَيْنَا صَب ْراً وَتَوَفَّنَا مُسْلِمِي نَ
Wa Qā la A l-Mala'u Min Qawmi Fir `awna 'Atadh aru Mūsá Wa Qawmahu Liyufsidū Fī A l-'Arđi Wa Yadh araka Wa 'Ā lihataka Qā la Sanuqattilu 'Ab nā 'ahum Wa Nastaĥyī Nisā 'ahum Wa 'Inn ā Fawqahum Qāhirū na 007-127 ከፈርዖንም ሰዎች ታላላቆቹ (ለፈርዖን) آ«ሙሳንና ሰዎቹን በምድር ላይ እንዲያበላሹና (ሙሳም) አንተንና አማልክቶችህን እንዲተው ትተዋቸዋለህንآ» አሉ፡፡ آ«ወንዶች ልጆቻቸውን እንገድላለን፡፡ ሴቶቻቸውንም እናስቀራለን፡፡ እኛም ከበላያቸው ነን፡፡ አሸናፊዎች (ነን)آ» አለ፡፡ وَقَا لَ ا لْمَلَأُ مِن ْ قَوْمِ فِرْعَوْنَ أَتَذَرُ مُوسَى وَقَوْمَهُ لِيُفْسِدُوا فِي ا لأَرْضِ وَيَذَرَكَ وَآلِهَتَكَ قَا لَ سَنُقَتِّلُ أَب ْنَا ءَهُمْ وَنَسْتَحْيِي نِسَا ءَهُمْ وَإِنّ َا فَوْقَهُمْ قَاهِرُو&zw
Qā la Mūsá Liqawmihi A sta`īnū Bil-Lahi Wa A şbirū 'Inn a A l-'Arđa Lillahi Yūr ith uhā Man Yash ā 'u Min `Ibādihi Wa A l-`Āqibatu Lilmuttaqī na 007-128 ሙሳ ለሰዎቹ፡- آ«ለአላህ ተገዙ ታገሱም፡፡ ምድር ለአላህ ናትና፡፡ ከባሮቹ ለሚሻው ያወርሳታል፡፡ ምሰጉንዋም ፍጻሜ ለጥንቁቆቹ ናትآ» አላቸው፡፡ قَا لَ مُوسَى لِقَوْمِهِ ا سْتَعِينُوا بِا للَّهِ وَا صْبِرُو ا إِنّ َ ا لأَرْضَ لِلَّهِ يُور ِثُهَا مَن ْ يَشَا ءُ مِنْ عِبَادِهِ وَا لْعَاقِبَةُ لِلْمُتَّقِي نَ
Qālū 'Ū dh īnā Min Qab li 'An Ta'tiyanā Wa Min Ba`di Mā Ji'tanā Qā la `Asá Rab bukum 'An Yuhlika `Adūwakum Wa Yastakh lifakum Fī A l-'Arđi Fayan žura Kayfa Ta`malū na 007-129 آ«ከመምጣትህም በፊት ከመጣኽልንም በኋላ ተሰቃየንآ» አሉት፡፡ آ«ጌታችሁ ጠላቶቻችሁን ሊያጠፋ እንዴት እንደምትሠሩም ይመለከት ዘንድ በምድር ላይ ሊተካችሁ ይሻልآ» አላቸው፡፡ قَالُو ا أُ وذِينَا مِن ْ قَب ْلِ أَن ْ تَأْتِيَنَا وَمِن ْ بَعْدِ مَا جِئْتَنَا قَا لَ عَسَى رَبُّكُمْ أَن ْ يُهْلِكَ عَدُوَّكُمْ وَيَسْتَخْلِفَكُمْ فِي ا لأَرْضِ فَيَن ظُرَ كَيْفَ تَعْمَلُو نَ
Wa Laqad 'Akh adh nā 'Ā la Fir `awna Bis-Sinī na Wa Naq şin Mina A th -Th amarā ti La`allahum Yadh dh akkarū na 007-130 የፈርዖንንም ቤተሰቦች እንዲገሰጹ በድርቅ ዓመታትና ከፍሬዎችም በመቀነስ በእርግጥ ያዝናቸው፡፡ وَلَقَد ْ أَخَذْنَا آلَ فِرْعَوْنَ بِا لسِّنِي نَ وَنَق ْصٍ مِنَ ا لثَّمَرَا تِ لَعَلَّهُمْ يَذَّكَّرُو نَ
Fa'idh ā Jā 'at/humu A l-Ĥasanatu Qālū Lanā Hadh ihi Wa 'In Tuşib hum Sayyi'atun Yaţ ţayyarū Bimūsá Wa Man Ma`ahu 'Alā 'Inn amā Ţā 'iruhum `In da A l-Lahi Wa Lakinn a 'Akth arahum Lā Ya`lamū na 007-131 ደጊቱም ነገር (ምቾት) በመጣችላቸው ጊዜ آ«ይህች ለእኛ (ተገቢ) ናትآ» ይላሉ፡፡ ክፉትም ብታገኛቸው በሙሳና አብረውት ባሉት ገደቢስነት ያመካኛሉ፡፡ ንቁ! ገደቢስነታቸው አላህ ዘንድ ብቻ ነው፡፡ ግን አብዛኛዎቻቸው አያውቁም፡፡ فَإِذَا جَا ءَتْهُمُ ا لْحَسَنَةُ قَالُوا لَنَا هَذِهِ وَإِن ْ تُصِب ْهُمْ سَيِّئَةٌ يَطَّيَّرُوا بِمُوسَى وَمَن ْ مَعَهُ أَلاَ إِنّ َمَا طَا ئِرُهُمْ عِن ْدَ ا للَّهِ وَلَكِنّ َ أَكْثَرَهُمْ لاَ يَعْلَمُو ن
Wa Qālū Mahmā Ta'tinā Bihi Min 'Ā yatin Litasĥaranā Bihā Famā Naĥnu Laka Bimu'uminī na 007-132 (ለሙሳም) آ«በማንኛይቱም ተዓምር በእርሷ ልትደግምብን ብትመጣብን እኛ ለአንተ የምናምንልህ አይደለንምآ» አሉ፡፡ وَقَالُوا مَهْمَا تَأْتِنَا بِهِ مِن ْ آيَةٍ لِتَسْحَرَنَا بِهَا فَمَا نَحْنُ لَكَ بِمُؤْمِنِي نَ
Fa'arsalnā `Alayhimu A ţ -Ţūfā na Wa A l-Jarā da Wa A l-Qumm ala Wa A đ-Đafādi`a Wa A d -Dama 'Ā yā tin Mufaşşalā tin Fāstakbarū Wa Kānū Qawmāan Muj r imī na 007-133 ወዲያም የወሃን ማጥለቅለቅ አንበጣንም ነቀዝንም እንቁራሪቶችንም ደምንም የተለያዩ ተዓምራት ሲኾኑ በነሱ ላይ ላክን ኮሩም ተንኮለኞችም ሕዝቦች ነበሩ፡፡ فَأَرْسَلْنَا عَلَيْهِمُ ا لطُّوفَا نَ وَا لْجَرَا دَ وَا لْقُمّ َلَ وَا لضَّفَادِعَ وَا لدَّمَ آيَا تٍ مُفَصَّلاَتٍ فَاسْتَكْبَرُوا وَكَانُوا قَوْماً مُج ْر ِمِي نَ
Wa Lamm ā Waqa`a `Alayhimu A r-R ij zu Qālū Yā Mūsá A d `u Lanā Rab baka Bimā `Ahida `In daka La'in Kash afta `Ann ā A r-R ij za Lanu'uminann a Laka Wa Lanursilann a Ma`aka Banī 'Isrā 'ī la 007-134 በእነርሱም ላይ ቅጣቱ በወደቀባቸው ጊዜ آ«ሙሳ ሆይ! ጌታህን ላንተ ቃል ኪዳን በገባልህ ነገር ለእኛ ለምንልን፡፡ ከእኛ ቅጣቱን ብታነሳልን ለአንተ በእርግጥ እናምንልሃለን፡፡ የእስራኤልንም ልጆች ከአንተ ጋር በእርግጥ እንለቃለን፤آ» አሉ፡፡ وَلَمّ َا وَقَعَ عَلَيْهِمُ ا لرِّج ْزُ قَالُوا يَا مُوسَى ا د ْعُ لَنَا رَبَّكَ بِمَا عَهِدَ عِن ْدَكَ لَئِن ْ كَشَفْتَ عَنّ َا ا لرِّج ْزَ لَنُؤْمِنَنّ َ لَكَ وَلَنُرْسِلَنّ َ مَعَكَ بَنِ Falamm ā Kash afnā `Anhumu A r-R ij za 'Ilá 'Ajalin Hum Bāligh ū hu 'Idh ā Hum Yan kuth ū na 007-135 እነርሱም ደራሾቹ እኾኑበት ጊዜ ድረስ ቅጣትን ከእነሱ ላይ ባነሳን ጊዜ ወዲያውኑ እነርሱ ቃላቸውን ያፈርሳሉ፡፡ فَلَمّ َا كَشَفْنَا عَنْهُمُ ا لرِّج ْزَ إِلَى أَجَلٍ هُم ْ بَالِغُو هُ إِذَا هُمْ يَن كُثُو نَ
Fān taqam nā Minhum Fa'agh raq nāhum Fī A l-Yamm i Bi'ann ahum Kadh dh abū Bi'ā yātinā Wa Kānū `Anhā Gh āfilī na 007-136 እነርሱ በተዓምራታችን ስለአስተባበሉም ከእርሷ ዘንጊዎች ስለኾኑም፤ ከእነሱ ተበቀልን፡፡ በባሕርም ውስጥ አሰጠምናቸው፡፡ فَان تَقَمْنَا مِنْهُمْ فَأَغْرَق ْنَاهُمْ فِي ا لْيَمّ ِ بِأَنّ َهُمْ كَذَّبُوا بِآيَاتِنَا وَكَانُوا عَنْهَا غَافِلِي نَ
Wa 'Awrath nā A l-Qawma A l-Ladh ī na Kānū Yustađ`afū na Mash ār iqa A l-'Arđi Wa Magh ār ibahā A llatī Bāraknā Fīhā Wa Tamm at Kalimatu Rab bika A l-Ĥusn á `Alá Banī 'Isrā 'ī la Bimā Şabarū Wa Damm arnā Mā Kā na Yaşna`u Fir `awnu Wa Qawmuhu Wa Mā Kānū Ya`r ish ū na 007-137 እነዚያንም ደካሞች የነበሩትን ሕዝቦች ያችን በውስጧ በረከት ያደረግንባትን ምድር ምሥራቆችዋንም ምዕራቦቿንም አወረስናቸው፡፡ የጌታህም መልካሚቱ ቃል በእስራኤል ልጆች ላይ በመታገሳቸው ተፈጸመች፡፡ ፈርዖንና ሰዎቹም ይሠሩት የነበረውን (ሕንጻ) ዳስ ያደርጉትም የነበረውን አፈረስን፡፡ وَأَوْرَثْنَا ا لْقَوْمَ ا لَّذِي نَ كَانُوا يُسْتَضْعَفُو نَ مَشَار ِقَ ا لأَرْضِ وَمَغَار ِبَهَا ا لَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا وَتَمّ َتْ كَلِمَةُ رَبِّكَ ا لْحُسْنَى ع
Wa Jāwaznā Bibanī 'Isrā 'ī la A l-Baĥra Fa'ataw `Alá Qawmin Ya`kufū na `Alá 'Aşnā min Lahum Qālū Yā Mūsá A j `al Lanā 'Ilahāan Kamā Lahum 'Ā lihatun Qā la 'Inn akum Qawmun Taj halū na 007-138 የእስራኤልንም ልጆች ባሕሩን አሻገርናቸው፡፡ ለእነርሱ በኾኑ ጣዖታት (መገዛት) ላይ በሚዘወትሩ ሕዝቦች ላይ አለፉም፡፡ آ«ሙሳ ሆይ፡- ለእነርሱ (ለሰዎቹ) አማልክት እንዷላቸው ለእኛም አምላክን አድርግልንآ» አሉት፡፡ آ«እናንተ የምትሳሳቱ ሕዝቦች ናችሁ፤آ» አላቸው፡፡ وَجَاوَزْنَا بِبَنِي إِسْرَا ئِي لَ ا لْبَحْرَ فَأَتَوْا عَلَى قَوْمٍ يَعْكُفُو نَ عَلَى أَصْنَا مٍ لَهُمْ قَالُوا يَامُوسَى ا ج ْعَل لَنَ'Inn a Hā 'uulā ' Mutab barun Mā Hum Fī hi Wa Bāţilun Mā Kānū Ya`malū na 007-139 آ«እነዚህ እነርሱ በውስጡ ያሉበት ነገር ጠፊ ነው፡፡ ይሰሩት የነበሩትም ብልሹ ነውآ» (አላቸው)፤ إِنّ َ هَا ؤُلاَء مُتَبَّرٌ مَا هُمْ فِي هِ وَبَاطِلٌ مَا كَانُوا يَعْمَلُو نَ
Qā la 'Agh ayra A l-Lahi 'Ab gh īkum 'Ilahāan Wa Huwa Fađđalakum `Alá A l-`Ālamī na 007-140 آ«ከአላህ ሌላ እርሱ ከዓለማት ያበለጣችሁ ሲኾን (የምትገዙት) አምላክን እፈልግላችኋለሁንآ» አለ፡፡ قَا لَ أَغَيْرَ ا للَّهِ أَب ْغِيكُمْ إِلَهاً وَهُوَ فَضَّلَكُمْ عَلَى ا لْعَالَمِي نَ
Wa 'Idh 'An jaynākum Min 'Ā li Fir `awna Yasūmūnakum Sū 'a A l-`Adh ā bi Yuqattilū na 'Ab nā 'akum Wa Yastaĥyū na Nisā 'akum Wa Fī Dh ālikum Balā 'un Min Rab bikum `Ažī mun 007-141 ከፈርዖንም ቤተሰቦች ብርቱን ቅጣት የሚያቀምሱዋችሁ ወንዶች ልጆቻችሁን የሚገድሉ ሴቶቻችሁንም የሚተዉ ሲኾኑ ባዳናችሁ ጊዜ (አስታውሱ)፡፡ በዚህም ውስጥ ከጌታችሁ ዘንድ የኾነ ከባድ ፈተና አለበት፡፡ وَإِذْ أَن جَيْنَاكُم ْ مِن ْ آلِ فِرْعَوْنَ يَسُومُونَكُمْ سُو ءَ ا لْعَذَا بِ يُقَتِّلُو نَ أَب ْنَا ءَكُمْ وَيَسْتَحْيُو نَ نِسَا ءَكُمْ وَفِي ذَلِكُم ْ بَلاَءٌ مِن ْ رَبِّكُمْ عَظِي م&z
Wa Wā`ad nā Mūsá Th alāth ī na Laylatan Wa 'Atmam nāhā Bi`ash r in Fatamm a Mīqā tu Rab bihi 'Arba`ī na Laylatan Wa Qā la Mūsá Li'kh ī hi Hārū na A kh lufnī Fī Qawmī Wa 'Aşliĥ Wa Lā Tattabi` Sabī la A l-Mufsidī na 007-142 ሙሳንም ሰላሳን ሌሊት (ሊጾምና ልናነጋግረው) ቀጠርነው፡፡ በዐስርም (ሌሊት) ሞላናት፡፡ የጌታውም ቀጠሮ አርባ ሌሊት ሲኾን ተፈጸመ፡፡ ሙሳም ለወንድሙ ሃሩን آ«በሕዝቦቼ ላይ ተተካኝ፡፡ አሳምርም የአጥፊዎችንም መንገድ አትከተልآ» አለው፡፡ وَوَاعَد ْنَا مُوسَى ثَلاَثِي نَ لَيْلَةً وَأَتْمَمْنَاهَا بِعَشْرٍ فَتَمّ َ مِيقَا تُ رَبِّهِ أَرْبَعِي نَ لَيْلَةً وَقَا لَ مُوسَى لِأخِي هِ هَارُو نَ ا خْلُفْنِي فِي قَوْمِي وَأَصْلِحْ وَلاَ تَتَّبِعْ سَب Wa Lamm ā Jā 'a Mūsá Limīqātinā Wa Kallamahu Rab buhu Qā la Rab bi 'Ar inī 'An žur 'Ilayka Qā la Lan Tarānī Wa Lakini A n žur 'Ilá A l-Jabali Fa'ini A staqarra Makānahu Fasawfa Tarānī Falamm ā Tajallá Rab buhu Liljabali Ja`alahu Dakkāan Wa Kh arra Mūsá Şa`iqāan Falamm ā 'Afā qa Qā la Sub ĥānaka Tub tu 'Ilayka Wa 'Anā 'Awwalu A l-Mu'uminī na 007-143 ሙሳም ለቀጠሯችን በመጣና ጌታውም ባነጋገረው ጊዜ፡- آ«ጌታዬ ሆይ! (ነፍስህን) አሳየኝ ወደ አንተ እመለከታለሁናآ» አለ፡፡ (አላህም)፡- آ«በፍጹም አታየኝም ግን ወደ ተራራው ተመልከት፡፡ በስፍራውም ቢረጋ በእርግጥ ታየኛለህآ» አለው፡፡ ጌታው ለተራራው በተገለጸ ጊዜ እንኩትኩት አደረገው፡፡ ሙሳም ጮሆ ወደቀ፡፡ በአንሰራራም ጊዜ آ«ጥራት ይገባህ፡፡ ወዳንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም (በወቅቱ) የምእምናን መጀመሪያ ነኝآ» አለ፡፡ وَلَمّ َا جَا ءَ مُوسَى لِمِيقَاتِنَا وَكَلَّمَهُ رَبُّهُ قَا لَ رَبِّ أَر ِنِQā la Yā Mūsá 'Inn ī A şţafaytuka `Alá A n -Nā si Bir isālātī Wa Bikalāmī Fakh udh Mā 'Ā taytuka Wa Kun Mina A sh -Sh ākir ī na 007-144 (አላህም) አለው፡- آ«ሙሳ ሆይ! እኔ በመልክቶቼና በማናገሬ በሰዎች ላይ መረጥኩህ፡፡ የሰጡህንም ያዝ፡፡ ከአመስጋኞቹም ኹን፡፡آ» قَا لَ يَامُوسَى إِنّ ِي ا صْطَفَيْتُكَ عَلَى ا لنّ َا سِ بِر ِسَالاَتِي وَبِكَلاَمِي فَخُذْ مَا آتَيْتُكَ وَكُن ْ مِنَ ا لشَّاكِر ِي نَ
Wa Katab nā Lahu Fī A l-'Alwā ĥi Min Kulli Sh ay'in Maw`ižatan Wa Tafşīlāan Likulli Sh ay'in Fakh udh /hā Biqūwatin Wa 'Mur Qawmaka Ya'kh udh ū Bi'aĥsanihā Sa'ur īkum Dā ra A l-Fāsiqī na 007-145 ለእርሱም በሰሌዳዎቹ ላይ ከነገሩ ሁሉ ግሳጼንና ለነገሩም ሁሉ ማብራራትን ጻፍንለት፡፡ (አልንም) በብርታትም ያዛት፡፡ ሕዝቦችህንም በመልካሟ እንዲይዙ እዘዛቸው፡፡ የአመጸኞቹን አገር በእርግጥ አሳያችኋለሁ፡፡ وَكَتَب ْنَا لَهُ فِي ا لأَلْوَا حِ مِن ْ كُلِّ شَيْءٍ مَوْعِظَةً وَتَفْصِيلاً لِكُلِّ شَيْءٍ فَخُذْهَا بِقُوَّةٍ وَأْمُرْ قَوْمَكَ يَأْخُذُوا بِأَحْسَنِهَا سَأُر ِيكُمْ دَا رَ ا لْفَاسِقِي نَ
Sa'aşr ifu `An 'Ā yātiya A l-Ladh ī na Yatakab barū na Fī A l-'Arđi Bigh ayr i A l-Ĥaq qi Wa 'In Yaraw Kulla 'Ā yatin Lā Yu'uminū Bihā Wa 'In Yaraw Sabī la A r-Rush di Lā Yattakh idh ū hu Sabīlāan Wa 'In Yaraw Sabī la A l-Gh ayyi Yattakh idh ū hu Sabīlāan Dh ālika Bi'ann ahum Kadh dh abū Bi'ā yātinā Wa Kānū `Anhā Gh āfilī na 007-146 እነዚያን ያለአግባብ በምድር ላይ የሚኮሩትን ከአንቀጾቼ በእርግጥ አዞራቸዋለሁ፡፡ ተዓምርንም ሁሉ ቢያዩ በርሷ አያምኑም፡፡ ቅንንም መንገድ ቢያዩ መንገድ አድርገው አይዙትም፡፡ ግን የጥመትን መንገድ ቢያዩ መንገድ አድርገው ይይዙታል፡፡ ይህ እነርሱ በአንቀጾቻችን ስለአስተባበሉና ከእርሷም ዘንጊዎች ስለኾኑ ነው፡፡ سَأَصْر ِفُ عَن ْ آيَاتِيَ ا لَّذِي نَ يَتَكَبَّرُو نَ فِي ا لأَرْضِ بِغَيْر ِ ا لْحَقِّ وَإِن ْ يَرَوْا كُلَّ آيَةWa A l-Ladh ī na Kadh dh abū Bi'ā yātinā Wa Liqā 'i A l-'Ā kh irati Ĥabiţat 'A`māluhum Hal Yuj zawna 'Illā Mā Kānū Ya`malū na 007-147 እነዚያም በአንቀጾቻችንና መጨረሻይቱን ዓለም በመገናኘት ያስተባበሉት ሥራዎቻቸው ተበላሹ፡፡ ይሠሩት የነበረውን እንጂ ይመነዳሉን وَالَّذِي نَ كَذَّبُوا بِآيَاتِنَا وَلِقَا ءِ ا لآخِرَةِ حَبِطَتْ أَعْمَالُهُمْ هَلْ يُج ْزَوْنَ إِلاَّ مَا كَانُوا يَعْمَلُو نَ
Wa A ttakh adh a Qawmu Mūsá Min Ba`dihi Min Ĥulīyihim `Ij lāan Jasadāan Lahu Kh uwā run 'Alam Yaraw 'Ann ahu Lā Yukallimuhum Wa Lā Yahdīhim Sabīlāan A ttakh adh ū hu Wa Kānū Žālimī na 007-148 የሙሳም ሕዝቦች ከእርሱ (መኼድ) በኋላ ከጌጦቻቸው ወይፈንን አካልን ለርሱ ማግሳት ያለውን (አምላክ አድርገው) ያዙ፡፡ እርሱ የማያናግራቸው መንገድንም የማይመራቸው መኾኑን አይመለከቱምን (አምላክ አድርገው) ያዙት፡፡ በዳዮችም ኾኑ፡፡ وَاتَّخَذَ قَوْمُ مُوسَى مِن ْ بَعْدِهِ مِنْ حُلِيِّهِمْ عِج ْلاً جَسَداً لَهُ خُوَا رٌ أَلَمْ يَرَوْا أَنّ َهُ لاَ يُكَلِّمُهُمْ وَلاَ يَهْدِيهِمْ سَبِيلاً ا تَّخَذُو هُ وَكَانُوا ظَالِمِي نَ
Wa Lamm ā Suqiţa Fī 'Aydīhim Wa Ra'aw 'Ann ahum Qad Đallū Qālū La'in Lam Yarĥam nā Rab bunā Wa Yagh fir Lanā Lanakūnann a Mina A l-Kh āsir ī na 007-149 በተጸጸቱና እነሱም በእርግጥ የተሳሳቱ መኾናቸውን ባዩ ጊዜ፡- آ«ጌታችን ባያዝንልንና ባይምረን በእርግጥ ከከሳሪዎቹ እንኾናለንآ» አሉ፡፡ وَلَمّ َا سُقِطَ فِي أَيْدِيهِمْ وَرَأَوْا أَنّ َهُمْ قَد ْ ضَلُّوا قَالُوا لَئِن ْ لَمْ يَرْحَمْنَا رَبُّنَا وَيَغْفِرْ لَنَا لَنَكُونَنّ َ مِنَ ا لْخَاسِر ِي نَ
Wa Lamm ā Raja`a Mūsá 'Ilá Qawmihi Gh ađbā na 'Asifāan Qā la Bi'samā Kh alaftumūnī Min Ba`dī 'A`ajiltum 'Am ra Rab bikum Wa 'Alq á A l-'Alwā ĥa Wa 'Akh adh a Bira'si 'Akh ī hi Yajurruhu 'Ilayhi Qā la A b na 'Umm a 'Inn a A l-Qawma A stađ`afūnī Wa Kādū Yaq tulūnanī Falā Tush mit Biya A l-'A`dā 'a Wa Lā Taj `alnī Ma`a A l-Qawmi A ž-Žālimī na 007-150 ሙሳም እየተቆጣና እያዘነ ወደ ሕዝቦቹ በተመለሰ ጊዜ آ«ከእኔ በኋላ በእኔ ላይ የተካችሁት ነገር ከፋ! የጌታችሁን ትእዛዝ ተቻኮላችሁንآ» አላቸው፡፡ ሰሌዳዎቹንም ጣላቸው፡፡ የወንድሙንም ራስ (ጸጉር) ወደርሱ የሚጎትተው ሲኾን ያዘ፡፡ (ወንድሙም)፡- آ«የናቴ ልጅ ሆይ! ሕዝቦቹ ናቁኝ፡፡ ሊገድሉኝም ተቃራቡ፡፡ ስለዚህ በእኔ ጠላቶችን አታስደስትብኝ፡፡ ከአመጸኞች ሕዝቦችም ጋር አታድርገኝآ» አለው፡፡ وَلَمّ َا رَجَعَ مُوسَى إِلَى قَوْمِهِ غَضْبَا نَ أَسِفاً قَا لَ بِئْسَمَا خَلَفْتُمُونِي مِن ْ بَعْدِ Qā la Rab bi A gh fir Lī Wa Li'akh ī Wa 'Ad kh ilnā Fī Raĥmatika Wa 'An ta 'Arĥamu A r-Rāĥimī na 007-151 (ሙሳም)፡- آ«ጌታዬ ሆይ! ለእኔም ለወንድሜም ማር፡፡ በእዝነትህም ውስጥ አግባን፡፡ አንተም ከአዛኞች ሁሉ ይበልጥ አዛኝ ነህآ» አለ፡፡ قَا لَ رَبِّ ا غْفِرْ لِي وَلِأَخِي وَأَد ْخِلْنَا فِي رَحْمَتِكَ وَأَن ْتَ أَرْحَمُ ا لرَّاحِمِي نَ
'Inn a A l-Ladh ī na A ttakh adh ū A l-`Ij la Sayanāluhum Gh ađabun Min Rab bihim Wa Dh illatun Fī A l-Ĥayāati A d -Dun yā Wa Kadh alika Naj zī A l-Muftar ī na 007-152 እነዚያ ወይፈኑን (አምላክ አድርገው) የያዙ ከጌታቸው ዘንድ ቁጣ፤ በቅርቢቱም ሕይወት ውርደት በእርግጥ ያገኛቸዋል፡፡ እንዲሁም ቀጣፊዎችን እንቀጣለን፡፡ إِنّ َ ا لَّذِي نَ ا تَّخَذُوا ا لْعِج ْلَ سَيَنَالُهُمْ غَضَبٌ مِن ْ رَبِّهِمْ وَذِلَّةٌ فِي ا لْحَيَا ةِ ا لدُّن ْيَا وَكَذَلِكَ نَج ْزِي ا لْمُفْتَر ِي نَ
Wa A l-Ladh ī na `Amilū A s-Sayyi'ā ti Th umm a Tābū Min Ba`dihā Wa 'Ā manū 'Inn a Rab baka Min Ba`dihā Lagh afū run Raĥī mun 007-153 እነዚያም ኃጢአቶችን የሠሩ ከዚያም ከእርሷ በኋላ የተጸጸቱ ያመኑም ጌታህ ከእርሷ በኋላ በእርግጥ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَالَّذِي نَ عَمِلُوا ا لسَّيِّئَا تِ ثُمّ َ تَابُوا مِن ْ بَعْدِهَا وَآمَنُو ا إِنّ َ رَبَّكَ مِن ْ بَعْدِهَا لَغَفُو رٌ رَحِي مٌ
Wa Lamm ā Sakata `An Mūsá A l-Gh ađabu 'Akh adh a A l-'Alwā ĥa Wa Fī Nuskh atihā Hud áan Wa Raĥmatun Lilladh ī na Hum Lirab bihim Yarhabū na 007-154 ከሙሳም ቁጣው በበረደ ጊዜ ሰሌዳዎቹን በግልባጫቸው ውስጥ ለእነዚያ እነርሱ ጌታቸውን የሚፈሩ ለኾኑት መምሪያና እዝነት ያለባቸው ሲኾኑ ያዘ፡፡ وَلَمّ َا سَكَتَ عَن ْ مُوسَى ا لْغَضَبُ أَخَذَ ا لأَلْوَا حَ وَفِي نُسْخَتِهَا هُد ىً وَرَحْمَةٌ لِلَّذِي نَ هُمْ لِرَبِّهِمْ يَرْهَبُو نَ
Wa A kh tā ra Mūsá Qawmahu Sab `ī na Rajulāan Limīqātinā Falamm ā 'Akh adh at/humu A r-Raj fatu Qā la Rab bi Law Sh i'ta 'Ahlaktahum Min Qab lu Wa 'Ī yā ya 'Atuhlikunā Bimā Fa`ala A s-Sufahā 'u Minn ā 'In Hiya 'Illā Fitnatuka Tuđillu Bihā Man Tash ā 'u Wa Tahdī Man Tash ā 'u 'An ta Walīyunā Fāgh fir Lanā Wa A rĥam nā Wa 'An ta Kh ayru A l-Gh āfir ī na 007-155 ሙሳም ከሕዝቦቹ ውስጥ ለቀጠሮዋችን ሰባን ሰዎች መረጠ፡፡ ብርቱ የምድር እንቅጥቃጤ በያዘቻቸውም ጊዜ ሙሳ አለ آ«ጌታዬ ሆይ! በሻህ ኖሮ ከአሁን በፊት በአጠፋሃቸው ነበር፡፡ እኔንም (ባጠፋኸኝ ነበር)፡፡ ከእኛ ቂሎቹ በሠሩት ነገር ታጠፋናለህን እርሷ (ፈተናይቱ) ያንተ ፈተና እንጂ ሌላ አይደለችም፡፡ በእርሷ የምትሻውን ታሳስታለህ፡፡ የምትሻውንም ታቀናለህ፡፡ አንተ ረዳታችን ነህና ለእኛ ምሕረት አድርግልን፡፡ እዘንልንም፡፡ አንተም ከመሓሪዎች ሁሉ በላጭ ነህ፡፡آ» وَاخْتَا رَ مُوسَى قَوْمَهُ سَب &z
Wa A ktub Lanā Fī Hadh ihi A d -Dun yā Ĥasanatan Wa Fī A l-'Ā kh irati 'Inn ā Hud nā 'Ilayka Qā la `Adh ābī 'Uşī bu Bihi Man 'Ash ā 'u Wa Raĥmatī Wasi`at Kulla Sh ay'in Fasa'aktubuhā Lilladh ī na Yattaqū na Wa Yu'utū na A z-Zakāata Wa A l-Ladh ī na Hum Bi'ā yātinā Yu'uminū na 007-156 آ«ለእኛም በዚች በቅርቢቱ ዓለም መልካሟን በመጨረሻይቱም (መልካሟን) ጻፍልን፡፡ እኛ ወደ አንተ ተመለስን፡፡آ» (ሲል ሙሳ ጸለየ፤ አላህም) አለ፡- آ«ቅጣቴ በእርሱ የምሻውን ሰው እቀጣበታለሁ፡፡ ችሮታየም ነገሩን ሁሉ ሰፋች፡፡ ለእነዚያም ለሚጠነቀቁ፣ ዘካንም ለሚሰጡ፣ ለእነዚያም እነሱ በአንቀጾቻችን ለሚያምኑ በእርግጥآ» እጽፋታለሁ፡፡ وَاكْتُب ْ لَنَا فِي هَذِهِ ا لدُّن ْيَا حَسَنَةً وَفِي ا لآخِرَةِ إِنّ َا هُد ْنَا إِلَيْكَ قَا لَ عَذَابِ Al-Ladh ī na Yattabi`ū na A r-Rasū la A n -Nabī ya A l-'Umm ī ya A l-Ladh ī Yajidūnahu Maktūbāan `In dahum Fī A t-Tawrāati Wa A l-'In jī li Ya'muruhum Bil-Ma`rū fi Wa Yanhāhum `Ani A l-Mun kar i Wa Yuĥillu Lahumu A ţ -Ţayyibā ti Wa Yuĥarr imu `Alayhimu A l-Kh abā 'ith a Wa Yađa`u `Anhum 'Işrahum Wa A l-'Agh lā la A llatī Kānat `Alayhim Fa-Al-Ladh ī na 'Ā manū Bihi Wa `Azzarū hu Wa Naşarū hu Wa A ttaba`ū A n -Nū ra A l-Ladh ī 'Un zila Ma`ahu 'Ū lā 'ika Humu A l-Mufliĥū na 007-157 ለእነዚያ ያንን እነሱ ዘንድ በተውራትና በኢንጂል ተጽፎ የሚያገኙትን የማይጽፍና የማያነብ ነቢይ የኾነውን መልክተኛ የሚከተሉ ለኾኑት (በእርግጥ እጽፍለታለሁ)፡፡ በበጎ ሥራ ያዛቸዋል፡፡ ከክፉም ነገር ይከለክላቸዋል፡፡ መልካም ነገሮችንም ለነርሱ ይፈቅድላቸዋል፡፡ መጥፎ ነገሮችንም በእነርሱ ላይ እርም ያደርግባቸዋል፡፡ ከእነሱም ላይ ሸክማቸውንና እነዚያንም በእነርሱ ላይ የነበሩትን እንዛዝላዎች (ከባድ ሕግጋቶች) ያነሳላቸዋል፡፡ እነዚያም በእርሱ ያመኑ ያከበሩትም የረዱትም ያንንም ከእርሱ ጋር የተወረደውን
Qul Yā 'Ayyuhā A n -Nā su 'Inn ī Rasū lu A l-Lahi 'Ilaykum Jamī`āan A l-Ladh ī Lahu Mulku A s-Samāwā ti Wa A l-'Arđi Lā 'Ilā ha 'Illā Huwa Yuĥyī Wa Yumī tu Fa'ā minū Bil-Lahi Wa Rasūlihi A n -Nabī yi A l-'Umm ī yi A l-Ladh ī Yu'uminu Bil-Lahi Wa Kalimātihi Wa A ttabi`ū hu La`allakum Tahtadū na 007-158 (ሙሐመድ ሆይ!) በላቸው፡- آ«እናንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደናንተ ወደሁላችሁም የአላህ መልክተኛ ነኝ፡፡ (እርሱም) ያ የሰማያትና የምድር ንግሥና ለእርሱ ብቻ የኾነ ነው፡፡ እርሱ እንጂ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሕያው ያደርጋል፡፡ ይገድላልም፡፡ በአላህ በዚያም በአላህና በቃላቶቹ በሚያምነው የማይጽፍ የማያነብ ነቢይ በኾነው መልክተኛው እመኑ፡፡ ቅንንም መንገድ ትመሩ ዘንድ ተከተሉት፡፡آ» قُلْ يَا أَيُّهَا ا لنّ َا سُ إِنّ ِي رَسُو لُ ا Wa Min Qawmi Mūsá 'Umm atun Yahdū na Bil-Ĥaq qi Wa Bihi Ya`dilū na 007-159 ከሙሳም ሕዝቦች በእውነት የሚመሩት በእርሱም (ፍርድን) የሚያስተካክሉ ጭፍሮች አሉ፡፡ وَمِن ْ قَوْمِ مُوسَى أُمّ َةٌ يَهْدُو نَ بِا لْحَقِّ وَبِهِ يَعْدِلُو نَ
Wa Qaţ ţa`nāhumu A th natay `Ash rata 'Asbāţāan 'Umamāan Wa 'Awĥaynā 'Ilá Mūsá 'Idh A stasqā hu Qawmuhu 'Ani A đr ib Bi`aşā ka A l-Ĥajara Fān bajasat Minhu A th natā `Ash rata `Aynāan Qad `Alima Kullu 'Unā sin Mash rabahum Wa Žallalnā `Alayhimu A l-Gh amā ma Wa 'An zalnā `Alayhimu A l-Mann a Wa A s-Salwá Kulū Min Ţayyibā ti Mā Razaq nākum Wa Mā Žalamūnā Wa Lakin Kānū 'An fusahum Yažlimū na 007-160 ዐሥራ ሁለት ነገዶች ሕዝቦች አድርገንም ከፋፈልናቸው፡፡ ወደ ሙሳም ወገኖቹ መጠጣትን በፈለጉበት ጊዜ آ«ድንጋዩን በበትርህ ምታውآ» ስንል ላክን፡፡ (መታውም) ከእርሱ ዐሥራ ሁለት ምንጮችም ፈለቁ፡፡ ሰዎቹ ሁሉ መጠጫቸውን በእርግጥ ዐወቁ፡፡ በእነሱም ላይ ደመናን አጠለልን፡፡ በእነሱም ላይ መናንና ድርጭትን አወረድን፡፡ آ«ከሰጠናችሁም መልካም ሲሳይ ብሉآ» (አልን፤ ጸጋችንን በመካዳቸው) አልበደሉንምም፡፡ ግን ነፍሶቻቸውን የሚበድሉ ነበሩ፡፡ وَقَطَّعْنَاهُمُ ا ثْنَتَيْ عَشْرَةَ أَسْبَاطاً أُمَماً وَأَوْحَيْنَا إِلَى م
Wa 'Idh Qī la Lahumu A skunū Hadh ihi A l-Qaryata Wa Kulū Minhā Ĥayth u Sh i'tum Wa Qūlū Ĥiţ ţatun Wa A d kh ulū A l-Bā ba Suj jadāan Nagh fir Lakum Kh aţī 'ā tikum Sanazī du A l-Muĥsinī na 007-161 ለእነርሱም በተባሉ ጊዜ (አስታውስ) آ«በዚህች ከተማ ተቀመጡ፡፡ ከእርሷም በሻችሁት ስፍራ ብሉ፡፡ (የምንፈልገው) የኃጢኣታችንን መርገፍ ነው በሉም፡፡ የከተማይቱንም በር አጎንብሳችሁ ግቡ፡፡ ኃጢኣቶቻችሁን ለእናንተ እንምራለንና፡፡ በጎ ለሠሩት በእርግጥ እንጨምራለን፡፡آ» وَإِذْ قِي لَ لَهُمُ ا سْكُنُوا هَذِهِ ا لْقَرْيَةَ وَكُلُوا مِنْهَا حَيْثُ شِئْتُمْ وَقُولُوا حِطَّةٌ وَا د ْخُلُوا ا لْبَا بَ سُجَّداFabad dala A l-Ladh ī na Žalamū Minhum Qawlāan Gh ayra A l-Ladh ī Qī la Lahum Fa'arsalnā `Alayhim R ij zāan Mina A s-Samā 'i Bimā Kānū Yažlimū na 007-162 ከእነሱም ውስጥ እነዚያ (ራሳቸውን) የበደሉት ሰዎች ከዚያ ለእነርሱ ከተባለው ሌላ የኾነን ቃል ለወጡ፡፡ በእነርሱም ላይ ይበድሉ በነበሩት በደል መዐትን ከሰማይ ላክንባቸው፡፡ فَبَدَّلَ ا لَّذِي نَ ظَلَمُوا مِنْهُمْ قَوْلاً غَيْرَ ا لَّذِي قِي لَ لَهُمْ فَأَرْسَلْنَا عَلَيْهِمْ ر ِج ْزاً مِنَ ا لسَّمَا ءِ بِمَا كَانُوا يَظْلِمُو نَ
Wa A s'alhum `Ani A l-Qaryati A llatī Kānat Ĥāđirata A l-Baĥr i 'Idh Ya`dū na Fī A s-Sab ti 'Idh Ta'tīhim Ĥītānuhum Yawma Sab tihim Sh urra`āan Wa Yawma Lā Yasbitū na Lā Ta'tīhim Kadh ālika Nab lūhum Bimā Kānū Yafsuqū na 007-163 ከዚያችም በባህሩ ዳርቻ ከነበረችው ከተማ በቅዳሜ (ቀን) ወሰን ባለፉ ጊዜ በሰንበታቸው ቀን ዐሳዎቻቸው የተከማቹ ኾነው በሚመጡላቸው ጊዜ (የኾነውን) ጠይቃቸው፡፡ ሰንበትንም በማያከብሩበት (በሌላው) ቀን አይመጡላቸውም፡፡ እንደዚሁ ያምጹበት በነበሩት ምክንያት እንሞክራቸዋለን፡፡ وَاسْأَلْهُمْ عَنِ ا لْقَرْيَةِ ا لَّتِي كَانَتْ حَاضِرَةَ ا لْبَحْر ِ إِذْ يَعْدُو نَ فِي ا لسَّب ْتِ إِذْ تَأْتِيهِمْ حِيتَانُهُمْ يَوْمَ سَب ْتِهِمْ شُرَّعاً وَيَوْمَ لاَ يَسْبِتُو نَ لاَ تَأْتِيهِمْ كَذَلِكَ نَب&zw
Wa 'Idh Qālat 'Umm atun Minhum Lima Ta`ižū na Qawmāan A l-Lahu Muhlikuhum 'Aw Mu`adh dh ibuhum `Adh ābāan Sh adīdāan Qālū Ma`dh iratan 'Ilá Rab bikum Wa La`allahum Yattaqū na 007-164 ከእነሱም (ከፊሎቹ) ሕዝቦች آ«አላህ አጥፊያቸው ወይም በብርቱ ቅጣት ቀጪአቸው የኾኑትን ሕዝቦች ለምን ትገስፃጻላችሁآ» ባሉ ጊዜ (ገሳጮቹ) آ«ወደ ጌታችሁ በቂ ምክንያት እንዲኾንና እነርሱም ቢከለከሉ ብለን ነውآ» አሉ፡፡ وَإِذْ قَالَتْ أُمّ َةٌ مِنْهُمْ لِمَ تَعِظُو نَ قَوْماً ا للَّهُ مُهْلِكُهُمْ أَوْ مُعَذِّبُهُمْ عَذَاباً شَدِيداً قَالُوا مَعْذِرَةً إِلَى رَبِّكُمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَّقُو نَ
Falamm ā Nasū Mā Dh ukkirū Bihi 'An jaynā A l-Ladh ī na Yanhawna `Ani A s-Sū 'i Wa 'Akh adh nā A l-Ladh ī na Žalamū Bi`adh ā bin Ba'ī sin Bimā Kānū Yafsuqū na 007-165 በእርሱም የተገሰጹበትን ነገር በተዉ ጊዜ እነዚያን ከክፉ የሚከለከሉትን አዳንን፤ እነዚያንም የበደሉትን ያምጹ በነበሩት ምክንያት በብርቱ ቅጣት ያዝናቸው፡፡ فَلَمّ َا نَسُوا مَا ذُكِّرُوا بِهِ أَن ْجَيْنَا ا لَّذِي نَ يَنْهَوْنَ عَنِ ا لسُّو ءِ وَأَخَذْنَا ا لَّذِي نَ ظَلَمُوا بِعَذَا بٍ بَئِي سٍ بِمَا كَانُوا يَفْسُقُو نَ
Falamm ā `Ataw `An Mā Nuhū `Anhu Qulnā Lahum Kūnū Qiradatan Kh āsi'ī na 007-166 ከእርሱም ከተከለከሉት ነገር በኮሩ ጊዜ ለእነሱ آ«ወረዶች ዝንጀሮች ኹኑ አልን፤آ» (ኾኑም)፡፡ فَلَمّ َا عَتَوْا عَن ْ مَا نُهُوا عَنْهُ قُلْنَا لَهُمْ كُونُوا قِرَدَةً خَاسِئِي نَ
Wa 'Idh Ta'adh dh ana Rab buka Layab `ath ann a `Alayhim 'Ilá Yawmi A l-Qiyāmati Man Yasūmuhum Sū 'a A l-`Adh ā bi 'Inn a Rab baka Lasar ī `u A l-`Iqā bi Wa 'Inn ahu Lagh afū run Raĥī mun 007-167 ጌታህም እስከ ትንሣኤ ቀን ክፉ ቅጣትን የሚያቀምሳቸውን ሰው በነሱ ላይ በእርግጥ የሚልክ መኾኑን ባስታወቀ ጊዜ (አስታውሳቸው)፡፡ ጌታህ በእርግጥ ቅጣተ ፈጣን ነው፡፡ እርሱም በእርግጥ እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَإِذْ تَأَذَّنَ رَبُّكَ لَيَب ْعَثَنّ َ عَلَيْهِمْ إِلَى يَوْمِ ا لْقِيَامَةِ مَن ْ يَسُومُهُمْ سُو ءَ ا لْعَذَا بِ إِنّ َ رَبَّكَ لَسَر ِي عُ ا لْعِقَا بِ وَإِنّ َهُ لَغَفُو رٌ رَح Wa Qaţ ţa`nāhum Fī A l-'Arđi 'Umamāan Minhumu A ş-Şāliĥū na Wa Minhum Dū na Dh ālika Wa Balawnāhum Bil-Ĥasanā ti Wa A s-Sayyi'ā ti La`allahum Yarji`ū na 007-168 (የእስራኤልን ልጆች) በምድር ላይ የተለያዩ ሕዝቦች አድርገንም ከፋፈልናቸው፡፡ ከእነሱ መልካሞች አሉ፡፡ ከእነሱም ከዚያ ሌላ አልሉ፡፡ ይመለሱ ዘንድም በተድላዎችም በመከራዎችም ሞከርናቸው፡፡ وَقَطَّعْنَاهُمْ فِي ا لأَرْضِ أُمَماً مِنْهُمُ ا لصَّالِحُو نَ وَمِنْهُمْ دُو نَ ذَلِكَ وَبَلَوْنَاهُم ْ بِا لْحَسَنَا تِ وَا لسَّيِّئَا تِ لَعَلَّهُمْ يَرْجِعُو نَ
Fakh alafa Min Ba`dihim Kh alfun War ith ū A l-Kitā ba Ya'kh udh ū na `Arađa Hādh ā A l-'Ad n á Wa Yaqūlū na Sayugh faru Lanā Wa 'In Ya'tihim `Arađun Mith luhu Ya'kh udh ū hu 'Alam Yu'ukh adh `Alayhim Mīth ā qu A l-Kitā bi 'An Lā Yaqūlū `Alá A l-Lahi 'Illā A l-Ĥaq qa Wa Darasū Mā Fī hi Wa A d -Dā ru A l-'Ā kh iratu Kh ayrun Lilladh ī na Yattaqū na 'Afalā Ta`qilū na 007-169 ከኋላቸውም፡- መጽሐፉን የወረሱ መጥፎ ምትኮች ተተኩ፡፡ የዚህን የቅርቡን ጠፊ ጥቅም ይይዛሉ፡፡ ብጤውም ጥቅም ቢመጣላቸው የሚይዙት ሲኾኑ آ« (በሠራነው)፡- ለኛ ምሕረት ይደረግልናልآ» ይላሉ፡፡ በአላህ ላይ ከእውነት በቀር እንዳይናገሩ በእነርሱ ላይ የመጽሐፉ ቃል ኪዳን አልተያዘባቸውምን በእርሱ ውስጥ ያለውንም አላነበቡምን የመጨረሻይቱም አገር ለእነዚያ ጌታቸውን ለሚፈሩት በላጭ ናት፡፡ አታውቁምን فَخَلَفَ مِن ْ بَعْدِهِمْ خَلْفٌ وَر ِثُوا ا لْكِتَا
Wa A l-Ladh ī na Yumassikū na Bil-Kitā bi Wa 'Aqāmū A ş-Şalāata 'Inn ā Lā Nuđī `u 'Aj ra A l-Muşliĥī na 007-170 እነዚያም መጽሐፉን ጠብቀው የሚይዙ ሶላትንም በደንቡ የሰገዱ እኛ የመልካም ሠሪዎችን ዋጋ አናጠፋም፡፡ وَالَّذِي نَ يُمَسِّكُو نَ بِا لْكِتَا بِ وَأَقَامُوا ا لصَّلاَةَ إِنّ َا لاَ نُضِي عُ أَج ْرَ ا لْمُصْلِحِي نَ
Wa 'Idh Nataq nā A l-Jabala Fawqahum Ka'ann ahu Žullatun Wa Žann ū 'Ann ahu Wāqi`un Bihim Kh udh ū Mā 'Ā taynākum Biqūwatin Wa A dh kurū Mā Fī hi La`allakum Tattaqū na 007-171 የጡርን ተራራ ነቅለን ከበላያቸው እንደ ጥላ ኾኖ በአነሳነውና እርሱም በነሱ ላይ ወዳቂ መኾኑን ባረጋገጡ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ آ«የሰጠናችሁን በብርታት ያዙ፡፡ ትጠነቀቁም ዘንድ በውስጡ ያለውን ተገንዘቡآ» (አልን)፡፡ وَإِذْ نَتَق ْنَا ا لْجَبَلَ فَوْقَهُمْ كَأَنّ َهُ ظُلَّةٌ وَظَنّ ُو ا أَنّ َهُ وَا قِعٌ بِهِمْ خُذُوا مَا آتَيْنَاكُم ْ بِقُوَّةٍ وَا ذْكُرُوا مَا ف Wa 'Idh 'Akh adh a Rab buka Min Banī 'Ā dama Min Žuhūr ihim Dh urr īyatahum Wa 'Ash /hadahum `Alá 'An fusihim 'Alastu Birab bikum Qālū Balá Sh ahid nā 'An Taqūlū Yawma A l-Qiyāmati 'Inn ā Kunn ā `An Hādh ā Gh āfilī na 007-172 ጌታህም ከአደም ልጆች ከጀርቦቻቸው ዘሮቻቸውን ባወጣና آ«ጌታችሁ አይደለሁምንآ» ሲል በነፍሶቻቸው ላይ ባስመሰከራቸው ጊዜ (የኾነውን አስታውስ)፡፡ آ«ጌታችን ነህ መሰከርንآ» አሉ፡፡ آ«በትንሣኤ ቀን ከዚህ (ኪዳን) ዘንጊዎች ነበርን እንዳትሉ፡፡آ» وَإِذْ أَخَذَ رَبُّكَ مِن ْ بَنِي آدَمَ مِن ْ ظُهُور ِهِمْ ذُرِّيَّتَهُمْ وَأَشْهَدَهُمْ عَلَى أَن فُسِهِمْ أَلَسْتُ بِرَبِّكُمْ قَالُوا بَلَى شَهِد ْنَا أَن ْ تَقُولُوا يَوْمَ ا لْقِيَامَةِ إِنّ َا كُنّ َا عَنْ هَذَا غَافِل 'Aw Taqūlū 'Inn amā 'Ash raka 'Ā bā 'uunā Min Qab lu Wa Kunn ā Dh urr īyatan Min Ba`dihim 'Afatuhlikunā Bimā Fa`ala A l-Mub ţilū na 007-173 ወይም آ«(ጣዖታትን) ያጋሩት ከእኛ በፊት የነበሩት አባቶቻችን ብቻ ናቸው፡፡ እኛም ከእነሱ በኋላ የኾን ዘሮች ነበርን፡፡ አጥፊዎቹ በሠሩት ታጠፋናለህንآ» እንዳትሉ (አስመሰከርናችሁ)፡፡ أَوْ تَقُولُو ا إِنّ َمَا أَشْرَكَ آبَا ؤُنَا مِن ْ قَب ْلُ وَكُنّ َا ذُرِّيَّةً مِن ْ بَعْدِهِمْ أَفَتُهْلِكُنَا بِمَا فَعَلَ ا لْمُب ْطِلُو نَ
Wa Kadh alika Nufaşşilu A l-'Ā yā ti Wa La`allahum Yarji`ū na 007-174 እንደዚሁም (እንዲያስቡ) እንዲመለሱም አንቀጾችን እናብራራለን፡፡ وَكَذَلِكَ نُفَصِّلُ ا لآيَا تِ وَلَعَلَّهُمْ يَرْجِعُو نَ
Wa A tlu `Alayhim Naba'a A l-Ladh ī 'Ā taynā hu 'Ā yātinā Fān salakh a Minhā Fa'atba`ahu A sh -Sh ayţā nu Fakā na Mina A l-Gh āwī na 007-175 የዚያንም ተዓምራታችንን የሰጠነውንና ከእርሷ የወጣውን ሰይጣንም ያስከተለውን ከጠማሞቹም የኾነውን ሰው ወሬ በእነርሱ ላይ አንብብላቸው፡፡ وَاتْلُ عَلَيْهِمْ نَبَأَ ا لَّذِي آتَيْنَا هُ آيَاتِنَا فَان سَلَخَ مِنْهَا فَأَتْبَعَهُ ا لشَّيْطَا نُ فَكَا نَ مِنَ ا لْغَاوِي نَ
Wa Law Sh i'nā Larafa`nā hu Bihā Wa Lakinn ahu 'Akh lada 'Ilá A l-'Arđi Wa A ttaba`a Hawā hu Famath aluhu Kamath ali A l-Kalbi 'In Taĥmil `Alayhi Yalhath 'Aw Tatruk/hu Yalhath Dh ālika Math alu A l-Qawmi A l-Ladh ī na Kadh dh abū Bi'ā yātinā Fāq şuşi A l-Qaşaşa La`allahum Yatafakkarū na 007-176 በሻንም ኖሮ በእርሷ ከፍ ባደረግነው ነበር፡፡ እርሱ ግን ወደ ምድር ተዘነበለ፡፡ ፍላጎቱንም ተከተለ፡፡ ብጤውም ብታባርረው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ ወይም ብትተወው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ እንደ ኾነ ውሻ ነው፡፡ ይህ የእነዚያ በአንቀጾቻችን ያስተባበሉት ሕዝቦች ምሳሌ ነው፡፡ ያስተነትኑም ዘንድ ታሪኮችን ተርክላቸው፡፡ وَلَوْ شِئْنَا لَرَفَعْنَا هُ بِهَا وَلَكِنّ َهُ أَخْلَدَ إِلَى ا لأَرْضِ وَا تَّبَعَ هَوَا هُ فَمَثَلُهُ كَمَثَلِ ا لْكَلْبِ إِن ْ تَحْمِلْ عَلَيْهِ يَلْهَثْ أَوْ تَتْرُكْهُ يَلْهَثْ ذَلِكَ مَثَلُ Sā 'a Math alāan A l-Qawmu A l-Ladh ī na Kadh dh abū Bi'ā yātinā Wa 'An fusahum Kānū Yažlimū na 007-177 የእነዚያ በአንቀጾቻችን ያስተባበሉትና ነፍሶቻቸውን ይበድሉ የነበሩት ሰዎች ምሳሌ ከፋ! سَا ءَ مَثَلاً ا لْقَوْمُ ا لَّذِي نَ كَذَّبُوا بِآيَاتِنَا وَأَن فُسَهُمْ كَانُوا يَظْلِمُو نَ
Man Yahdi A l-Lahu Fahuwa A l-Muhtadī Wa Man Yuđlil Fa'ū lā 'ika Humu A l-Kh āsirū na 007-178 አላህ የሚያቀናው ሰው ቅን እርሱ ነው፡፡ የሚያጠመውም ሰው እነዚያ ከሳሪዎቹ እነሱ ናቸው፡፡ مَن ْ يَهْدِ ا للَّهُ فَهُوَ ا لْمُهْتَدِي وَمَن ْ يُضْلِلْ فَأُ وْلَا ئِكَ هُمُ ا لْخَاسِرُو نَ
Wa Laqad Dh ara'nā Lijahann ama Kath īrāan Mina A l-Jinn i Wa A l-'In si Lahum Qulū bun Lā Yafqahū na Bihā Wa Lahum 'A`yunun Lā Yub şirū na Bihā Wa Lahum 'Ā dh ā nun Lā Yasma`ū na Bihā 'Ū lā 'ika Kāl'an`ā mi Bal Hum 'Ađallu 'Ū lā 'ika Humu A l-Gh āfilū na 007-179 ከጋኔንም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ለእነርሱ በርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፡፡ ለእነሱም በሳቸው የማያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸው፡፡ ለእነሱም በሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ እነዚያ እንደ እንስሳዎች ናቸው፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው፤ وَلَقَد ْ ذَرَأْنَا لِجَهَنّ َمَ كَثِيراً مِنَ ا لْجِنّ ِ وَا لإِن سِ لَهُمْ قُلُو بٌ لاَ
Wa Lillahi A l-'Asmā 'u A l-Ĥusn á Fād `ū hu Bihā Wa Dh arū A l-Ladh ī na Yulĥidū na Fī 'Asmā 'ihi Sayuj zawna Mā Kānū Ya`malū na 007-180 ለአላህም መልካም ስሞች አሉት፡፡ (ስትጸልዩ) በእርሷም ጥሩት፡፡ እነዚያንም ስሞቹን የሚያጣምሙትን ተውዋቸው፡፡ ይሠሩት የነበሩትን ነገር በእርግጥ ይምመነዳሉ፡፡ وَلِلَّهِ ا لأَسْمَا ءُ ا لْحُسْنَى فَاد ْعُو هُ بِهَا وَذَرُوا ا لَّذِي نَ يُلْحِدُو نَ فِي أَسْمَا ئِهِ سَيُج ْزَوْنَ مَا كَانُوا يَعْمَلُو نَ
Wa Mimm an Kh alaq nā 'Umm atun Yahdū na Bil-Ĥaq qi Wa Bihi Ya`dilū na 007-181 ከፈጠርናቸውም ሰዎች በእውነት የሚመሩ በእርሱም (ፍርድን) የሚያስተካክሉ ሕዝቦች አልሉ፡፡ وَمِمّ َنْ خَلَق ْنَا أُمّ َةٌ يَهْدُو نَ بِا لْحَقِّ وَبِهِ يَعْدِلُو نَ
Wa A l-Ladh ī na Kadh dh abū Bi'ā yātinā Sanastad r ijuhum Min Ĥayth u Lā Ya`lamū na 007-182 እነዚያንም በአንቀጾቻችን ያስተባበሉትን ከማያውቁት ስፍራ ቀስ በቀስ (ምቾትን በመጨመር) እናዘነጋቸዋለን፡፡ وَالَّذِي نَ كَذَّبُوا بِآيَاتِنَا سَنَسْتَد ْر ِجُهُم ْ مِنْ حَيْثُ لاَ يَعْلَمُو نَ
Wa 'Um lī Lahum 'Inn a Kaydī Matī nun 007-183 ለእነርሱም ጊዜ እሰጣቸዋለሁ ጥበቤ ብርቱ ነውና፡፡ وَأُمْلِي لَهُمْ إِنّ َ كَيْدِي مَتِي نٌ
'Awalam Yatafakkarū Mā Bişāĥibihim Min Jinn atin 'In Huwa 'Illā Nadh ī r un Mubī nun 007-184 በነቢያቸው (በሙሐመድ) ምንም ዕብደት የሌለበት መኾኑን አያስተውሉምን እርሱ ግልጽ አስጠንቃቂ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ أَوَلَمْ يَتَفَكَّرُوا مَا بِصَاحِبِهِم ْ مِن ْ جِنّ َةٍ إِنْ هُوَ إِلاَّ نَذِي رٌ مُبِي نٌ
'Awalam Yan žurū Fī Malakū ti A s-Samāwā ti Wa A l-'Arđi Wa Mā Kh alaqa A l-Lahu Min Sh ay'in Wa 'An `Asá 'An Yakū na Qadi A q taraba 'Ajaluhum Fabi'ayyi Ĥadīth in Ba`dahu Yu'uminū na 007-185 በሰማያትና በምድር ግዛት ውስጥ ከማንኛው ነገር አላህ በፈጠረውም ሁሉ የሞት ጊዜያቸውም በእርግጥ መቅረቡ የሚፈራ መኾኑን አያስተውሉምን ከእርሱም (ከቁርኣን) ወዲያ በየትኛው ንግግር ያምናሉ፡፡ أَوَلَمْ يَن ظُرُوا فِي مَلَكُو تِ ا لسَّمَاوَا تِ وَا لأَرْضِ وَمَا خَلَقَ ا للَّهُ مِن ْ شَيْءٍ وَأَنْ عَسَى أَن ْ يَكُو نَ قَدِ ا ق ْتَرَبَ أَجَلُهُمْ فَبِأَيِّ حَدِي ثٍ بَعْدَهُ يُؤْمِنُو نَ
Man Yuđlili A l-Lahu Falā Hādiya Lahu Wa Yadh aruhum Fī Ţugh yānihim Ya`mahū na 007-186 አላህ የሚያጠመው ሰው ለእርሱ ምንም አቅኝ የለውም፡፡ በጥምመታቸውም ውስጥ እየዋለሉ ይተዋቸዋል፡፡ مَن ْ يُضْلِلِ ا للَّهُ فَلاَ هَادِيَ لَهُ وَيَذَرُهُمْ فِي طُغْيَانِهِمْ يَعْمَهُو نَ
Yas'alūnaka `Ani A s-Sā`ati 'Ayyā na Mursāhā Qul 'Inn amā `Ilmuhā `In da Rab bī Lā Yujallīhā Liwaq tihā 'Illā Huwa Th aqulat Fī A s-Samāwā ti Wa A l-'Arđi Lā Ta'tīkum 'Illā Bagh tatan Yas'alūnaka Ka'ann aka Ĥafī yun `Anhā Qul 'Inn amā `Ilmuhā `In da A l-Lahi Wa Lakinn a 'Akth ara A n -Nā si Lā Ya`lamū na 007-187 ከሰዓቲቱ መቼ እንደምትረጋ (እንደምትመጣ) ይጠይቁሃል፡፡ آ«ዕውቀቷ በጌታዬ ዘንድ ነው፡፡ በጊዜዋ እርሱ እንጂ ሌላ አይገልጣትም፡፡ በሰማያትና በምድርም ከበደች፡፡ በድንገት ቢኾን እንጂ አትመጣችሁምآ» በላቸው፡፡ ከእርሷ አጥብቀህ እንደ ተረዳህ አድርገው ይጠይቁሃል፡፡ آ«ዕውቀቷ አላህ ዘንድ ብቻ ነው፡፡ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች አያውቁምآ» በላቸው፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ ا لسَّاعَةِ أَيَّا نَ مُرْسَاهَا قُلْ إِنّ َمَا عِلْمُهَا عِن ْدَ رَبِّي لاَ يُجَلِّيهَا لِوَق ْتِهَا إِلاَّ هُوَ ثَقُلَتْ فِي ا لسَّمَاوQul Lā 'Am liku Linafsī Naf`āan Wa Lā Đarrāan 'Illā Mā Sh ā 'a A l-Lahu Wa Law Kun tu 'A`lamu A l-Gh ayba Lāstakth artu Mina A l-Kh ayr i Wa Mā Massaniya A s-Sū 'u 'In 'Anā 'Illā Nadh ī r un Wa Bash ī r un Liqawmin Yu'uminū na 007-188 آ«አላህ የሻውን በስተቀር ለእራሴ ጥቅምንም ጉዳትንም ማምጣት አልችልም፡፡ ሩቅንም (ምስጢር) የማውቅ በነበርኩ ኖሮ ከመልካም ነገር ባበዛሁና ክፉም ነገር ባልነካኝ ነበር፡፡ እኔ ለሚያምኑ ሕዝቦች አስፈራሪና አብሳሪ እንጂ ሌላ አይደለሁምآ» በላቸው፡፡ قُل ْ لاَ أَمْلِكُ لِنَفْسِي نَفْعاً وَلاَ ضَرّاً إِلاَّ مَا شَا ءَ ا للَّهُ وَلَوْ كُن تُ أَعْلَمُ ا لْغَيْبَ لاَسْتَكْثَرْتُ مِنَ ا لْخَيْر ِ وَمَا مَسَّنِيَ ا لسُّو ءُ إِنْ أَنَا إِلاَّ نَذِي ر Huwa A l-Ladh ī Kh alaqakum Min Nafsin Wāĥidatin Wa Ja`ala Minhā Zawjahā Liyaskuna 'Ilayhā Falamm ā Tagh ash sh āhā Ĥamalat Ĥam lāan Kh afīfāan Famarrat Bihi Falamm ā 'Ath qalat Da`awā A l-Laha Rab bahumā La'in 'Ā taytanā Şāliĥāan Lanakūnann a Mina A sh -Sh ākir ī na 007-189 እርሱ ያ ከአንዲት ነፍስ (ከአደም) የፈጠራችሁ ከእርሷም መቀናጆዋን ወደርሷ ይረካ ዘንድ ያደረገ ነው፡፡ በተገናኛትም ጊዜ ቀላልን እርግዝና አረገዘች፡፡ እርሱንም (ፅንሱን) ይዛው ኼደች፡፡ በከበደችም ጊዜ آ«ደግን ልጅ ብትሰጠን በእርግጥ ከአመስጋኞቹ እንኾናለን፤آ» ሲሉ ጌታቸውን አላህን ለመኑ፡፡ هُوَ ا لَّذِي خَلَقَكُم ْ مِن ْ نَفْسٍ وَا حِدَةٍ وَجَعَلَ مِنْهَا زَوْجَهَا لِيَسْكُنَ إِلَيْهَا فَلَمّ َا تَغَشَّاهَا حَمَلَتْ حَمْلاً خَفِيفاً فَمَرَّتْ بِهِ فَلَمّ َا أَثْقَ
Falamm ā 'Ā tāhumā Şāliĥāan Ja`alā Lahu Sh urakā 'a Fīmā 'Ā tāhumā Fata`ālá A l-Lahu `Amm ā Yush r ikū na 007-190 መልካም ልጅ በሰጣቸውም ጊዜ በሰጣቸው ልጅ (ስም) ለእርሱ ተጋሪዎችን አደረጉለት፡፡ አላህም ከሚያጋሩት ሁሉ ላቀ፡፡ فَلَمّ َا آتَاهُمَا صَالِحاً جَعَلاَ لَهُ شُرَكَا ءَ فِيمَا آتَاهُمَا فَتَعَالَى ا للَّهُ عَمّ َا يُشْر ِكُو نَ
'Ayush r ikū na Mā Lā Yakh luqu Sh ay'ā an Wa Hum Yukh laqū na 007-191 ምንንም የማይፈጥሩትንና እነርሱም የሚፈጠሩትን (በአላህ) ያጋራሉን أَيُشْر ِكُو نَ مَا لاَ يَخْلُقُ شَيْئاً وَهُمْ يُخْلَقُو نَ
Wa Lā Yastaţī`ū na Lahum Naşrāan Wa Lā 'An fusahum Yan şurū na 007-192 ለእነርሱም መርዳትን የማይችሉትን ነፍሶቻቸውንም የማይረዱትን (ያጋራሉን) وَلاَ يَسْتَطِيعُو نَ لَهُمْ نَصْراً وَلاَ أَن فُسَهُمْ يَن صُرُو نَ
Wa 'In Tad `ūhum 'Ilá A l-Hud á Lā Yattabi`ūkum Sawā 'un `Alaykum 'Ada`awtumūhum 'Am 'An tum Şāmitū na 007-193 (ጣዖቶቹን) ወደ ቅን መንገድ ብትጠሩዋቸውም አይከተሉዋችሁም፡፡ ብትጠሩዋቸው ወይም እናንተ ዝምተኞችም ብትኾኑ በእናንተ ላይ እኩል ነው፡፡ وَإِن ْ تَد ْعُوهُمْ إِلَى ا لْهُدَى لاَ يَتَّبِعُوكُمْ سَوَا ءٌ عَلَيْكُمْ أَدَعَوْتُمُوهُمْ أَمْ أَن ْتُمْ صَامِتُو نَ
'Inn a A l-Ladh ī na Tad `ū na Min Dū ni A l-Lahi `Ibā dun 'Am th ālukum Fād `ūhum Falyastajībū Lakum 'In Kun tum Şādiqī na 007-194 እነዚያ ከአላህ ሌላ የምትገآ³ቸው ብጤዎቻችሁ ተገዢዎች ናቸው፡፡ እውነተኞችም እንደኾናችሁ ጥሩዋቸውና ለእናንተ ይመልሱላችሁ፤ (መመለስ ግን አይችሉም)፡፡ إِنّ َ ا لَّذِي نَ تَد ْعُو نَ مِن ْ دُو نِ ا للَّهِ عِبَا دٌ أَمْثَالُكُمْ فَاد ْعُوهُمْ فَلْيَسْتَجِيبُوا لَكُمْ إِن ْ كُن تُمْ صَادِقِي نَ
'Alahum 'Arjulun Yam sh ū na Bihā 'Am Lahum 'Aydin Yab ţish ū na Bihā 'Am Lahum 'A`yunun Yub şirū na Bihā 'Am Lahum 'Ā dh ā nun Yasma`ū na Bihā Quli A d `ū Sh urakā 'akum Th umm a Kīdū ni Falā Tun žirū ni 007-195 ለእነርሱ በእርሳቸው የሚኼዱባቸው እግሮች አሉዋቸውን ወይስ ለእነሱ በርሳቸው የሚጨብጡባቸው እጆች አሉዋቸውን ወይስ ለእነሱ በእርሳቸው የሚያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸውን ወይስ ለእነሱ በእርሳቸው የሚሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸውን آ«ያጋራችኋቸውን ጥሩ ከዚያም ተተናኮሉኝ፡፡ ጊዜም አትስጡኝ፤ (አልፈራችሁም)آ» በላቸው፡፡ أَلَهُمْ أَرْجُلٌ يَمْشُو نَ بِهَا أَمْ لَهُمْ أَيْدٍ يَب ْطِشُو نَ بِهَا أَمْ لَهُمْ أَعْيُنٌ يُب ْصِر 'Inn a Walīyiya A l-Lahu A l-Ladh ī Nazzala A l-Kitā ba Wa Huwa Yatawallá A ş-Şāliĥī na 007-196 آ«የእኔ ረዳቴ ያ መጽሐፉን (ቁርኣንን) ያወረደልኝ አላህ ነውና፤ እርሱም መልካም ሠሪዎችን ይረዳልآ» (በላቸው)፡፡ إِنّ َ وَلِيِّيَ ا للَّهُ ا لَّذِي نَزَّلَ ا لْكِتَا بَ وَهُوَ يَتَوَلَّى ا لصَّالِحِي نَ
Wa A l-Ladh ī na Tad `ū na Min Dūnihi Lā Yastaţī`ū na Naşrakum Wa Lā 'An fusahum Yan şurū na 007-197 እነዚያም ከእርሱ በቀር የምትገآ³ቸው ሊረÇችሁ አይችሉም፡፡ ነፍሶቻቸውንም አይረዱም፡፡ وَالَّذِي نَ تَد ْعُو نَ مِن ْ دُونِهِ لاَ يَسْتَطِيعُو نَ نَصْرَكُمْ وَلاَ أَن فُسَهُمْ يَن صُرُو نَ
Wa 'In Tad `ūhum 'Ilá A l-Hud á Lā Yasma`ū Wa Tarāhum Yan žurū na 'Ilayka Wa Hum Lā Yub şirū na 007-198 آ«ወደ ቅንም መንገድ (እንዲመሩዋችሁ) ብትጠሩዋቸው አይሰሙም፤آ» (በላቸው)፡፡ እነርሱንም የማያዩ ሲኾኑ ወደ አንተ ሲመለከቱ ታያቸዋለህ፡፡ وَإِن ْ تَد ْعُوهُمْ إِلَى ا لْهُدَى لاَ يَسْمَعُوا وَتَرَاهُمْ يَن ظُرُو نَ إِلَيْكَ وَهُمْ لاَ يُب ْصِرُو نَ
Kh udh i A l-`Afwa Wa 'Mur Bil-`Urfi Wa 'A`r iđ `Ani A l-Jāhilī na 007-199 ገርን ጠባይ ያዝ፡፡ በመልካምም እዘዝ፡፡ ባለጌዎቹንም ተዋቸው፡፡ خُذِ ا لْعَفْوَ وَأْمُرْ بِا لْعُرْفِ وَأَعْر ِضْ عَنِ ا لْجَاهِلِي نَ
Wa 'Imm ā Yan zagh ann aka Mina A sh -Sh ayţā ni Nazgh un Fāsta`idh Bil-Lahi 'Inn ahu Samī `un `Alī mun 007-200 ከሰይጣንም (በኩል) ጉትጎታ ቢያገኝህ በአላህ ተጠበቅ፡፡ እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነውና፡፡ وَإِمّ َا يَن زَغَنّ َكَ مِنَ ا لشَّيْطَا نِ نَزْغٌ فَاسْتَعِذْ بِا للَّهِ إِنّ َهُ سَمِي عٌ عَلِي مٌ
'Inn a A l-Ladh ī na A ttaqaw 'Idh ā Massahum Ţā 'ifun Mina A sh -Sh ayţā ni Tadh akkarū Fa'idh ā Hum Mub şirū na 007-201 እነዚያ የተጠነቀቁት ከሰይጣን የኾነ ዘዋሪ በነካቸው ጊዜ (ጌታቸውን) ይገነዘባሉ፡፡ ወዲያውም እነሱ ተመልካቾች ይኾናሉ፡፡ إِنّ َ ا لَّذِي نَ ا تَّقَوْا إِذَا مَسَّهُمْ طَا ئِفٌ مِنَ ا لشَّيْطَا نِ تَذَكَّرُوا فَإِذَا هُم ْ مُب ْصِرُو نَ
Wa 'Ikh wānuhum Yamud dūnahum Fī A l-Gh ayyi Th umm a Lā Yuq şirū na 007-202 ወንድሞቻቸውም ጥመትን ይጨምሩላቸዋል፤ ከዚያም (እነርሱ) አይገቱም፡፡ وَإِخْوَانُهُمْ يَمُدُّونَهُمْ فِي ا لغَيِّ ثُمّ َ لاَ يُق ْصِرُو نَ
Wa 'Idh ā Lam Ta'tihim Bi'ā yatin Qālū Lawlā A j tabaytahā Qul 'Inn amā 'Attabi`u Mā Yūĥá 'Ilayya Min Rab bī Hādh ā Başā 'ir u Min Rab bikum Wa Hud áan Wa Raĥmatun Liqawmin Yu'uminū na 007-203 በተዓምርም ባልመጣሃቸው ጊዜ (በራስህ) آ«ለምን አትፈጥራትምآ» ይላሉ፡፡ ከጌታዬ ወደኔ የተወረደውን ብቻ እከተላለሁ፡፡ ይህ (ቁርኣን) ከጌታችሁ ሲኾን ለሚያምኑ ሕዝቦች መረጃዎችና መምሪያ እዝነትም ነው በላቸው፡፡ وَإِذَا لَمْ تَأْتِهِم ْ بِآيَةٍ قَالُوا لَوْلاَ ا ج ْتَبَيْتَهَا قُلْ إِنّ َمَا أَتَّبِعُ مَا يُوحَى إِلَيَّ مِن ْ رَبِّي هَذَا بَصَا ئِر ُ مِن ْ رَبِّكُمْ وَهُد ىً وَرَحْمَةٌ لِقَوْمٍ
Wa 'Idh ā Qur i'a A l-Qur'ā nu Fāstami`ū Lahu Wa 'An şitū La`allakum Turĥamū na 007-204 ቁርኣንም በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ፡፡ ጸጥም በሉ፡፡ ይታዘንላችኋልና፡፡ وَإِذَا قُر ِئَ ا لْقُرْآنُ فَاسْتَمِعُوا لَهُ وَأَن صِتُوا لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُو نَ
Wa A dh kur Rab baka Fī Nafsika Tađarru`āan Wa Kh īfatan Wa Dū na A l-Jahr i Mina A l-Qawli Bil-Gh udū wi Wa A l-'Ā şā li Wa Lā Takun Mina A l-Gh āfilī na 007-205 ጌታህንም በምስጢር ተዋድቀህና ፈርተህ ከጩኸት በታችም በኾነ ቃል በጧትም በማታም አውሳው፡፡ ከዘንጊዎቹም አትኹን፡፡ وَاذْكُر ْ رَبَّكَ فِي نَفْسِكَ تَضَرُّعاً وَخِيفَةً وَدُو نَ ا لْجَهْر ِ مِنَ ا لْقَوْلِ بِا لْغُدُوِّ وَا لآصَا لِ وَلاَ تَكُن ْ مِنَ ا لْغَافِلِي نَ
'Inn a A l-Ladh ī na `In da Rab bika Lā Yastakbirū na `An `Ibādatihi Wa Yusab biĥūnahu Wa Lahu Yasjudū na 007-206 እነዚያ እጌታህ ዘንድ ያሉት (መላእክት) እርሱን ከመገዛት አይኮሩም፡፡ ያወድሱታልም፡፡ ለእርሱም ብቻ ይሰግዳሉ፡፡ إِنّ َ ا لَّذِي نَ عِن ْدَ رَبِّكَ لاَ يَسْتَكْبِرُو نَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَيُسَبِّحُونَهُ وَلَهُ يَسْجُدُو نَ