7) Sūrat Al-'A`rāf

Printed format

7) سُورَة الأَعرَاف

'Alif-Lām-Mīm-Şād 007-001 አ.ለ.መ.ሰ (አሊፍ፤ ላም ፤ሚም፤ ሷድ)፡፡ أَلِف-لَام-مِيم-صَاد
Kitābun 'Unzila 'Ilayka Falā Yakun Fī Şadrika Ĥarajun Minhu Litundhira Bihi Wa Dhikrá Lilmu'uminīna 007-002 (ይህ) ወደ አንተ የተወረደ መጽሐፍ ነው፡፡ በደረትህም ውስጥ ከእርሱ ጭንቀት አይኑር፡፡ (የተወረደውም) በእርሱ ልታስፈራራበትና ለምእምናን መገሠጫ እንዲኾን ነው፡፡ كِت‍‍َ‍ا‍بٌ أُن‍زِلَ إِلَيْكَ فَلاَ يَكُ‍‍ن‍ْ فِي صَ‍‍د‍‍ْ‍ر‍‍ِكَ حَرَج‍‍‍ٌ مِنْهُ لِتُ‍‍ن‍ذِ‍ر‍َ بِهِ وَذِكْرَى لِلْمُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ
Attabi`ū Mā 'Unzila 'Ilaykum Min Rabbikum Wa Lā Tattabi`ū Min Dūnihi 'Awliyā'a Qalīlāan Mā Tadhakkarūna 007-003 ከጌታችሁ ወደእናንተ የተወረደውን ተከተሉ፡፡ ከአላህም ሌላ ረዳቶችን አትከተሉ፡፡ ጥቂትን ብቻ ትገሰጻላችሁ፡፡ ا‍تَّبِعُو‍‍ا‍ مَ‍‍ا‍ أُ‍ن‍‍ْزِلَ إِلَيْكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّكُمْ وَلاَ تَتَّبِعُو‍‍ا‍ مِ‍‍ن‍ْ دُونِهِ أَوْلِي‍‍َ‍ا‍ءَ قَلِيلا‍ً مَا تَذَكَّر‍ُو‍نَ
Wa Kam Min Qaryatin 'Ahlaknāhā Fajā'ahā Ba'sunā Bayātāan 'Aw Hum Qā'ilūna 007-004 ከከተማም ልናጠፋት የሻነው ወዲያውም ብርቱ ቅጣታችን ሌሊት ወይም ቀን እነርሱ በቀትር አርፈው ሳሉ የመጣባቸው ብዙ ናቸው፡፡ وَكَ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ قَرْيَةٍ أَهْلَكْنَاهَا فَج‍‍َ‍ا‍ءَهَا بَأْسُنَا بَيَاتاً أَوْ هُمْ ق‍‍َ‍ا‍ئِل‍‍ُ‍و‍نَ
Famā Kāna Da`wāhum 'Idh Jā'ahum Ba'sunā 'Illā 'An Qālū 'Innā Kunnā Žālimīna 007-005 ቅጣታችንም በመጣባቸው ጊዜ آ«ጸሎታቸው እኛ በደለኞች ነበርንآ» ከማለት በቀር ሌላ አልነበረም፡፡ فَمَا ك‍‍َ‍ا‍نَ دَعْوَاهُمْ إِذْ ج‍‍َ‍ا‍ءَهُ‍‍م‍ْ بَأْسُنَ‍‍ا إِلاَّ أَ‍ن‍ْ قَالُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َا كُ‍‍ن‍ّ‍‍َا ظَالِم‍‍ِ‍ي‍نَ
Falanas'alanna Al-Ladhīna 'Ursila 'Ilayhim Wa Lanas'alanna Al-Mursalīna 007-006 እነዚያንም ወደነሱ የተላከባቸውን (ሕዝቦች) በእርግጥ መልክተኞቹንም እንጠይቃለን፡፡ فَلَنَسْأَلَ‍‍ن‍ّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ أُرْسِلَ إِلَيْهِمْ وَلَنَسْأَلَ‍‍ن‍ّ‍‍َ ا‍لْمُرْسَل‍‍ِ‍ي‍نَ
Falanaquşşanna `Alayhim Bi`ilmin Wa Mā Kunnā Ghā'ibīna 007-007 በእነርሱም ላይ (የነበሩበትን ሁሉ) ከዕውቀት ጋር በእርግጥ እንተርክላቸዋለን፡፡ የራቅንም አልነበርንም፡፡ فَلَنَقُصَّ‍‍ن‍ّ‍‍َ عَلَيْهِ‍‍م‍ْ بِعِلْم‍‍‍ٍ وَمَا كُ‍‍ن‍ّ‍‍َا غ‍‍َ‍ا‍ئِب‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Al-Waznu Yawma'idhin Al-Ĥaqqu Faman Thaqulat Mawāzīnuhu Fa'ūlā'ika Humu Al-Mufliĥūna 007-008 ትክክለኛውም ሚዛን የዚያን ቀን ነው፡፡ ሚዛኖቻቸው የከበዱላቸው ሰዎችም እነዚያ እነርሱ የፈለጉትን ያገኙ ናቸው፡፡ وَالْوَزْنُ يَوْمَئِذ‍ٍ ا‍لْحَقُّ فَمَ‍‍ن‍ْ ثَقُلَتْ مَوَازِينُهُ فَأ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ هُمُ ا‍لْمُفْلِح‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Man Khaffat Mawāzīnuhu Fa'ūlā'ika Al-Ladhīna Khasirū 'Anfusahum Bimā Kānū Bi'āyātinā Yažlimūna 007-009 ሚዛኖቻቸው የቀለሉባቸው ሰዎችም እነዚያ እነርሱ ተአምራቶቻችንን ይክዱ በነበሩት ምክንያት ነፍሶቻቸውን ያከሰሩ ናቸው፡፡ وَمَنْ خَفَّتْ مَوَازِينُهُ فَأ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ خَسِرُو‍ا‍ أَن‍فُسَهُ‍‍م‍ْ بِمَا كَانُو‍‍ا‍ بِآيَاتِنَا يَظْلِم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Laqad Makkannākum Al-'Arđi Wa Ja`alnā Lakum Fīhā Ma`āyisha Qalīlāan Mā Tashkurūna 007-010 በምድርም ላይ በእርግጥ አስመቸናችሁ፡፡ በእርሷም ላይ ለናንተ መኖሪያዎችን አደረግንላችሁ፤ ምስጋናችሁ በጣም ጥቂት ነው፡፡ وَلَقَ‍‍د‍ْ مَكَّ‍‍ن‍ّ‍‍َاكُمْ فِي ا‍لأَرْضِ وَجَعَلْنَا لَكُمْ فِيهَا مَعَايِشَ قَلِيلا‍ً مَا تَشْكُر‍ُو‍نَ
Wa Laqad Khalaqnākum Thumma Şawwarnākum Thumma Qulnā Lilmalā'ikati Asjudū Li'dama Fasajadū 'Illā 'Iblīsa Lam Yakun Mina As-Sājidīna 007-011 በእርግጥም ፈጠርናችሁ፡፡ ከዚያም ቀረጽናችሁ፡፡ ከዚያም ለመላእክቶች آ«ለአዳም ስገዱآ» አልን፡፡ ወዲያውም ሰገዱ፡፡ ኢብሊስ (ዲያብሎስ) ሲቀር ከሰጋጆቹ አልኾነም፡፡ وَلَقَ‍‍د‍ْ خَلَ‍‍ق‍‍ْنَاكُمْ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ صَوَّرْنَاكُمْ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ قُلْنَا لِلْمَلاَئِكَةِ ا‍سْجُدُوا‍ لِأدَمَ فَسَجَدُو‍ا‍ إِلاَّ إِ‍ب‍‍ْل‍‍ِ‍ي‍سَ لَمْ يَكُ‍‍ن‍ْ مِنَ ا‍لسَّاجِد‍ِي‍نَ
Qāla Mā Mana`aka 'Allā Tasjuda 'Idh 'Amartuka Qāla 'Anā Khayrun Minhu Khalaqtanī Min Nārin Wa Khalaqtahu Min Ţīnin 007-012 (አላህ) آ«ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህآ» አለው፡፡ آ«እኔ ከርሱ የበለጥኩ ነኝ፡፡ ከእሳት ፈጠርከኝ፡፡ እርሱን ግን ከጭቃ ፈጠርከውآ» አለ፡፡ ق‍َا‍لَ مَا مَنَعَكَ أَلاَّ تَسْجُدَ إِذْ أَمَرْتُكَ ق‍‍َ‍ا‍لَ أَنَا خَيْر‍ٌ مِنْهُ خَلَ‍‍ق‍‍ْتَنِي مِ‍‍ن‍ْ ن‍‍َ‍ا‍ر‍ٍ وَخَلَ‍‍ق‍‍ْتَهُ مِ‍‍ن‍ْ ط‍‍ِ‍ي‍ن‍‍‍ٍ
Qāla Fāhbiţ Minhā Famā Yakūnu Laka 'An Tatakabbara Fīhā Fākhruj 'Innaka Mina Aş-Şāghirīna 007-013 ከእርሷ ውረድ፤ በእርሷ ውስጥ ልትኮራ አይገባህምና፡፡ ውጣም አንተ ከወራዶቹ ነህና አለው፡፡ ق‍َا‍لَ فَاهْبِ‍‍ط‍ْ مِنْهَا فَمَا يَك‍‍ُ‍و‍نُ لَكَ أَ‍ن‍ْ تَتَكَبَّرَ فِيهَا فَاخْرُ‍ج‍ْ إِ‍نّ‍‍َكَ مِنَ ا‍لصَّاغِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Qāla 'Anžirnī 'Ilá Yawmi Yub`athūna 007-014 آ«እስከሚቀሰቀሱበት ቀን ድረስ አቆየኝآ» አለ፡፡ ق‍َا‍لَ أَن‍ظِرْنِ‍‍ي إِلَى يَوْمِ يُ‍‍ب‍‍ْعَث‍‍ُ‍و‍نَ
Qāla 'Innaka Mina Al-Munžarīna 007-015 ፡-አንተ ከሚቆዩት ነህ አለው፡፡ ق‍َا‍لَ إِ‍نّ‍‍َكَ مِنَ ا‍لْمُ‍‍ن‍ظَ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Qāla Fabimā 'Aghwaytanī La'aq`udanna Lahum Şirāţaka Al-Mustaqīma 007-016 آ«ስለአጠመምከኝም ለእነርሱ በቀጥተኛው መንገድ ላይ በእርግጥ እቀመጥባቸዋለሁآ» አለ፡፡ ق‍َا‍لَ فَبِمَ‍‍ا‍ أَغْوَيْتَنِي لَأَ‍ق‍‍ْعُدَ‍نّ‍‍َ لَهُمْ صِرَاطَكَ ا‍لْمُسْتَق‍‍ِ‍ي‍مَ
Thumma La'ātiyannahum Min Bayni 'Aydīhim Wa Min Khalfihim Wa `An 'Aymānihim Wa `An Shamā'ilihim Wa Lā Tajidu 'Aktharahum Shākirīna 007-017 آ«ከዚያም ከስተፊቶቻቸው ከኋላቸውም ከቀኞቻቸውም ከግራዎቻቸውም በእርግጥ እመጣባቸዋለሁ፡፡ አብዛኞቻቸውንም አመስጋኞች ኾነው አታገኛቸውምآ» (አለ)፡፡ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ لَآتِيَ‍‍ن‍ّ‍‍َهُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ بَيْنِ أَيْدِيهِمْ وَمِنْ خَلْفِهِمْ وَعَنْ أَيْمَانِهِمْ وَعَ‍‍ن‍ْ شَم‍‍َ‍ا‍ئِلِهِمْ وَلاَ تَجِدُ أَكْثَرَهُمْ شَاكِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Qāla Akhruj Minhā Madh'ūmāan Madĥūrāan Laman Tabi`aka Minhum La'amla'anna Jahannama Minkum 'Ajma`īna 007-018 آ«የተጠላህ ብራሪ ስትኾን ከእርሷ ውጣ፡፡ ከእነርሱ የተከተለህ ከእናንተ ከመላችሁም ገሀነምን በእርግጥ እሞላታለሁآ» አለው፡፡ ق‍َا‍لَ ا‍خْرُ‍ج‍ْ مِنْهَا مَذْء‍ُ‍وما‍ً مَ‍‍د‍‍ْحُورا‍ً لَمَ‍‍ن‍ْ تَبِعَكَ مِنْهُمْ لَأَمْلَأَ‍نّ‍‍َ جَهَ‍‍ن‍ّ‍‍َمَ مِ‍‍ن‍‍ْكُمْ أَ‍ج‍‍ْمَع‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Yā'ādamu Askun 'Anta Wa Zawjuka Al-Jannata Fakulā Min Ĥaythu Shi'tumā Wa Lā Taqrabā Hadhihi Ash-Shajarata Fatakūnā Mina Až-Žālimīna 007-019 آ«አዳም ሆይ! አንተም ሚስትህም በገነት ተቀመጡ፡፡ ከሻችሁትም ስፍራ ብሉ፡፡ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ፡፡ (ራሳቸውን) ከሚበድሉት ትኾናላችሁናآ» (አላቸው)፡፡ وَيَاآدَمُ ا‍سْكُنْ أَ‍ن‍‍ْتَ وَزَوْجُكَ ا‍لْجَ‍‍ن‍ّ‍‍َةَ فَكُلاَ مِنْ حَيْثُ شِئْتُمَا وَلاَ تَ‍‍ق‍‍ْرَبَا هَذِهِ ا‍لشَّجَرَةَ فَتَكُونَا مِنَ ا‍لظَّالِم‍‍ِ‍ي‍نَ
Fawaswasa Lahumā Ash-Shayţānu Liyubdiya Lahumā Mā Wūriya `Anhumā Min Saw'ātihimā Wa Qāla Mā Nahākumā Rabbukumā `An Hadhihi Ash-Shajarati 'Illā 'An Takūnā Malakayni 'Aw Takūnā Mina Al-Khālidīna 007-020 ሰይጣንም ከሐፍረተ ገላቸው የተሸሸገውን ለእነርሱ ሊገልጽባቸው በድብቅ ንግግር ጎተጎታቸው፡፡ آ«ጌታችሁም መልኣኮች እንዳትኾኑ ወይም ከዘላለም ነዋሪዎች እንዳትኾኑ እንጂ ከዚህች ዛፍ አልከለከላችሁምآ» አላቸው፡፡ فَوَسْوَسَ لَهُمَا ا‍لشَّيْط‍‍َ‍ا‍نُ لِيُ‍‍ب‍‍ْدِيَ لَهُمَا مَا وُو‍ر‍‍ِيَ عَنْهُمَا مِ‍‍ن‍ْ سَوْآتِهِمَا وَق‍‍َ‍ا‍لَ مَا نَهَاكُمَا رَبُّكُمَا عَنْ هَذِهِ ا‍لشَّجَرَةِ إِلاَّ أَ‍ن‍ْ تَكُونَا مَلَكَيْنِ أَوْ تَكُونَا مِنَ ا‍لْخَالِد‍ِي‍نَ
Wa Qāsamahumā 'Innī Lakumā Lamina An-Nāşiĥīna 007-021 آ«እኔ ለእናንተ በእርግጥ ከሚመክሩዋችሁ ነኝآ» ሲልም አማለላቸው፡፡ وَقَاسَمَهُمَ‍‍ا إِ‍نّ‍‍ِي لَكُمَا لَمِنَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َاصِح‍‍ِ‍ي‍نَ
Fadallāhumā Bighurūrin Falammā Dhāqā Ash-Shajarata Badat Lahumā Saw'ātuhumā Wa Ţafiqā Yakhşifāni `Alayhimā Min Waraqi Al-Jannati Wa Nādāhumā Rabbuhumā 'Alam 'Anhakumā `An Tilkumā Ash-Shajarati Wa 'Aqul Lakumā 'Inna Ash-Shayţāna Lakumā `Adūwun Mubīnun 007-022 በማታለልም አዋረዳቸው፡፡ ከዛፊቱም በቀመሱ ጊዜ ኀፍረተ ገላቸው ለሁለቱም ተገለጠችላቸው፡፡ ከገነት ቅጠልም በላያቸው ላይ ይደርቱ ጀመር፡፡ ጌታቸውም آ«ከዚህ ዛፍ አልከለከልኋችሁምን ሰይጣንም ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነው አላልኳችሁምንآ» ሲል ጠራቸው፡፡ فَدَلاَّهُمَا بِغُر‍ُو‍ر‍ٍ فَلَ‍‍م‍ّ‍‍َا ذَاقَا ا‍لشَّجَرَةَ بَدَتْ لَهُمَا سَوْآتُهُمَا وَطَفِقَا يَخْصِف‍‍َ‍ا‍نِ عَلَيْهِمَا مِ‍‍ن‍ْ وَرَقِ ا‍لْجَ‍‍ن‍ّ‍‍َةِ وَنَادَاهُمَا رَبُّهُمَ‍‍ا‍ أَلَمْ أَنْهَكُمَا عَ‍‍ن‍ْ تِلْكُمَا ا‍لشَّجَرَةِ وَأَقُ‍Qālā Rabbanā Žalamnā 'Anfusanā Wa 'In Lam Taghfir Lanā Wa Tarĥamnā Lanakūnanna Mina Al-Khāsirīna 007-023 آ«ጌታችን ሆይ! ነፍሶቻችንን በደልን፡፡ ለእኛ ባትምር ባታዝንልንም በእርግጥ ከከሳሪዎቹ እንኾናለንآ» አሉ፡፡ قَالاَ رَبَّنَا ظَلَمْنَ‍‍ا‍ أَن‍فُسَنَا وَإِ‍ن‍ْ لَمْ تَغْفِرْ لَنَا وَتَرْحَمْنَا لَنَكُونَ‍‍ن‍ّ‍‍َ مِنَ ا‍لْخَاسِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Qāla Ahbiţū Ba`đukum Liba`đin `Adūwun Wa Lakum Al-'Arđi Mustaqarrun Wa Matā`un 'Ilá Ĥīnin 007-024 (አላህ) آ« ከፊላችሁ ለከፊሉ ጠላት ሲኾን ውረዱ፡፡ ለእናንተም በምድር ላይ እስከ ተወሰነ ጊዜ ድረስ መርጊያና መጠቀሚያ አላችሁآ» አላቸው፡፡ ق‍َا‍لَ ا‍هْبِطُو‍‍ا‍ بَعْضُكُمْ لِبَعْضٍ عَدُوّ‍ٌ وَلَكُمْ فِي ا‍لأَرْضِ مُسْتَقَرّ‍ٌ وَمَت‍‍َ‍ا‍ع‍‍‍ٌ إِلَى ح‍‍ِ‍ي‍ن‍‍‍ٍ
Qāla Fīhā Taĥyawna Wa Fīhā Tamūtūna Wa Minhā Tukhrajūna 007-025 آ«በእርሷ ላይ ትኖራላችሁ፡፡ በእርሷም ላይ ትሞታላችሁ፡፡ ከእርሷም ውስጥ ትወጣላችሁآ» አላቸው፡፡ ق‍َا‍لَ فِيهَا تَحْيَوْنَ وَفِيهَا تَمُوت‍‍ُ‍و‍نَ وَمِنْهَا تُخْرَج‍‍ُ‍و‍نَ
Yā Banī 'Ādama Qad 'Anzalnā `Alaykum Libāsāan Yuwārī Saw''ātikum Wa Rīshāan Wa Libāsu At-TaqDhālika Khayrun Dhālika Min 'Āyā Ti Al-Lahi La`allahum Yadhdhakkarūna 007-026 የአዳም ልጆች ሆይ! ኀፍረተ ገላችሁን የሚሸሽግን ልብስ ጌጥንም በእርግጥ በናንተ ላይ አወረድን፡፡ አላህን የመፍራትም ልብስ ይህ የተሻለ ነው፡፡ ይህ ከአላህ ታምራቶች ነው፡፡ ይገሠጹ ዘንድ (አወረደላቸው)፡፡ يَابَنِ‍‍ي آدَمَ قَ‍‍د‍ْ أَن‍زَلْنَا عَلَيْكُمْ لِبَاسا‍ً يُوَا‍ر‍‍ِي سَوْءآتِكُمْ وَر‍‍ِيشا‍ً وَلِب‍‍َ‍ا‍سُ ا‍لتَّ‍‍ق‍‍ْوَى ذَلِكَ خَيْر‍ٌ ذَلِكَ مِ‍‍ن‍ْ آي‍‍َ‍ا‍تِ ا‍للَّهِ لَعَلَّهُمْ يَذَّكَّر‍ُو‍نَ
Yā Banī 'Ādama Lā Yaftinannakumu Ash-Shayţānu Kamā 'Akhraja 'Abawaykum Mina Al-Jannati Yanzi`u `Anhumā Libāsahumā Liyuriyahumā Saw''ātihimā 'Innahu Yarākum Huwa Wa Qabīluhu Min Ĥaythu Lā Tarawnahum 'Innā Ja`alnā Ash-Shayā Ţīna 'Awliyā 'A Lilladhīna Lā Yu'uminūna 007-027 የአዳም ልጆች ሆይ! ሰይጣን አባትና እናታችሁን ኀፍረተ ገላቸውን ሊያሳያቸው ልብሶቻቸውን ከነሱ የገፈፋቸው ሲኾን ከገነት እንዳወጣቸው ሁሉ እናንተን አይሞክራችሁ፡፡ እነሆ እርሱ ከነሰራዊቱ ከማታዩዋቸው ስፍራ ያዩዋችኋልና፡፡ እኛ ሰይጣናትን ለእነዚያ ለማያምኑት ወዳጆች አድርገናል፡፡ يَابَنِ‍‍ي آدَمَ لاَ يَفْتِنَ‍‍ن‍ّ‍‍َكُمُ ا‍لشَّيْط‍‍َ‍ا‍نُ كَمَ‍‍ا‍ أَخْرَجَ أَبَوَيْكُ‍‍م‍ْ مِنَ ا‍لْجَ‍‍ن‍ّ‍‍َةِ يَ‍‍ن‍زِعُ عَنْهُمَا لِبَاسَهُمَا لِيُ‍‍ر‍‍ِيَهُمَا سَوْءآتِهِمَ‍ Wa 'Idhā Fa`alū Fāĥishatan Qālū Wajadnā `Alayhā 'Ābā'anā Wa Allāhu 'Amaranā Bihā Qul 'Inna Al-Laha Lā Ya'muru Bil-Faĥshā'i 'Ataqūlūna `Alá Al-Lahi Mā Lā Ta`lamūna 007-028 መጥፎንም ሥራ በሠሩ ጊዜ በእርሷ ላይ አባቶቻችንን አገኘን አላህም በእርሷ አዞናል ይላሉ፡፡ آ«አላህ በመጥፎ ነገር አያዝም፡፡ በአላህ ላይ የማታውቁትን ትናገራላችሁንآ» በላቸው፡፡ وَإِذَا فَعَلُو‍‍ا‍ فَاحِشَة‍‍‍ً قَالُو‍‍ا‍ وَجَ‍‍د‍‍ْنَا عَلَيْهَ‍‍ا آب‍‍َ‍ا‍ءَنَا وَا‍للَّهُ أَمَرَنَا بِهَا قُلْ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ لاَ يَأْمُرُ بِ‍‍ا‍لْفَحْش‍‍َ‍ا‍ءِ أَتَقُول‍‍ُ‍و‍نَ عَلَى ا‍للَّهِ مَا لاَ تَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
Qul 'Amara Rabbī Bil-Qisţi Wa 'Aqīmū Wujūhakum `Inda Kulli Masjidin Wa Ad`ūhu Mukhlişīna Lahu Ad-Dīna Kamā Bada'akum Ta`ūdūna 007-029 ጌታዬ በማስተካከል አዘዘ፡፡ በየመስጊዱም ዘንድ ፊቶቻችሁን (እርሱን ለመገዛት) አስተካክሉ፡፡ ሃይማኖትንም ለእርሱ ፍጹም አድርጋችሁ ተገዙት፡፡ እንደጀመራችሁ ትመለሳላችሁآ» በላቸው፡፡ قُلْ أَمَرَ رَبِّي بِ‍‍ا‍لْقِسْطِ وَأَقِيمُو‍‍ا‍ وُجُوهَكُمْ عِ‍‍ن‍‍ْدَ كُلِّ مَسْجِد‍ٍ وَا‍د‍‍ْع‍‍ُ‍و‍هُ مُخْلِص‍‍ِ‍ي‍نَ لَهُ ا‍لدّ‍ِي‍نَ كَمَا بَدَأَكُمْ تَعُود‍ُو‍نَ
Farīqāan Hadá Wa Farīqāan Ĥaqqa `Alayhimu Ađ-Đalālatu 'Innahumu Attakhadhū Ash-Shayāţīna 'Awliyā'a Min Dūni Al-Lahi Wa Yaĥsabūna 'Annahum Muhtadūna 007-030 ከፊሉን ወደ ቅን መንገድ መራ፡፡ ከፊሎቹም በእነሱ ላይ ጥመት ተረጋግጦባቸዋል፡፡ እነርሱ ሰይጣናትን ከአላህ ሌላ ረዳቶች አድርገው ይዘዋልና፡፡ እነርሱም (ቅኑን መንገድ) የተመራን ነን ብለው ያስባሉ፡፡ فَ‍‍ر‍‍ِيقاً هَدَى وَفَ‍‍ر‍‍ِيقاً حَقَّ عَلَيْهِمُ ا‍لضَّلاَلَةُ إِ‍نّ‍‍َهُمُ ا‍تَّخَذُوا‍ ا‍لشَّيَاط‍‍ِ‍ي‍نَ أَوْلِي‍‍َ‍ا‍ءَ مِ‍‍ن‍ْ د‍ُو‍نِ ا‍للَّهِ وَيَحْسَب‍‍ُ‍و‍نَ أَ‍نّ‍‍َهُ‍‍م‍ْ مُهْتَد‍ُو‍ن
Yā Banī 'Ādama Khudhū Zīnatakum `Inda Kulli Masjidin Wa Kulū Wa Ashrabū Wa Lā Tusrifū 'Innahu Lā Yuĥibbu Al-Musrifīna 007-031 የአዳም ልጆች ሆይ! (ኀፍረተ ገላችሁን የሚሸፍኑትን) ጌጦቻችሁን በመስገጃው ሁሉ ዘንድ ያዙ፡፡ ብሉም፤ ጠጡም፤ አታባክኑም፡፡ እርሱ አባካኞችን አይወድምና፡፡ يَابَنِ‍‍ي آدَمَ خُذُوا‍ زِينَتَكُمْ عِ‍‍ن‍‍ْدَ كُلِّ مَسْجِد‍ٍ وَكُلُو‍‍ا‍ وَا‍شْرَبُو‍‍ا‍ وَلاَ تُسْ‍‍ر‍‍ِفُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َهُ لاَ يُحِبُّ ا‍لْمُسْ‍‍ر‍‍ِف‍‍ِ‍ي‍نَ
Qul Man Ĥarrama Zīnata Al-Lahi Allatī 'Akhraja Li`ibādihi Wa Aţ-Ţayyibāti Mina Ar-Rizqi Qul Hiya Lilladhīna 'Āmanū Fī Al-Ĥayāati Ad-DunKhālişatan Yawma Al-Qiyāmati Kadhālika Nufaşşilu Al-'Āyāti Liqawmin Ya`lamūna 007-032 آ«የአላህን ጌጥ ያችን ለባሮቹ የፈጠራትን ከሲሳይም ጥሩዎቹን እርም ያደረገ ማን ነውآ» በላቸው፡፡ آ«እርሷ በትንሣኤ ቀን ለእነዚያ ላመኑት ብቻ ስትኾን በቅርቢቱ ሕይወት ተገቢያቸው ናትآ» በላቸው፡፡ እንደዚሁ ለሚያውቁ ሕዝቦች አንቀጾችን እናብራራለን፡፡ قُلْ مَنْ حَرَّمَ زِينَةَ ا‍للَّهِ ا‍لَّتِ‍‍ي‍ أَخْرَجَ لِعِبَادِهِ وَا‍لطَّيِّب‍‍َ‍ا‍تِ مِنَ ا‍لرِّزْقِ قُلْ هِيَ لِلَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ فِي ا‍لْحَي‍‍َ‍ا‍ةِ ا‍لدُّ‍‍ن‍‍ْيَا خَالِصَة‍‍‍ً يَوْمَ Qul 'Innamā Ĥarrama Rabbiya Al-Fawāĥisha Mā Žahara Minhā Wa Mā Baţana Wa Al-'Ithma Wa Al-Baghya Bighayri Al-Ĥaqqi Wa 'An Tushrikū Bil-Lahi Mā Lam Yunazzil Bihi Sulţānāan Wa 'An Taqūlū `Alá Al-Lahi Mā Lā Ta`lamūna 007-033 آ«ጌታዬ እርም ያደረገው መጥፎ ሥራዎችን፣ ከርሷ የተገለጸውንና የተደበቀውን ኃጢኣትንም፣ ያላግባብ መበደልንም፣ በርሱም ማስረጃ ያላወረደበትን (ጣዖት) በአላህ ማጋራታችሁን፣ በአላህም ላይ የማታውቁትን መናገራችሁን ብቻ ነውآ» በላቸው፡፡ قُلْ إِ‍نّ‍‍َمَا حَرَّمَ رَبِّيَ ا‍لْفَوَاحِشَ مَا ظَهَرَ مِنْهَا وَمَا بَطَنَ وَا‍لإِثْمَ وَا‍لْبَغْيَ بِغَيْ‍‍ر‍ِ ا‍لْحَقِّ وَأَ‍ن‍ْ تُشْ‍‍ر‍‍ِكُو‍‍ا‍ بِ‍‍ا‍للَّهِ مَا لَمْ يُنَزِّلْ بِهِ سُلْطَانا‍ً وَأَ‍ن‍ْ تَقُولُو‍‍ا‍ عَلَى ا‍
Wa Likulli 'Ummatin 'Ajalun Fa'idhā Jā'a 'Ajaluhum Lā Yasta'khirūna Sā`atan Wa Lā Yastaqdimūna 007-034 ለሕዝብም ሁሉ የተወሰነ ጊዜ አላቸው፡፡ ጊዜያቸውም በመጣ ወቅት አንዲትን ሰዓት አይቆዩም፡፡ (ከጊዜያቱ) አይቀደሙምም፡፡ وَلِكُلِّ أُ‍مّ‍‍َةٍ أَجَل‍‍‍ٌ فَإِذَا ج‍‍َ‍ا‍ءَ أَجَلُهُمْ لاَ يَسْتَأْخِر‍ُو‍نَ سَاعَة‍‍‍ً وَلاَ يَسْتَ‍‍ق‍‍ْدِم‍‍ُ‍و‍نَ
Yā Banī 'Ādama 'Immā Ya'tiyannakum Rusulun Minkum Yaquşşūna `Alaykum 'Āyā Tī Famani Attaqá Wa 'Aşlaĥa Falā Khawfun `Alayhim Wa Lā Hum Yaĥzanūna 007-035 የአዳም ልጆች ሆይ! ከእናንተ ውስጥ በናንተ ላይ አንቀጾቼን የሚያነቡ መልከተኞች ቢመጧችሁ ከእናንተ ክሕደትን የተጠነቀቁና መልካምንም የሠሩ በነሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም፡፡ እነሱም አያዝኑም፡፡ يَابَنِ‍‍ي آدَمَ إِ‍مّ‍‍َا يَأْتِيَ‍‍ن‍ّ‍‍َكُمْ رُسُل‍‍‍ٌ مِ‍‍ن‍‍ْكُمْ يَقُصّ‍‍ُ‍و‍نَ عَلَيْكُمْ آيَاتِي فَمَنِ ا‍تَّقَى وَأَصْلَحَ فَلاَ خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلاَ هُمْ يَحْزَن‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Al-Ladhīna Kadhdhabū Bi'āyātinā Wa Astakbarū `Anhā 'Ūlā'ika 'Aşĥābu An-Nāri Hum Fīhā Khālidūna 007-036 እነዚያም በአንቀጾቻችን ያስተባበሉ ከእርሷም የኮሩ እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው፡፡ እነሱ በርሷ ውስጥ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ وَالَّذ‍ِي‍نَ كَذَّبُو‍‍ا‍ بِآيَاتِنَا وَا‍سْتَكْبَرُوا‍ عَنْهَ‍‍ا‍ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ أَصْح‍‍َ‍ا‍بُ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ر‍ِ هُمْ فِيهَا خَالِد‍ُو‍نَ
Faman 'Ažlamu Mimmani Aftará `Alá Al-Lahi Kadhibāan 'Aw Kadhdhaba Bi'āyātihi 'Ūlā'ika Yanāluhum Naşībuhum Mina Al-Kitābi Ĥattá 'Idhā Jā'at/hum Rusulunā Yatawaffawnahum Qālū 'Ayna Mā Kuntum Tad`ūna Min Dūni Al-Lahi Qālū Đallū `Annā Wa Shahidū `Alá 'Anfusihim 'Annahum Kānū Kāfirīna 007-037 በአላህ ላይ ውሸትን ከቀጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ከአስዋሸ ሰው ይበልጥ በዳይ ማን ነው እነዚያ (ከተጻፈላቸው) ከመጽሐፉ ውስጥ ሲኾን ዕድላቸው ያገኛቸዋል፡፡ (የሞት) መልክተኞቻችንም የሚገድሏቸው ኾነው በመጡባቸው ጊዜ آ«ከአላህ ሌላ ትገዟቸው የነበራችሁት የት አሉآ» ይሏቸዋል፡፡ آ«ከእኛ ተሰወሩንآ» ይላሉ፡፡ እነርሱም ከሃዲያን እንደነበሩ በነፍሶቻቸው ላይ ይመሰክራሉ፡፡ فَمَنْ أَظْلَمُ مِ‍‍م‍ّ‍‍َنِ ا‍فْتَرَى عَلَى ا‍للَّهِ كَذِباً أَوْ كَذَّبَ بِآيَاتِهِ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ يَنَالُهُمْ نَصِيبُهُ‍‍م‍ْ مِنَ Qāla Adkhulū Fī 'Umamin Qad Khalat Min Qablikum Mina Al-Jinni Wa Al-'Insi Fī An-Nāri Kullamā Dakhalat 'Ummatun La`anat 'Ukhtahā Ĥattá 'Idhā Addārakū Fīhā Jamī`āan Qālat 'Ukhrāhum Li'wlāhum Rabbanā Hā'uulā' 'Ađallūnā Fa'ātihim `Adhābāan Đi`fāan Mina An-Nāri Qāla Likullin Đi`fun Wa Lakin Lā Ta`lamūna 007-038 آ«ከጋኔንም ከሰውም ከእናንተ በፊት በእርግጥ ካለፉት ሕዝቦች ጋር ኾናችሁ እሳት ውስጥ ግቡآ» ይላቸዋል፡፡ አንዲቱ ሕዝብ ወደ እሳት በገባች ቁጥር (ያሳሳተቻትን) ብጤዋን ትረግማለች፡፡ መላውም በውስጧ ተሰብስበው በተገናኙም ጊዜ የኋለኛይቱ ለመጀመሪያይቱ (ተከታዮች ለአስከታዮች) آ«ጌታችን ሆይ! እነዚህ አሳሳቱን፡፡ ከእሳትም ስቃይ እጥፍን ስጣቸውآ» ትላለች፡፡ (አላህም)፡- ለሁሉም እጥፍ አለው ግን አታውቁም ይላቸዋል፡፡ ق‍َا‍لَ ا‍د‍‍ْخُلُو‍‍ا‍ فِ‍‍ي‍ أُمَم‍ Wa Qālat 'Ūlāhum Li'khrāhum Famā Kāna Lakum `Alaynā Min Fađlin Fadhūqū Al-`Adhāba Bimā Kuntum Taksibūna 007-039 آ«መጀመሪያይቱም ለኋለኛይቱ ለእናንተ በእኛ ላይ ምንም ብልጫ አልነበራችሁምآ» ትላለች፡፡ آ«ትሠሩትም በነበራችሁት ቅጣቱን ቅመሱآ» (ይላቸዋል)፡፡ وَقَالَتْ أ‍ُ‍ولاَهُمْ لِأخْرَاهُمْ فَمَا ك‍‍َ‍ا‍نَ لَكُمْ عَلَيْنَا مِ‍‍ن‍ْ فَضْل‍‍‍ٍ فَذُوقُو‍‍ا‍ ا‍لْعَذ‍َا‍بَ بِمَا كُ‍‍ن‍تُمْ تَكْسِب‍‍ُ‍و‍نَ
'Inna Al-Ladhīna Kadhdhabū Bi'āyātinā Wa Astakbarū `Anhā Lā Tufattaĥu Lahum 'Abwābu As-Samā'i Wa Lā Yadkhulūna Al-Jannata Ĥattá Yalija Al-Jamalu Fī Sammi Al-Khiyāţi Wa Kadhalika Naj Al-Mujrimīna 007-040 እነዚያ አንቀጾቻችንን ያስተባበሉ ከእርሷም የኮሩ ለእነርሱ የሰማይ ደጃፎች አይከፈቱላቸውም፡፡ ግመል በመርፌ ቀዳዳ እስከሚገባም ድረስ ገነትን አይገቡም፡፡ እንደዚሁም አጋሪዎችን እንቀጣለን፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَذَّبُو‍‍ا‍ بِآيَاتِنَا وَا‍سْتَكْبَرُوا‍ عَنْهَا لاَ تُفَتَّحُ لَهُمْ أَ‍ب‍‍ْو‍َا‍بُ ا‍لسَّم‍‍َ‍ا‍ءِ وَلاَ يَ‍‍د‍‍ْخُل‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لْجَ‍‍ن‍ّ‍‍َةَ حَتَّى يَلِجَ ا‍لْجَمَلُ فِي سَ‍‍م‍ّ‍‍ِ Lahum Min Jahannama Mihādun Wa Min Fawqihim Ghawāshin Wa Kadhalika Naj Až-Žālimīna 007-041 ለእነርሱ ከገሀነም እሳት (በሥራቸው) ምንጣፍ ከበላያቸውም (የእሳት) መሸፈኛዎች አሏቸው፡፡ እንደዚሁም በደለኞችን እንቀጣለን፡፡ لَهُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ جَهَ‍‍ن‍ّ‍‍َمَ مِه‍‍َ‍ا‍د‍ٌ وَمِ‍‍ن‍ْ فَوْقِهِمْ غَو‍َا‍ش‍‍‍ٍ وَكَذَلِكَ نَ‍‍ج‍‍ْزِي ا‍لظَّالِم‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Al-Ladhīna 'Āmanū Wa `Amilū Aş-Şāliĥāti Lā Nukallifu Nafsāan 'Illā Wus`ahā 'Ūlā'ika 'Aşĥābu Al-Jannati Hum Fīhā Khālidūna 007-042 እነዚያም ያመኑና መልካሞችን የሠሩ ነፍስን ችሎታዋን እንጂ አናስገድድምና፤ እነዚያ የገነት ሰዎች ናቸው፡፡ እነርሱ በርሷ ውስጥ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ وَالَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ وَعَمِلُو‍‍ا‍ ا‍لصَّالِح‍‍َ‍ا‍تِ لاَ نُكَلِّفُ نَفْسا‍ً إِلاَّ وُسْعَهَ‍‍ا‍ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ أَصْح‍‍َ‍ا‍بُ ا‍لْجَ‍‍ن‍ّ‍‍َةِ هُمْ فِيهَا خَالِد‍ُو‍نَ
Wa Naza`nā Mā Fī Şudūrihim Min Ghillin Tajrī Min Taĥtihimu Al-'Anhāru Wa Qālū Al-Ĥamdu Lillahi Al-Ladhī Hadānā Lihadhā Wa Mā Kunnā Linahtadiya Lawlā 'An Hadānā Al-Lahu Laqad Jā'at Rusulu Rabbinā Bil-Ĥaqqi Wa Nūdū 'An Tilkumu Al-Jannatu 'Ūrithtumūhā Bimā Kuntum Ta`malūna 007-043 በደረቶቻቸው ውስጥ ያለውንም ጥላቻ እናስወግዳለን፡፡ ወንዞች በሥሮቻቸው ይፈሳሉ፡፡ آ«ለዚያም ወደዚህ (ላደረሰን ሥራ) ለመራን አላህ ምስጋና ይገባው፡፡ አላህ ባልመራንም ኖሮ አንመራም ነበር፡፡ የጌታችን መልክተኞች በእውነት ላይ ሲኾኑ በእርግጥ መጥተውልናልآ» ይላሉ፡፡ ይህች ገነት ትሠሩት በነበራችሁት ተሰጣችኋት በማለት ይጠራሉ፡፡ وَنَزَعْنَا مَا فِي صُدُو‍ر‍‍ِهِ‍‍م‍ْ مِنْ غِلّ‍‍‍ٍ تَ‍‍ج‍‍ْ‍‍ر‍‍ِي مِ‍‍ن‍ْ تَحْتِهِمُ ا‍لأَنْه‍‍َ‍ا‍رُ وَقَالُو‍&zwj
Wa Nādá 'Aşĥābu Al-Jannati 'Aşĥāba An-Nāri 'An Qad Wajadnā Mā Wa`adanā Rabbunā Ĥaqqāan Fahal Wajadtum Mā Wa`ada Rabbukum Ĥaqqāan Qālū Na`am Fa'adhdhana Mu'uadhdhinun Baynahum 'An La`natu Al-Lahi `Alá Až-Žālimīna 007-044 የገነትም ሰዎች የእሳትን ሰዎች آ«ጌታችን ቃል የገባልንን እውነት ኾኖ አገኘን፡፡ ጌታችሁ የዛተባችሁንስ እውነት ኾኖ አገኛችሁትንآ» ሲሉ ይጣራሉ፡፡ آ«አዎን አገኘንآ» ይላሉ፡፡ በመካከላቸውም آ«የአላህ ርግማን በበደለኞች ላይ ይኹንآ» ሲል ለፋፊ ይለፍፋል፡፡ وَنَادَى أَصْح‍‍َ‍ا‍بُ ا‍لْجَ‍‍ن‍ّ‍‍َةِ أَصْح‍‍َ‍ا‍بَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ر‍ِ أَ‍ن‍ْ قَ‍‍د‍ْ وَجَ‍‍د‍‍ْنَا مَا وَعَدَنَا رَبُّنَا حَقّا‍ً فَهَلْ وَجَ‍‍د‍‍ْتُ‍ Al-Ladhīna Yaşuddūna `An Sabīli Al-Lahi Wa Yabghūnahā `Iwajāan Wa Hum Bil-'Ākhirati Kāfirūna 007-045 (በደለኞች) እነዚያ ከአላህ መንገድ የሚከለክሉ፣ (የአላህም መንገድ) እንድትጣመምም የሚፈልጉዋት፣ እነርሱም በመጨረሻዋ ዓለም ከሓዲዎች የኾኑ ናቸው፡፡ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يَصُدّ‍ُو‍نَ عَ‍‍ن‍ْ سَب‍‍ِ‍ي‍لِ ا‍للَّهِ وَيَ‍‍ب‍‍ْغُونَهَا عِوَجا‍ً وَهُ‍‍م‍ْ بِ‍‍ا‍لآخِرَةِ كَافِر‍ُو‍نَ
Wa Baynahumā Ĥijābun Wa `Alá Al-'A`rāfi Rijālun Ya`rifūna Kullāan Bisīmāhum Wa Nādaw 'Aşĥāba Al-Jannati 'An Salāmun `Alaykum Lam Yadkhulūhā Wa Hum Yaţma`ūna 007-046 በመካከላቸውም ግርዶሽ አልለ፡፡ በአዕራፍም ላይ ሁሉንም በምልክታቸው የሚያውቁ ሰዎች አልሉ፡፡ የገነትንም ሰዎች ሰላም ለናንተ ይኹን በማለት ይጣራሉ፡፡ እነርሱም (የአዕራፍ ሰዎች) የሚከጅሉ ሲኾኑ ገና አልገቧትም፡፡ وَبَيْنَهُمَا حِج‍‍َ‍ا‍ب‍‍‍ٌ وَعَلَى ا‍لأَعر‍َا‍فِ ‍ر‍‍ِج‍‍َ‍ا‍ل‍‍‍ٌ يَعْ‍‍ر‍‍ِف‍‍ُ‍و‍نَ كُلاّ‍ً بِسِيمَاهُمْ وَنَادَوْا أَصْح‍‍َ‍ا‍بَ ا‍لْجَ‍‍ن‍ّ‍‍َةِ أَ‍ن‍ْ سَلاَمٌ عَلَيْكُمْ لَمْ
Wa 'Idhā Şurifat 'Abşāruhum Tilqā'a 'Aşĥābi An-Nāri Qālū Rabbanā Lā Taj`alnā Ma`a Al-Qawmi Až-Žālimīna 007-047 ዓይኖቻቸውም ወደ እሳት ሰዎች አቅጣጫ በተዞሩ ጊዜ፡- آ«ጌታችን ሆይ! ከበደለኞች ጋር አታድርገንآ» ይላሉ፡፡ وَإِذَا صُ‍‍ر‍‍ِفَتْ أَ‍ب‍‍ْصَارُهُمْ تِلْق‍‍َ‍ا‍ءَ أَصْح‍‍َ‍ا‍بِ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ر‍ِ قَالُو‍‍ا‍ رَبَّنَا لاَ تَ‍‍ج‍‍ْعَلْنَا مَعَ ا‍لْقَوْمِ ا‍لظَّالِم‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Nādá 'Aşĥābu Al-'A`rāfi Rijālāan Ya`rifūnahum Bisīmāhum Qālū Mā 'Aghná `Ankum Jam`ukum Wa Mā Kuntum Tastakbirūna 007-048 የአዕራፍም ሰዎች በምልክታቸው የሚያውቁዋቸውን (ታላላቅ) ሰዎች ይጣራሉ፡፡ آ«ስብስባችሁና በብዛታችሁ የምትኮሩ መኾናችሁም ከእናንተ ምንም አልጠቀማችሁآ» ይሏቸዋል፡፡ وَنَادَى أَصْح‍‍َ‍ا‍بُ ا‍لأَعر‍َا‍فِ ‍ر‍‍ِجَالا‍ً يَعْ‍‍ر‍‍ِفُونَهُ‍‍م‍ْ بِسِيمَاهُمْ قَالُو‍‍ا‍ مَ‍‍ا‍ أَغْنَى عَ‍‍ن‍‍ْكُمْ جَمْعُكُمْ وَمَا كُ‍‍ن‍تُمْ تَسْتَكْبِر‍ُو‍نَ
'Ahā'uulā' Al-Ladhīna 'Aqsamtum Lā Yanāluhumu Al-Lahu Biraĥmatin Adkhulū Al-Jannata Lā Khawfun `Alaykum Wa Lā 'Antum Taĥzanūna 007-049 እነዚያ አላህ በችሮታው አያገኛቸውም ብላችሁ የማላችሁት (ደካሞች) እነዚህ ናቸውን آ«ገነትን ግቡ ፍርሃት የለባችሁም እናንተም አታዝኑምآ» (ተባሉ ይሏቸዋል)፡፡ أَه‍‍َ‍ا‍ؤُلاَء ا‍لَّذ‍ِي‍نَ أَ‍ق‍‍ْسَمْتُمْ لاَ يَنَالُهُمُ ا‍للَّهُ بِرَحْمَة‍‍‍ٍ ا‍د‍‍ْخُلُو‍‍ا‍ ا‍لْجَ‍‍ن‍ّ‍‍َةَ لاَ خَوْفٌ عَلَيْكُمْ وَلاَ أَ‍ن‍‍ْتُمْ تَحْزَن‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Nādá 'Aşĥābu An-Nāri 'Aşĥāba Al-Jannati 'An 'Afīđū `Alaynā Mina Al-Mā'i 'Aw Mimmā Razaqakumu Al-Lahu Qālū 'Inna Al-Laha Ĥarramahumā `Alá Al-Kāfirīna 007-050 የእሳትም ሰዎች የገነትን ሰዎች آ«በእኛ ላይ ከውሃ አፍስሱብን ወይም አላህ ከሰጣችሁ ሲሳይ (ጣሉልን)آ» ብለው ጠሩዋቸዋል፡፡ እነርሱም آ«አላህ በከሓዲዎች ላይ እርም አድርጓቸዋልآ» ይሏቸዋል፡፡ وَنَادَى أَصْح‍‍َ‍ا‍بُ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ر‍ِ أَصْح‍‍َ‍ا‍بَ ا‍لْجَ‍‍ن‍ّ‍‍َةِ أَنْ أَفِيضُو‍‍ا‍ عَلَيْنَا مِنَ ا‍لْم‍‍َ‍ا‍ءِ أَوْ مِ‍‍م‍ّ‍‍َا رَزَقَكُمُ ا‍للَّهُ قَالُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّ
Al-Ladhīna Attakhadhū Dīnahum Lahwan Wa La`ibāan Wa Gharrat/humu Al-Ĥayāatu Ad-Dunyā Fālyawma Nansāhum Kamā Nasū Liqā'a Yawmihimdhā Wa Mā Kānū Bi'āyātinā Yajĥadūna 007-051 እነዚያ ሃይማኖታቸውን መሳለቂያና መጫወቻ አድርገው የያዙ የቅርቢቱም ሕይወት ያታለለቻቸው ይህንን ቀናቸውን መገናኘትን እንደረሱ በተአምራታችንም ይክዱ እንደነበሩ ዛሬ እንረሳቸዋልን፡፡ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍تَّخَذُوا‍ دِينَهُمْ لَهْوا‍ً وَلَعِبا‍ً وَغَرَّتْهُمُ ا‍لْحَي‍‍َ‍ا‍ةُ ا‍لدُّ‍‍ن‍‍ْيَا فَالْيَوْمَ نَ‍‍ن‍سَاهُمْ كَمَا نَسُو‍‍ا‍ لِق‍‍َ‍ا‍ءَ يَوْمِهِمْ هَذَا وَمَا كَانُو‍‍ا‍ بِآيَاتِنَا يَ‍‍ج‍‍ْحَد‍ُو‍نَ
Wa Laqad Ji'nāhum Bikitābin Faşşalnāhu `Alá `Ilmin Hudáan Wa Raĥmatan Liqawmin Yu'uminūna 007-052 ከዕውቀት ጋርም የዘረዘርነው የኾነን መጽሐፍ ለሚያምኑ ሕዝቦች መምሪያና እዝነት ሲኾን በእርግጥ አመጣንላቸው፡፡ وَلَقَ‍‍د‍ْ جِئْنَاهُ‍‍م‍ْ بِكِت‍‍َ‍ا‍ب‍‍‍ٍ فَصَّلْن‍‍َ‍ا‍هُ عَلَى عِلْمٍ هُ‍‍دى‍ً وَرَحْمَة‍‍‍ً لِقَوْم‍‍‍ٍ يُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ
Hal Yanžurūna 'Illā Ta'wīlahu Yawma Ya'tī Ta'wīluhu Yaqūlu Al-Ladhīna Nasūhu Min Qablu Qad Jā'at Rusulu Rabbinā Bil-Ĥaqqi Fahal Lanā Min Shufa`ā'a Fayashfa`ū Lanā 'Aw Nuraddu Fana`mala Ghayra Al-Ladhī Kunnā Na`malu Qad Khasirū 'Anfusahum Wa Đalla `Anhum Mā Kānū Yaftarūna 007-053 (የዛቻውን) ፍጻሜውን እንጂ ሌላ አይጠባበቁም፡፡ ፍጻሜው በሚመጣበት ቀን እነዚያ ከመምጣቱ በፊት የረሱት ሰዎች آ«የጌታችን መልክተኞች በእርግጥ በውነት መጥተዋል፡፡ ለእኛ ያማልዱም ዘንድ አማላጆች አልሉን ወይስ ከዚያ እንሠራው ከነበርነው ሌላን ሥራ እንሠራ ዘንድ (ወደ ምድረ ዓለም) እንመለሳለንآ» ይላሉ፡፡ ነፍሶቻቸውን በእርግጥ አከሰሩ፡፡ ይቀጥፉት የነበሩትም ከእነርሱ ጠፋቸው፡፡ هَلْ يَ‍‍ن‍ظُر‍ُو‍نَ إِلاَّ تَأْوِيلَهُ يَوْمَ يَأْتِي تَأْوِيلُهُ يَق‍‍ُ‍و‍لُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ نَس‍&zwj
'Inna Rabbakumu Al-Lahu Al-Ladhī Khalaqa As-Samāwāti Wa Al-'Arđa Fī Sittati 'Ayyāmin Thumma Astawá `Alá Al-`Arshi Yughshī Al-Layla An-Nahāra Yaţlubuhu Ĥathīthāan Wa Ash-Shamsa Wa Al-Qamara Wa An-Nujūma Musakhkharātin Bi'amrihi 'Alā Lahu Al-Khalqu Wa Al-'Amru Tabāraka Al-Lahu Rabbu Al-`Ālamīna 007-054 ጌታችሁ ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው፡፡ ከዚያም (ስልጣኑ) በዐርሹ ላይ ተደላደለ፡፡ (አላህ) ሌሊትን በቀን ፈጥኖ የሚፈልገው ሲኾን ይሸፍናል፡፡ ፀሐይንና ጨረቃንም ከዋክብትንም በትእዛዙ የተገሩ ሲኾኑ (ፈጠራቸው)፡፡ ንቁ! መፍጠርና ማዘዝ የእርሱ ብቻ ነው፡፡ የዓለማት ጌታ አላህ (ክብሩ) ላቀ፡፡ إِ‍نّ‍‍َ رَبَّكُمُ ا‍للَّهُ ا‍لَّذِي خَلَقَ ا‍لسَّمَاو‍َا‍تِ وَا‍لأَرْضَ فِي سِتَّةِ أَيّ‍‍َ‍ا‍م‍‍‍ٍ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ ا‍ Ad`ū Rabbakum Tađarru`āan Wa Khufyatan 'Innahu Lā Yuĥibbu Al-Mu`tadīna 007-055 ጌታችሁን ተዋርዳችሁ በድብቅም ለምኑት፡፡ እርሱ ወሰን አላፊዎችን አይወድምና፡፡ ا‍د‍‍ْعُو‍‍ا‍ رَبَّكُمْ تَضَرُّعا‍ً وَخُفْيَة‍‍‍ً إِ‍نّ‍‍َهُ لاَ يُحِبُّ ا‍لْمُعْتَد‍ِي‍نَ
Wa Lā Tufsidū Fī Al-'Arđi Ba`da 'Işlāĥihā Wa Ad`ūhu Khawfāan Wa Ţama`āan 'Inna Raĥmata Al-Lahi Qarībun Mina Al-Muĥsinīna 007-056 በምድርም ውስጥ ከተበጀች በኋላ አታበላሹ፡፡ ፈርታችሁና ከጅላችሁም ተገዙት፡፡ የአላህ ችሮታ ከበጎ አድራጊዎች ቅርብ ነውና፡፡ وَلاَ تُفْسِدُوا‍ فِي ا‍لأَرْضِ بَعْدَ إِصْلاَحِهَا وَا‍د‍‍ْع‍‍ُ‍و‍هُ خَوْفا‍ً وَطَمَعا‍ً إِ‍نّ‍‍َ رَحْمَتَ ا‍للَّهِ قَ‍‍ر‍‍ِي‍ب‍‍‍ٌ مِنَ ا‍لْمُحْسِن‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Huwa Al-Ladhī Yursilu Ar-Riyāĥa Bushrāan Bayna Yaday Raĥmatihi Ĥattá 'Idhā 'Aqallat Saĥābāan Thiqālāan Suqnāhu Libaladin Mayyitin Fa'anzalnā Bihi Al-Mā'a Fa'akhrajnā Bihi Min Kulli Ath-Thamarāti Kadhālika Nukhriju Al-Mawtá La`allakum Tadhakkarūna 007-057 እርሱም ያ ነፋሶችን ከችሮታው (ከዝናም) በፊት አብሳሪዎች አድርጎ የሚልክ ነው፡፡ ከባዳዎችንም ደመናዎች በተሸከሙ ጊዜ ሙት ወደ ኾነ አገር እንነዳዋለን፡፡ በእርሱም ውሃን እናወርዳለን፡፡ ከፍሬዎችም ሁሉ በእርሱ እናወጣለን፡፡ እንደዚሁ ትገነዘቡ ዘንድ ሙታንን (ከመቃብር) እናወጣለን፡፡ وَهُوَ ا‍لَّذِي يُرْسِلُ ا‍لرِّي‍‍َ‍ا‍حَ بُشْرا‍ً بَيْنَ يَدَيْ رَحْمَتِهِ حَتَّى إِذَا أَقَلَّتْ سَحَابا‍ً ثِقَالا‍ً سُ‍‍ق‍‍ْن‍‍َ‍ا‍هُ لِبَلَد‍ٍ مَيِّت‍‍‍ٍ فَأَ Wa Al-Baladu Aţ-Ţayyibu Yakhruju Nabātuhu Bi'idhni Rabbihi Wa Al-Ladhī Khabutha Lā Yakhruju 'Illā Nakidāan Kadhālika Nuşarrifu Al-'Āyāti Liqawmin Yashkurūna 007-058 መልካሙም አገር በጌታው ፈቃድ በቃዩ (ያማረ ኾኖ) ይወጣል፡፡ ያም መጥፎ የኾነው (በቃዩ) ደካማ ኾኖ እንጂ አይወጣም፡፡ እንደዚሁ ለሚያመሰግኑ ሕዝቦች ታምራትን እናብራራለን፡፡ وَالْبَلَدُ ا‍لطَّيِّبُ يَخْرُجُ نَبَاتُهُ بِإِذْنِ رَبِّهِ وَا‍لَّذِي خَبُثَ لاَ يَخْرُجُ إِلاَّ نَكِدا‍ً كَذَلِكَ نُصَرِّفُ ا‍لآي‍‍َ‍ا‍تِ لِقَوْم‍‍‍ٍ يَشْكُر‍ُو‍نَ
Laqad 'Arsalnā Nūĥāan 'Ilá Qawmihi Faqāla Yā Qawmi A`budū Al-Laha Mā Lakum Min 'Ilahin Ghayruhu 'Innī 'Akhāfu `Alaykum `Adhāba Yawmin `Ažīmin 007-059 ኑሕን ወደ ወገኖቹ በእርግጥ ላክነው፡፡ አላቸውም፡- آ«ወገኖቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ ለእናንተ ከርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፡፡ እኔ በእናንተ ላይ የከባድ ቀንን ቅጣት እፈራላችኋለሁ፡፡آ» لَقَ‍‍د‍ْ أَرْسَلْنَا نُوحا‍ً إِلَى قَوْمِهِ فَق‍‍َ‍ا‍لَ يَاقَوْمِ ا‍عْبُدُوا‍ ا‍للَّهَ مَا لَكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ إِلَهٍ غَيْرُهُ إِ‍نّ‍‍ِ‍‍ي‍ أَخ‍‍َ‍ا‍فُ عَلَيْكُمْ عَذ‍َا‍بَ يَوْمٍ عَظ‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٍ
Qāla Al-Mala'u Min Qawmihi 'Innā Lanarāka Fī Đalālin Mubīnin 007-060 ከሕዝቦቹ (የካዱት) መሪዎቹ፡- آ«እኛ በግልጽ መሳሳት ውስጥ ኾነህ በእርግጥ እናይሃለንآ» አሉት፡፡ ق‍َا‍لَ ا‍لْمَلَأُ مِ‍‍ن‍ْ قَوْمِهِ إِ‍نّ‍‍َا لَنَر‍َا‍كَ فِي ضَلاَل‍‍‍ٍ مُب‍‍ِ‍ي‍ن‍‍‍ٍ
Qāla Yā Qawmi Laysa Bī Đalālatun Wa Lakinnī Rasūlun Min Rabbi Al-`Ālamīna 007-061 አላቸው آ«ወገኖቼ ሆይ! ምንም መሳሳት የለብኝም፡፡ ግን እኔ ከዓለማት ጌታ መልእክተኛ ነኝ፡፡آ» ق‍َا‍لَ يَاقَوْمِ لَيْسَ بِي ضَلاَلَة‍‍‍ٌ وَلَكِ‍‍ن‍ّ‍‍ِي رَس‍‍ُ‍و‍ل‍‍‍ٌ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّ ا‍لْعَالَم‍‍ِ‍ي‍نَ
'Uballighukum Risālāti Rabbī Wa 'Anşaĥu Lakum Wa 'A`lamu Mina Al-Lahi Mā Lā Ta`lamūna 007-062 آ«የጌታዬን መልክቶች አደርስላችኋለሁ፡፡ ለእናንተም እመክራችኋለሁ፡፡ ከአላህም በኩል የማታውቁትን ዐውቃለሁ፡፡آ» أُبَلِّغُكُمْ ‍ر‍‍ِسَالاَتِ رَبِّي وَأَن‍صَحُ لَكُمْ وَأَعْلَمُ مِنَ ا‍للَّهِ مَا لاَ تَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
'Awa`ajibtum 'An Jā'akum Dhikrun Min Rabbikum `Alá Rajulin Minkum Liyundhirakum Wa Litattaqū Wa La`allakum Turĥamūna 007-063 آ«አላህን ልትፈሩና ይታዘንላችሁም ዘንድ ከእናንተው (ጎሳ) በኾነ ሰው ላይ እንዲያስጠነቅቃችሁ ከጌታችሁ ግሳጼ ቢመጣላችሁ ትደነቃላችሁንآ» (አላቸው)፡፡ أَوَعَجِ‍‍ب‍‍ْتُمْ أَ‍ن‍ْ ج‍‍َ‍ا‍ءَكُمْ ذِكْر‍ٌ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّكُمْ عَلَى رَجُل‍‍‍ٍ مِ‍‍ن‍‍ْكُمْ لِيُ‍‍ن‍ذِرَكُمْ وَلِتَتَّقُو‍‍ا‍ وَلَعَلَّكُمْ تُرْحَم‍‍ُ‍و‍نَ
Fakadhdhabūhu Fa'anjaynāhu Wa Al-Ladhīna Ma`ahu Fī Al-Fulki Wa 'Aghraq Al-Ladhīna Kadhdhabū Bi'āyātinā 'Innahum Kānū Qawmāan `Amīna 007-064 ወዲያውም አስተባበሉት፡፡ እርሱንና እነዚያንም ከእርሱ ጋር ያሉትን (አማኞች) በታንኳዋ ውስጥ አዳንናቸው፡፡ እነዚያንም በአንቀጾቻችን ያስተባበሉትን አሰጠምን፡፡ እነርሱ (ልበ) ዕውራን ሕዝቦች ነበሩና፡፡ فَكَذَّب‍‍ُ‍و‍هُ فَأَن‍جَيْن‍‍َ‍ا‍هُ وَا‍لَّذ‍ِي‍نَ مَعَهُ فِي ا‍لْفُلْكِ وَأَغْرَ‍ق‍‍ْنَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَذَّبُو‍‍ا‍ بِآيَاتِنَ‍‍ا إِ‍نّ‍‍َهُمْ كَانُو‍‍ا‍ قَوْماً عَم‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa 'Ilá `Ādin 'Akhāhum Hūdāan Qāla Yā Qawmi A`budū Al-Laha Mā Lakum Min 'Ilahin Ghayruhu 'Afalā Tattaqūna 007-065 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን፡፡ آ«ወገኖቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፡፡ (የአላህን ቅጣት) አትፈሩምንآ» አላቸው፡፡ وَإِلَى ع‍‍َ‍ا‍دٍ أَخَاهُمْ هُودا‍ً ق‍‍َ‍ا‍لَ يَاقَوْمِ ا‍عْبُدُوا‍ ا‍للَّهَ مَا لَكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ إِلَهٍ غَيْرُهُ أَفَلاَ تَتَّق‍‍ُ‍و‍نَ
Qāla Al-Mala'u Al-Ladhīna Kafarū Min Qawmihi 'Innā Lanarāka Fī Safāhatin Wa 'Innā Lanažunnuka Mina Al-Kādhibīna 007-066 ከሕዝቦቹ እነዚያ የካዱት መሪዎች آ«እኛ በሞኝነት ላይ ኾነህ በእርግጥ እናይሃለን፡፡ እኛም ከውሸተኞቹ ነህ ብለን እንጠረጥርሃለንآ» አሉት፡፡ ق‍َا‍لَ ا‍لْمَلَأُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ مِ‍‍ن‍ْ قَوْمِهِ إِ‍نّ‍‍َا لَنَر‍َا‍كَ فِي سَفَاهَة‍‍‍ٍ وَإِ‍نّ‍‍َا لَنَظُ‍‍ن‍ّ‍‍ُكَ مِنَ ا‍لْكَاذِب‍‍ِ‍ي‍نَ
Qāla Yā Qawmi Laysa Bī Safāhatun Wa Lakinnī Rasūlun Min Rabbi Al-`Ālamīna 007-067 (እርሱም) አላቸው آ«ወገኖቼ ሆይ! እኔ ሞኝነት የለብኝም፡፡ ግን እኔ ከዓለማት ጌታ የተላክሁ ነኝ፡፡آ» ق‍َا‍لَ يَاقَوْمِ لَيْسَ بِي سَفَاهَة‍‍‍ٌ وَلَكِ‍‍ن‍ّ‍‍ِي رَس‍‍ُ‍و‍ل‍‍‍ٌ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّ ا‍لْعَالَم‍‍ِ‍ي‍نَ
'Uballighukum Risālāti Rabbī Wa 'Anā Lakum Nāşiĥun 'Amīnun 007-068 آ«የጌታዬን መልክቶች አደርስላችኋለሁ፡፡ እኔም ለእናንተ ታማኝ መካሪ ነኝ፡፡آ» أُبَلِّغُكُمْ ‍ر‍‍ِسَالاَتِ رَبِّي وَأَنَا لَكُمْ نَاصِحٌ أَم‍‍ِ‍ي‍ن‍‍‍ٌ
'Awa`ajibtum 'An Jā'akum Dhikrun Min Rabbikum `Alá Rajulin Minkum Liyundhirakum Wa Adhkurū 'Idh Ja`alakum Khulafā'a Min Ba`di Qawmi Nūĥin Wa Zādakum Al-Khalqi Basţatandhkurū 'Ālā'a Al-Lahi La`allakum Tufliĥūna 007-069 آ«ከጌታችሁ የኾነ ግሣጼ ከእናንተው ውስጥ ባንድ ሰው ላይ ያስጠነቀቃችሁ ዘንድ ቢመጣባችሁ ትደነቃላችሁን ከኑሕም ሕዝቦች በኋላ ምትኮች ባደረጋችሁና በፍጠረትም ግዙፍነትን በጨመረላችሁ ጊዜ አስታውሱ፡፡ የሻችሁትንም ታገኙ ዘንድ የአላህን ጸጋዎች አስታውሱ፡፡آ» أَوَعَجِ‍‍ب‍‍ْتُمْ أَ‍ن‍ْ ج‍‍َ‍ا‍ءَكُمْ ذِكْر‍ٌ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّكُمْ عَلَى رَجُل‍‍‍ٍ مِ‍‍ن‍‍ْكُمْ لِيُ‍‍ن‍ذِرَكُمْ وَا‍ذْكُرُو‍ا‍ إِذْ جَعَلَكُمْ خُلَف‍‍َ‍ا‍ءَ مِ‍&zwj
Qālū 'Aji'tanā Lina`buda Al-Laha Waĥdahu Wa Nadhara Mā Kāna Ya`budu 'Ābā'uunā Fa'tinā Bimā Ta`idunā 'In Kunta Mina Aş-Şādiqīna 007-070 آ«አላህን ብቻውን እንድንገዛ አባቶቻችንም ይገዙት የነበረውን (አማልክት) እንድንተው መጣህብን ከውነተኞች ከኾንክ የምታስፈራብንን (ቅጣት) አምጣብንآ» አሉ፡፡ قَالُ‍‍و‍‍ا‍ أَجِئْتَنَا لِنَعْبُدَ ا‍للَّهَ وَحْدَهُ وَنَذَرَ مَا ك‍‍َ‍ا‍نَ يَعْبُدُ آب‍‍َ‍ا‍ؤُنَا فَأْتِنَا بِمَا تَعِدُنَ‍‍ا إِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍تَ مِنَ ا‍لصَّادِق‍‍ِ‍ي‍نَ
Qāla Qad Waqa`a `Alaykum Min Rabbikum Rijsun Wa Ghađabun 'Atujādilūnanī Fī 'Asmā'in Sammaytumūhā 'Antum Wa 'Ābā'uukum Mā Nazzala Al-Lahu Bihā Min Sulţāninntažirū 'Innī Ma`akum Mina Al-Muntažirīna 007-071 آ«ከጌታችሁ የኾነ ቅጣትና ቁጣ በእናንተ ላይ በእውነት ተረጋገጠ፡፡ እናንተና አባቶቻችሁም (አማልክት ብላችሁ) በጠራችኋቸው ስሞች አላህ በእርሷ ምንም ማስረጃ ያላወረደባት ስትኾን ትከራከሩኛላችሁን ተጠባባቁም እኔ ከእናንተ ጋር ከተጠባባቂዎቹ ነኝናآ» አለ፡፡ ق‍َا‍لَ قَ‍‍د‍ْ وَقَعَ عَلَيْكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّكُمْ ‍ر‍‍ِ‍ج‍‍ْس‍‍‍ٌ وَغَضَبٌ أَتُجَادِلُونَنِي فِ‍‍ي‍ أَسْم‍‍َ‍ا‍ء‍ٍ سَ‍‍م‍ّ‍‍َيْتُمُوهَ‍‍ا‍ أَ‍ن‍&zw
Fa'anjaynāhu Wa Al-Ladhīna Ma`ahu Biraĥmatin Minnā Wa Qaţa`nā Dābira Al-Ladhīna Kadhdhabū Bi'āyātinā Wa Mā Kānū Mu'uminīna 007-072 እርሱንና እነዚያንም አብረውት የነበሩትን ከእኛ በኾነው ችሮታ (ከቅጣት) አዳንናቸው፡፡ የእነዚያንም በተአምራታችን ያስተባበሉትንና አማኞች ያልነበሩትን መሠረት ቆረጥን፡፡ فَأَن‍جَيْن‍‍َ‍ا‍هُ وَا‍لَّذ‍ِي‍نَ مَعَهُ بِرَحْمَة‍‍‍ٍ مِ‍‍ن‍ّ‍‍َا وَقَطَعْنَا دَابِ‍‍ر‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَذَّبُو‍‍ا‍ بِآيَاتِنَا وَمَا كَانُو‍‍ا‍ مُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa 'Ilá Thamūda 'Akhāhum Şāliĥāan Qāla Yā Qawmi A`budū Al-Laha Mā Lakum Min 'Ilahin Ghayruhu Qad Jā'atkum Bayyinatun Min Rabbikum Hadhihi Nāqatu Al-Lahi Lakum 'Āyatan Fadharūhā Ta'kul Fī 'Arđi Al-Lahi Wa Lā Tamassūhā Bisū'in Faya'khudhakum `Adhābun 'Alīmun 007-073 ወደ ሰሙድም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፡፡ አላቸው آ«ወገኖቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ምንም አምላክ የላችሁም፡፡ (እውነተኛ ለመኾኔ) ከጌታችሁ የኾነች ምልክት በእርግጥ መጥታላችኋለች፡፡ ይህች ለእናንተ ተዓምር ስትኾን የአላህ ግመል ናትና ተዋት፡፡ በአላህ ምድር ውስጥ ትብላ፤ (ትጠጣም)፡፡ በክፉ አትንኳትም፡፡ አሳማሚ ቅጣት ይይዛችኋልና፡፡آ» وَإِلَى ثَم‍‍ُ‍و‍دَ أَخَاهُمْ صَالِحا‍ً ق‍‍َ‍ا‍لَ يَاقَوْمِ ا‍عْبُدُوا‍ ا‍للَّهَ مَا لَكُ‍‍م‍ْ مِ‍ Wa Adhkurū 'Idh Ja`alakum Khulafā'a Min Ba`di `Ādin Wa Bawwa'akum Al-'Arđi Tattakhidhūna Min Suhūlihā Quşūrāan Wa Tanĥitūna Al-Jibāla Buyūtāandhkurū 'Ālā'a Al-Lahi Wa Lā Ta`thaw Fī Al-'Arđi Mufsidīna 007-074 آ«ከዓድም በኋላ ምትኮች ባደረጋችሁና በምድሪቱም ላይ ባስቀመጣችሁ ጊዜ አስታውሱ፡፡ ከሜዳዎቿ (ሸክላ) ሕንጻዎችን ትገነባላችሁ፡፡ ከተራራዎችም ቤቶችን ትጠርባላችሁ፡፡ ስለዚህ የአላህን ጸጋዎች አስታውሱ፡፡ በምድርም ውስጥ አጥፊዎች ኾናችሁ አታበላሹ፡፡آ» وَاذْكُرُو‍ا‍ إِذْ جَعَلَكُمْ خُلَف‍‍َ‍ا‍ءَ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ ع‍‍َ‍ا‍د‍ٍ وَبَوَّأَكُمْ فِي ا‍لأَرْضِ تَتَّخِذ‍ُو‍نَ مِ‍‍ن‍ْ سُهُولِهَا قُصُورا‍ً وَتَنْحِت‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لْجِب‍‍َ‍ا
Qāla Al-Mala'u Al-Ladhīna Astakbarū Min Qawmihi Lilladhīna Astuđ`ifū Liman 'Āmana Minhum 'Ata`lamūna 'Anna Şāliĥāan Mursalun Min Rabbihi Qālū 'Innā Bimā 'Ursila Bihi Mu'uminūna 007-075 ከወገኖቹ እነዚያ የኮሩት መሪዎች ለእነዚያ ለተሸነፉት ከነሱ ላመኑት፡- آ«ሷሊህ ከጌታው መላኩን ታውቃላችሁንآ» አሏቸው፡፡ آ« (አዎን)፡- እኛ እርሱ በተላከበት ነገር አማኞች ነንآ» አሉ፡፡ ق‍َا‍لَ ا‍لْمَلَأُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍سْتَكْبَرُوا‍ مِ‍‍ن‍ْ قَوْمِهِ لِلَّذ‍ِي‍نَ ا‍سْتُضْعِفُو‍‍ا‍ لِمَ‍‍ن‍ْ آمَنَ مِنْهُمْ أَتَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ أَ‍نّ‍‍َ صَالِحا‍ً مُرْسَل‍‍‍ٌ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّهِ قَالُ‍‍و‍ Qāla Al-Ladhīna Astakbarū 'Innā Bial-Ladhī 'Āmantum Bihi Kāfirūna 007-076 እነዚያ የኮሩት፡- آ«እኛ በዚያ እናንተ በርሱ ባመናችሁበት ከሓዲዎች ነንآ» አሉ፡፡ ق‍َا‍لَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍سْتَكْبَرُو‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َا بِ‍‍ا‍لَّذِي آمَ‍‍ن‍تُ‍‍م‍ْ بِهِ كَافِر‍ُو‍نَ
Fa`aqarū An-Nāqata Wa `Ataw `An 'Amri Rabbihim Wa Qālū Yā Şāliĥu A'tinā Bimā Ta`idunā 'In Kunta Mina Al-Mursalīna 007-077 ወዲያውም ግመሊቱን ወጓት፡፡ ከጌታቸውም ትዕዛዝ ወጡ፡፡ አሉም፡- آ«ሷሊህ ሆይ! ከመልክተኞቹ እንደኾንክ የምታስፈራራብንን (ቅጣት) አምጣብን፡፡آ» فَعَقَرُوا‍ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َاقَةَ وَعَتَوْا عَنْ أَمْ‍‍ر‍ِ رَبِّهِمْ وَقَالُو‍‍ا‍ يَاصَالِحُ ا‍ئْتِنَا بِمَا تَعِدُنَ‍‍ا إِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍تَ مِنَ ا‍لْمُرْسَل‍‍ِ‍ي‍نَ
Fa'akhadhat/humu Ar-Rajfatu Fa'aşbaĥū Fī Dārihimthimīna 007-078 ወዲያውም የምድር መንቀጥቀጥ (ጩኸትም) ያዘቻቸው፡፡ በቤቶቻቸውም ውስጥ ተንከፍርረው አነጉ፡፡ فَأَخَذَتْهُمُ ا‍لرَّ‍‍ج‍‍ْفَةُ فَأَصْبَحُو‍‍ا‍ فِي دَا‍ر‍‍ِهِمْ جَاثِم‍‍ِ‍ي‍نَ
Fatawallá `Anhum Wa Qāla Yā Qawmi Laqad 'Ablaghtukum Risālata Rabbī Wa Naşaĥtu Lakum Wa Lakin Lā Tuĥibbūna An-Nāşiĥīna 007-079 (ሷሊህ) ከእነርሱም ዞረ፡፡ (እንዲህም) አለ آ«ወገኖቼ ሆይ! የጌታዬን መልክት በእርግጥ አደረስኩላችሁ፡፡ ለእናንተም መከርኳችሁ፡፡ ግን መካሪዎችን አትወዱም፡፡آ» فَتَوَلَّى عَنْهُمْ وَق‍‍َ‍ا‍لَ يَاقَوْمِ لَقَ‍‍د‍ْ أَ‍ب‍‍ْلَغْتُكُمْ ‍ر‍‍ِسَالَةَ رَبِّي وَنَصَحْتُ لَكُمْ وَلَكِ‍‍ن‍ْ لاَ تُحِبّ‍‍ُ‍و‍نَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َاصِح‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Lūţāan 'Idh Qāla Liqawmihi 'Ata'tūna Al-Fāĥishata Mā Sabaqakum Bihā Min 'Aĥadin Mina Al-`Ālamīna 007-080 ሉጥንም ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ آ«አስቀያሚን ሥራ ትሠራላችሁን በእርሷ ከዓለማት አንድም አልቀደማችሁም፡፡آ» وَلُوطا‍ً إِذْ ق‍‍َ‍ا‍لَ لِقَوْمِهِ أَتَأْت‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لْفَاحِشَةَ مَا سَبَقَكُ‍‍م‍ْ بِهَا مِنْ أَحَد‍ٍ مِنَ ا‍لْعَالَم‍‍ِ‍ي‍نَ
'Innakum Lata'tūna Ar-Rijāla Shahwatan Min Dūni An-Nisā' Bal 'Antum Qawmun Musrifūna 007-081 آ«እናንተ ከሴቶች ሌላ ወንዶችን በመከጀል በእርግጥ ትመጡባቸዋላችሁ፡፡ በእውነቱ እናንተ ወሰንን አላፊዎች ሕዝቦች ናችሁ፡፡آ» إِ‍نّ‍‍َكُمْ لَتَأْت‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لرِّج‍‍َ‍ا‍لَ شَهْوَة‍‍‍ً مِ‍‍ن‍ْ د‍ُو‍نِ ا‍لنِس‍‍َ‍ا‍ء بَلْ أَ‍ن‍‍ْتُمْ قَوْم‍‍‍ٌ مُسْ‍‍ر‍‍ِف‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Mā Kāna Jawāba Qawmihi 'Illā 'An Qālū 'Akhrijūhum Min Qaryatikum 'Innahum 'Unāsun Yataţahharūn 007-082 የሕዝቦቹም መልስ آ« (ሎጥንና ተከታዮቹን) ከከተማችሁ አውጧቸው፡፡ እነሱ የሚጥራሩ ሰዎች ናቸውናآ» ማለት እንጂ ሌላ አልነበረም፡፡ وَمَا ك‍‍َ‍ا‍نَ جَو‍َا‍بَ قَوْمِهِ إِلاَّ أَ‍ن‍ْ قَالُ‍‍و‍‍ا‍ أَخْ‍‍ر‍‍ِجُوهُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ قَرْيَتِكُمْ إِ‍نّ‍‍َهُمْ أُن‍‍َ‍ا‍س‍‍‍ٌ يَتَطَهَّرُون
Fa'anjaynāhu Wa 'Ahlahu 'Illā Amra'atahu Kānat Mina Al-Ghābirīna 007-083 እርሱንና ቤተሰቦቹንም አዳንናቸው ሚስቱ ብቻ ስትቀር፡፡ እርሷ (ለጥፋት) ከቀሩት ኾነች፡፡ فَأَن‍جَيْن‍‍َ‍ا‍هُ وَأَهْلَهُ إِلاَّ ا‍مْرَأَتَهُ كَانَتْ مِنَ ا‍لْغَابِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Wa 'Amţarnā `Alayhim Maţarāannžur Kayfa Kāna `Āqibatu Al-Mujrimīna 007-084 በእነሱም ላይ (የእሳት) ዝናብን አዘነብንባቸው፡፡ የኃጢአተኞችም መጨረሻ እንዴት እንደነበረ ተመልከት፡፡ وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِ‍‍م‍ْ مَطَرا‍ً فَان‍ظُرْ كَيْفَ ك‍‍َ‍ا‍نَ عَاقِبَةُ ا‍لْمُ‍‍ج‍‍ْ‍‍ر‍‍ِم‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa 'Ilá Madyana 'Akhāhum Shu`aybāan Qāla Yā Qawmi A`budū Al-Laha Mā Lakum Min 'Ilahin Ghayruhu Qad Jā'atkum Bayyinatun Min Rabbikum Fa'awfū Al-Kayla Wa Al-Mīzāna Wa Lā Tabkhasū An-Nāsa 'Ashyā 'Ahum Wa Lā Tufsidū Fī Al-'Arđi Ba`da 'Işlāĥihā Dhālikum Khayrun Lakum 'In Kuntum Mu'uminīna 007-085 ወደ መድየንም (ምድያን) ወንድማቸውን ሹዓይብን (ላክን)፤ አላቸው፡- آ«ወገኖቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ ከእርሱ በቀር ምንም አምላክ የላችሁም፡፡ ከጌታችሁ ዘንድ ግልጽ ማስረጃ በእርግጥ መጥታላችኋለች፡፡ ስፍርንና ሚዛንን ሙሉ፡፡ ሰዎችንም አንዳቾቻቸውን (ገንዘቦቻቸውን) አታጉድሉባቸው፡፡ በምድርም ውስጥ ከተበጀች በኋላ አታበላሹ፡፡ ይህ ምእምናን እንደኾናችሁ ለእናንተ የተሻለ ነው፡፡آ» وَإِلَى مَ‍‍د‍‍ْيَنَ أَخَاهُمْ شُعَيْبا‍ً ق‍‍َ‍ا‍لَ يَاقَوْمِ ا‍عْبُدُوا‍ ا‍للَّهَ مَا لَكُ‍ Wa Lā Taq`udū Bikulli Şirāţin Tū`idūna Wa Taşuddūna `An Sabīli Al-Lahi Man 'Āmana Bihi Wa Tabghūnahā `Iwajāan Wa Adhkurū 'Idh Kuntum Qalīlāan Fakaththarakum Wa Anžurū Kayfa Kāna `Āqibatu Al-Mufsidīna 007-086 آ« (ሰዎችን) የምታስፈራሩና ከአላህም መንገድ በእርሱ ያመኑትን የምታግዱ መጥመሟንም የምትፈልጉዋት ኾናችሁ በየመንገዱ አትቀመጡ፡፡ ጥቂቶችም በነበራችሁና ባበዛችሁ ጊዜ አስታውሱ፡፡ የአጥፊዎችም መጨረሻ እንዴት እንደነበረ ተመልከቱ፡፡آ» وَلاَ تَ‍‍ق‍‍ْعُدُوا‍ بِكُلِّ صِر‍َا‍ط‍‍‍ٍ تُوعِد‍ُو‍نَ وَتَصُدّ‍ُو‍نَ عَ‍‍ن‍ْ سَب‍‍ِ‍ي‍لِ ا‍للَّهِ مَ‍‍ن‍ْ آمَنَ بِهِ وَتَ‍‍ب‍‍ْغُونَهَا عِوَجا‍ً وَا‍ذْكُرُو‍ Wa 'In Kāna Ţā'ifatun Minkum 'Āmanū Bial-Ladhī 'Ursiltu Bihi Wa Ţā'ifatun Lam Yu'uminū Fāşbirū Ĥattá Yaĥkuma Al-Lahu Baynanā Wa Huwa Khayru Al-Ĥākimīna 007-087 آ«ከእናንተም በዚያ እኔ በእርሱ በተላክሁበት ያመኑ ጭፍሮችና ያላመኑ ጭፍሮችም ቢኖሩ በመካከላችን አላህ እስከሚፈርድ ታገሱ፡፡ እርሱም ከፈራጆች ሁሉ በላጭ ነው፡፡آ» وَإِ‍ن‍ْ ك‍‍َ‍ا‍نَ ط‍‍َ‍ا‍ئِفَة‍‍‍ٌ مِ‍‍ن‍‍ْكُمْ آمَنُو‍‍ا‍ بِ‍‍ا‍لَّذِي أُرْسِلْتُ بِهِ وَط‍‍َ‍ا‍ئِفَة‍‍‍ٌ لَمْ يُؤْمِنُو‍‍ا‍ فَاصْبِرُوا‍ حَتَّى يَحْكُمَ ا‍للَّهُ بَيْنَنَا وَهُوَ خَيْرُ ا‍لْحَاكِم‍‍ِ‍ي‍نَ
Qāla Al-Mala'u Al-Ladhīna Astakbarū Min Qawmihi Lanukhrijannaka Yā Shu`aybu Wa Al-Ladhīna 'Āmanū Ma`aka Min Qaryatinā 'Aw Lata`ūdunna Fī Millatinā Qāla 'Awalaw Kunnā Kārihīna 007-088 ከሕዝቦቹ እነዚያ የኮሩት መሪዎች፡- آ«ሹዓይብ ሆይ! አንተንና እነዚያን ከአንተጋር ያመኑትን ከከተማችን በእርግጥ እናስወጣችኋለን፡፡ ወይም ወደ ሃይማኖታችን መመለስ አለባችሁ አሉ፡፡ የጠላንም ብንኾንآ» አላቸው፡፡ ق‍َا‍لَ ا‍لْمَلَأُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍سْتَكْبَرُوا‍ مِ‍‍ن‍ْ قَوْمِهِ لَنُخْ‍‍ر‍‍ِجَ‍‍ن‍ّ‍‍َكَ يَا شُعَيْبُ وَا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ مَعَكَ مِ‍‍ن‍ْ قَرْيَتِنَ‍‍ا‍ أَوْ لَتَعُودُ‍نّ‍‍َ فِي مِلَّتِنَا ق‍Qadi Aftaraynā `Alá Al-Lahi Kadhibāan 'In `Udnā Fī Millatikum Ba`da 'Idh Najjānā Al-Lahu Minhā Wa Mā Yakūnu Lanā 'An Na`ūda Fīhā 'Illā 'An Yashā'a Al-Lahu Rabbunā Wasi`a Rabbunā Kulla Shay'in `Ilmāan `Alá Al-Lahi Tawakkalnā Rabbanā Aftaĥ Baynanā Wa Bayna Qawminā Bil-Ĥaqqi Wa 'Anta Khayru Al-Fātiĥīna 007-089 آ«አላህ ከእርሷ ከአዳነን በኋላ ወደ ሃይማኖታችሁ ብንመለስ በአላህ ላይ በእርግጥ ውሸትን ቀጠፍን፡፡ አላህ ጌታችን ካልሻም በስተቀር ለእኛ ወደእርሷ ልንመለስ አይገባንም፡፡ ጌታችን ዕውቀቱ ሁሉን ነገር ሰፋ፡፡ በአላህ ላይ ተጠጋን፡፡ ጌታችን ሆይ! በኛና በወገኖቻችን መካከል በውነት ፍረድ፡፡ አንተም ከፈራጆቹ ሁሉ በላጭ ነህآ» (አለ) قَدِ ا‍فْتَرَيْنَا عَلَى ا‍للَّهِ كَذِبا‍ً إِنْ عُ‍‍د‍‍ْنَا فِي مِلَّتِكُ‍‍م‍ْ بَعْدَ إِذْ نَجَّانَا ا‍للَّهُ مِنْهَا وَمَا يَك‍‍ُ‍و‍نُ لَنَ‍‍ا‍ أَ‍ Wa Qāla Al-Mala'u Al-Ladhīna Kafarū Min Qawmihi La'ini Attaba`tum Shu`aybāan 'Innakum 'Idhāan Lakhāsirūna 007-090 ከወገኖቹም እነዚያ የካዱት መሪዎች آ«ሹዓይብን ብትከተሉ እናንተ ያን ጊዜ ከሳሪዎች ናችሁآ» አሉ፡፡ وَق‍‍َ‍ا‍لَ ا‍لْمَلَأُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ مِ‍‍ن‍ْ قَوْمِهِ لَئِنِ ا‍تَّبَعْتُمْ شُعَيْبا‍ً إِ‍نّ‍‍َكُمْ إِذا‍ً لَخَاسِر‍ُو‍نَ
Fa'akhadhat/humu Ar-Rajfatu Fa'aşbaĥū Fī Dārihimthimīna 007-091 ወዲያውም የምድር መንቀጥቀጥ (ጩኸትም) ያዘቻቸው፡፡ በከተማቸውም ውስጥ ተንከፍርረው አነጉ፡፡ فَأَخَذَتْهُمُ ا‍لرَّ‍‍ج‍‍ْفَةُ فَأَصْبَحُو‍‍ا‍ فِي دَا‍ر‍‍ِهِمْ جَاثِم‍‍ِ‍ي‍نَ
Al-Ladhīna Kadhdhabū Shu`aybāan Ka'an Lam Yaghnaw Fīhā Al-Ladhīna Kadhdhabū Shu`aybāan Kānū Humu Al-Khāsirīna 007-092 እነዚያ ሹዓይብን ያሰተባበሉት በእርሷ እንዳልነበሩባት ኾኑ፡፡ እነዚ ሹዓይብን ያስተባበሉት እነርሱ ከሳሪዎች ኾኑ፡፡ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَذَّبُو‍‍ا‍ شُعَيْبا‍ً كَأَ‍ن‍ْ لَمْ يَغْنَوْا فِيهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَذَّبُو‍‍ا‍ شُعَيْبا‍ً كَانُو‍‍ا‍ هُمُ ا‍لْخَاسِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Fatawallá `Anhum Wa Qāla Yā Qawmi Laqad 'Ablaghtukum Risālāti Rabbī Wa Naşaĥtu Lakum Fakayfa 'Āsá `Alá Qawmin Kāfirīna 007-093 ከእነርሱም (ትቷቸው) ዞረ፡- آ«ወገኖቼ ሆይ! የጌታዬን መልክቶች በእርግጥ አደረስኩላችሁ፡፡ ለእናንተም መከርኩ፡፡ ታዲያ በከሓዲዎች ሰዎች ላይ እንዴት አዝናለሁآ» አለም፡፡ فَتَوَلَّى عَنْهُمْ وَق‍‍َ‍ا‍لَ يَا قَوْمِ لَقَ‍‍د‍ْ أَ‍ب‍‍ْلَغْتُكُمْ ‍ر‍‍ِسَالاَتِ رَبِّي وَنَصَحْتُ لَكُمْ فَكَيْفَ آسَى عَلَى قَوْم‍‍‍ٍ كَافِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Wa Mā 'Arsalnā Fī Qaryatin Min Nabīyin 'Illā 'Akhadhnā 'Ahlahā Bil-Ba'sā'i Wa Ađ-Đarrā'i La`allahum Yađđarra`ūna 007-094 በከተማ አንድንም ነቢይ አልላክንም ሰዎችዋን ይዋደቁ ዘንድ በድህነትና በጉዳት የያዝናቸው ብንኾን እንጂ፡፡ وَمَ‍‍ا‍ أَرْسَلْنَا فِي قَرْيَة‍‍‍ٍ مِ‍‍ن‍ْ نَبِيّ‍‍‍ٍ إِلاَّ أَخَذْنَ‍‍ا‍ أَهْلَهَا بِ‍‍ا‍لْبَأْس‍‍َ‍ا‍ءِ وَا‍لضَّرّ‍َا‍ءِ لَعَلَّهُمْ يَضَّرَّع‍‍ُ‍و‍نَ
Thumma Baddalnā Makāna As-Sayyi'ati Al-Ĥasanata Ĥattá `Afaw Wa Qālū Qad Massa 'Ābā'anā Ađ-Đarrā'u Wa As-Sarrā'u Fa'akhadhnāhum Baghtatan Wa Hum Lā Yash`urūna 007-095 ከዚያም እስከበዙና آ«አባቶቻችንን ድህነትና በሺታ በእርግጥ ነክቷቸዋል፡፡ (ይኽም የጊዜ ልማድ ነው)آ» እስካሉ ድረስ በመጥፎው ስፍራ በጎውን ለወጥን፡፡ ወዲያውም እነርሱ የማያውቁ ኾነው በድንገት ያዝናቸው፡፡ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ بَدَّلْنَا مَك‍‍َ‍ا‍نَ ا‍لسَّيِّئَةِ ا‍لْحَسَنَةَ حَتَّى عَفَوا وَقَالُو‍‍ا‍ قَ‍‍د‍ْ مَسَّ آب‍‍َ‍ا‍ءَنَا ا‍لضَّرّ‍َا‍ءُ وَا‍لسَّرّ‍َا‍ءُ فَأَخَذْنَاهُ‍‍م‍ْ بَغْتَة‍‍‍ً وَهُمْ لاَ يَشْعُر‍ُو‍نَ
Wa Law 'Anna 'Ahla Al-Qurá 'Āmanū Wa Attaqaw Lafataĥnā `Alayhim Barakātin Mina As-Samā'i Wa Al-'Arđi Wa Lakin Kadhdhabū Fa'akhadhnāhum Bimā Kānū Yaksibūna 007-096 የከተማዋም ሰዎች ባመኑና በተጠነቀቁ ኖሮ በእነሱ ላይ ከሰማይም ከምድርም በረከቶችን በከፈትንላቸው ነበር፡፡ ግን አስተባበሉ፡፡ ይሠሩት በነበሩትም ኃጢኣት ያዝናቸው፡፡ وَلَوْ أَ‍نّ‍‍َ أَهْلَ ا‍لْقُرَى آمَنُو‍‍ا‍ وَا‍تَّقَوْا لَفَتَحْنَا عَلَيْهِ‍‍م‍ْ بَرَك‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٍ مِنَ ا‍لسَّم‍‍َ‍ا‍ءِ وَا‍لأَرْضِ وَلَكِ‍‍ن‍ْ كَذَّبُو‍‍ا‍ فَأَخَذْنَاهُ‍‍م‍ْ بِمَا كَانُو‍‍ا‍ يَكْسِب‍‍ُ‍و‍نَ
'Afa'amina 'Ahlu Al-Qurá 'An Ya'tiyahum Ba'sunā Bayātāan Wa Hum Nā'imūna 007-097 የከተማዋ ሰዎችም እነሱ የተኙ ኾነው ቅጣታችን ሌሊት ሊመጣባቸው አይፈሩምን أَفَأَمِنَ أَهْلُ ا‍لْقُرَى أَ‍ن‍ْ يَأْتِيَهُ‍‍م‍ْ بَأْسُنَا بَيَاتا‍ً وَهُمْ ن‍‍َ‍ا‍ئِم‍‍ُ‍و‍نَ
'Awa 'Amina 'Ahlu Al-Qurá 'An Ya'tiyahum Ba'sunā Đuĥáan Wa Hum Yal`abūna 007-098 የከተማዋ ሰዎችም እነሱ የሚጫወቱ ኾነው ሳሉ ቅጣታችን ቀን በረፋድ ሊመጣባቸው አይፈሩምን أَوَ أَمِنَ أَهْلُ ا‍لْقُرَى أَ‍ن‍ْ يَأْتِيَهُ‍‍م‍ْ بَأْسُنَا ضُحى‍ً وَهُمْ يَلْعَب‍‍ُ‍و‍نَ
'Afa'aminū Makra Al-Lahi Falā Ya'manu Makra Al-Lahi 'Illā Al-Qawmu Al-Khāsirūna 007-099 የአላህንም ማዘናጋት አይፈሩምን የአላህንም ማዘናጋት ከከሳሪዎች ሕዝቦች በስተቀር የሚተማመን የለም፡፡ أَفَأَمِنُو‍‍ا‍ مَكْرَ ا‍للَّهِ فَلاَ يَأْمَنُ مَكْرَ ا‍للَّهِ إِلاَّ ا‍لْقَوْمُ ا‍لْخَاسِر‍ُو‍نَ
'Awalam Yahdi Lilladhīna Yarithūna Al-'Arđa Min Ba`di 'Ahlihā 'An Law Nashā'u 'Aşabnāhum Bidhunūbihim Wa Naţba`u `Alá Qulūbihim Fahum Lā Yasma`ūna 007-100 ለእነዚያ ምድርን ከባለቤቶችዋ (ጥፋት) በኋላ ለሚወርሱት ብንሻ ኖሮ በኃጢኣቶቻቸው የምንቀጣቸው መኾናችን አልተገለጸላቸውምን በልቦቻቸውም ላይ እናትማለን፡፡ ስለዚህ እነርሱ አይሰሙም፡፡ أَوَلَمْ يَهْدِ لِلَّذ‍ِي‍نَ يَ‍‍ر‍‍ِث‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لأَرْضَ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ أَهْلِهَ‍‍ا‍ أَ‍ن‍ْ لَوْ نَش‍‍َ‍ا‍ءُ أَصَ‍‍ب‍‍ْنَاهُ‍‍م‍ْ بِذُنُوبِهِمْ وَنَ‍‍ط‍‍ْبَعُ عَلَى قُلُوبِهِمْ فَهُمْ لاَ يَسْمَع‍‍ُ‍و‍نَ
Tilka Al-Qurá Naquşşu `Alayka Min 'Anbā'ihā Wa Laqad Jā'at/hum Rusuluhum Bil-Bayyināti Famā Kānū Liyu'uminū Bimā Kadhdhabū Min Qablu Kadhālika Yaţba`u Al-Lahu `Alá Qulūbi Al-Kāfirīna 007-101 እነዚህ ከተሞች (ከኑሕ እስከ ሹዓይብ ሰዎች የተነገሩት) ከወሬዎቻቸው ባንተ ላይ እንተርካለን፡፡ መልክተኞቻቸውም በግልጽ ተዓምራት በእርግጥ መጥተዋቸዋል፡፡ ከመምጣታቸው በፊት ባስተባበሉትም ነገር የሚያምኑ አልኾኑም፡፡ እንደዚሁ አላህ በከሓዲያን ልቦች ላይ ያትማል፡፡ تِلْكَ ا‍لْقُرَى نَقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَ‍ن‍‍ْب‍‍َ‍ا‍ئِهَا وَلَقَ‍‍د‍ْ ج‍‍َ‍ا‍ءَتْهُمْ رُسُلُهُ‍‍م‍ْ بِ‍‍ا‍لْبَيِّن‍‍َ‍ا‍تِ فَمَا كَانُو‍‍ا‍ لِيُؤْمِنُو‍‍ا‍ بِمَا كَذَّبُو‍‍ا‍ مِ‍ Wa Mā Wajadnā Li'ktharihim Min `Ahdin Wa 'In Wajadnā 'Aktharahum Lafāsiqīna 007-102 ለብዙዎቻቸውም በቃል ኪዳናቸው መሙላትን አላገኘንም፡፡ አብዛኞቻቸውንም በእርግጥ አመጸኞች ኾነው አገኘናቸው፡፡ وَمَا وَجَ‍‍د‍‍ْنَا لِأكْثَ‍‍ر‍‍ِهِ‍‍م‍ْ مِنْ عَهْد‍ٍ وَإِ‍ن‍ْ وَجَ‍‍د‍‍ْنَ‍‍ا‍ أَكْثَرَهُمْ لَفَاسِق‍‍ِ‍ي‍نَ
Thumma Ba`athnā Min Ba`dihim Mūsá Bi'āyātinā 'Ilá Fir`awna Wa Mala'ihi Fažalamū Bihā Fānžur Kayfa Kāna `Āqibatu Al-Mufsidīna 007-103 ከዚያም ከበኋላቸው ሙሳን ወደ ፈርዖንና ወደ መማክርቶቹ በተዓምራታችን ላክነው፡፡ በእርሷም ካዱ፡፡ ያጥፊዎችም መጨረሻ እንዴት እንደነበረ ተመልከት፡፡ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ بَعَثْنَا مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِهِ‍‍م‍ْ مُوسَى بِآيَاتِنَ‍‍ا إِلَى فِرْعَوْنَ وَمَلَئِهِ فَظَلَمُو‍‍ا‍ بِهَا فَان‍ظُرْ كَيْفَ ك‍‍َ‍ا‍نَ عَاقِبَةُ ا‍لْمُفْسِد‍ِي‍نَ
Wa Qāla Mūsá Yā Fir`awnu 'Innī Rasūlun Min Rabbi Al-`Ālamīna 007-104 ሙሳም አለ፡- آ«ፈርዖን ሆይ! እኔ ከዓለማት ጌታ የተላክሁ መልክተኛ ነኝ፡፡آ» وَق‍‍َ‍ا‍لَ مُوسَى يَا فِرْعَوْنُ إِ‍نّ‍‍ِي رَس‍‍ُ‍و‍ل‍‍‍ٌ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّ ا‍لْعَالَم‍‍ِ‍ي‍نَ
Ĥaqīqun `Alá 'An Lā 'Aqūla `Alá Al-Lahi 'Illā Al-Ĥaqqa Qad Ji'tukum Bibayyinatin Min Rabbikum Fa'arsil Ma`ī Banī 'Isrā'īla 007-105 آ«آ»በአላህ ላይ ከእውነት በቀር አለመናገር ተገቢዬ ነው፡፡ ከጌታችሁ በተዓምር በእርግጥ መጣኋችሁ፡፡ የእስራኤልንም ልጆች ከእኔ ጋር ልቀቅ፡፡ حَق‍‍ِ‍ي‍قٌ عَلَى أَ‍ن‍ْ لاَ أَق‍‍ُ‍و‍لَ عَلَى ا‍للَّهِ إِلاَّ ا‍لْحَقَّ قَ‍‍د‍ْ جِئْتُكُ‍‍م‍ْ بِبَيِّنَة‍‍‍ٍ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّكُمْ فَأَرْسِلْ مَعِي بَنِ‍‍ي إِسْر‍َا‍ئ‍‍ِ‍ي‍لَ
Qāla 'In Kunta Ji'ta Bi'āyatin Fa'ti Bihā 'In Kunta Mina Aş-Şādiqīna 007-106 (ፈርዖንም آ«በተዓምር የመጣህ እንደኾንክ ከውነተኞቹ ከኾንክ እርሷን አምጣትآ» አለው፡፡ ق‍َا‍لَ إِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍تَ جِئْتَ بِآيَة‍‍‍ٍ فَأْتِ بِهَ‍‍ا إِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍تَ مِنَ ا‍لصَّادِق‍‍ِ‍ي‍نَ
Fa'alqá `Aşāhu Fa'idhā Hiya Thu`bānun Mubīnun 007-107 በትሩንም ጣለ፡፡ እርስዋም ወዲያውኑ ግልጽ እባብ ኾነች፡፡ فَأَلْقَى عَص‍‍َ‍ا‍هُ فَإِذَا هِيَ ثُعْب‍‍َ‍ا‍ن‍‍‍ٌ مُب‍‍ِ‍ي‍ن‍‍‍ٌ
Wa Naza`a Yadahu Fa'idhā Hiya Bayđā'u Lilnnāžirīna 007-108 እጁንም አወጣ፡፡ እርሷም ወዲያውኑ ለተመልካቾች ነጭ ኾነች፡፡ وَنَزَعَ يَدَهُ فَإِذَا هِيَ بَيْض‍‍َ‍ا‍ءُ لِل‍‍ن‍ّ‍‍َاظِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Qāla Al-Mala'u Min Qawmi Fir`awna 'Inna Hādhā Lasāĥirun `Alīmun 007-109 ከፈርዖን ሰዎች መማክርቶቹ፡- آ«ይህ በእርግጥ ዐዋቂ ድግምተኛ ነውآ» አሉ፡፡ ق‍َا‍لَ ا‍لْمَلَأُ مِ‍‍ن‍ْ قَوْمِ فِرْعَوْنَ إِ‍نّ‍‍َ هَذَا لَسَاحِرٌ عَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Yurīdu 'An Yukhrijakum Min 'Arđikum Famādhā Ta'murūna 007-110 آ«ከምድራችሁ ሊያወጣችሁ ይሻልآ» (አሉ)፡፡ آ«ታዲያ ምን ታዛላችሁآ» (አለ) يُ‍‍ر‍‍ِي‍دُ أَ‍ن‍ْ يُخْ‍‍ر‍‍ِجَكُ‍‍م‍ْ مِنْ أَرْضِكُمْ فَمَاذَا تَأْمُر‍ُو‍نَ
Qālū 'Arjihi Wa 'Akhāhu Wa 'Arsil Fī Al-Madā'ini Ĥāshirīna 007-111 (እነርሱም) አሉ آ«እርሱንና ወንድሙን አቆይ፡፡ ወደ ከተሞቹም ሁሉ ሰብሳቢዎችን (ዘበኞች) ላክ፡፡آ» قَالُ‍‍و‍‍ا‍ أَرْجِهِ وَأَخ‍‍َ‍ا‍هُ وَأَرْسِلْ فِي ا‍لْمَد‍َا‍ئِنِ حَاشِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Ya'tūka Bikulli Sāĥirin `Alīmin 007-112 آ«ዐዋቂ ድግምተኛ የኾነን ሁሉ ያመጡልሃልና፡፡آ» يَأْت‍‍ُ‍و‍كَ بِكُلِّ سَاحِرٍ عَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٍ
Wa Jā'a As-Saĥaratu Fir`awna Qālū 'Inna Lanā La'ajrāan 'In Kunnā Naĥnu Al-Ghālibīna 007-113 ድግምተኞቹም ወደ ፈርዖን መጡ፡፡ آ«እኛ አሸናፊዎች ብንኾን ለእኛ በእርግጥ ዋጋ አለንآ» አሉ፡፡ وَج‍‍َ‍ا‍ءَ ا‍لسَّحَرَةُ فِرْعَوْنَ قَالُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َ لَنَا لَأَ‍ج‍‍ْرا‍ً إِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍ّ‍‍َا نَحْنُ ا‍لْغَالِب‍‍ِ‍ي‍نَ
Qāla Na`am Wa 'Innakum Lamina Al-Muqarrabīna 007-114 آ«አዎን እናንተም በእርግጥ ከባለሟሎቹ ትኾናላችሁآ» አላቸው፡፡ ق‍َا‍لَ نَعَمْ وَإِ‍نّ‍‍َكُمْ لَمِنَ ا‍لْمُقَرَّب‍‍ِ‍ي‍نَ
Qālū Yā Mūsá 'Immā 'An Tulqiya Wa 'Immā 'An Nakūna Naĥnu Al-Mulqīna 007-115 آ«ሙሳ ሆይ (በትርህን) ወይም (በፊት) ትጥላለህ ወይም እኛ ጣዮች እንኾናለንآ» አሉት፡፡ قَالُو‍‍ا‍ يَا مُوسَى إِ‍مّ‍‍َ‍‍ا‍ أَ‍ن‍ْ تُلْقِيَ وَإِ‍مّ‍‍َ‍‍ا‍ أَ‍ن‍ْ نَك‍‍ُ‍و‍نَ نَحْنُ ا‍لْمُلْق‍‍ِ‍ي‍نَ
Qāla 'Alqū Falammā 'Alqaw Saĥarū 'A`yuna An-Nāsi Wa Astarhabūhum Wa Jā'ū Bisiĥrin `Ažīmin 007-116 آ«ጣሉآ» አላቸው፡፡ (ገመዶቻቸውን) በጣሉም ጊዜ የሰዎቹን ዓይኖች ደገሙባቸው፡፡ አስፈራሩዋቸውም፡፡ ትልቅ ድግምትንም አመጡ፡፡ ق‍َا‍لَ أَلْقُو‍‍ا‍ فَلَ‍‍م‍ّ‍‍َ‍‍ا‍ أَلْقَوْا سَحَرُو‍ا‍ أَعْيُنَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ وَا‍سْتَرْهَبُوهُمْ وَج‍‍َ‍ا‍ء‍ُ‍وا بِسِحْرٍ عَظ‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٍ
Wa 'Awĥaynā 'Ilá Mūsá 'An 'Alqi `Aşāka Fa'idhā Hiya Talqafu Mā Ya'fikūna 007-117 ወደ ሙሳም፡- آ«በትርህን ጣልآ» ስንል ላክን፡፡ (ጣላትም) ወዲያውኑም የሚቀጣጥፉትን (ማታለያ) ትውጣለች፡፡ وَأَوْحَيْنَ‍‍ا إِلَى مُوسَى أَنْ أَلْقِ عَص‍‍َ‍ا‍كَ فَإِذَا هِيَ تَلْقَفُ مَا يَأْفِك‍‍ُ‍و‍نَ
Fawaqa`a Al-Ĥaqqu Wa Baţala Mā Kānū Ya`malūna 007-118 እውነቱም ተገለጸ፡፡ ይሠሩት የነበሩትም (ድግምት) ተበላሸ፡፡ فَوَقَعَ ا‍لْحَقُّ وَبَطَلَ مَا كَانُو‍‍ا‍ يَعْمَل‍‍ُ‍و‍نَ
Faghulibū Hunālika Wa Anqalabū Şāghirīna 007-119 እዚያ ዘንድ ተሸነፉም፡፡ ወራዶችም ኾነው ተመለሱ፡፡ فَغُلِبُو‍‍ا‍ هُنَالِكَ وَا‍ن‍قَلَبُو‍‍ا‍ صَاغِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Wa 'Ulqiya As-Saĥaratu Sājidīna 007-120 ድግምተኞቹም ሰጋጆች ኾነው ወደቁ፡፡ وَأُلْقِيَ ا‍لسَّحَرَةُ سَاجِد‍ِي‍نَ
Qālū 'Āmannā Birabbi Al-`Ālamīna 007-121 አሉ፡- آ«በዓለማት ጌታ አመንን፡፡آ» قَالُ‍‍و‍‍ا‍ آمَ‍‍ن‍ّ‍‍َا بِرَبِّ ا‍لْعَالَم‍‍ِ‍ي‍نَ
Rabbi Mūsá Wa Hārūna 007-122 آ«በሙሳና በሃሩን ጌታ፡፡آ» رَبِّ مُوسَى وَهَار‍ُو‍نَ
Qāla Fir`awnu 'Āmantum Bihi Qabla 'An 'Ādhana Lakum 'Inna Hādhā Lamakrun Makartumūhu Fī Al-Madīnati Litukhrijū Minhā 'Ahlahā Fasawfa Ta`lamūna 007-123 ፈርዖን አለ፡- آ«እኔ ለእናንተ ሳልፈቅድላችሁ በፊት በእርሱ አመናችሁን ይህ በከተማይቱ ውስጥ ሰዎቿን ከእርሷ ለማውጣት በእርግጥ የተስማማችሁበት ተንኮል ነው፡፡ ወደፊትም (የሚደርስባችሁን) ታውቃላችሁ፡፡آ» ق‍َا‍لَ فِرْعَوْنُ آمَ‍‍ن‍تُ‍‍م‍ْ بِهِ قَ‍‍ب‍‍ْلَ أَ‍ن‍ْ آذَنَ لَكُمْ إِ‍نّ‍‍َ هَذَا لَمَكْر‍ٌ مَكَرْتُم‍‍ُ‍و‍هُ فِي ا‍لْمَدِينَةِ لِتُخْ‍‍ر‍‍ِجُو‍‍ا‍ مِنْهَ‍‍ا‍ أَهْلَهَا فَسَوْفَ تَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
La'uqaţţi`anna 'Aydiyakum Wa 'Arjulakum Min Khilāfin Thumma La'uşallibannakum 'Ajma`īna 007-124 آ«እጆቻችሁንና እግሮቻችሁን በማፈራረቅ በእርግጥ እቆራርጣለሁ፡፡ ከዚያም ሁላችሁንም በእርግጥ እሰቅላችኋለሁ፡፡آ» لَأُقَطِّعَ‍‍ن‍ّ‍‍َ أَيْدِيَكُمْ وَأَرْجُلَكُ‍‍م‍ْ مِنْ خِلاَف‍‍‍ٍ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ لَأُصَلِّبَ‍‍ن‍ّ‍‍َكُمْ أَ‍ج‍‍ْمَع‍‍ِ‍ي‍نَ
Qālū 'Innā 'Ilá Rabbinā Munqalibūna 007-125 አሉ፡- آ«እኛ ወደ ጌታችን ተመላሾች ነን፡፡آ» قَالُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َ‍‍ا إِلَى رَبِّنَا مُ‍‍ن‍قَلِب‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Mā Tanqimu Minnā 'Illā 'An 'Āmannā Bi'āyāti Rabbinā Lammā Jā'atnā Rabbanā 'Afrigh `Alaynā Şabrāan Wa Tawaffanā Muslimīna 007-126 آ«የጌታችንም ተዓምራቶች በመጡልን ጊዜ ከማመናችን በቀር ከእኛ አትጠላም፡፡ ጌታችን ሆይ! በእኛ ላይ ትዕግስትን አፍስስ፡፡ ሙስሊሞች ኾነን ግደለን፡፡آ» وَمَا تَ‍‍ن‍قِمُ مِ‍‍ن‍ّ‍‍َ‍‍ا إِلاَّ أَ‍ن‍ْ آمَ‍‍ن‍ّ‍‍َا بِآي‍‍َ‍ا‍تِ رَبِّنَا لَ‍‍م‍ّ‍‍َا ج‍‍َ‍ا‍ءَتْنَا رَبَّنَ‍‍ا‍ أَفْ‍‍ر‍‍ِغْ عَلَيْنَا صَ‍‍ب‍‍ْرا‍ً وَتَوَفَّنَا مُسْلِم‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Qāla Al-Mala'u Min Qawmi Fir`awna 'Atadharu Mūsá Wa Qawmahu Liyufsidū Fī Al-'Arđi Wa Yadharaka Wa 'Ālihataka Qāla Sanuqattilu 'Abnā'ahum Wa Nastaĥyī Nisā'ahum Wa 'Innā Fawqahum Qāhirūna 007-127 ከፈርዖንም ሰዎች ታላላቆቹ (ለፈርዖን) آ«ሙሳንና ሰዎቹን በምድር ላይ እንዲያበላሹና (ሙሳም) አንተንና አማልክቶችህን እንዲተው ትተዋቸዋለህንآ» አሉ፡፡ آ«ወንዶች ልጆቻቸውን እንገድላለን፡፡ ሴቶቻቸውንም እናስቀራለን፡፡ እኛም ከበላያቸው ነን፡፡ አሸናፊዎች (ነን)آ» አለ፡፡ وَق‍‍َ‍ا‍لَ ا‍لْمَلَأُ مِ‍‍ن‍ْ قَوْمِ فِرْعَوْنَ أَتَذَرُ مُوسَى وَقَوْمَهُ لِيُفْسِدُوا‍ فِي ا‍لأَرْضِ وَيَذَرَكَ وَآلِهَتَكَ ق‍‍َ‍ا‍لَ سَنُقَتِّلُ أَ‍ب‍‍ْن‍‍َ‍ا‍ءَهُمْ وَنَسْتَحْيِي نِس‍‍َ‍ا‍ءَهُمْ وَإِ‍نّ‍‍َا فَوْقَهُمْ قَاهِر‍ُو&zw
Qāla Mūsá Liqawmihi Asta`īnū Bil-Lahi Wa Aşbirū 'Inna Al-'Arđa Lillahi Yūrithuhā Man Yashā'u Min `Ibādihi Wa Al-`Āqibatu Lilmuttaqīna 007-128 ሙሳ ለሰዎቹ፡- آ«ለአላህ ተገዙ ታገሱም፡፡ ምድር ለአላህ ናትና፡፡ ከባሮቹ ለሚሻው ያወርሳታል፡፡ ምሰጉንዋም ፍጻሜ ለጥንቁቆቹ ናትآ» አላቸው፡፡ ق‍َا‍لَ مُوسَى لِقَوْمِهِ ا‍سْتَعِينُو‍‍ا‍ بِ‍‍ا‍للَّهِ وَا‍صْبِرُو‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لأَرْضَ لِلَّهِ يُو‍ر‍‍ِثُهَا مَ‍‍ن‍ْ يَش‍‍َ‍ا‍ءُ مِنْ عِبَادِهِ وَا‍لْعَاقِبَةُ لِلْمُتَّق‍‍ِ‍ي‍نَ
Qālū 'Ūdhīnā Min Qabli 'An Ta'tiyanā Wa Min Ba`di Mā Ji'tanā Qāla `Asá Rabbukum 'An Yuhlika `Adūwakum Wa Yastakhlifakum Al-'Arđi Fayanžura Kayfa Ta`malūna 007-129 آ«ከመምጣትህም በፊት ከመጣኽልንም በኋላ ተሰቃየንآ» አሉት፡፡ آ«ጌታችሁ ጠላቶቻችሁን ሊያጠፋ እንዴት እንደምትሠሩም ይመለከት ዘንድ በምድር ላይ ሊተካችሁ ይሻልآ» አላቸው፡፡ قَالُ‍‍و‍‍ا‍ أ‍ُ‍وذِينَا مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِ أَ‍ن‍ْ تَأْتِيَنَا وَمِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ مَا جِئْتَنَا ق‍‍َ‍ا‍لَ عَسَى رَبُّكُمْ أَ‍ن‍ْ يُهْلِكَ عَدُوَّكُمْ وَيَسْتَخْلِفَكُمْ فِي ا‍لأَرْضِ فَيَ‍‍ن‍ظُرَ كَيْفَ تَعْمَل‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Laqad 'Akhadhnā 'Āla Fir`awna Bis-Sinīna Wa Naqşin Mina Ath-Thamarāti La`allahum Yadhdhakkarūna 007-130 የፈርዖንንም ቤተሰቦች እንዲገሰጹ በድርቅ ዓመታትና ከፍሬዎችም በመቀነስ በእርግጥ ያዝናቸው፡፡ وَلَقَ‍‍د‍ْ أَخَذْنَ‍‍ا آلَ فِرْعَوْنَ بِ‍‍ا‍لسِّن‍‍ِ‍ي‍نَ وَنَ‍‍ق‍‍ْص‍‍‍ٍ مِنَ ا‍لثَّمَر‍َا‍تِ لَعَلَّهُمْ يَذَّكَّر‍ُو‍نَ
Fa'idhā Jā'at/humu Al-Ĥasanatu Qālū Lanā Hadhihi Wa 'In Tuşibhum Sayyi'atun Yaţţayyarū Bimūsá Wa Man Ma`ahu 'Alā 'Innamā Ţā'iruhum `Inda Al-Lahi Wa Lakinna 'Aktharahum Lā Ya`lamūna 007-131 ደጊቱም ነገር (ምቾት) በመጣችላቸው ጊዜ آ«ይህች ለእኛ (ተገቢ) ናትآ» ይላሉ፡፡ ክፉትም ብታገኛቸው በሙሳና አብረውት ባሉት ገደቢስነት ያመካኛሉ፡፡ ንቁ! ገደቢስነታቸው አላህ ዘንድ ብቻ ነው፡፡ ግን አብዛኛዎቻቸው አያውቁም፡፡ فَإِذَا ج‍‍َ‍ا‍ءَتْهُمُ ا‍لْحَسَنَةُ قَالُو‍‍ا‍ لَنَا هَذِهِ وَإِ‍ن‍ْ تُصِ‍‍ب‍‍ْهُمْ سَيِّئَة‍‍‍ٌ يَطَّيَّرُوا‍ بِمُوسَى وَمَ‍‍ن‍ْ مَعَهُ أَلاَ إِ‍نّ‍‍َمَا ط‍‍َ‍ا‍ئِرُهُمْ عِ‍‍ن‍‍ْدَ ا‍للَّهِ وَلَكِ‍‍ن‍ّ‍‍َ أَكْثَرَهُمْ لاَ يَعْلَم‍‍ُ‍و‍ن
Wa Qālū Mahmā Ta'tinā Bihi Min 'Āyatin Litasĥaranā Bihā Famā Naĥnu Laka Bimu'uminīna 007-132 (ለሙሳም) آ«በማንኛይቱም ተዓምር በእርሷ ልትደግምብን ብትመጣብን እኛ ለአንተ የምናምንልህ አይደለንምآ» አሉ፡፡ وَقَالُو‍‍ا‍ مَهْمَا تَأْتِنَا بِهِ مِ‍‍ن‍ْ آيَة‍‍‍ٍ لِتَسْحَرَنَا بِهَا فَمَا نَحْنُ لَكَ بِمُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ
Fa'arsalnā `Alayhimu Aţ-Ţūfāna Wa Al-Jarāda Wa Al-Qummala Wa Ađ-Đafādi`a Wa Ad-Dama 'Āyātin Mufaşşalātin Fāstakbarū Wa Kānū Qawmāan Mujrimīna 007-133 ወዲያም የወሃን ማጥለቅለቅ አንበጣንም ነቀዝንም እንቁራሪቶችንም ደምንም የተለያዩ ተዓምራት ሲኾኑ በነሱ ላይ ላክን ኮሩም ተንኮለኞችም ሕዝቦች ነበሩ፡፡ فَأَرْسَلْنَا عَلَيْهِمُ ا‍لطُّوف‍‍َ‍ا‍نَ وَا‍لْجَر‍َا‍دَ وَا‍لْقُ‍‍م‍ّ‍‍َلَ وَا‍لضَّفَادِعَ وَا‍لدَّمَ آي‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٍ مُفَصَّلاَت‍‍‍ٍ فَاسْتَكْبَرُوا‍ وَكَانُو‍‍ا‍ قَوْما‍ً مُ‍‍ج‍‍ْ‍‍ر‍‍ِم‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Lammā Waqa`a `Alayhimu Ar-Rijzu Qālū Yā Mūsá Ad`u Lanā Rabbaka Bimā `Ahida `Indaka La'in Kashafta `Annā Ar-Rijza Lanu'uminanna Laka Wa Lanursilanna Ma`aka Banī 'Isrā'īla 007-134 በእነርሱም ላይ ቅጣቱ በወደቀባቸው ጊዜ آ«ሙሳ ሆይ! ጌታህን ላንተ ቃል ኪዳን በገባልህ ነገር ለእኛ ለምንልን፡፡ ከእኛ ቅጣቱን ብታነሳልን ለአንተ በእርግጥ እናምንልሃለን፡፡ የእስራኤልንም ልጆች ከአንተ ጋር በእርግጥ እንለቃለን፤آ» አሉ፡፡ وَلَ‍‍م‍ّ‍‍َا وَقَعَ عَلَيْهِمُ ا‍لرِّ‍‍ج‍‍ْزُ قَالُو‍‍ا‍ يَا مُوسَى ا‍د‍‍ْعُ لَنَا رَبَّكَ بِمَا عَهِدَ عِ‍‍ن‍‍ْدَكَ لَئِ‍‍ن‍ْ كَشَفْتَ عَ‍‍ن‍ّ‍‍َا ا‍لرِّ‍‍ج‍‍ْزَ لَنُؤْمِنَ‍‍ن‍ّ‍‍َ لَكَ وَلَنُرْسِلَ‍‍ن‍ّ‍‍َ مَعَكَ بَنِ‍ Falammā Kashafnā `Anhumu Ar-Rijza 'Ilá 'Ajalin Hum Bālighūhu 'Idhā Hum Yankuthūna 007-135 እነርሱም ደራሾቹ እኾኑበት ጊዜ ድረስ ቅጣትን ከእነሱ ላይ ባነሳን ጊዜ ወዲያውኑ እነርሱ ቃላቸውን ያፈርሳሉ፡፡ فَلَ‍‍م‍ّ‍‍َا كَشَفْنَا عَنْهُمُ ا‍لرِّ‍‍ج‍‍ْزَ إِلَى أَجَلٍ هُ‍‍م‍ْ بَالِغ‍‍ُ‍و‍هُ إِذَا هُمْ يَ‍‍ن‍كُث‍‍ُ‍و‍نَ
ntaqamnā Minhum Fa'aghraqnāhum Al-Yammi Bi'annahum Kadhdhabū Bi'āyātinā Wa Kānū `Anhā Ghāfilīna 007-136 እነርሱ በተዓምራታችን ስለአስተባበሉም ከእርሷ ዘንጊዎች ስለኾኑም፤ ከእነሱ ተበቀልን፡፡ በባሕርም ውስጥ አሰጠምናቸው፡፡ فَان‍تَقَمْنَا مِنْهُمْ فَأَغْرَ‍ق‍‍ْنَاهُمْ فِي ا‍لْيَ‍‍م‍ّ‍‍ِ بِأَ‍نّ‍‍َهُمْ كَذَّبُو‍‍ا‍ بِآيَاتِنَا وَكَانُو‍‍ا‍ عَنْهَا غَافِل‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa 'Awrath Al-Qawma Al-Ladhīna Kānū Yustađ`afūna Mashāriqa Al-'Arđi Wa Maghāribahā Allatī Bāraknā Fīhā Wa Tammat Kalimatu Rabbika Al-Ĥusná `Alá Banī 'Isrā'īla Bimā Şabarū Wa Dammarnā Mā Kāna Yaşna`u Fir`awnu Wa Qawmuhu Wa Mā Kānū Ya`rishūna 007-137 እነዚያንም ደካሞች የነበሩትን ሕዝቦች ያችን በውስጧ በረከት ያደረግንባትን ምድር ምሥራቆችዋንም ምዕራቦቿንም አወረስናቸው፡፡ የጌታህም መልካሚቱ ቃል በእስራኤል ልጆች ላይ በመታገሳቸው ተፈጸመች፡፡ ፈርዖንና ሰዎቹም ይሠሩት የነበረውን (ሕንጻ) ዳስ ያደርጉትም የነበረውን አፈረስን፡፡ وَأَوْرَثْنَا ا‍لْقَوْمَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَانُو‍‍ا‍ يُسْتَضْعَف‍‍ُ‍و‍نَ مَشَا‍ر‍‍ِقَ ا‍لأَرْضِ وَمَغَا‍ر‍‍ِبَهَا ا‍لَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا وَتَ‍‍م‍ّ‍‍َتْ كَلِمَةُ رَبِّكَ ا‍لْحُسْنَى ع
Wa Jāwaznā Bibanī 'Isrā'īla Al-Baĥra Fa'ataw `Alá Qawmin Ya`kufūna `Alá 'Aşnāmin Lahum Qālū Yā Mūsá Aj`al Lanā 'Ilahāan Kamā Lahum 'Ālihatun Qāla 'Innakum Qawmun Tajhalūna 007-138 የእስራኤልንም ልጆች ባሕሩን አሻገርናቸው፡፡ ለእነርሱ በኾኑ ጣዖታት (መገዛት) ላይ በሚዘወትሩ ሕዝቦች ላይ አለፉም፡፡ آ«ሙሳ ሆይ፡- ለእነርሱ (ለሰዎቹ) አማልክት እንዷላቸው ለእኛም አምላክን አድርግልንآ» አሉት፡፡ آ«እናንተ የምትሳሳቱ ሕዝቦች ናችሁ፤آ» አላቸው፡፡ وَجَاوَزْنَا بِبَنِ‍‍ي إِسْر‍َا‍ئ‍‍ِ‍ي‍لَ ا‍لْبَحْرَ فَأَتَوْا عَلَى قَوْم‍‍‍ٍ يَعْكُف‍‍ُ‍و‍نَ عَلَى أَصْن‍‍َ‍ا‍م‍‍‍ٍ لَهُمْ قَالُو‍‍ا‍ يَامُوسَى ا‍ج‍‍ْعَ‍‍ل لَنَ‍'Inna Hā'uulā' Mutabbarun Mā Hum Fīhi Wa Bāţilun Mā Kānū Ya`malūna 007-139 آ«እነዚህ እነርሱ በውስጡ ያሉበት ነገር ጠፊ ነው፡፡ ይሰሩት የነበሩትም ብልሹ ነውآ» (አላቸው)፤ إِ‍نّ‍‍َ ه‍‍َ‍ا‍ؤُلاَء مُتَبَّر‍ٌ مَا هُمْ ف‍‍ِ‍ي‍هِ وَبَاطِل‍‍‍ٌ مَا كَانُو‍‍ا‍ يَعْمَل‍‍ُ‍و‍نَ
Qāla 'Aghayra Al-Lahi 'Abghīkum 'Ilahāan Wa Huwa Fađđalakum `Alá Al-`Ālamīna 007-140 آ«ከአላህ ሌላ እርሱ ከዓለማት ያበለጣችሁ ሲኾን (የምትገዙት) አምላክን እፈልግላችኋለሁንآ» አለ፡፡ ق‍َا‍لَ أَغَيْرَ ا‍للَّهِ أَ‍ب‍‍ْغِيكُمْ إِلَها‍ً وَهُوَ فَضَّلَكُمْ عَلَى ا‍لْعَالَم‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa 'Idh 'Anjaynākum Min 'Āli Fir`awna Yasūmūnakum Sū'a Al-`Adhābi Yuqattilūna 'Abnā'akum Wa Yastaĥyūna Nisā'akum Wa Fī Dhālikum Balā'un Min Rabbikum `Ažīmun 007-141 ከፈርዖንም ቤተሰቦች ብርቱን ቅጣት የሚያቀምሱዋችሁ ወንዶች ልጆቻችሁን የሚገድሉ ሴቶቻችሁንም የሚተዉ ሲኾኑ ባዳናችሁ ጊዜ (አስታውሱ)፡፡ በዚህም ውስጥ ከጌታችሁ ዘንድ የኾነ ከባድ ፈተና አለበት፡፡ وَإِذْ أَن‍جَيْنَاكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ آلِ فِرْعَوْنَ يَسُومُونَكُمْ س‍‍ُ‍و‍ءَ ا‍لْعَذ‍َا‍بِ يُقَتِّل‍‍ُ‍و‍نَ أَ‍ب‍‍ْن‍‍َ‍ا‍ءَكُمْ وَيَسْتَحْي‍‍ُ‍و‍نَ نِس‍‍َ‍ا‍ءَكُمْ وَفِي ذَلِكُ‍‍م‍ْ بَلاَء‍ٌ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّكُمْ عَظ‍‍ِ‍ي‍م&z
Wa Wā`adnā Mūsá Thalāthīna Laylatan Wa 'Atmamnāhā Bi`ashrin Fatamma Mīqātu Rabbihi 'Arba`īna Laylatan Wa Qāla Mūsá Li'khīhi Hārūna Akhlufnī Fī Qawmī Wa 'Aşliĥ Wa Lā Tattabi` Sabīla Al-Mufsidīna 007-142 ሙሳንም ሰላሳን ሌሊት (ሊጾምና ልናነጋግረው) ቀጠርነው፡፡ በዐስርም (ሌሊት) ሞላናት፡፡ የጌታውም ቀጠሮ አርባ ሌሊት ሲኾን ተፈጸመ፡፡ ሙሳም ለወንድሙ ሃሩን آ«በሕዝቦቼ ላይ ተተካኝ፡፡ አሳምርም የአጥፊዎችንም መንገድ አትከተልآ» አለው፡፡ وَوَاعَ‍‍د‍‍ْنَا مُوسَى ثَلاَث‍‍ِ‍ي‍نَ لَيْلَة‍‍‍ً وَأَتْمَمْنَاهَا بِعَشْر‍ٍ فَتَ‍‍م‍ّ‍‍َ مِيق‍‍َ‍ا‍تُ رَبِّهِ أَرْبَع‍‍ِ‍ي‍نَ لَيْلَة‍‍‍ً وَق‍‍َ‍ا‍لَ مُوسَى لِأخ‍‍ِ‍ي‍هِ هَار‍ُو‍نَ ا‍خْلُفْنِي فِي قَوْمِي وَأَصْلِحْ وَلاَ تَتَّبِعْ سَب‍ Wa Lammā Jā'a Mūsá Limīqātinā Wa Kallamahu Rabbuhu Qāla Rabbi 'Arinī 'Anžur 'Ilayka Qāla Lan Tarānī Wa Lakini Anžur 'Ilá Al-Jabali Fa'ini Astaqarra Makānahu Fasawfa Tarānī Falammā Tajallá Rabbuhu Liljabali Ja`alahu Dakkāan Wa Kharra Mūsá Şa`iqāan Falammā 'Afāqa Qāla Subĥānaka Tubtu 'Ilayka Wa 'Anā 'Awwalu Al-Mu'uminīna 007-143 ሙሳም ለቀጠሯችን በመጣና ጌታውም ባነጋገረው ጊዜ፡- آ«ጌታዬ ሆይ! (ነፍስህን) አሳየኝ ወደ አንተ እመለከታለሁናآ» አለ፡፡ (አላህም)፡- آ«በፍጹም አታየኝም ግን ወደ ተራራው ተመልከት፡፡ በስፍራውም ቢረጋ በእርግጥ ታየኛለህآ» አለው፡፡ ጌታው ለተራራው በተገለጸ ጊዜ እንኩትኩት አደረገው፡፡ ሙሳም ጮሆ ወደቀ፡፡ በአንሰራራም ጊዜ آ«ጥራት ይገባህ፡፡ ወዳንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም (በወቅቱ) የምእምናን መጀመሪያ ነኝآ» አለ፡፡ وَلَ‍‍م‍ّ‍‍َا ج‍‍َ‍ا‍ءَ مُوسَى لِمِيقَاتِنَا وَكَلَّمَهُ رَبُّهُ ق‍‍َ‍ا‍لَ رَبِّ أَ‍ر‍‍ِنِ‍Qāla Yā Mūsá 'Innī Aşţafaytuka `Alá An-Nāsi Birisālātī Wa Bikalāmī Fakhudh Mā 'Ātaytuka Wa Kun Mina Ash-Shākirīna 007-144 (አላህም) አለው፡- آ«ሙሳ ሆይ! እኔ በመልክቶቼና በማናገሬ በሰዎች ላይ መረጥኩህ፡፡ የሰጡህንም ያዝ፡፡ ከአመስጋኞቹም ኹን፡፡آ» ق‍َا‍لَ يَامُوسَى إِ‍نّ‍‍ِي ا‍صْطَفَيْتُكَ عَلَى ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ بِ‍‍ر‍‍ِسَالاَتِي وَبِكَلاَمِي فَخُذْ مَ‍‍ا آتَيْتُكَ وَكُ‍‍ن‍ْ مِنَ ا‍لشَّاكِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Wa Katabnā Lahu Fī Al-'Alwāĥi Min Kulli Shay'in Maw`ižatan Wa Tafşīlāan Likulli Shay'in Fakhudh/hā Biqūwatin Wa 'Mur Qawmaka Ya'khudhū Bi'aĥsanihā Sa'urīkum Dāra Al-Fāsiqīna 007-145 ለእርሱም በሰሌዳዎቹ ላይ ከነገሩ ሁሉ ግሳጼንና ለነገሩም ሁሉ ማብራራትን ጻፍንለት፡፡ (አልንም) በብርታትም ያዛት፡፡ ሕዝቦችህንም በመልካሟ እንዲይዙ እዘዛቸው፡፡ የአመጸኞቹን አገር በእርግጥ አሳያችኋለሁ፡፡ وَكَتَ‍‍ب‍‍ْنَا لَهُ فِي ا‍لأَلْو‍َا‍حِ مِ‍‍ن‍ْ كُلِّ شَيْء‍ٍ مَوْعِظَة‍‍‍ً وَتَفْصِيلا‍ً لِكُلِّ شَيْء‍ٍ فَخُذْهَا بِقُوَّة‍‍‍ٍ وَأْمُرْ قَوْمَكَ يَأْخُذُوا‍ بِأَحْسَنِهَا سَأُ‍ر‍‍ِيكُمْ د‍َا‍رَ ا‍لْفَاسِق‍‍ِ‍ي‍نَ
Sa'aşrifu `An 'Āyātiya Al-Ladhīna Yatakabbarūna Fī Al-'Arđi Bighayri Al-Ĥaqqi Wa 'In Yaraw Kulla 'Āyatin Lā Yu'uminū Bihā Wa 'In Yaraw Sabīla Ar-Rushdi Lā Yattakhidhūhu Sabīlāan Wa 'In Yaraw Sabīla Al-Ghayyi Yattakhidhūhu Sabīlāan Dhālika Bi'annahum Kadhdhabū Bi'āyātinā Wa Kānū `Anhā Ghāfilīna 007-146 እነዚያን ያለአግባብ በምድር ላይ የሚኮሩትን ከአንቀጾቼ በእርግጥ አዞራቸዋለሁ፡፡ ተዓምርንም ሁሉ ቢያዩ በርሷ አያምኑም፡፡ ቅንንም መንገድ ቢያዩ መንገድ አድርገው አይዙትም፡፡ ግን የጥመትን መንገድ ቢያዩ መንገድ አድርገው ይይዙታል፡፡ ይህ እነርሱ በአንቀጾቻችን ስለአስተባበሉና ከእርሷም ዘንጊዎች ስለኾኑ ነው፡፡ سَأَصْ‍‍ر‍‍ِفُ عَ‍‍ن‍ْ آيَاتِيَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يَتَكَبَّر‍ُو‍نَ فِي ا‍لأَرْضِ بِغَيْ‍‍ر‍ِ ا‍لْحَقِّ وَإِ‍ن‍ْ يَرَوْا كُلَّ آيَة‍Wa Al-Ladhīna Kadhdhabū Bi'āyātinā Wa Liqā'i Al-'Ākhirati Ĥabiţat 'A`māluhum Hal Yujzawna 'Illā Mā Kānū Ya`malūna 007-147 እነዚያም በአንቀጾቻችንና መጨረሻይቱን ዓለም በመገናኘት ያስተባበሉት ሥራዎቻቸው ተበላሹ፡፡ ይሠሩት የነበረውን እንጂ ይመነዳሉን وَالَّذ‍ِي‍نَ كَذَّبُو‍‍ا‍ بِآيَاتِنَا وَلِق‍‍َ‍ا‍ءِ ا‍لآخِرَةِ حَبِطَتْ أَعْمَالُهُمْ هَلْ يُ‍‍ج‍‍ْزَوْنَ إِلاَّ مَا كَانُو‍‍ا‍ يَعْمَل‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Attakhadha Qawmu Mūsá Min Ba`dihi Min Ĥulīyihim `Ijlāan Jasadāan Lahu Khuwārun 'Alam Yaraw 'Annahu Lā Yukallimuhum Wa Lā Yahdīhim Sabīlāan Attakhadhūhu Wa Kānū Žālimīna 007-148 የሙሳም ሕዝቦች ከእርሱ (መኼድ) በኋላ ከጌጦቻቸው ወይፈንን አካልን ለርሱ ማግሳት ያለውን (አምላክ አድርገው) ያዙ፡፡ እርሱ የማያናግራቸው መንገድንም የማይመራቸው መኾኑን አይመለከቱምን (አምላክ አድርገው) ያዙት፡፡ በዳዮችም ኾኑ፡፡ وَاتَّخَذَ قَوْمُ مُوسَى مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِهِ مِنْ حُلِيِّهِمْ عِ‍‍ج‍‍ْلا‍ً جَسَدا‍ً لَهُ خُو‍َا‍رٌ أَلَمْ يَرَوْا أَ‍نّ‍‍َهُ لاَ يُكَلِّمُهُمْ وَلاَ يَهْدِيهِمْ سَبِيلا‍ً ا‍تَّخَذ‍ُو‍هُ وَكَانُو‍‍ا‍ ظَالِم‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Lammā Suqiţa Fī 'Aydīhim Wa Ra'aw 'Annahum Qad Đallū Qālū La'in Lam Yarĥamnā Rabbunā Wa Yaghfir Lanā Lanakūnanna Mina Al-Khāsirīna 007-149 በተጸጸቱና እነሱም በእርግጥ የተሳሳቱ መኾናቸውን ባዩ ጊዜ፡- آ«ጌታችን ባያዝንልንና ባይምረን በእርግጥ ከከሳሪዎቹ እንኾናለንآ» አሉ፡፡ وَلَ‍‍م‍ّ‍‍َا سُقِطَ فِ‍‍ي‍ أَيْدِيهِمْ وَرَأَوْا أَ‍نّ‍‍َهُمْ قَ‍‍د‍ْ ضَلُّو‍‍ا‍ قَالُو‍‍ا‍ لَئِ‍‍ن‍ْ لَمْ يَرْحَمْنَا رَبُّنَا وَيَغْفِرْ لَنَا لَنَكُونَ‍‍ن‍ّ‍‍َ مِنَ ا‍لْخَاسِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Wa Lammā Raja`a Mūsá 'Ilá Qawmihi Ghađbāna 'Asifāan Qāla Bi'samā Khalaftumūnī Min Ba`dī 'A`ajiltum 'Amra Rabbikum Wa 'Alqá Al-'Alwāĥa Wa 'Akhadha Bira'si 'Akhīhi Yajurruhu 'Ilayhi Qāla Abna 'Umma 'Inna Al-Qawma Astađ`afūnī Wa Kādū Yaqtulūnanī Falā Tushmit Biya Al-'A`dā'a Wa Lā Taj`alnī Ma`a Al-Qawmi Až-Žālimīna 007-150 ሙሳም እየተቆጣና እያዘነ ወደ ሕዝቦቹ በተመለሰ ጊዜ آ«ከእኔ በኋላ በእኔ ላይ የተካችሁት ነገር ከፋ! የጌታችሁን ትእዛዝ ተቻኮላችሁንآ» አላቸው፡፡ ሰሌዳዎቹንም ጣላቸው፡፡ የወንድሙንም ራስ (ጸጉር) ወደርሱ የሚጎትተው ሲኾን ያዘ፡፡ (ወንድሙም)፡- آ«የናቴ ልጅ ሆይ! ሕዝቦቹ ናቁኝ፡፡ ሊገድሉኝም ተቃራቡ፡፡ ስለዚህ በእኔ ጠላቶችን አታስደስትብኝ፡፡ ከአመጸኞች ሕዝቦችም ጋር አታድርገኝآ» አለው፡፡ وَلَ‍‍م‍ّ‍‍َا رَجَعَ مُوسَى إِلَى قَوْمِهِ غَضْب‍‍َ‍ا‍نَ أَسِفا‍ً ق‍‍َ‍ا‍لَ بِئْسَمَا خَلَفْتُمُونِي مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ Qāla Rabbi Aghfir Lī Wa Li'akhī Wa 'Adkhilnā Fī Raĥmatika Wa 'Anta 'Arĥamu Ar-Rāĥimīna 007-151 (ሙሳም)፡- آ«ጌታዬ ሆይ! ለእኔም ለወንድሜም ማር፡፡ በእዝነትህም ውስጥ አግባን፡፡ አንተም ከአዛኞች ሁሉ ይበልጥ አዛኝ ነህآ» አለ፡፡ ق‍َا‍لَ رَبِّ ا‍غْفِرْ لِي وَلِأَخِي وَأَ‍د‍‍ْخِلْنَا فِي رَحْمَتِكَ وَأَ‍ن‍‍ْتَ أَرْحَمُ ا‍لرَّاحِم‍‍ِ‍ي‍نَ
'Inna Al-Ladhīna Attakhadhū Al-`Ijla Sayanāluhum Ghađabun Min Rabbihim Wa Dhillatun Al-Ĥayāati Ad-Dunyā Wa Kadhalika Naj Al-Muftarīna 007-152 እነዚያ ወይፈኑን (አምላክ አድርገው) የያዙ ከጌታቸው ዘንድ ቁጣ፤ በቅርቢቱም ሕይወት ውርደት በእርግጥ ያገኛቸዋል፡፡ እንዲሁም ቀጣፊዎችን እንቀጣለን፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍تَّخَذُوا‍ ا‍لْعِ‍‍ج‍‍ْلَ سَيَنَالُهُمْ غَضَب‍‍‍ٌ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّهِمْ وَذِلَّة‍‍‍ٌ فِي ا‍لْحَي‍‍َ‍ا‍ةِ ا‍لدُّ‍‍ن‍‍ْيَا وَكَذَلِكَ نَ‍‍ج‍‍ْزِي ا‍لْمُفْتَ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Wa Al-Ladhīna `Amilū As-Sayyi'āti Thumma Tābū Min Ba`dihā Wa 'Āmanū 'Inna Rabbaka Min Ba`dihā Laghafūrun Raĥīmun 007-153 እነዚያም ኃጢአቶችን የሠሩ ከዚያም ከእርሷ በኋላ የተጸጸቱ ያመኑም ጌታህ ከእርሷ በኋላ በእርግጥ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَالَّذ‍ِي‍نَ عَمِلُو‍‍ا‍ ا‍لسَّيِّئ‍‍َ‍ا‍تِ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ تَابُو‍‍ا‍ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِهَا وَآمَنُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َ رَبَّكَ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِهَا لَغَف‍‍ُ‍و‍ر‍ٌ رَح‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Wa Lammā Sakata `An Mūsá Al-Ghađabu 'Akhadha Al-'Alwāĥa Wa Fī Nuskhatihā Hudáan Wa Raĥmatun Lilladhīna Hum Lirabbihim Yarhabūna 007-154 ከሙሳም ቁጣው በበረደ ጊዜ ሰሌዳዎቹን በግልባጫቸው ውስጥ ለእነዚያ እነርሱ ጌታቸውን የሚፈሩ ለኾኑት መምሪያና እዝነት ያለባቸው ሲኾኑ ያዘ፡፡ وَلَ‍‍م‍ّ‍‍َا سَكَتَ عَ‍‍ن‍ْ مُوسَى ا‍لْغَضَبُ أَخَذَ ا‍لأَلْو‍َا‍حَ وَفِي نُسْخَتِهَا هُ‍‍دى‍ً وَرَحْمَة‍‍‍ٌ لِلَّذ‍ِي‍نَ هُمْ لِرَبِّهِمْ يَرْهَب‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Akhtāra Mūsá Qawmahu Sab`īna Rajulāan Limīqātinā Falammā 'Akhadhat/humu Ar-Rajfatu Qāla Rabbi Law Shi'ta 'Ahlaktahum Min Qablu Wa 'Īyāya 'Atuhlikunā Bimā Fa`ala As-Sufahā'u Minnā 'In Hiya 'Illā Fitnatuka Tuđillu Bihā Man Tashā'u Wa Tahdī Man Tashā'u 'Anta Walīyunā Fāghfir Lanā Wa Arĥamnā Wa 'Anta Khayru Al-Ghāfirīna 007-155 ሙሳም ከሕዝቦቹ ውስጥ ለቀጠሮዋችን ሰባን ሰዎች መረጠ፡፡ ብርቱ የምድር እንቅጥቃጤ በያዘቻቸውም ጊዜ ሙሳ አለ آ«ጌታዬ ሆይ! በሻህ ኖሮ ከአሁን በፊት በአጠፋሃቸው ነበር፡፡ እኔንም (ባጠፋኸኝ ነበር)፡፡ ከእኛ ቂሎቹ በሠሩት ነገር ታጠፋናለህን እርሷ (ፈተናይቱ) ያንተ ፈተና እንጂ ሌላ አይደለችም፡፡ በእርሷ የምትሻውን ታሳስታለህ፡፡ የምትሻውንም ታቀናለህ፡፡ አንተ ረዳታችን ነህና ለእኛ ምሕረት አድርግልን፡፡ እዘንልንም፡፡ አንተም ከመሓሪዎች ሁሉ በላጭ ነህ፡፡آ» وَاخْت‍‍َ‍ا‍رَ مُوسَى قَوْمَهُ سَ‍‍ب‍&z
Wa Aktub Lanā Fī Hadhihi Ad-Dunyā Ĥasanatan Wa Fī Al-'Ākhirati 'Innā Hudnā 'Ilayka Qāla `Adhābī 'Uşību Bihi Man 'Ashā'u Wa Raĥmatī Wasi`at Kulla Shay'in Fasa'aktubuhā Lilladhīna Yattaqūna Wa Yu'utūna Az-Zakāata Wa Al-Ladhīna Hum Bi'āyātinā Yu'uminūna 007-156 آ«ለእኛም በዚች በቅርቢቱ ዓለም መልካሟን በመጨረሻይቱም (መልካሟን) ጻፍልን፡፡ እኛ ወደ አንተ ተመለስን፡፡آ» (ሲል ሙሳ ጸለየ፤ አላህም) አለ፡- آ«ቅጣቴ በእርሱ የምሻውን ሰው እቀጣበታለሁ፡፡ ችሮታየም ነገሩን ሁሉ ሰፋች፡፡ ለእነዚያም ለሚጠነቀቁ፣ ዘካንም ለሚሰጡ፣ ለእነዚያም እነሱ በአንቀጾቻችን ለሚያምኑ በእርግጥآ» እጽፋታለሁ፡፡ وَاكْتُ‍‍ب‍ْ لَنَا فِي هَذِهِ ا‍لدُّ‍‍ن‍‍ْيَا حَسَنَة‍‍‍ً وَفِي ا‍لآخِرَةِ إِ‍نّ‍‍َا هُ‍‍د‍‍ْنَ‍‍ا إِلَيْكَ ق‍‍َ‍ا‍لَ عَذَابِ‍ Al-Ladhīna Yattabi`ūna Ar-Rasūla An-Nabīya Al-'Ummīya Al-Ladhī Yajidūnahu Maktūbāan `Indahum At-Tawrāati Wa Al-'Injīli Ya'muruhum Bil-Ma`rūfi Wa Yanhāhum `Ani Al-Munkari Wa Yuĥillu Lahumu Aţ-Ţayyibāti Wa Yuĥarrimu `Alayhimu Al-Khabā'itha Wa Yađa`u `Anhum 'Işrahum Wa Al-'Aghlāla Allatī Kānat `Alayhim Fa-Al-Ladhīna 'Āmanū Bihi Wa `Azzarūhu Wa Naşarūhu Wa Attaba`ū An-Nūra Al-Ladhī 'Unzila Ma`ahu 'Ūlā'ika Humu Al-Mufliĥūna 007-157 ለእነዚያ ያንን እነሱ ዘንድ በተውራትና በኢንጂል ተጽፎ የሚያገኙትን የማይጽፍና የማያነብ ነቢይ የኾነውን መልክተኛ የሚከተሉ ለኾኑት (በእርግጥ እጽፍለታለሁ)፡፡ በበጎ ሥራ ያዛቸዋል፡፡ ከክፉም ነገር ይከለክላቸዋል፡፡ መልካም ነገሮችንም ለነርሱ ይፈቅድላቸዋል፡፡ መጥፎ ነገሮችንም በእነርሱ ላይ እርም ያደርግባቸዋል፡፡ ከእነሱም ላይ ሸክማቸውንና እነዚያንም በእነርሱ ላይ የነበሩትን እንዛዝላዎች (ከባድ ሕግጋቶች) ያነሳላቸዋል፡፡ እነዚያም በእርሱ ያመኑ ያከበሩትም የረዱትም ያንንም ከእርሱ ጋር የተወረደውን
Qul Yā 'Ayyuhā An-Nāsu 'Innī Rasūlu Al-Lahi 'Ilaykum Jamī`āan Al-Ladhī Lahu Mulku As-Samāwāti Wa Al-'Arđi Lā 'Ilāha 'Illā Huwa Yuĥyī Wa Yumītu Fa'āminū Bil-Lahi Wa Rasūlihi An-Nabīyi Al-'Ummīyi Al-Ladhī Yu'uminu Bil-Lahi Wa Kalimātihi Wa Attabi`ūhu La`allakum Tahtadūna 007-158 (ሙሐመድ ሆይ!) በላቸው፡- آ«እናንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደናንተ ወደሁላችሁም የአላህ መልክተኛ ነኝ፡፡ (እርሱም) ያ የሰማያትና የምድር ንግሥና ለእርሱ ብቻ የኾነ ነው፡፡ እርሱ እንጂ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሕያው ያደርጋል፡፡ ይገድላልም፡፡ በአላህ በዚያም በአላህና በቃላቶቹ በሚያምነው የማይጽፍ የማያነብ ነቢይ በኾነው መልክተኛው እመኑ፡፡ ቅንንም መንገድ ትመሩ ዘንድ ተከተሉት፡፡آ» قُلْ ي‍‍َ‍ا‍أَيُّهَا ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سُ إِ‍نّ‍‍ِي رَس‍‍ُ‍و‍لُ ا‍ Wa Min Qawmi Mūsá 'Ummatun Yahdūna Bil-Ĥaqqi Wa Bihi Ya`dilūna 007-159 ከሙሳም ሕዝቦች በእውነት የሚመሩት በእርሱም (ፍርድን) የሚያስተካክሉ ጭፍሮች አሉ፡፡ وَمِ‍‍ن‍ْ قَوْمِ مُوسَى أُ‍مّ‍‍َة‍‍‍ٌ يَهْد‍ُو‍نَ بِ‍‍ا‍لْحَقِّ وَبِهِ يَعْدِل‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Qaţţa`nāhumu Athnatay `Ashrata 'Asbāţāan 'Umamāan Wa 'Awĥaynā 'Ilá Mūsá 'Idh Astasqāhu Qawmuhu 'Ani Ađrib Bi`aşāka Al-Ĥajara Fānbajasat Minhu Athnatā `Ashrata `Aynāan Qad `Alima Kullu 'Unāsin Mashrabahum Wa Žallalnā `Alayhimu Al-Ghamāma Wa 'Anzalnā `Alayhimu Al-Manna Wa As-Salwá Kulū Min Ţayyibāti Mā Razaqnākum Wa Mā Žalamūnā Wa Lakin Kānū 'Anfusahum Yažlimūna 007-160 ዐሥራ ሁለት ነገዶች ሕዝቦች አድርገንም ከፋፈልናቸው፡፡ ወደ ሙሳም ወገኖቹ መጠጣትን በፈለጉበት ጊዜ آ«ድንጋዩን በበትርህ ምታውآ» ስንል ላክን፡፡ (መታውም) ከእርሱ ዐሥራ ሁለት ምንጮችም ፈለቁ፡፡ ሰዎቹ ሁሉ መጠጫቸውን በእርግጥ ዐወቁ፡፡ በእነሱም ላይ ደመናን አጠለልን፡፡ በእነሱም ላይ መናንና ድርጭትን አወረድን፡፡ آ«ከሰጠናችሁም መልካም ሲሳይ ብሉآ» (አልን፤ ጸጋችንን በመካዳቸው) አልበደሉንምም፡፡ ግን ነፍሶቻቸውን የሚበድሉ ነበሩ፡፡ وَقَطَّعْنَاهُمُ ا‍ثْنَتَيْ عَشْرَةَ أَسْبَاطاً أُمَما‍ً وَأَوْحَيْنَ‍‍ا إِلَى م
Wa 'Idh Qīla Lahumu Askunū Hadhihi Al-Qaryata Wa Kulū Minhā Ĥaythu Shi'tum Wa Qūlū Ĥiţţatun Wa Adkhulū Al-Bāba Sujjadāan Naghfir Lakum Khī'ātikum Sanazīdu Al-Muĥsinīna 007-161 ለእነርሱም በተባሉ ጊዜ (አስታውስ) آ«በዚህች ከተማ ተቀመጡ፡፡ ከእርሷም በሻችሁት ስፍራ ብሉ፡፡ (የምንፈልገው) የኃጢኣታችንን መርገፍ ነው በሉም፡፡ የከተማይቱንም በር አጎንብሳችሁ ግቡ፡፡ ኃጢኣቶቻችሁን ለእናንተ እንምራለንና፡፡ በጎ ለሠሩት በእርግጥ እንጨምራለን፡፡آ» وَإِذْ ق‍‍ِ‍ي‍لَ لَهُمُ ا‍سْكُنُو‍‍ا‍ هَذِهِ ا‍لْقَرْيَةَ وَكُلُو‍‍ا‍ مِنْهَا حَيْثُ شِئْتُمْ وَقُولُو‍‍ا‍ حِطَّة‍‍‍ٌ وَا‍د‍‍ْخُلُو‍‍ا‍ ا‍لْب‍‍َ‍ا‍بَ سُجَّداFabaddala Al-Ladhīna Žalamū Minhum Qawlāan Ghayra Al-Ladhī Qīla Lahum Fa'arsalnā `Alayhim Rijzāan Mina As-Samā'i Bimā Kānū Yažlimūna 007-162 ከእነሱም ውስጥ እነዚያ (ራሳቸውን) የበደሉት ሰዎች ከዚያ ለእነርሱ ከተባለው ሌላ የኾነን ቃል ለወጡ፡፡ በእነርሱም ላይ ይበድሉ በነበሩት በደል መዐትን ከሰማይ ላክንባቸው፡፡ فَبَدَّلَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ظَلَمُو‍‍ا‍ مِنْهُمْ قَوْلاً غَيْرَ ا‍لَّذِي ق‍‍ِ‍ي‍لَ لَهُمْ فَأَرْسَلْنَا عَلَيْهِمْ ‍ر‍‍ِ‍ج‍‍ْزا‍ً مِنَ ا‍لسَّم‍‍َ‍ا‍ءِ بِمَا كَانُو‍‍ا‍ يَظْلِم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa As'alhum `Ani Al-Qaryati Allatī Kānat Ĥāđirata Al-Baĥri 'Idh Ya`dūna Fī As-Sabti 'Idh Ta'tīhim Ĥītānuhum Yawma Sabtihim Shurra`āan Wa Yawma Lā Yasbitūna Lā Ta'tīhim Kadhālika Nablūhum Bimā Kānū Yafsuqūna 007-163 ከዚያችም በባህሩ ዳርቻ ከነበረችው ከተማ በቅዳሜ (ቀን) ወሰን ባለፉ ጊዜ በሰንበታቸው ቀን ዐሳዎቻቸው የተከማቹ ኾነው በሚመጡላቸው ጊዜ (የኾነውን) ጠይቃቸው፡፡ ሰንበትንም በማያከብሩበት (በሌላው) ቀን አይመጡላቸውም፡፡ እንደዚሁ ያምጹበት በነበሩት ምክንያት እንሞክራቸዋለን፡፡ وَاسْأَلْهُمْ عَنِ ا‍لْقَرْيَةِ ا‍لَّتِي كَانَتْ حَاضِرَةَ ا‍لْبَحْ‍‍ر‍ِ إِذْ يَعْد‍ُو‍نَ فِي ا‍لسَّ‍‍ب‍‍ْتِ إِذْ تَأْتِيهِمْ حِيتَانُهُمْ يَوْمَ سَ‍‍ب‍‍ْتِهِمْ شُرَّعا‍ً وَيَوْمَ لاَ يَسْبِت‍‍ُ‍و‍نَ لاَ تَأْتِيهِمْ كَذَلِكَ نَ‍‍ب&zw
Wa 'Idh Qālat 'Ummatun Minhum Lima Ta`ižūna Qawmāan Al-Lahu Muhlikuhum 'Aw Mu`adhdhibuhum `Adhābāan Shadīdāan Qālū Ma`dhiratan 'Ilá Rabbikum Wa La`allahum Yattaqūna 007-164 ከእነሱም (ከፊሎቹ) ሕዝቦች آ«አላህ አጥፊያቸው ወይም በብርቱ ቅጣት ቀጪአቸው የኾኑትን ሕዝቦች ለምን ትገስፃጻላችሁآ» ባሉ ጊዜ (ገሳጮቹ) آ«ወደ ጌታችሁ በቂ ምክንያት እንዲኾንና እነርሱም ቢከለከሉ ብለን ነውآ» አሉ፡፡ وَإِذْ قَالَتْ أُ‍مّ‍‍َة‍‍‍ٌ مِنْهُمْ لِمَ تَعِظ‍‍ُ‍و‍نَ قَوْما‍ً ا‍للَّهُ مُهْلِكُهُمْ أَوْ مُعَذِّبُهُمْ عَذَابا‍ً شَدِيدا‍ً قَالُو‍‍ا‍ مَعْذِرَة‍‍‍ً إِلَى رَبِّكُمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَّق‍‍ُ‍و‍نَ
Falammā Nasū Mā Dhukkirū Bihi 'Anjaynā Al-Ladhīna Yanhawna `Ani As-Sū'i Wa 'Akhadh Al-Ladhīna Žalamū Bi`adhābin Ba'īsin Bimā Kānū Yafsuqūna 007-165 በእርሱም የተገሰጹበትን ነገር በተዉ ጊዜ እነዚያን ከክፉ የሚከለከሉትን አዳንን፤ እነዚያንም የበደሉትን ያምጹ በነበሩት ምክንያት በብርቱ ቅጣት ያዝናቸው፡፡ فَلَ‍‍م‍ّ‍‍َا نَسُو‍‍ا‍ مَا ذُكِّرُوا‍ بِهِ أَ‍ن‍‍ْجَيْنَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يَنْهَوْنَ عَنِ ا‍لسّ‍‍ُ‍و‍ءِ وَأَخَذْنَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ظَلَمُو‍‍ا‍ بِعَذ‍َا‍ب‍‍‍ٍ بَئ‍‍ِ‍ي‍س‍‍‍ٍ بِمَا كَانُو‍‍ا‍ يَفْسُق‍‍ُ‍و‍نَ
Falammā `Ataw `An Mā Nuhū `Anhu Qulnā Lahum Kūnū Qiradatan Khāsi'īna 007-166 ከእርሱም ከተከለከሉት ነገር በኮሩ ጊዜ ለእነሱ آ«ወረዶች ዝንጀሮች ኹኑ አልን፤آ» (ኾኑም)፡፡ فَلَ‍‍م‍ّ‍‍َا عَتَوْا عَ‍‍ن‍ْ مَا نُهُو‍‍ا‍ عَنْهُ قُلْنَا لَهُمْ كُونُو‍‍ا‍ قِرَدَةً خَاسِئ‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa 'Idh Ta'adhdhana Rabbuka Layab`athanna `Alayhim 'Ilá Yawmi Al-Qiyāmati Man Yasūmuhum Sū'a Al-`Adhābi 'Inna Rabbaka Lasarī`u Al-`Iqābi Wa 'Innahu Laghafūrun Raĥīmun 007-167 ጌታህም እስከ ትንሣኤ ቀን ክፉ ቅጣትን የሚያቀምሳቸውን ሰው በነሱ ላይ በእርግጥ የሚልክ መኾኑን ባስታወቀ ጊዜ (አስታውሳቸው)፡፡ ጌታህ በእርግጥ ቅጣተ ፈጣን ነው፡፡ እርሱም በእርግጥ እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَإِذْ تَأَذَّنَ رَبُّكَ لَيَ‍‍ب‍‍ْعَثَ‍‍ن‍ّ‍‍َ عَلَيْهِمْ إِلَى يَوْمِ ا‍لْقِيَامَةِ مَ‍‍ن‍ْ يَسُومُهُمْ س‍‍ُ‍و‍ءَ ا‍لْعَذ‍َا‍بِ إِ‍نّ‍‍َ رَبَّكَ لَسَ‍‍ر‍‍ِي‍عُ ا‍لْعِق‍‍َ‍ا‍بِ وَإِ‍نّ‍‍َهُ لَغَف‍‍ُ‍و‍ر‍ٌ رَح‍ Wa Qaţţa`nāhum Al-'Arđi 'Umamāan Minhumu Aş-Şāliĥūna Wa Minhum Dūna Dhālika Wa Balawnāhum Bil-Ĥasanāti Wa As-Sayyi'āti La`allahum Yarji`ūna 007-168 (የእስራኤልን ልጆች) በምድር ላይ የተለያዩ ሕዝቦች አድርገንም ከፋፈልናቸው፡፡ ከእነሱ መልካሞች አሉ፡፡ ከእነሱም ከዚያ ሌላ አልሉ፡፡ ይመለሱ ዘንድም በተድላዎችም በመከራዎችም ሞከርናቸው፡፡ وَقَطَّعْنَاهُمْ فِي ا‍لأَرْضِ أُمَما‍ً مِنْهُمُ ا‍لصَّالِح‍‍ُ‍و‍نَ وَمِنْهُمْ د‍ُو‍نَ ذَلِكَ وَبَلَوْنَاهُ‍‍م‍ْ بِ‍‍ا‍لْحَسَن‍‍َ‍ا‍تِ وَا‍لسَّيِّئ‍‍َ‍ا‍تِ لَعَلَّهُمْ يَرْجِع‍‍ُ‍و‍نَ
Fakhalafa Min Ba`dihim Khalfun Warithū Al-Kitāba Ya'khudhūna `Arađa Hādhā Al-'Adná Wa Yaqūlūna Sayughfaru Lanā Wa 'In Ya'tihim `Arađun Mithluhu Ya'khudhūhu 'Alam Yu'ukhadh `Alayhimthāqu Al-Kitābi 'An Lā Yaqūlū `Alá Al-Lahi 'Illā Al-Ĥaqqa Wa Darasū Mā Fīhi Wa Ad-Dāru Al-'Ākhiratu Khayrun Lilladhīna Yattaqūna 'Afalā Ta`qilūna 007-169 ከኋላቸውም፡- መጽሐፉን የወረሱ መጥፎ ምትኮች ተተኩ፡፡ የዚህን የቅርቡን ጠፊ ጥቅም ይይዛሉ፡፡ ብጤውም ጥቅም ቢመጣላቸው የሚይዙት ሲኾኑ آ« (በሠራነው)፡- ለኛ ምሕረት ይደረግልናልآ» ይላሉ፡፡ በአላህ ላይ ከእውነት በቀር እንዳይናገሩ በእነርሱ ላይ የመጽሐፉ ቃል ኪዳን አልተያዘባቸውምን በእርሱ ውስጥ ያለውንም አላነበቡምን የመጨረሻይቱም አገር ለእነዚያ ጌታቸውን ለሚፈሩት በላጭ ናት፡፡ አታውቁምን فَخَلَفَ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِهِمْ خَلْف‍‍‍ٌ وَر‍‍ِثُو‍‍ا‍ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا
Wa Al-Ladhīna Yumassikūna Bil-Kitābi Wa 'Aqāmū Aş-Şalāata 'Innā Lā Nuđī`u 'Ajra Al-Muşliĥīna 007-170 እነዚያም መጽሐፉን ጠብቀው የሚይዙ ሶላትንም በደንቡ የሰገዱ እኛ የመልካም ሠሪዎችን ዋጋ አናጠፋም፡፡ وَالَّذ‍ِي‍نَ يُمَسِّك‍‍ُ‍و‍نَ بِ‍‍ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ وَأَقَامُو‍‍ا‍ ا‍لصَّلاَةَ إِ‍نّ‍‍َا لاَ نُض‍‍ِ‍ي‍عُ أَ‍ج‍‍ْرَ ا‍لْمُصْلِح‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa 'Idh Nataq Al-Jabala Fawqahum Ka'annahu Žullatun Wa Žannū 'Annahu Wāqi`un Bihim Khudhū Mā 'Ātaynākum Biqūwatin Wa Adhkurū Mā Fīhi La`allakum Tattaqūna 007-171 የጡርን ተራራ ነቅለን ከበላያቸው እንደ ጥላ ኾኖ በአነሳነውና እርሱም በነሱ ላይ ወዳቂ መኾኑን ባረጋገጡ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ آ«የሰጠናችሁን በብርታት ያዙ፡፡ ትጠነቀቁም ዘንድ በውስጡ ያለውን ተገንዘቡآ» (አልን)፡፡ وَإِذْ نَتَ‍‍ق‍‍ْنَا ا‍لْجَبَلَ فَوْقَهُمْ كَأَ‍نّ‍‍َهُ ظُلَّة‍‍‍ٌ وَظَ‍‍ن‍ّ‍‍ُ‍‍و‍‍ا‍ أَ‍نّ‍‍َهُ وَا‍قِع‍‍‍ٌ بِهِمْ خُذُوا‍ مَ‍‍ا آتَيْنَاكُ‍‍م‍ْ بِقُوَّة‍‍‍ٍ وَا‍ذْكُرُوا‍ مَا ف‍ Wa 'Idh 'Akhadha Rabbuka Min Banī 'Ādama Min Žuhūrihim Dhurrīyatahum Wa 'Ash/hadahum `Alá 'Anfusihim 'Alastu Birabbikum Qālū Balá Shahidnā 'An Taqūlū Yawma Al-Qiyāmati 'Innā Kunnā `An Hādhā Ghāfilīna 007-172 ጌታህም ከአደም ልጆች ከጀርቦቻቸው ዘሮቻቸውን ባወጣና آ«ጌታችሁ አይደለሁምንآ» ሲል በነፍሶቻቸው ላይ ባስመሰከራቸው ጊዜ (የኾነውን አስታውስ)፡፡ آ«ጌታችን ነህ መሰከርንآ» አሉ፡፡ آ«በትንሣኤ ቀን ከዚህ (ኪዳን) ዘንጊዎች ነበርን እንዳትሉ፡፡آ» وَإِذْ أَخَذَ رَبُّكَ مِ‍‍ن‍ْ بَنِ‍‍ي آدَمَ مِ‍‍ن‍ْ ظُهُو‍ر‍‍ِهِمْ ذُرِّيَّتَهُمْ وَأَشْهَدَهُمْ عَلَى أَن‍فُسِهِمْ أَلَسْتُ بِرَبِّكُمْ قَالُو‍‍ا‍ بَلَى شَهِ‍‍د‍‍ْنَ‍‍ا‍ أَ‍ن‍ْ تَقُولُو‍‍ا‍ يَوْمَ ا‍لْقِيَامَةِ إِ‍نّ‍‍َا كُ‍‍ن‍ّ‍‍َا عَنْ هَذَا غَافِل‍ 'Aw Taqūlū 'Innamā 'Ashraka 'Ābā'uunā Min Qablu Wa Kunnā Dhurrīyatan Min Ba`dihim 'Afatuhlikunā Bimā Fa`ala Al-Mubţilūna 007-173 ወይም آ«(ጣዖታትን) ያጋሩት ከእኛ በፊት የነበሩት አባቶቻችን ብቻ ናቸው፡፡ እኛም ከእነሱ በኋላ የኾን ዘሮች ነበርን፡፡ አጥፊዎቹ በሠሩት ታጠፋናለህንآ» እንዳትሉ (አስመሰከርናችሁ)፡፡ أَوْ تَقُولُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َمَ‍‍ا‍ أَشْرَكَ آب‍‍َ‍ا‍ؤُنَا مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلُ وَكُ‍‍ن‍ّ‍‍َا ذُرِّيَّة‍‍‍ً مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِهِمْ أَفَتُهْلِكُنَا بِمَا فَعَلَ ا‍لْمُ‍‍ب‍‍ْطِل‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Kadhalika Nufaşşilu Al-'Āyāti Wa La`allahum Yarji`ūna 007-174 እንደዚሁም (እንዲያስቡ) እንዲመለሱም አንቀጾችን እናብራራለን፡፡ وَكَذَلِكَ نُفَصِّلُ ا‍لآي‍‍َ‍ا‍تِ وَلَعَلَّهُمْ يَرْجِع‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Atlu `Alayhim Naba'a Al-Ladhī 'Ātaynāhu 'Āyātinā Fānsalakha Minhā Fa'atba`ahu Ash-Shayţānu Fakāna Mina Al-Ghāwīna 007-175 የዚያንም ተዓምራታችንን የሰጠነውንና ከእርሷ የወጣውን ሰይጣንም ያስከተለውን ከጠማሞቹም የኾነውን ሰው ወሬ በእነርሱ ላይ አንብብላቸው፡፡ وَاتْلُ عَلَيْهِمْ نَبَأَ ا‍لَّذِي آتَيْن‍‍َ‍ا‍هُ آيَاتِنَا فَان‍سَلَخَ مِنْهَا فَأَتْبَعَهُ ا‍لشَّيْط‍‍َ‍ا‍نُ فَك‍‍َ‍ا‍نَ مِنَ ا‍لْغَاو‍ِي‍نَ
Wa Law Shi'nā Larafa`nāhu Bihā Wa Lakinnahu 'Akhlada 'Ilá Al-'Arđi Wa Attaba`a Hawāhu Famathaluhu Kamathali Al-Kalbi 'In Taĥmil `Alayhi Yalhath 'Aw Tatruk/hu Yalhath Dhālika Mathalu Al-Qawmi Al-Ladhīna Kadhdhabū Bi'āyātinā Fāqşuşi Al-Qaşaşa La`allahum Yatafakkarūna 007-176 በሻንም ኖሮ በእርሷ ከፍ ባደረግነው ነበር፡፡ እርሱ ግን ወደ ምድር ተዘነበለ፡፡ ፍላጎቱንም ተከተለ፡፡ ብጤውም ብታባርረው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ ወይም ብትተወው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ እንደ ኾነ ውሻ ነው፡፡ ይህ የእነዚያ በአንቀጾቻችን ያስተባበሉት ሕዝቦች ምሳሌ ነው፡፡ ያስተነትኑም ዘንድ ታሪኮችን ተርክላቸው፡፡ وَلَوْ شِئْنَا لَرَفَعْن‍‍َ‍ا‍هُ بِهَا وَلَكِ‍‍ن‍ّ‍‍َهُ أَخْلَدَ إِلَى ا‍لأَرْضِ وَا‍تَّبَعَ هَو‍َا‍هُ فَمَثَلُهُ كَمَثَلِ ا‍لْكَلْبِ إِ‍ن‍ْ تَحْمِلْ عَلَيْهِ يَلْهَثْ أَوْ تَتْرُكْهُ يَلْهَثْ ذَلِكَ مَثَلُ Sā'a Mathalāan Al-Qawmu Al-Ladhīna Kadhdhabū Bi'āyātinā Wa 'Anfusahum Kānū Yažlimūna 007-177 የእነዚያ በአንቀጾቻችን ያስተባበሉትና ነፍሶቻቸውን ይበድሉ የነበሩት ሰዎች ምሳሌ ከፋ! س‍َا‍ءَ مَثَلا‍ً ا‍لْقَوْمُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَذَّبُو‍‍ا‍ بِآيَاتِنَا وَأَن‍فُسَهُمْ كَانُو‍‍ا‍ يَظْلِم‍‍ُ‍و‍نَ
Man Yahdi Al-Lahu Fahuwa Al-Muhtadī Wa Man Yuđlil Fa'ūlā'ika Humu Al-Khāsirūna 007-178 አላህ የሚያቀናው ሰው ቅን እርሱ ነው፡፡ የሚያጠመውም ሰው እነዚያ ከሳሪዎቹ እነሱ ናቸው፡፡ مَ‍‍ن‍ْ يَهْدِ ا‍للَّهُ فَهُوَ ا‍لْمُهْتَدِي وَمَ‍‍ن‍ْ يُضْلِلْ فَأ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ هُمُ ا‍لْخَاسِر‍ُو‍نَ
Wa Laqad Dhara'nā Lijahannama Kathīrāan Mina Al-Jinni Wa Al-'Insi Lahum Qulūbun Lā Yafqahūna Bihā Wa Lahum 'A`yunun Lā Yubşirūna Bihā Wa Lahum 'Ādhānun Lā Yasma`ūna Bihā 'Ūlā'ika Kāl'an`āmi Bal Hum 'Ađallu 'Ūlā'ika Humu Al-Ghāfilūna 007-179 ከጋኔንም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ለእነርሱ በርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፡፡ ለእነሱም በሳቸው የማያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸው፡፡ ለእነሱም በሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ እነዚያ እንደ እንስሳዎች ናቸው፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው፤ وَلَقَ‍‍د‍ْ ذَرَأْنَا لِجَهَ‍‍ن‍ّ‍‍َمَ كَثِيرا‍ً مِنَ ا‍لْجِ‍‍ن‍ّ‍‍ِ وَا‍لإِن‍سِ لَهُمْ قُل‍‍ُ‍و‍ب‍‍‍ٌ لاَ
Wa Lillahi Al-'Asmā'u Al-Ĥusná Fād`ūhu Bihā Wa Dharū Al-Ladhīna Yulĥidūna Fī 'Asmā'ihi Sayujzawna Mā Kānū Ya`malūna 007-180 ለአላህም መልካም ስሞች አሉት፡፡ (ስትጸልዩ) በእርሷም ጥሩት፡፡ እነዚያንም ስሞቹን የሚያጣምሙትን ተውዋቸው፡፡ ይሠሩት የነበሩትን ነገር በእርግጥ ይምመነዳሉ፡፡ وَلِلَّهِ ا‍لأَسْم‍‍َ‍ا‍ءُ ا‍لْحُسْنَى فَا‍د‍‍ْع‍‍ُ‍و‍هُ بِهَا وَذَرُوا‍ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يُلْحِد‍ُو‍نَ فِ‍‍ي‍ أَسْم‍‍َ‍ا‍ئِهِ سَيُ‍‍ج‍‍ْزَوْنَ مَا كَانُو‍‍ا‍ يَعْمَل‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Mimman Khalaqnā 'Ummatun Yahdūna Bil-Ĥaqqi Wa Bihi Ya`dilūna 007-181 ከፈጠርናቸውም ሰዎች በእውነት የሚመሩ በእርሱም (ፍርድን) የሚያስተካክሉ ሕዝቦች አልሉ፡፡ وَمِ‍‍م‍ّ‍‍َنْ خَلَ‍‍ق‍‍ْنَ‍‍ا‍ أُ‍مّ‍‍َة‍‍‍ٌ يَهْد‍ُو‍نَ بِ‍‍ا‍لْحَقِّ وَبِهِ يَعْدِل‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Al-Ladhīna Kadhdhabū Bi'āyātinā Sanastadrijuhum Min Ĥaythu Lā Ya`lamūna 007-182 እነዚያንም በአንቀጾቻችን ያስተባበሉትን ከማያውቁት ስፍራ ቀስ በቀስ (ምቾትን በመጨመር) እናዘነጋቸዋለን፡፡ وَالَّذ‍ِي‍نَ كَذَّبُو‍‍ا‍ بِآيَاتِنَا سَنَسْتَ‍‍د‍‍ْ‍ر‍‍ِجُهُ‍‍م‍ْ مِنْ حَيْثُ لاَ يَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa 'Umlī Lahum 'Inna Kaydī Matīnun 007-183 ለእነርሱም ጊዜ እሰጣቸዋለሁ ጥበቤ ብርቱ ነውና፡፡ وَأُمْلِي لَهُمْ إِ‍نّ‍‍َ كَيْدِي مَت‍‍ِ‍ي‍ن‍‍‍ٌ
'Awalam Yatafakkarū Mā Bişāĥibihim Min Jinnatin 'In Huwa 'Illā Nadhīrun Mubīnun 007-184 በነቢያቸው (በሙሐመድ) ምንም ዕብደት የሌለበት መኾኑን አያስተውሉምን እርሱ ግልጽ አስጠንቃቂ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ أَوَلَمْ يَتَفَكَّرُوا‍ مَا بِصَاحِبِهِ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ جِ‍‍ن‍ّ‍‍َة‍‍‍ٍ إِنْ هُوَ إِلاَّ نَذ‍ِي‍ر‍ٌ مُب‍‍ِ‍ي‍ن‍‍‍ٌ
'Awalam Yanžurū Fī Malakūti As-Samāwāti Wa Al-'Arđi Wa Mā Khalaqa Al-Lahu Min Shay'in Wa 'An `Asá 'An Yakūna Qadi Aqtaraba 'Ajaluhum Fabi'ayyi Ĥadīthin Ba`dahu Yu'uminūna 007-185 በሰማያትና በምድር ግዛት ውስጥ ከማንኛው ነገር አላህ በፈጠረውም ሁሉ የሞት ጊዜያቸውም በእርግጥ መቅረቡ የሚፈራ መኾኑን አያስተውሉምን ከእርሱም (ከቁርኣን) ወዲያ በየትኛው ንግግር ያምናሉ፡፡ أَوَلَمْ يَ‍‍ن‍ظُرُوا‍ فِي مَلَك‍‍ُ‍و‍تِ ا‍لسَّمَاو‍َا‍تِ وَا‍لأَرْضِ وَمَا خَلَقَ ا‍للَّهُ مِ‍‍ن‍ْ شَيْء‍ٍ وَأَنْ عَسَى أَ‍ن‍ْ يَك‍‍ُ‍و‍نَ قَدِ ا‍ق‍‍ْتَرَبَ أَجَلُهُمْ فَبِأَيِّ حَد‍ِي‍ث‍‍‍ٍ بَعْدَهُ يُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ
Man Yuđlili Al-Lahu Falā Hādiya Lahu Wa Yadharuhum Fī Ţughyānihim Ya`mahūna 007-186 አላህ የሚያጠመው ሰው ለእርሱ ምንም አቅኝ የለውም፡፡ በጥምመታቸውም ውስጥ እየዋለሉ ይተዋቸዋል፡፡ مَ‍‍ن‍ْ يُضْلِلِ ا‍للَّهُ فَلاَ هَادِيَ لَهُ وَيَذَرُهُمْ فِي طُغْيَانِهِمْ يَعْمَه‍‍ُ‍و‍نَ
Yas'alūnaka `Ani As-Sā`ati 'Ayyāna Mursāhā Qul 'Innamā `Ilmuhā `Inda Rabbī Lā Yujallīhā Liwaqtihā 'Illā Huwa Thaqulat Fī As-Samāwāti Wa Al-'Arđi Lā Ta'tīkum 'Illā Baghtatan Yas'alūnaka Ka'annaka Ĥafīyun `Anhā Qul 'Innamā `Ilmuhā `Inda Al-Lahi Wa Lakinna 'Akthara An-Nāsi Lā Ya`lamūna 007-187 ከሰዓቲቱ መቼ እንደምትረጋ (እንደምትመጣ) ይጠይቁሃል፡፡ آ«ዕውቀቷ በጌታዬ ዘንድ ነው፡፡ በጊዜዋ እርሱ እንጂ ሌላ አይገልጣትም፡፡ በሰማያትና በምድርም ከበደች፡፡ በድንገት ቢኾን እንጂ አትመጣችሁምآ» በላቸው፡፡ ከእርሷ አጥብቀህ እንደ ተረዳህ አድርገው ይጠይቁሃል፡፡ آ«ዕውቀቷ አላህ ዘንድ ብቻ ነው፡፡ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች አያውቁምآ» በላቸው፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ ا‍لسَّاعَةِ أَيّ‍‍َ‍ا‍نَ مُرْسَاهَا قُلْ إِ‍نّ‍‍َمَا عِلْمُهَا عِ‍‍ن‍‍ْدَ رَبِّي لاَ يُجَلِّيهَا لِوَق‍‍ْتِهَ‍‍ا إِلاَّ هُوَ ثَقُلَتْ فِي ا‍لسَّمَاوQul Lā 'Amliku Linafsī Naf`āan Wa Lā Đarrāan 'Illā Mā Shā'a Al-Lahu Wa Law Kuntu 'A`lamu Al-Ghayba Lāstakthartu Mina Al-Khayri Wa Mā Massaniya As-Sū'u 'In 'Anā 'Illā Nadhīrun Wa Bashīrun Liqawmin Yu'uminūna 007-188 آ«አላህ የሻውን በስተቀር ለእራሴ ጥቅምንም ጉዳትንም ማምጣት አልችልም፡፡ ሩቅንም (ምስጢር) የማውቅ በነበርኩ ኖሮ ከመልካም ነገር ባበዛሁና ክፉም ነገር ባልነካኝ ነበር፡፡ እኔ ለሚያምኑ ሕዝቦች አስፈራሪና አብሳሪ እንጂ ሌላ አይደለሁምآ» በላቸው፡፡ قُ‍‍ل‍ْ لاَ أَمْلِكُ لِنَفْسِي نَفْعا‍ً وَلاَ ضَرّا‍ً إِلاَّ مَا ش‍‍َ‍ا‍ءَ ا‍للَّهُ وَلَوْ كُ‍‍ن‍تُ أَعْلَمُ ا‍لْغَيْبَ لاَسْتَكْثَرْتُ مِنَ ا‍لْخَيْ‍‍ر‍ِ وَمَا مَسَّنِيَ ا‍لسّ‍‍ُ‍و‍ءُ إِنْ أَنَ‍‍ا إِلاَّ نَذ‍ِي‍ر Huwa Al-Ladhī Khalaqakum Min Nafsin Wāĥidatin Wa Ja`ala Minhā Zawjahā Liyaskuna 'Ilayhā Falammā Taghashshāhā Ĥamalat Ĥamlāan Khafīfāan Famarrat Bihi Falammā 'Athqalat Da`awā Al-Laha Rabbahumā La'in 'Ātaytanā Şāliĥāan Lanakūnanna Mina Ash-Shākirīna 007-189 እርሱ ያ ከአንዲት ነፍስ (ከአደም) የፈጠራችሁ ከእርሷም መቀናጆዋን ወደርሷ ይረካ ዘንድ ያደረገ ነው፡፡ በተገናኛትም ጊዜ ቀላልን እርግዝና አረገዘች፡፡ እርሱንም (ፅንሱን) ይዛው ኼደች፡፡ በከበደችም ጊዜ آ«ደግን ልጅ ብትሰጠን በእርግጥ ከአመስጋኞቹ እንኾናለን፤آ» ሲሉ ጌታቸውን አላህን ለመኑ፡፡ هُوَ ا‍لَّذِي خَلَقَكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ نَفْس‍‍‍ٍ وَا‍حِدَة‍‍‍ٍ وَجَعَلَ مِنْهَا زَوْجَهَا لِيَسْكُنَ إِلَيْهَا فَلَ‍‍م‍ّ‍‍َا تَغَشَّاهَا حَمَلَتْ حَمْلاً خَفِيفا‍ً فَمَرَّتْ بِهِ فَلَ‍‍م‍ّ‍‍َ‍‍ا‍ أَثْقَ
Falammā 'Ātāhumā Şāliĥāan Ja`alā Lahu Shurakā'a Fīmā 'Ātāhumā Fata`ālá Al-Lahu `Ammā Yushrikūna 007-190 መልካም ልጅ በሰጣቸውም ጊዜ በሰጣቸው ልጅ (ስም) ለእርሱ ተጋሪዎችን አደረጉለት፡፡ አላህም ከሚያጋሩት ሁሉ ላቀ፡፡ فَلَ‍‍م‍ّ‍‍َ‍‍ا آتَاهُمَا صَالِحا‍ً جَعَلاَ لَهُ شُرَك‍‍َ‍ا‍ءَ فِيمَ‍‍ا آتَاهُمَا فَتَعَالَى ا‍للَّهُ عَ‍‍م‍ّ‍‍َا يُشْ‍‍ر‍‍ِك‍‍ُ‍و‍نَ
'Ayushrikūna Mā Lā Yakhluqu Shay'āan Wa Hum Yukhlaqūna 007-191 ምንንም የማይፈጥሩትንና እነርሱም የሚፈጠሩትን (በአላህ) ያጋራሉን أَيُشْ‍‍ر‍‍ِك‍‍ُ‍و‍نَ مَا لاَ يَخْلُقُ شَيْئا‍ً وَهُمْ يُخْلَق‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Lā Yastaţī`ūna Lahum Naşrāan Wa Lā 'Anfusahum Yanşurūna 007-192 ለእነርሱም መርዳትን የማይችሉትን ነፍሶቻቸውንም የማይረዱትን (ያጋራሉን) وَلاَ يَسْتَطِيع‍‍ُ‍و‍نَ لَهُمْ نَصْرا‍ً وَلاَ أَن‍فُسَهُمْ يَ‍‍ن‍صُر‍ُو‍نَ
Wa 'In Tad`ūhum 'Ilá Al-Hudá Lā Yattabi`ūkum Sawā'un `Alaykum 'Ada`awtumūhum 'Am 'Antum Şāmitūna 007-193 (ጣዖቶቹን) ወደ ቅን መንገድ ብትጠሩዋቸውም አይከተሉዋችሁም፡፡ ብትጠሩዋቸው ወይም እናንተ ዝምተኞችም ብትኾኑ በእናንተ ላይ እኩል ነው፡፡ وَإِ‍ن‍ْ تَ‍‍د‍‍ْعُوهُمْ إِلَى ا‍لْهُدَى لاَ يَتَّبِعُوكُمْ سَو‍َا‍ءٌ عَلَيْكُمْ أَدَعَوْتُمُوهُمْ أَمْ أَ‍ن‍‍ْتُمْ صَامِت‍‍ُ‍و‍نَ
'Inna Al-Ladhīna Tad`ūna Min Dūni Al-Lahi `Ibādun 'Amthālukumd`ūhum Falyastajībū Lakum 'In Kuntum Şādiqīna 007-194 እነዚያ ከአላህ ሌላ የምትገآ³ቸው ብጤዎቻችሁ ተገዢዎች ናቸው፡፡ እውነተኞችም እንደኾናችሁ ጥሩዋቸውና ለእናንተ ይመልሱላችሁ፤ (መመለስ ግን አይችሉም)፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ تَ‍‍د‍‍ْع‍‍ُ‍و‍نَ مِ‍‍ن‍ْ د‍ُو‍نِ ا‍للَّهِ عِب‍‍َ‍ا‍دٌ أَمْثَالُكُمْ فَا‍د‍‍ْعُوهُمْ فَلْيَسْتَجِيبُو‍‍ا‍ لَكُمْ إِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍تُمْ صَادِق‍‍ِ‍ي‍نَ
'Alahum 'Arjulun Yamshūna Bihā 'Am Lahum 'Aydin Yabţishūna Bihā 'Am Lahum 'A`yunun Yubşirūna Bihā 'Am Lahum 'Ādhānun Yasma`ūna Bihā Quli AdShurakā'akum Thumma Kīdūni Falā Tunžirūni 007-195 ለእነርሱ በእርሳቸው የሚኼዱባቸው እግሮች አሉዋቸውን ወይስ ለእነሱ በርሳቸው የሚጨብጡባቸው እጆች አሉዋቸውን ወይስ ለእነሱ በእርሳቸው የሚያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸውን ወይስ ለእነሱ በእርሳቸው የሚሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸውን آ«ያጋራችኋቸውን ጥሩ ከዚያም ተተናኮሉኝ፡፡ ጊዜም አትስጡኝ፤ (አልፈራችሁም)آ» በላቸው፡፡ أَلَهُمْ أَرْجُل‍‍‍ٌ يَمْش‍‍ُ‍و‍نَ بِهَ‍‍ا‍ أَمْ لَهُمْ أَيْد‍ٍ يَ‍‍ب‍‍ْطِش‍‍ُ‍و‍نَ بِهَ‍‍ا‍ أَمْ لَهُمْ أَعْيُن‍‍‍ٌ يُ‍‍ب‍‍ْصِر 'Inna Walīyiya Al-Lahu Al-Ladhī Nazzala Al-Kitāba Wa Huwa Yatawallá Aş-Şāliĥīna 007-196 آ«የእኔ ረዳቴ ያ መጽሐፉን (ቁርኣንን) ያወረደልኝ አላህ ነውና፤ እርሱም መልካም ሠሪዎችን ይረዳልآ» (በላቸው)፡፡ إِ‍نّ‍‍َ وَلِيِّيَ ا‍للَّهُ ا‍لَّذِي نَزَّلَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بَ وَهُوَ يَتَوَلَّى ا‍لصَّالِح‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Al-Ladhīna Tad`ūna Min Dūnihi Lā Yastaţī`ūna Naşrakum Wa Lā 'Anfusahum Yanşurūna 007-197 እነዚያም ከእርሱ በቀር የምትገآ³ቸው ሊረÇችሁ አይችሉም፡፡ ነፍሶቻቸውንም አይረዱም፡፡ وَالَّذ‍ِي‍نَ تَ‍‍د‍‍ْع‍‍ُ‍و‍نَ مِ‍‍ن‍ْ دُونِهِ لاَ يَسْتَطِيع‍‍ُ‍و‍نَ نَصْرَكُمْ وَلاَ أَن‍فُسَهُمْ يَ‍‍ن‍صُر‍ُو‍نَ
Wa 'In Tad`ūhum 'Ilá Al-Hudá Lā Yasma`ū Wa Tarāhum Yanžurūna 'Ilayka Wa Hum Lā Yubşirūna 007-198 آ«ወደ ቅንም መንገድ (እንዲመሩዋችሁ) ብትጠሩዋቸው አይሰሙም፤آ» (በላቸው)፡፡ እነርሱንም የማያዩ ሲኾኑ ወደ አንተ ሲመለከቱ ታያቸዋለህ፡፡ وَإِ‍ن‍ْ تَ‍‍د‍‍ْعُوهُمْ إِلَى ا‍لْهُدَى لاَ يَسْمَعُو‍‍ا‍ وَتَرَاهُمْ يَ‍‍ن‍ظُر‍ُو‍نَ إِلَيْكَ وَهُمْ لاَ يُ‍‍ب‍‍ْصِر‍ُو‍نَ
Khudhi Al-`Afwa Wa 'Mur Bil-`Urfi Wa 'A`riđ `Ani Al-Jāhilīna 007-199 ገርን ጠባይ ያዝ፡፡ በመልካምም እዘዝ፡፡ ባለጌዎቹንም ተዋቸው፡፡ خُذِ ا‍لْعَفْوَ وَأْمُرْ بِ‍‍ا‍لْعُرْفِ وَأَعْ‍‍ر‍‍ِضْ عَنِ ا‍لْجَاهِل‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa 'Immā Yanzaghannaka Mina Ash-Shayţāni Nazghun Fāsta`idh Bil-Lahi 'Innahu Samī`un `Alīmun 007-200 ከሰይጣንም (በኩል) ጉትጎታ ቢያገኝህ በአላህ ተጠበቅ፡፡ እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነውና፡፡ وَإِ‍مّ‍‍َا يَ‍‍ن‍زَغَ‍‍ن‍ّ‍‍َكَ مِنَ ا‍لشَّيْط‍‍َ‍ا‍نِ نَزْغ‍‍‍ٌ فَاسْتَعِذْ بِ‍‍ا‍للَّهِ إِ‍نّ‍‍َهُ سَم‍‍ِ‍ي‍عٌ عَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
'Inna Al-Ladhīna Attaqaw 'Idhā Massahum Ţā'ifun Mina Ash-Shayţāni Tadhakkarū Fa'idhā Hum Mubşirūna 007-201 እነዚያ የተጠነቀቁት ከሰይጣን የኾነ ዘዋሪ በነካቸው ጊዜ (ጌታቸውን) ይገነዘባሉ፡፡ ወዲያውም እነሱ ተመልካቾች ይኾናሉ፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍تَّقَوْا إِذَا مَسَّهُمْ ط‍‍َ‍ا‍ئِف‍‍‍ٌ مِنَ ا‍لشَّيْط‍‍َ‍ا‍نِ تَذَكَّرُوا‍ فَإِذَا هُ‍‍م‍ْ مُ‍‍ب‍‍ْصِر‍ُو‍نَ
Wa 'Ikhwānuhum Yamuddūnahum Al-Ghayyi Thumma Lā Yuqşirūna 007-202 ወንድሞቻቸውም ጥመትን ይጨምሩላቸዋል፤ ከዚያም (እነርሱ) አይገቱም፡፡ وَإِخْوَانُهُمْ يَمُدُّونَهُمْ فِي ا‍لغَيِّ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ لاَ يُ‍‍ق‍‍ْصِر‍ُو‍نَ
Wa 'Idhā Lam Ta'tihim Bi'āyatin Qālū Lawlā Ajtabaytahā Qul 'Innamā 'Attabi`u Mā Yūĥá 'Ilayya Min Rabbī Hādhā Başā'iru Min Rabbikum Wa Hudáan Wa Raĥmatun Liqawmin Yu'uminūna 007-203 በተዓምርም ባልመጣሃቸው ጊዜ (በራስህ) آ«ለምን አትፈጥራትምآ» ይላሉ፡፡ ከጌታዬ ወደኔ የተወረደውን ብቻ እከተላለሁ፡፡ ይህ (ቁርኣን) ከጌታችሁ ሲኾን ለሚያምኑ ሕዝቦች መረጃዎችና መምሪያ እዝነትም ነው በላቸው፡፡ وَإِذَا لَمْ تَأْتِهِ‍‍م‍ْ بِآيَة‍‍‍ٍ قَالُو‍‍ا‍ لَوْلاَ ا‍ج‍‍ْتَبَيْتَهَا قُلْ إِ‍نّ‍‍َمَ‍‍ا‍ أَتَّبِعُ مَا يُوحَى إِلَيَّ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّي هَذَا بَص‍‍َ‍ا‍ئِ‍‍ر‍ُ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّكُمْ وَهُ‍‍دى‍ً وَرَحْمَة‍‍‍ٌ لِقَوْم‍‍‍ٍ
Wa 'Idhā Quri'a Al-Qur'ānu Fāstami`ū Lahu Wa 'Anşitū La`allakum Turĥamūna 007-204 ቁርኣንም በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ፡፡ ጸጥም በሉ፡፡ ይታዘንላችኋልና፡፡ وَإِذَا قُ‍‍ر‍‍ِئَ ا‍لْقُرْآنُ فَاسْتَمِعُو‍‍ا‍ لَهُ وَأَن‍صِتُو‍‍ا‍ لَعَلَّكُمْ تُرْحَم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Adhkur Rabbaka Fī Nafsika Tađarru`āan Wa Khīfatan Wa Dūna Al-Jahri Mina Al-Qawli Bil-Ghudūwi Wa Al-'Āşāli Wa Lā Takun Mina Al-Ghāfilīna 007-205 ጌታህንም በምስጢር ተዋድቀህና ፈርተህ ከጩኸት በታችም በኾነ ቃል በጧትም በማታም አውሳው፡፡ ከዘንጊዎቹም አትኹን፡፡ وَاذْكُ‍‍ر‍ْ رَبَّكَ فِي نَفْسِكَ تَضَرُّعا‍ً وَخِيفَة‍‍‍ً وَد‍ُو‍نَ ا‍لْجَهْ‍‍ر‍ِ مِنَ ا‍لْقَوْلِ بِ‍‍ا‍لْغُدُوِّ وَا‍لآص‍‍َ‍ا‍لِ وَلاَ تَكُ‍‍ن‍ْ مِنَ ا‍لْغَافِل‍‍ِ‍ي‍نَ
'Inna Al-Ladhīna `Inda Rabbika Lā Yastakbirūna `An `Ibādatihi Wa Yusabbiĥūnahu Wa Lahu Yasjudūna 007-206 እነዚያ እጌታህ ዘንድ ያሉት (መላእክት) እርሱን ከመገዛት አይኮሩም፡፡ ያወድሱታልም፡፡ ለእርሱም ብቻ ይሰግዳሉ፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ عِ‍‍ن‍‍ْدَ رَبِّكَ لاَ يَسْتَكْبِر‍ُو‍نَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَيُسَبِّحُونَهُ وَلَهُ يَسْجُد‍ُو‍نَ
Next Sūrah