5) Sūrat Al-Mā'idah

Printed format

5) سُورَة المَائِدَه

Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū 'Awfū Bil-`Uqūdi 'Uĥillat Lakum Bahīmatu Al-'An`āmi 'Illā Mā Yutlá `Alaykum Ghayra Muĥillī Aş-Şaydi Wa 'Antum Ĥurumun 'Inna Al-Laha Yaĥkumu Mā Yurīdu 005-001 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በቃል ኪዳኖች ሙሉ፡፡ በእናንተ ላይ የሚነበበው ብቻ ሲቀር፡፡ የግመል፣ የከብት፣ የበግና የፍየል እንስሳዎች እናንተ በሐጅ ሥራ ላይ ኾናችሁ ማደንን የተፈቀደ ሳታደረጉ ለእናንተ ተፈቀዱ፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈርዳል፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُ‍‍و‍‍ا‍ أَوْفُو‍‍ا‍ بِ‍‍ا‍لْعُق‍‍ُ‍و‍دِ أُحِلَّتْ لَكُ‍‍م‍ْ بَهِيمَةُ ا‍لأَنع‍‍َ‍ا‍مِ إِلاَّ مَا يُتْلَى عَلَيْكُمْ غَيْرَ مُحِلِّي ا‍لصَّيْدِ وَأَ‍ن‍‍ْتُمْ حُرُم‍<
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Lā Tuĥillū Sha`ā'ira Al-Lahi Wa Lā Ash-Shahra Al-Ĥarāma Wa Lā Al-Hadya Wa Lā Al-Qalā'ida Wa Lā 'Āmmīna Al-Bayta Al-Ĥarāma Yabtaghūna Fađlāan Min Rabbihim Wa Riđwānāan Wa 'Idhā Ĥalaltum Fāşţādū Wa Lā Yajrimannakum Shana'ānu Qawmin 'An Şaddūkum `Ani Al-Masjidi Al-Ĥarāmi 'An Ta`tadū Wa Ta`āwanū `Alá Al-Birri Wa At-Taqwá Wa Lā Ta`āwanū `Alá Al-'Ithmi Wa Al-`Udwāni Wa Attaqū Al-Laha 'Inna Al-Laha Shadīdu Al-`Iqābi 005-002 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! የአላህ (ክልክል ያደረጋቸውን) ምልክቶች የተፈቀዱ አታድርጉ፡፡ የተከበረውንም ወር በመጋደል አትድፈሩ፡፡ ወደ መካ የሚነዱትን መስዋዕትና የሚታበቱባቸውንም ገመዶች ከጌታቸው ችሮታንና ውዴታን ፈልገው ወደ ተከበረው ቤት አሳቢዎችንም ሰዎች (አትንኩ)፡፡ ከሐጅም ሥራ በወጣችሁ ጊዜ ዐድኑ፡፡ ከተከበረው መስጊድ ስለከለከሉዋችሁ ሰዎችን መጥላትም (በነሱ ላይ) ወሰን እንድታልፉ አይገፋፋችሁ፡፡ በበጎ ነገርና አላህን በመፍራትም ተረዳዱ፡፡ ግን በኃጢአትና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ፡፡ አላህንም ፍሩ&
Ĥurrimat `Alaykumu Al-Maytatu Wa Ad-Damu Wa Laĥmu Al-Khinzīri Wa Mā 'Uhilla Lighayri Al-Lahi Bihi Wa Al-Munkhaniqatu Wa Al-Mawqūdhatu Wa Al-Mutaraddiyatu Wa An-Naţīĥatu Wa Mā 'Akala As-Sabu`u 'Illā Mā Dhakkaytum Wa Mā Dhubiĥa `Alá An-Nuşubi Wa 'An Tastaqsimū Bil-'Azlāmi Dhālikum Fisqun Al-Yawma Ya'isa Al-Ladhīna Kafarū Min Dīnikum Falā Takhshawhum Wa Akhshawnī Al-Yawma 'Akmaltu Lakum Dīnakum Wa 'Atmamtu `Alaykum Ni`matī Wa Rađītu Lakumu Al-'Islāma Dīnāan Famani Ađţurra Fī Makhmaşatin Ghayra Mutajānifin L'ithmin Fa'inna Al-Laha Ghafūrun Raĥīmun 005-003 በክት፣ ፈሳሽ ደምም፣ የእሪያ (አሣማ) ሥጋም፣ በርሱ ከአላህ (ስም) ሌላ የተነሳበትም፣ የታነቀችም፣ ተደብድባ የተገደለችም፣ ተንከባላ የሞተችም፣ በቀንድ ተውግታ የሞተችም፣ ከርሷ አውሬ የበላላትም (ከእነዚህ በሕይወት ደርሳችሁ) ያረዳችሁት ብቻ ሲቀር ለጣዖታትም የታረደው በአዝላምም ዕድልን መፈለጋችሁ በእናንተ ላይ እርም ተደረገ፡፡ ይህ ድርጊት አመጽ ነው፡፡ ዛሬ እነዚያ የካዱት ከሃይማኖታችሁ ተስፋ ቆረጡ፡፡ ስለዚህ አትፍሩዋቸው፡፡ ፍሩኝም፡፡ ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸ
Yas'alūnaka Mādhā 'Uĥilla Lahum Qul 'Uĥilla Lakumu Aţ-Ţayyibātu Wa Mā `Allamtum Mina Al-Jawāriĥi Mukallibīna Tu`allimūnahunna Mimmā `Allamakumu Al-Lahu Fakulū Mimmā 'Amsakna `Alaykum Wa Adhkurū Asma Al-Lahi `Alayhi Wa Attaqū Al-Laha 'Inna Al-Laha Sarī`u Al-Ĥisābi 005-004 ለእነርሱ ምን እንደተፈቀደላቸው ይጠይቁሃል፡፡ በላቸው፡- آ«ለእናንተ መልካሞች ሁሉና እነዚያም ከአዳኞች አሰልጣኞች ኾናችሁ ያስተማራችኋቸው (ያደኑት) ተፈቀደላችሁ፡፡ አላህ ከአስተማራችሁ ዕውቀት ታስተምሯቸዋላችሁ፡፡ ለእናንተም ከያዙላችሁ ነገር ብሉ፡፡ በርሱም ላይ የአላህን ስም አውሱ፡፡ አላህንም ፍሩ አላህ ምርመራው ፈጣን ነውና፡፡آ» يَسْأَلُونَكَ مَاذَا أُحِلَّ لَهُمْ قُلْ أُحِلَّ لَكُمُ ا‍لطَّيِّب‍‍َ‍ا‍تُ وَمَا عَلَّمْتُ‍‍م‍ْ مِنَ ا‍لْجَوَا‍ر‍‍ِحِ مُكَلِّب‍‍ِ‍ي‍نَ تُعَلِّمُونَهُ‍‍ن
Al-Yawma 'Uĥilla Lakumu Aţ-Ţayyibātu Wa Ţa`āmu Al-Ladhīna 'Ū Al-Kitāba Ĥillun Lakum Wa Ţa`āmukum Ĥillun Lahum Wa Al-Muĥşanātu Mina Al-Mu'umināti Wa Al-Muĥşanātu Mina Al-Ladhīna 'Ū Al-Kitāba Min Qablikum 'Idhā 'Ātaytumūhunna 'Ujūrahunna Muĥşinīna Ghayra Musāfiĥīna Wa Lā Muttakhidhī 'Akhdānin Wa Man Yakfur Bil-'Īmāni Faqad Ĥabiţa `Amaluhu Wa Huwa Fī Al-'Ākhirati Mina Al-Khāsirīna 005-005 ዛሬ መልካሞች ሁሉ ለናንተ ተፈቀዱ፡፡ የእነዚያም መጽሐፍን የተሰጡት ሰዎች ምግብ (ያረዱት) ለእናንተ የተፈቀደ ነው፡፡ ምግባችሁም ለነሱ የተፈቀደ ነው፡፡ ከምእመናት ጥብቆቹም ከእነዚያ ከእናንተ በፊት መጽሐፍን ከተሰጡት ሴቶች ጥብቆቹም፤ ዘማዊዎችና (ዝሙተኞች) የምስጢር ወዳጅ ያዢዎች ሳትኾኑ ጥብቆች ኾናችሁ መህሮቻቸውን በሰጣችኋቸው ጊዜ (ልታገቡዋቸው የተፈቀዱ ናቸው)፡፡ ከእምነትም የሚመለስ ሰው በእርግጥ ሥራው ተበላሸ፡፡ በመጨረሻም ቀን እርሱ ከከሳሪዎቹ ነው፡፡ ا‍لْيَوْمَ أُحِلَّ لَكُمُ ا&zwj
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū 'Idhā Qumtum 'Ilá Aş-Şalāati Fāghsilū Wujūhakum Wa 'Aydiyakum 'Ilá Al-Marāfiqi Wa Amsaĥū Biru'ūsikum Wa 'Arjulakum 'Ilá Al-Ka`bayni Wa 'In Kuntum Junubāan Fa Aţţahharū Wa 'In Kuntum Marđá 'Aw `Alá Safarin 'Aw Jā'a 'Aĥadun Minkum Mina Al-Ghā'iţi 'Aw Lāmastumu An-Nisā' Falam Tajidū Mā'an Fatayammamū Şa`īdāan Ţayyibāanmsaĥū Biwujūhikum Wa 'Aydīkum Minhu Mā Yurīdu Al-Lahu Liyaj`ala `Alaykum Min Ĥarajin Wa Lakin Yurīdu Liyuţahhirakum Waliyutimma Ni`matahu `Alaykum La`allakum Tashkurūna 005-006 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ወደ ሶላት በቆማችሁ (ለመቆም ባሰባችሁ) ጊዜ ፊቶቻችሁን፣ እጆቻችሁንም እስከ ክርኖች እጠቡ፡፡ ራሶቻችሁንም (በውሃ) አብሱ፡፡ እግሮቻችሁንም እስከ ቁርጭምጭሚቶች (እጠቡ)፡፡ (ሴት ጋር በመገናኘት ወይም በሌላ ምክንያት آ«ጀናባآ») ብትኾኑ (ገላችሁን) ታጠቡ፡፡ በሽተኞች ወይም በጉዞ ላይ ብትኾኑም ወይም ከእናንተ አንዳችሁ ከዓይነ ምድር ቢመጣ ወይም ሴቶችን ብትነካኩና ውሃን ባታገኙ ንጹሕን የምድር ገጽ አስቡ ፡፡ ከሱም ፊቶቻችሁንና እጆቻችሁን አብሱ፡፡ አላህ በእናንተ ላይ ምንም ችግር ሊያደርግ አይሻም፡
Wa Adhkurū Ni`mata Al-Lahi `Alaykum Wa Mīthāqahu Al-Ladhī Wa Athaqakum Bihi 'Idh Qultum Sami`nā Wa 'Aţa`nā Wa Attaqū Al-Laha 'Inna Al-Laha `Alīmun Bidhāti Aş-Şudūri 005-007 በእናንተም ላይ (የለገሰውን) የአላህን ጸጋ ያንንም ሰምተናል ታዘናልም ባላችሁ ጊዜ በርሱ ያጠበቀባችሁን ቃል ኪዳኑን አስታውሱ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በደረቶች ውስጥ ያለውን ሁሉ ዐዋቂ ነውና፡፡ وَاذْكُرُوا‍ نِعْمَةَ ا‍للَّهِ عَلَيْكُمْ وَمِيثَاقَهُ ا‍لَّذِي وَا‍ثَقَكُ‍‍م‍ْ بِهِ إِذْ قُلْتُمْ سَمِعْنَا وَأَطَعْنَا وَا‍تَّقُو‍‍ا‍ ا‍للَّهَ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ عَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ بِذ‍َا‍تِ ا‍لصُّد‍ُو‍ر‍ِ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Kūnū Qawwāmīna Lillahi Shuhadā'a Bil-Qisţi Wa Lā Yajrimannakum Shana'ānu Qawmin `Alá 'Allā Ta`dilū A`dilū Huwa 'Aqrabu Lilttaqwá Wa Attaqū Al-Laha 'Inna Al-Laha Khabīrun Bimā Ta`malūna 005-008 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ (ማስተካከል) ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ كُونُو‍‍ا‍ قَوَّام‍‍ِ‍ي‍نَ لِلَّهِ شُهَد‍َا‍ءَ بِ‍‍ا‍لْقِسْطِ وَلاَ يَ‍‍ج‍‍ْ‍‍ر‍‍ِمَ‍‍ن‍ّ‍‍َكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَى أَلاَّ تَعْدِلُو‍‍ا‍ Wa`ada Al-Lahu Al-Ladhīna 'Āmanū Wa `Amilū Aş-Şāliĥāti Lahum Maghfiratun Wa 'Ajrun `Ažīmun 005-009 እነዚያንም ያመኑትንና በጎ ሥራዎችን የሠሩትን አላህ (ገነትን) ተስፋ አደረገላቸው፡፡ ለእነርሱ ምሕረትና ታላቅ ምንዳ አላቸው፡፡ وَعَدَ ا‍للَّهُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ وَعَمِلُو‍‍ا‍ ا‍لصَّالِح‍‍َ‍ا‍تِ لَهُ‍‍م‍ْ مَغْفِرَة‍‍‍ٌ وَأَ‍ج‍‍ْرٌ عَظ‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Wa Al-Ladhīna Kafarū Wa Kadhdhabū Bi'āyātinā 'Ūlā'ika 'Aşĥābu Al-Jaĥīmi 005-010 እነዚያም የካዱና በተአምራቶቻችን ያስተባበሉ እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው፡፡ وَالَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ وَكَذَّبُو‍‍ا‍ بِآيَاتِنَ‍‍ا‍ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ أَصْح‍‍َ‍ا‍بُ ا‍لْجَح‍‍ِ‍ي‍مِ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Adhkurū Ni`mata Al-Lahi `Alaykum 'Idh Hamma Qawmun 'An Yabsuţū 'Ilaykum 'Aydiyahum Fakaffa 'Aydiyahum `Ankum Wa Attaqū Al-Laha Wa `Alá Al-Lahi Falyatawakkali Al-Mu'uminūna 005-011 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሕዝቦች እጆቻቸውን ወደ እናንተ ሊዘረጉ ባሰቡና እጆቻቸውን ከእናንተ ላይ በከለከላችሁ ጊዜ በናንተ ላይ (የዋለላችሁን) የአላህን ጸጋ አስታውሱ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ ምእመናንም በአላህ ላይ ይመኩ፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ ا‍ذْكُرُوا‍ نِعْمَةَ ا‍للَّهِ عَلَيْكُمْ إِذْ هَ‍‍م‍ّ‍‍َ قَوْمٌ أَ‍ن‍ْ يَ‍‍ب‍‍ْسُطُ‍‍و‍‍ا‍ إِلَيْكُمْ أَيْدِيَهُمْ فَكَفَّ أَيْدِيَهُمْ عَ‍‍ن‍‍ْكُمْ وَا‍تَّقُو‍‍ا‍ Wa Laqad 'Akhadha Al-Lahu Mīthāqa Banī 'Isrā'īla Wa Ba`athnā Minhumu Athnay `Ashara Naqībāan Wa Qāla Al-Lahu 'Innī Ma`akum La'in 'Aqamtumu Aş-Şalāata Wa 'Ātaytumu Az-Zakāata Wa 'Āmantum Birusulī Wa `Azzartumūhum Wa 'Aqrađtumu Al-Laha Qarđāan Ĥasanāan La'ukaffiranna `Ankum Sayyi'ātikum Wa La'udkhilannakum Jannātin Tajrī Min Taĥtihā Al-'Anhāru Faman Kafara Ba`da Dhālika Minkum Faqad Đalla Sawā'a As-Sabīli 005-012 አላህም የእስራኤልን ልጆች የጠበቀ ቃል ኪዳን በእርግጥ ያዘባቸው፡፡ ከነርሱም ዐስራ ሁለትን አለቆች አስነሳን፡፡ አላህም አላቸው፤ آ«እኔ ከናንተ ጋር ነኝ፤ ሶላትን ብታስተካክሉ ግዴታ ምጽዋትንም ብትሰጡ በመልክተኞቼም ብታምኑ ብትረዱዋቸውም ለአላህም መልካም ብድርን ብታበድሩ ኀጢአቶቻችሁን ከናንተ በእርግጥ አብሳለሁ፡፡ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶችም በእርግጥ አገባችኋለሁ፡፡ ከዚህም በኋላ ከእናንተ የካደ ሰው ቀጥተኛውን መንገድ በእርግጥ ተሳሳተ፡፡آ» وَلَقَ‍‍د‍ْ أَخَذَ Fabimā Naqđihimthāqahum La`annāhum Wa Ja`alnā Qulūbahum Qāsiyatan Yuĥarrifūna Al-Kalima `An Mawāđi`ihi Wa Nasū Ĥažžāan Mimmā Dhukkirū Bihi Wa Lā Tazālu Taţţali`u `Alá Khā'inatin Minhum 'Illā Qalīlāan Minhum Fā`fu `Anhum Wa Aşfaĥ 'Inna Al-Laha Yuĥibbu Al-Muĥsinīna 005-013 ቃል ኪዳናቸውንም በማፍረሳቸው ረገምናቸው፡፡ ልቦቻቸውንም ደረቆች አደረግን፡፡ ቃላትን ከቦታዎቻቸው ይለውጣሉ፡፡ በርሱም ከታዘዙበት ነገር ፈንታን ተው፡፡ ከእነሱም ጥቂቶች ሲቀሩ ከነርሱ የኾነን ክዳት የምታውቅባቸው ከመኾን አትወገድም፡፡ ከእነርሱም ይቅርታ አድርግ እለፋቸውም፡፡ አላህ መልካም ሠሪዎችን ይወዳልና፡፡ فَبِمَا نَ‍‍ق‍‍ْضِهِ‍‍م‍ْ مِيثَاقَهُمْ لَعَ‍‍ن‍ّ‍‍َاهُمْ وَجَعَلْنَا قُلُوبَهُمْ قَاسِيَة‍‍‍ً يُحَرِّف‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لْكَلِمَ عَ‍‍ن‍ْ مَوَاضِعِهِ وَنَسُو‍‍ا‍ حَظّا Wa Mina Al-Ladhīna Qālū 'Innā Naşārá 'Akhadhnā Mīthāqahum Fanasū Ĥažžāan Mimmā Dhukkirū Bihi Fa'aghraynā Baynahumu Al-`Adāwata Wa Al-Baghđā'a 'Ilá Yawmi Al-Qiyāmati Wa Sawfa Yunabbi'uhumu Al-Lahu Bimā Kānū Yaşna`ūna 005-014 ከእነዚያም እኛ ክርስቲያኖች ነን ካሉት የጠበቀ ቃል ኪዳናቸውን ያዝን፡፡ በእርሱም ከታዘዙበት ነገር ፈንታን ተውት፡፡ ስለዚህ እስከ ትንሣኤ ቀን ድረስ በመካከላቸው ጠብንና ጥላቻን ጣልንባቸው፡፡ አላህም ይሠሩት የነበሩትን ሁሉ በእርግጥ ይነግራቸዋል፡፡ وَمِنَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ قَالُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َا نَصَارَى أَخَذْنَا مِيثَاقَهُمْ فَنَسُو‍‍ا‍ حَظّا‍ً مِ‍‍م‍ّ‍‍َا ذُكِّرُوا‍ بِهِ فَأَغْرَيْنَا بَيْنَهُمُ ا‍لْعَدَاوَةَ وَا‍لْبَغْض‍‍َ‍ا‍ءَ إِلَى يَوْمِ ا‍ Yā 'Ahla Al-Kitābi Qad Jā'akum Rasūlunā Yubayyinu Lakum Kathīrāan Mimmā Kuntum Tukhfūna Mina Al-Kitābi Wa Ya`fū `An Kathīrin Qad Jā'akum Mina Al-Lahi Nūrun Wa Kitābun Mubīnun 005-015 የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! ከመጽሐፉ ትሸሽጉት ከነበራችሁት ነገር ብዙውን ለእናንተ የሚገልጽ ከብዙውም የሚተው ሲኾን መልክተኛችን (ሙሐመድ) በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ ከአላህ ዘንድ ብርሃንና ገላጭ መጽሐፍ በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ يَ‍‍ا‍ أَهْلَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ قَ‍‍د‍ْ ج‍‍َ‍ا‍ءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ كَثِيرا‍ً مِ‍‍م‍ّ‍‍َا كُ‍‍ن‍‍ْتُمْ تُخْف‍‍ُ‍و‍نَ مِنَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ وَيَعْفُو عَ‍‍ن‍ْ كَث‍‍ِ‍ي‍ر‍ٍ قَ‍ Yahdī Bihi Al-Lahu Mani Attaba`a Riđwānahu Subula As-Salāmi Wa Yukhrijuhum Mina Až-Žulumāti 'Ilá An-Nūri Bi'idhnihi Wa Yahdīhim 'Ilá Şirāţin Mustaqīmin 005-016 አላህ ውዴታውን የተከተሉትን ሰዎች የሰላምን መንገዶች በእርሱ ይመራቸዋል፡፡ በፈቃዱም ከጨለማዎች ወደ ብርሃን ያወጣቸዋል፡፡ ወደ ቀጥተኛም መንገድ ይመራቸዋል፡፡ يَهْدِي بِهِ ا‍للَّهُ مَنِ ا‍تَّبَعَ ‍ر‍‍ِضْوَانَهُ سُبُلَ ا‍لسَّلاَمِ وَيُخْ‍‍ر‍‍ِجُهُ‍‍م‍ْ مِنَ ا‍لظُّلُم‍‍َ‍ا‍تِ إِلَى ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍ُ‍و‍ر‍ِ بِإِذْنِهِ وَيَهْدِيهِمْ إِلَى صِر‍َا‍ط‍‍‍ٍ مُسْتَق‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٍ
Laqad Kafara Al-Ladhīna Qālū 'Inna Al-Laha Huwa Al-Masīĥu Abnu Maryama Qul Faman Yamliku Mina Al-Lahi Shay'āan 'In 'Arāda 'An Yuhlika Al-Masīĥa Abna Maryama Wa 'Ummahu Wa Man Al-'Arđi Jamī`āan Wa Lillahi Mulku As-Samāwāti Wa Al-'Arđi Wa Mā Baynahumā Ykhluqu Mā Yashā'u Wa Allāhu `Alá Kulli Shay'in Qadīrun 005-017 እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ የመርየምን ልጅ አልመሲሕን እናቱንም በምድር ያለንም ሁሉ ለማጥፋት ቢሻ ከአላህ ማዳንን የሚችል ማነው በላቸው፡፡ የሰማያትና የምድር የመካከላቸውም ንግሥና የአላህ ብቻ ነው፡፡ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ لَقَ‍‍د‍ْ كَفَرَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ قَالُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ هُوَ ا‍لْمَس‍‍ِ‍ي‍حُ ا‍ب‍‍ْنُ مَرْيَمَ قُلْ فَمَ‍<
Wa Qālati Al-Yahūdu Wa An-Naşārá Naĥnu 'Abnā'u Al-Lahi Wa 'Aĥibbā'uuhu Qul Falima Yu`adhdhibukum Bidhunūbikum Bal 'Antum Basharun Mimman Khalaqa Yaghfiru Liman Yashā'u Wa Yu`adhdhibu Man Yashā'u Wa Lillahi Mulku As-Samāwāti Wa Al-'Arđi Wa Mā Baynahumā Wa 'Ilayhi Al-Maşīru 005-018 አይሁዶችና ክርስቲያኖችም آ«እኛ የአላህ ልጆችና ወዳጆቹ ነንآ» አሉ፡፡ آ«ታዲያ በኃጢአቶቻችሁ ለምን ያሰቃያችኋል አይደላችሁም እናንተ ከፈጠራቸው ሰዎች ናችሁآ» በላቸው፡፡ ለሚሻው ሰው ይምራል፡፡ የሚሻውንም ሰው ይቀጣል፡፡ የሰማያትና የምድርም በመካከላቸውም ያለው ሁሉ ንግሥና የአላህ ብቻ ነው፡፡ መመለሻም ወደርሱ ብቻ ነው፡፡ وَقَالَتِ ا‍لْيَه‍‍ُ‍و‍دُ وَا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َصَارَى نَحْنُ أَ‍ب‍‍ْن‍‍َ‍ا‍ءُ ا‍للَّهِ وَأَحِبّ‍‍َ‍ا‍ؤُهُ قُلْ فَلِمَ يُعَذِّبُكُ‍‍م‍ْ بِذ
Yā 'Ahla Al-Kitābi Qad Jā'akum Rasūlunā Yubayyinu Lakum `Alá Fatratin Mina Ar-Rusuli 'An Taqūlū Mā Jā'anā Min Bashīrin Wa Lā Nadhīrin Faqad Jā'akum Bashīrun Wa Nadhīrun Wa Allāhu `Alá Kulli Shay'in Qadīrun 005-019 እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! آ«አብሳሪና አስፈራሪ አልመጣልንምآ» እንዳትሉ ከመልክተኞች በመቋረጥ ጊዜ ላይ ሲኾን (ሕጋችንን) የሚያብራራ ኾኖ መልክተኛችን በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ አብሳሪና አስፈራሪም በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ يَ‍‍ا‍ أَهْلَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ قَ‍‍د‍ْ ج‍‍َ‍ا‍ءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ عَلَى فَتْرَة‍‍‍ٍ مِنَ ا‍لرُّسُلِ أَ‍ن‍ْ تَقُولُو‍‍ا‍ مَا ج‍‍َ‍ا‍ءَنَا مِ‍‍ن‍ْ بَش‍‍ِ‍ي‍ر Wa 'Idh Qāla Mūsá Liqawmihi Yā Qawmi Adhkurū Ni`mata Al-Lahi `Alaykum 'Idh Ja`ala Fīkum 'Anbiyā'a Wa Ja`alakum Mulūkāan Wa 'Ātākum Mā Lam Yu'uti 'Aĥadāan Mina Al-`Ālamīna 005-020 ሙሳም ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ (አስታውስ)፡- آ«ሕዝቦቼ ሆይ የአላህን ጸጋ በውስጣችሁ ነቢያትን ባደረገና ነገሥታትንም ባደረጋችሁ ከዓለማትም ለአንድም ያልሰጠውን ችሮታ በሰጣችሁ ጊዜ በእናንተ ላይ (ያደረገውን ጸጋ) አስታውሱ፡፡آ» وَإِذْ ق‍‍َ‍ا‍لَ مُوسَى لِقَوْمِهِ يَا قَوْمِ ا‍ذْكُرُوا‍ نِعْمَةَ ا‍للَّهِ عَلَيْكُمْ إِذْ جَعَلَ فِيكُمْ أَ‍ن‍‍ْبِي‍‍َ‍ا‍ءَ وَجَعَلَكُ‍‍م‍ْ مُلُوكا‍ً وَآتَاكُ‍‍م‍ْ مَا لَمْ يُؤْتِ أَحَدا‍ً مِنَ ا‍لْعَالَم‍‍ِ‍ي‍نَ
Yā Qawmi Adkhulū Al-'Arđa Al-Muqaddasata Allatī Kataba Al-Lahu Lakum Wa Lā Tartaddū `Alá 'Adrikum Fatanqalibū Khāsirīna 005-021 آ«ሕዝቦቼ ሆይ! ያችን አላህ ለእናንተ ያደረጋትን የተቀደሰችውን መሬት ግቡ፡፡ ወደ ኋላችሁም አትመለሱ፡፡ ከሳሪዎች ኾናችሁ ትመለሳላችሁና፡፡آ» يَا قَوْمِ ا‍د‍‍ْخُلُو‍‍ا‍ ا‍لأَرْضَ ا‍لْمُقَدَّسَةَ ا‍لَّتِي كَتَبَ ا‍للَّهُ لَكُمْ وَلاَ تَرْتَدُّوا‍ عَلَى أَ‍د‍‍ْبَا‍ر‍‍ِكُمْ فَتَ‍‍ن‍‍ْقَلِبُو‍‍ا‍ خَاسِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Qālū Yā Mūsá 'Inna Fīhā Qawmāan Jabrīna Wa 'Innā Lan Nadkhulahā Ĥattá Yakhrujū Minhā Fa'in Yakhrujū Minhā Fa'innā Dākhilūna 005-022 آ«ሙሳ ሆይ! በርስዋ ውስጥ ኀያላን ሕዝቦች አሉ፡፡ ከርስዋም እስከሚወጡ ድረስ እኛ ፈጽሞ አንገባትም፡፡ ከርስዋም ቢወጡ እኛ ገቢዎች ነንآ» አሉ፡፡ قَالُو‍‍ا‍ يَا مُوسَى إِ‍نّ‍‍َ فِيهَا قَوْما‍ً جَبَّا‍ر‍‍ِي‍نَ وَإِ‍نّ‍‍َا لَ‍‍ن‍ْ نَ‍‍د‍‍ْخُلَهَا حَتَّى يَخْرُجُو‍‍ا‍ مِنْهَا فَإِ‍ن‍ْ يَخْرُجُو‍‍ا‍ مِنْهَا فَإِ‍نّ‍‍َا دَاخِل‍‍ُ‍و‍نَ
Qāla Rajulāni Mina Al-Ladhīna Yakhāfūna 'An`ama Al-Lahu `Alayhimā Adkhulū `Alayhimu Al-Bāba Fa'idhā Dakhaltumūhu Fa'innakum Ghālibūna Wa `Alá Al-Lahi Fatawakkalū 'In Kuntum Mu'uminīna 005-023 ከእነዚያ (አላህን) ከሚፈሩትና አላህ በእነርሱ ላይ ከለገሰላቸው የኾኑ ሁለት ሰዎች آ«በእነርሱ (በኀያሎቹ) ላይ በሩን ግቡ፡፡ በገባችሁትም ጊዜ እናንተ አሸናፊዎች ናችሁ፡፡ ምእመናንም እንደኾናችሁ በአላህ ላይ ተመኩآ» አሉ፡፡ ق‍َا‍لَ رَجُلاَنِ مِنَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يَخَاف‍‍ُ‍و‍نَ أَنْعَمَ ا‍للَّهُ عَلَيْهِمَا ا‍د‍‍ْخُلُو‍‍ا‍ عَلَيْهِمُ ا‍لْب‍‍َ‍ا‍بَ فَإِذَا دَخَلْتُم‍‍ُ‍و‍هُ فَإِ‍نّ‍‍َكُمْ غَالِب‍‍ُ‍و‍نَ وَعَلَى ا‍للَّهِ فَتَوَكَّلُ‍Qālū Yā Mūsá 'Innā Lan Nadkhulahā 'Abadāan Mā Dāmū Fīhā Fādh/hab 'Anta Wa Rabbuka Faqātilā 'Innā Hāhunā Qā`idūna 005-024 آ«ሙሳ ሆይ! በውስጧ እስካሉ ድረስ እኛ ፈጽሞ ምን ጊዜም አንገባትም፡፡ ስለዚህ ኺድ አንተና ጌታህ ተጋደሉም እኛ እዚህ ተቀማጮች ነንآ» አሉ፡፡ قَالُو‍‍ا‍ يَا مُوسَى إِ‍نّ‍‍َا لَ‍‍ن‍ْ نَ‍‍د‍‍ْخُلَهَ‍‍ا‍ أَبَدا‍ً مَا دَامُو‍‍ا‍ فِيهَا فَاذْهَ‍‍ب‍ْ أَ‍ن‍‍ْتَ وَرَبُّكَ فَقَاتِلاَ إِ‍نّ‍‍َا هَاهُنَا قَاعِد‍ُو‍نَ
Qāla Rabbi 'Innī Lā 'Amliku 'Illā Nafsī Wa 'Akhī Fāfruq Baynanā Wa Bayna Al-Qawmi Al-Fāsiqīna 005-025 آ«ጌታዬ ሆይ እኔ ራሴንና ወንድሜን በቀር (ላስገድድ) አልችልም፡፡ በእኛና በአመጸኞቹም ሕዝቦች መካከል ለይآ» አለ፡፡ ق‍َا‍لَ رَبِّ إِ‍نّ‍‍ِي لاَ أَمْلِكُ إِلاَّ نَفْسِي وَأَخِي فَافْرُ‍ق‍ْ بَيْنَنَا وَبَيْنَ ا‍لْقَوْمِ ا‍لْفَاسِق‍‍ِ‍ي‍نَ
Qāla Fa'innahā Muĥarramatun `Alayhim 'Arba`īna Sanatan Yatīhūna Fī Al-'Arđi Falā Ta'sa `Alá Al-Qawmi Al-Fāsiqīna 005-026 እርስዋም (የተቀደሰችው መሬት) በእነርሱ ላይ አርባ ዓመት እርም ናት፡፡ በምድረ በዳ ይንከራተታሉ፡፡ آ«በአመጸኞችም ሕዝቦች ላይ አትዘንآ» አለው፡፡ ق‍َا‍لَ فَإِ‍نّ‍‍َهَا مُحَرَّمَةٌ عَلَيْهِمْ أَرْبَع‍‍ِ‍ي‍نَ سَنَة‍‍‍ً يَتِيه‍‍ُ‍و‍نَ فِي ا‍لأَرْضِ فَلاَ تَأْسَ عَلَى ا‍لْقَوْمِ ا‍لْفَاسِق‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Atlu `Alayhim Naba'a Abnay 'Ādama Bil-Ĥaqqi 'Idh Qarrabā Qurbānāan Fatuqubbila Min 'Aĥadihimā Wa Lam Yutaqabbal Mina Al-'Ākhari Qāla La'aqtulannaka Qāla 'Innamā Yataqabbalu Al-Lahu Mina Al-Muttaqīna 005-027 በነርሱም ላይ የአደምን ሁለት ልጆች ወሬ ቁርባንን ባቀረቡና (አላህ) ከአንደኛቸው ተቀብሎ ከሌላው ባልተቀበለ ጊዜ (የኾነውን) በእውነት አንብብላቸው፡፡ آ«በእርግጥ እገድልሃለሁآ» አለው፡፡ (ተገዳዩ) آ«አላህ የሚቀበለው እኮ ከጥንቁቆቹ ብቻ ነውآ» አለ፡፡ وَاتْلُ عَلَيْهِمْ نَبَأَ ا‍ب‍‍ْنَ‍‍ي‍ْ آدَمَ بِ‍‍ا‍لْحَقِّ إِذْ قَرَّبَا قُرْبَانا‍ً فَتُقُبِّلَ مِنْ أَحَدِهِمَا وَلَمْ يُتَقَبَّلْ مِنَ ا‍لآخَ‍‍ر‍ِ ق‍‍َ‍ا‍لَ لَأَ‍ق‍‍ْتُلَ‍‍ن‍ّ‍‍َكَ ق‍‍َ‍ا‍لَ إِ‍نّ‍‍َمَا يَتَقَبَّلُ
La'in Basaţta 'Ilayya Yadaka Litaqtulanī Mā 'Anā Bibāsiţin Yadiya 'Ilayka Li'qtulaka 'Innī 'Akhāfu Al-Laha Rabba Al-`Ālamīna 005-028 آ«ልትገድለኝ እጅህን ወደኔ ብትዘረጋ እኔ ልገድልህ እጄን ወዳንተ የምዘረጋ አይደለሁም፡፡ እኔ የዓለማትን ጌታ አላህን እፈራለሁናآ» አለ፡፡ لَئِ‍‍ن‍ْ بَسَ‍‍ط‍تَ إِلَيَّ يَدَكَ لِتَ‍‍ق‍‍ْتُلَنِي مَ‍‍ا‍ أَنَا بِبَاسِط‍‍‍ٍ يَدِيَ إِلَيْكَ لِأ‍ق‍‍ْتُلَكَ إِ‍نّ‍‍ِ‍‍ي‍ أَخ‍‍َ‍ا‍فُ ا‍للَّهَ رَبَّ ا‍لْعَالَم‍‍ِ‍ي‍نَ
'Innī 'Urīdu 'An Tabū'a Bi'ithmī Wa 'Ithmika Fatakūna Min 'Aşĥābi An-Nāri Wa Dhalika Jazā'u Až-Žālimīna 005-029 آ«እኔ በኃጢአቴና በኃጢአትህ ልትመለስና ከእሳት ጓዶች ልትኾን እሻለሁ፤ ይኽም የበደለኞች ቅጣት ነውآ» (አለ)፡፡ إِ‍نّ‍‍ِ‍‍ي‍ أُ‍ر‍‍ِي‍دُ أَ‍ن‍ْ تَب‍‍ُ‍و‍ءَ بِإِثْمِي وَإِثْمِكَ فَتَك‍‍ُ‍و‍نَ مِنْ أَصْح‍‍َ‍ا‍بِ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ر‍ِ وَذَلِكَ جَز‍َا‍ءُ ا‍لظَّالِم‍‍ِ‍ي‍نَ
Faţawwa`at Lahu Nafsuhu Qatla 'Akhīhi Faqatalahu Fa'aşbaĥa Mina Al-Khāsirīna 005-030 ነፍሱም ወንድሙን መግደልን ለርሱ ሸለመችለት፤(አነሳሳችው፤)፡፡ ገደለውም፡፡ ከከሳሪዎቹም ኾነ፡፡ فَطَوَّعَتْ لَهُ نَفْسُهُ قَتْلَ أَخ‍‍ِ‍ي‍هِ فَقَتَلَهُ فَأَصْبَحَ مِنَ ا‍لْخَاسِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Faba`atha Al-Lahu Ghurābāan Yabĥathu Fī Al-'Arđi Liyuriyahu Kayfa Yuwārī Saw'ata 'Akhīhi Qāla Yā Waylatā 'A`ajaztu 'An 'Akūna Mithla Hādhā Al-Ghurābi Fa'uwāriya Saw'ata 'Akhī Fa'aşbaĥa Mina An-Nādimīna 005-031 የወንድሙንም ሬሳ እንዴት እንደሚሸሽግ ያሳየው ዘንድ አላህ መሬትን የሚጭር ቁራን ላከለት፡፡ آ«ወይ እኔ የወንድሜን ሬሳ እሸሽግ ዘንድ እንደዚህ ቁራ ብጤ መኾን አቃተኝንآ» አለ፡፡ ከጸጸተኞችም ኾነ፡፡ فَبَعَثَ ا‍للَّهُ غُرَابا‍ً يَ‍‍ب‍‍ْحَثُ فِي ا‍لأَرْضِ لِيُ‍‍ر‍‍ِيَهُ كَيْفَ يُوَا‍ر‍‍ِي سَوْأَةَ أَخ‍‍ِ‍ي‍هِ ق‍‍َ‍ا‍لَ يَاوَيْلَتَ‍‍ا‍ أَعَجَزْتُ أَنْ أَك‍‍ُ‍و‍نَ مِثْلَ هَذَا ا‍لْغُر‍َا‍بِ فَأ‍ُ‍وَا‍ر‍‍ِيَ سَوْأَةَ أَخِي فَأَصْبَحَ مِنَ ا‍ل‍&
Min 'Ajli Dhālika Katabnā `Alá Banī 'Isrā'īla 'Annahu Man Qatala Nafsāan Bighayri Nafsin 'Aw Fasādin Al-'Arđi Faka'annamā Qatala An-Nāsa Jamī`āan Wa Man 'Aĥyāhā Faka'annamā 'Aĥyā An-Nāsa Jamī`āan Wa Laqad Jā'at/hum Rusulunā Bil-Bayyināti Thumma 'Inna Kathīrāan Minhum Ba`da Dhālika Fī Al-'Arđi Lamusrifūna 005-032 በዚህ ምክንያት በእስራኤል ልጆች ላይ እነሆ ያለ ነፍስ (መግደል) ወይም በምድር ላይ ያለማጥፋት (ካልሆነ በስተቀር) ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው ማለትን ጻፍን፡፡ መልክተኞቻችንም በግልጽ ተዓምራት በእርግጥ መጡዋቸው፡፡ ከዚያም ከዚህ በኋላ ከእነሱ ብዙዎቹ በምድር ላይ ወሰንን አላፊዎች ናቸው፡፡ مِنْ أَ‍ج‍‍ْلِ ذَلِكَ كَتَ‍‍ب‍‍ْنَا عَلَى بَنِ‍‍ي إِسْر‍َا‍ئ‍‍ِ‍ي‍لَ أَ‍نّ‍‍َهُ مَ‍‍ن‍ْ
'Innamā Jazā'u Al-Ladhīna Yuĥāribūna Al-Laha Wa Rasūlahu Wa Yas`awna Fī Al-'Arđi Fasādāan 'An Yuqattalū 'Aw Yuşallabū 'Aw Tuqaţţa`a 'Aydīhim Wa 'Arjuluhum Min Khilāfin 'Aw Yunfaw Mina Al-'Arđi Dhālika Lahum Khizyun Ad-Dunyā Wa Lahum Al-'Ākhirati `Adhābun `Ažīmun 005-033 የእነዚያ አላህንና መልክተኛውን የሚዋጉ በምድርም ላይ ለማጥፋት የሚተጉ ሰዎች ቅጣት መገደል ወይም መሰቀል ወይም እጆቻቸውንና እግሮቻቸውን በማፈራረቅ መቆረጥ ወይም ከአገር መባረር ነው፡፡ ይህ በነሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት ነው፡፡ በመጨረሻይቱም ለእነርሱ ከባድ ቅጣት አላቸው፡፡ إِ‍نّ‍‍َمَا جَز‍َا‍ءُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يُحَا‍ر‍‍ِب‍‍ُ‍و‍نَ ا‍للَّهَ وَرَسُولَهُ وَيَسْعَوْنَ فِي ا‍لأَرْضِ فَسَاداً أَ‍ن‍ْ يُقَتَّلُ‍‍و‍‍ا‍ أَوْ يُصَلَّبُ‍
'Illā Al-Ladhīna Tābū Min Qabli 'An Taqdirū `Alayhim Fā`lamū 'Anna Al-Laha Ghafūrun Raĥīmun 005-034 እነዚያ በእነርሱ ላይ ከመቻላችሁ (ከመወሰናችሁ) በፊት የተጸጸቱ ሲቀሩ፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ መኾኑን እወቁ፡፡ إِلاَّ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ تَابُو‍‍ا‍ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِ أَ‍ن‍ْ تَ‍‍ق‍‍ْدِرُوا‍ عَلَيْهِمْ فَاعْلَمُ‍‍و‍‍ا‍ أَ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ غَف‍‍ُ‍و‍ر‍ٌ رَح‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Attaqū Al-Laha Wa Abtaghū 'Ilayhi Al-Wasīlata Wa Jāhidū Fī Sabīlihi La`allakum Tufliĥūna 005-035 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፡፡ ወደርሱም መቃረቢያን (መልካም ሥራን) ፈልጉ፡፡ ትድኑ ዘንድም በእርሱ መንገድ ታገሉ፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ ا‍تَّقُو‍‍ا‍ ا‍للَّهَ وَا‍ب‍‍ْتَغُ‍‍و‍‍ا‍ إِلَيْهِ ا‍لْوَسِيلَةَ وَجَاهِدُوا‍ فِي سَبِيلِهِ لَعَلَّكُمْ تُفْلِح‍‍ُ‍و‍نَ
'Inna Al-Ladhīna Kafarū Law 'Anna Lahum Mā Fī Al-'Arđi Jamī`āan Wa Mithlahu Ma`ahu Liyaftadū Bihi Min `Adhābi Yawmi Al-Qiyāmati Mā Tuqubbila Minhum Wa Lahum `Adhābun 'Alīmun 005-036 እነዚያ የካዱት ሰዎች በምድር ላይ ያለው ሁሉ ከእርሱም ጋር ብጤው ከትንሣኤ ቀን ቅጣት በእርሱ ሊበዡበት ለእነርሱ በኖራቸው ኖሮ ከእነሱ ተቀባይን ባላገኙ ነበር፡፡ ለእነሱም አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ لَوْ أَ‍نّ‍‍َ لَهُ‍‍م‍ْ مَا فِي ا‍لأَرْضِ جَمِيعا‍ً وَمِثْلَهُ مَعَهُ لِيَفْتَدُوا‍ بِهِ مِنْ عَذ‍َا‍بِ يَوْمِ ا‍لْقِيَامَةِ مَا تُقُبِّلَ مِنْهُمْ وَلَهُمْ عَذ‍َا‍بٌ أَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Yurīdūna 'An Yakhrujū Mina An-Nāri Wa Mā Hum Bikhārijīna Minhā Wa Lahum `Adhābun Muqīmun 005-037 ከእሳት ሊወጡ ይፈልጋሉ፡፡ እነርሱም ከርስዋ ወጪዎች አይደሉም፡፡ ለእነርሱም ዘውታሪ ቅጣት አላቸው፡፡ يُ‍‍ر‍‍ِيد‍ُو‍نَ أَ‍ن‍ْ يَخْرُجُو‍‍ا‍ مِنَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ر‍ِ وَمَا هُ‍‍م‍ْ بِخَا‍ر‍‍ِج‍‍ِ‍ي‍نَ مِنْهَا وَلَهُمْ عَذ‍َا‍ب‍‍‍ٌ مُق‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Wa As-Sāriqu Wa As-Sāriqatu Fāqţa`ū 'Aydiyahumā Jazā'an Bimā Kasabā Nakālāan Mina Al-Lahi Wa Allāhu `Azīzun Ĥakīmun 005-038 ሰራቂውንና ሰራቂይቱንም በሠሩት ነገር ለቅጣት ከአላህ የኾነን መቀጣጫ እጆቻቸውን ቁረጡ፡፡ አላህም አሸናፊ ጥበበኛ ነው፡፡ وَالسَّا‍ر‍‍ِقُ وَا‍لسَّا‍ر‍‍ِقَةُ فَا‍ق‍‍ْطَعُ‍‍و‍‍ا‍ أَيْدِيَهُمَا جَز‍َا‍ء‍ً بِمَا كَسَبَا نَكَالا‍ً مِنَ ا‍للَّهِ وَا‍للَّهُ عَز‍ِي‍زٌ حَك‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Faman Tāba Min Ba`di Žulmihi Wa 'Aşlaĥa Fa'inna Al-Laha Yatūbu `Alayhi 'Inna Al-Laha Ghafūrun Raĥīmun 005-039 ከበደሉም በኋላ የተጸጸተና ሥራውን ያሳመረ አላህ ጸጸቱን ከእርሱ ይቀበለዋል፡፡ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ فَمَ‍‍ن‍ْ ت‍‍َ‍ا‍بَ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ ظُلْمِهِ وَأَصْلَحَ فَإِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ يَت‍‍ُ‍و‍بُ عَلَيْهِ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ غَف‍‍ُ‍و‍ر‍ٌ رَح‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
'Alam Ta`lam 'Anna Al-Laha Lahu Mulku As-Samāwāti Wa Al-'Arđi Yu`adhdhibu Man Yashā'u Wa Yaghfiru Liman Yashā'u Wa Allāhu `Alá Kulli Shay'in Qadīrun 005-040 የሰማያትና የምድር ንግሥና የሱ (የአላህ) ብቻ መኾኑን አላወቅክምን የሚሻውን ሰው ይቀጣል፡፡ ለሚሻውም ሰው ይምራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ أَلَمْ تَعْلَمْ أَ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ لَهُ مُلْكُ ا‍لسَّمَاو‍َا‍تِ وَا‍لأَرْضِ يُعَذِّبُ مَ‍‍ن‍ْ يَش‍‍َ‍ا‍ءُ وَيَغْفِ‍‍ر‍ُ لِمَ‍‍ن‍ْ يَش‍‍َ‍ا‍ءُ وَا‍للَّهُ عَلَى كُلِّ شَيْء‍ٍ قَد‍ِي‍ر‍ٌ
Yā 'Ayyuhā Ar-Rasūlu Lā Yaĥzunka Al-Ladhīna Yusāri`ūna Fī Al-Kufri Mina Al-Ladhīna Qālū 'Āmannā Bi'afwāhihim Wa Lam Tu'umin Qulūbuhum Wa Mina Al-Ladhīna Hādū Sammā`ūna Lilkadhibi Sammā`ūna Liqawmin 'Ākharīna Lam Ya'tūka Yuĥarrifūna Al-Kalima Min Ba`di Mawāđi`ihi Yaqūlūna 'In 'Ūtītumdhā Fakhudhūhu Wa 'In Lam Tu'utawhu Fāĥdharū Wa Man Yuridi Al-Lahu Fitnatahu Falan Tamlika Lahu Mina Al-Lahi Shay'āan 'Ūlā'ika Al-Ladhīna Lam Yuridi Al-Lahu 'An Yuţahhira Qulūbahum Lahum Ad-DunKhizyun Wa Lahum Al-'Ākhirati `Adhābun `Ažīmun 005-041 አንተ መልክተኛ ሆይ! እነዚያ በክሕደት የሚቻኮሉት ከእነዚያ ልቦቻቸው ያላመኑ ሲኾኑ በአፎቻቸው آ«አመንንآ» ካሉትና ከእነዚያም አይሁድ ከኾኑት ሲኾኑ አያሳዝኑህ፡፡ (እነርሱ) ውሸትን አዳማጮች ናቸው፡፡ ለሌሎች ወዳንተ ላልመጡ ሕዝቦች አዳማጮች ናቸው፡፡ ንግግሮችን ከቦታቸው ሌላ ያጣምማሉ፡፡ آ«ይህንን (የተጣመመውን) ብትስሰጡ ያዙት፡፡ ባትስሰጡትም ተጠንቀቁآ» ይላሉ፡፡ አላህም መፈተኑን የሚሻበትን ሰው ለእርሱ ከአላህ (ለመከላከል) ምንንም አትችልም፡፡ እነዚህ እነዚያ አላህ ልቦቻቸውን ማጥራትን ያልሻላቸው ናቸው፡፡ ለ
Sammā`ūna Lilkadhibi 'Akkālūna Lilssuĥti Fa'in Jā'ūka Fāĥkum Baynahum 'Aw 'A`riđ `Anhum Wa 'In Tu`riđ `Anhum Falan Yađurrūka Shay'āan Wa 'In Ĥakamta Fāĥkum Baynahum Bil-Qisţi 'Inna Al-Laha Yuĥibbu Al-Muqsiţīna 005-042 ውሸትን አዳማጮች እርምን በላተኞች ናቸው፡፡ ወደአንተ ቢመጣም በመካከላቸው ፍረድ፡፡ ወይም ተዋቸው፡፡ ብትተዋቸውም ምንም አይጎዱህም፡፡ ብትፈርድም በመካከላቸው በትክክል ፍረድ፡፡ አላህ በትክክል ፈራጆችን ይወዳልና፡፡ سَ‍‍م‍ّ‍‍َاع‍‍ُ‍و‍نَ لِلْكَذِبِ أَكَّال‍‍ُ‍و‍نَ لِلسُّحْتِ فَإِ‍ن‍ْ ج‍‍َ‍ا‍ء‍ُو‍كَ فَاحْكُ‍‍م‍ْ بَيْنَهُمْ أَوْ أَعْ‍‍ر‍‍ِضْ عَنْهُمْ وَإِ‍ن‍ْ تُعْ‍‍ر‍‍ِضْ عَنْهُمْ فَلَ‍‍ن‍ْ يَضُرّ‍ُو‍كَ شَيْئا‍ً وَإِنْ حَكَمْتَ فَاحْكُ‍ Wa Kayfa Yuĥakkimūnaka Wa `Indahumu At-Tawrāatu Fīhā Ĥukmu Al-Lahi Thumma Yatawallawna Min Ba`di Dhālika Wa Mā 'Ūlā'ika Bil-Mu'uminīna 005-043 እነርሱም ዘንድ ተውራት እያለች በውስጧ የአላህ ፍርድ ያለባት ስትኾን እንዴት ያስፈርዱሃል! ከዚያም ከዚህ በኋላ እንዴት ይሸሻሉ! እነዚያም በፍጹም ምእምናን አይደሉም፡፡ وَكَيْفَ يُحَكِّمُونَكَ وَعِ‍‍ن‍‍ْدَهُمُ ا‍لتَّوْر‍َا‍ةُ فِيهَا حُكْمُ ا‍للَّهِ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ يَتَوَلَّوْنَ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ ذَلِكَ وَمَ‍‍ا‍ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ بِ‍‍ا‍لْمُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ
'Innā 'Anzalnā At-Tawrāata Fīhā Hudáan Wa Nūrun Yaĥkumu Bihā An-Nabīyūna Al-Ladhīna 'Aslamū Lilladhīna Hādū Wa Ar-Rabbānīyūna Wa Al-'Aĥbāru Bimā Astuĥfižū Min Kitābi Al-Lahi Wa Kānū `Alayhi Shuhadā'a Falā Takhshaw An-Nāsa Wa Akhshawnī Wa Lā Tashtarū Bi'āyātī Thamanāan Qalīlāan Wa Man Lam Yaĥkum Bimā 'Anzala Al-Lahu Fa'ūlā'ika Humu Al-Kāfirūna 005-044 እኛ ተውራትን በውስጥዋ መምሪያና ብርሃን ያለባት ስትኾን አወረድን፡፡ እነዚያ ትዕዛዝን የተቀበሉት ነቢያት በእነዚያ አይሁዳውያን በኾኑት ላይ በርሷ ይፈርዳሉ፡፡ ሊቃውንቱና ዐዋቂዎቹም ከአላህ መጽሐፍ እንዲጠብቁ በተደረጉትና በርሱም ላይ መስካሪዎች በኾኑት (ይፈርዳሉ)፡፡ ሰዎችንም አትፍሩ፡፡ ፍሩኝም፡፡ በአንቀጾቼም አነስተኛን ዋጋ አትለውጡ፡፡ አላህም ባወረደው ነገር ያልፈረደ ሰው እነዚያ ከሓዲዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡ إِ‍نّ‍‍َ‍‍ا‍ أَن‍زَلْنَا ا‍لتَّوْر Wa Katabnā `Alayhim Fīhā 'Anna An-Nafsa Bin-Nafsi Wa Al-`Ayna Bil-`Ayni Wa Al-'Anfa Bil-'Anfi Wa Al-'Udhuna Bil-'Udhuni Wa As-Sinna Bis-Sinni Wa Al-Jurūĥa Qişāşun Faman Taşaddaqa Bihi Fahuwa Kaffāratun Lahu Wa Man Lam Yaĥkum Bimā 'Anzala Al-Lahu Fa'ūlā'ika Humu Až-Žālimūna 005-045 በእነርሱም ላይ በውስጧ آ«ነፍስ በነፍስ ዓይንም በዓይን አፍንጫም በአፍንጫ ጆሮም በጆሮ ጥርስም በጥርስ (ይያዛል)፡፡آ» ቁስሎችንም ማመሳሰል አለባቸው ማለትን ጻፍን፡፡ በእርሱም የመጸወተ (የማረ) ሰው እርሱ ለርሱ (ለሠራው ኃጢአት) ማስተሰሪያ ነው፡፡ አላህም ባወረደው ነገር የማይፈርድ ሰው፤ እነዚያ በደለኞቹ እነርሱ ናቸው፡፡ وَكَتَ‍‍ب‍‍ْنَا عَلَيْهِمْ فِيهَ‍‍ا‍ أَ‍نّ‍‍َ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َفْسَ بِ‍‍ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َفْسِ وَا‍لْعَيْنَ بِ‍‍ا‍لْعَيْنِ وَا‍<
Wa Qaffaynā `Alá 'Āthārihim Bi`īsá Abni Maryama Muşaddiqāan Limā Bayna Yadayhi Mina At-Tawrāati Wa 'Ātaynāhu Al-'Injīla Fīhi Hudáan Wa Nūrun Wa Muşaddiqāan Limā Bayna Yadayhi Mina At-Tawrāati Wa Hudáan Wa Maw`ižatan Lilmuttaqīna 005-046 በፈለጎቻቸውም (በነቢያቶቹ ፈለግ) ላይ የመርየምን ልጅ ዒሳን ከተውራት በስተፊቱ ያለውን አረጋጋጭ ሲኾን አስከተልን፡፡ ኢንጂልንም በውስጡ ቀጥታና ብርሃን ያለበት በስተፊቱ ያለችውን ተውራትንም የሚያረጋግጥ ለጥንቁቆችም መሪና ገሳጭ ሲኾን ሰጠነው፡፡ وَقَفَّيْنَا عَلَى آثَا‍ر‍‍ِهِ‍‍م‍ْ بِعِيسَى ا‍ب‍‍ْنِ مَرْيَمَ مُصَدِّقا‍ً لِمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ا‍لتَّوْر‍َا‍ةِ وَآتَيْن‍‍َ‍ا‍هُ ا‍لإِن‍ج‍‍ِ‍ي‍لَ ف‍‍ِ‍ي‍هِ هُ‍‍دى Wa Līaĥkum 'Ahlu Al-'Injīli Bimā 'Anzala Al-Lahu Fīhi Wa Man Lam Yaĥkum Bimā 'Anzala Al-Lahu Fa'ūlā'ika Humu Al-Fāsiqūna 005-047 የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ፡፡ አላህም ባወረደው የማይፈርድ ሰው እነዚያ አመጸኞች እነርሱ ናቸው፡፡ وَلْيَحْكُمْ أَهْلُ ا‍لإِن‍ج‍‍ِ‍ي‍لِ بِمَ‍‍ا‍ أَن‍زَلَ ا‍للَّهُ ف‍‍ِ‍ي‍هِ وَمَ‍‍ن‍ْ لَمْ يَحْكُ‍‍م‍ْ بِمَ‍‍ا‍ أَن‍زَلَ ا‍للَّهُ فَأ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ هُمُ ا‍لْفَاسِق‍‍ُ‍و‍نَ
Wa 'Anzalnā 'Ilayka Al-Kitāba Bil-Ĥaqqi Muşaddiqāan Limā Bayna Yadayhi Mina Al-Kitābi Wa Muhaymināan `Alayhi Fāĥkum Baynahum Bimā 'Anzala Al-Lahu Wa Lā Tattabi` 'Ahwā'ahum `Ammā Jā'aka Mina Al-Ĥaqqi Likullin Ja`alnā Minkum Shir`atan Wa Minhājāan Wa Law Shā'a Al-Lahu Laja`alakum 'Ummatan Wāĥidatan Wa Lakin Liyabluwakum Fī Mā 'Ātākum Fāstabiqū Al-Khayrāti 'Ilá Al-Lahi Marji`ukum Jamī`āan Fayunabbi'ukum Bimā Kuntum Fīhi Takhtalifūna 005-048 ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ ከእናንተ ለሁሉም ሕግንና መንገድን አደረግን፡፡ አላህም በሻ ኖሮ አንድ ሕዝብ ባደረጋችሁ ነበር፡፡ ግን በሰጣችሁ ሕግጋት ሊሞክራችሁ (ለያያችሁ)፡፡ በጎ ሥራዎችንም (ለመሥራት) ተሽቀዳደሙ፤ መመለሻችሁ በጠቅላላ ወደ አላህ ነው፡፡ በእርሱም ትለያዩበት የነበራችሁትን ነገር ይነግራችኋል፡፡ وَأَ Wa 'Ani Aĥkum Baynahum Bimā 'Anzala Al-Lahu Wa Lā Tattabi` 'Ahwā'ahum Wa Aĥdharhum 'An Yaftinūka `An Ba`đi Mā 'Anzala Al-Lahu 'Ilayka Fa'in Tawallaw Fā`lam 'Annamā Yurīdu Al-Lahu 'An Yuşībahum Biba`đi Dhunūbihim Wa 'Inna Kathīrāan Mina An-Nāsi Lafāsiqūna 005-049 በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ፡፡ ፍላጎቶቻቸውንም አትከተል፡፡ አላህም ወደ አንተ ካወረደው ከከፊሉ እንዳያሳስቱህ ተጠንቀቃቸው (ማለትን አወረድን)፡፡ ቢዞሩም አላህ የሚሻው በከፊሉ ኃጢአታቸው ሊቀጣቸው መኾኑን ዕወቅ፡፡ ከሰዎቹም ብዙዎቹ አመጸኞች ናቸው፡፡ وَأَنِ ا‍حْكُ‍‍م‍ْ بَيْنَهُ‍‍م‍ْ بِمَ‍‍ا‍ أَن‍زَلَ ا‍للَّهُ وَلاَ تَتَّبِعْ أَهْو‍َا‍ءَهُمْ وَا‍حْذَرْهُمْ أَ‍ن‍ْ يَفْتِن‍‍ُ‍و‍كَ عَ‍‍ن‍ْ بَعْضِ مَ‍‍ا‍ أَ 'Afaĥukma Al-Jāhilīyati Yabghūna Wa Man 'Aĥsanu Mina Al-Lahi Ĥukmāan Liqawmin Yūqinūna 005-050 የማይምንነትን ፍርድ ይፈልጋሉን ለሚያረጋግጡም ሰዎች ከአላህ ይበልጥ ፍርዱ ያማረ ማን ነው أَفَحُكْمَ ا‍لْجَاهِلِيَّةِ يَ‍‍ب‍‍ْغ‍‍ُ‍و‍نَ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ ا‍للَّهِ حُكْما‍ً لِقَوْم‍‍‍ٍ يُوقِن‍‍ُ‍و‍نَ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Lā Tattakhidhū Al-Yahūda Wa An-Naşārá 'Awliyā'a Ba`đuhum 'Awliyā'u Ba`đin Wa Man Yatawallahum Minkum Fa'innahu Minhum 'Inna Al-Laha Lā Yahdī Al-Qawma Až-Žālimīna 005-051 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አይሁዶችንና ክርስቲያኖችን ረዳቶች አድርጋችሁ አትያዙ፡፡ ከፊላቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው፡፡ ከእናንተም ውስጥ ረዳቶች የሚያደርጋቸው ሰው እርሱ ከነርሱ ነው፡፡ አላህ አመጸኞችን ሕዝቦች አያቀናም፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ لاَ تَتَّخِذُوا‍ ا‍لْيَه‍‍ُ‍و‍دَ وَا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َصَارَى أَوْلِي‍‍َ‍ا‍ءَ بَعْضُهُمْ أَوْلِي‍‍َ‍ا‍ءُ بَعْض‍‍‍ٍ وَمَ‍‍ن‍ْ يَتَوَلَّهُ‍‍م‍ْ مِ‍ Fatará Al-Ladhīna Fī Qulūbihim Marađun Yusāri`ūna Fīhim Yaqūlūna Nakhshá 'An Tuşībanā Dā'iratun Fa`asá Al-Lahu 'An Ya'tiya Bil-Fatĥi 'Aw 'Amrin Min `Indihi Fayuşbiĥū `Alá Mā 'Asarrū Fī 'Anfusihim Nādimīna 005-052 እነዚያንም በልቦቻቸው ውስጥ (የንፍቅና) በሽታ ያለባቸውን ሰዎች آ«የጊዜ መለዋወጥ እንዳያገኘን እንፈራለን የሚሉآ» ሲኾኑ በእነርሱ (ለመረዳት) ሲቻኮሉ ታያቸዋለህ፡፡ አላህም ድል መንሳትን ወይም ከእርሱ ዘንድ የኾነን ነገር (ማጋለጥን) ሊያመጣ በነፍሶቻቸው ውስጥ በደበቁትም ነገር ተጸጻቾች ሲሆኑ ተረጋገጠ፡፡ فَتَرَى ا‍لَّذ‍ِي‍نَ فِي قُلُوبِهِ‍‍م‍ْ مَرَض‍‍‍ٌ يُسَا‍ر‍‍ِع‍‍ُ‍و‍نَ فِيهِم يَقُول‍‍ُ‍و‍نَ نَخْشَى أَ‍ن‍ْ تُصِيبَنَا د‍َا‍ئِرَة‍‍‍ٌ فَعَسَى Wa Yaqūlu Al-Ladhīna 'Āmanū 'Ahā'uulā' Al-Ladhīna 'Aqsamū Bil-Lahi Jahda 'Aymānihim 'Innahum Lama`akum Ĥabiţat 'A`māluhum Fa'aşbaĥū Khāsirīna 005-053 እነዚያም ያመኑት ሰዎች፡- آ«እነዚያ እነርሱ ከእናንተ ጋር ነን ብለው የጠነከረ መሐላቸውን በአላህ የማሉት እነዚህ ናቸውንآ» ይላሉ፡፡ ሥራዎቻቸው ተበላሹ፡፡ ከሳሪዎችም ኾኑ፡፡ وَيَق‍‍ُ‍و‍لُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُ‍‍و‍‍ا‍ أَه‍‍َ‍ا‍ؤُلاَء ا‍لَّذ‍ِي‍نَ أَ‍ق‍‍ْسَمُو‍‍ا‍ بِ‍‍ا‍للَّهِ جَهْدَ أَيْمَانِهِمْ إِ‍نّ‍‍َهُمْ لَمَعَكُمْ حَبِطَتْ أَعْمَالُهُمْ فَأَصْبَحُو‍‍ا‍ خَاسِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Man Yartadda Minkum `An Dīnihi Fasawfa Ya'tī Al-Lahu Biqawmin Yuĥibbuhum Wa Yuĥibbūnahu 'Adhillatin `Alá Al-Mu'uminīna 'A`izzatin `Alá Al-Kāfirīna Yujāhidūna Fī Sabīli Al-Lahi Wa Lā Yakhāfūna Lawmata Lā'imin Dhālika Fađlu Al-Lahi Yu'utīhi Man Yashā'u Wa Allāhu Wāsi`un `Alīmun 005-054 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከእናንተ ውስጥ ከሃይማኖቱ የሚመለስ ሰው አላህ (በእነርሱ ስፍራ) የሚወዳቸውንና የሚወዱትን፣ በምእመናን ላይ ትሑቶች፣ በከሓዲዎች ላይ ኀያላን የኾኑን በአላህ መንገድ የሚታገሉን የወቃሽን ወቀሳ የማይፈሩን ሕዝቦች በእርግጥ ያመጣል፡፡ ይኸ የአላህ ችሮታ ነው፤ ለሚሻው ሰው ይሰጠዋል፤ አላህም ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነው፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ مَ‍‍ن‍ْ يَرْتَدَّ مِ‍‍ن‍‍ْكُمْ عَ‍‍ن‍ْ دِينِهِ فَسَوْفَ يَأْتِي ا‍للَّهُ بِقَوْم‍ 'Innamā Wa Līyukumu Al-Lahu Wa Rasūluhu Wa Al-Ladhīna 'Āmanū Al-Ladhīna Yuqīmūna Aş-Şalāata Wa Yu'utūna Az-Zakāata Wa Hum Rāki`ūna 005-055 ረዳታችሁ አላህና መልክተኛው እነዚያም ያመኑት ብቻ ናቸው፡፡ (እነርሱ) እነዚያ ሶላትን በደንቡ የሚሰግዱ እነርሱም ያጎነበሱ ኾነው ምጽዋትን የሚሰጡ ናቸው፡፡ إِ‍نّ‍‍َمَا وَلِيُّكُمُ ا‍للَّهُ وَرَسُولُهُ وَا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يُقِيم‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لصَّلاَةَ وَيُؤْت‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لزَّك‍‍َ‍ا‍ةَ وَهُمْ رَاكِع‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Man Yatawalla Al-Laha Wa Rasūlahu Wa Al-Ladhīna 'Āmanū Fa'inna Ĥizba Al-Lahi Humu Al-Ghālibūna 005-056 አላህንና መልክተኛውን እነዚያንም ያመኑትን የሚወዳጅ ሰው (ከአላህ ጭፍሮች ይኾናል)፡፡ የአላህም ጭፍሮች እነርሱ አሸናፊዎች ናቸው፡፡ وَمَ‍‍ن‍ْ يَتَوَلَّ ا‍للَّهَ وَرَسُولَهُ وَا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ فَإِ‍نّ‍‍َ حِزْبَ ا‍للَّهِ هُمُ ا‍لْغَالِب‍‍ُ‍و‍نَ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Lā Tattakhidhū Al-Ladhīna Attakhadhū Dīnakum Huzūan Wa La`ibāan Mina Al-Ladhīna 'Ū Al-Kitāba Min Qablikum Wa Al-Kuffāra 'Awliyā'a Wa Attaqū Al-Laha 'In Kuntum Mu'uminīna 005-057 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከእነዚያ ከበፊታችሁ መጽሐፍን ከተሰጡት እነዚያን ሃይማኖታችሁን ማላገጫና መጫወቻ አድርገው የያዙትን ከሓዲዎችንም ረዳቶች አድርጋችሁ አትያዙ፡፡ ምእምናንም እንደኾናችሁ አላህን ፍሩ፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ لاَ تَتَّخِذُوا‍ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍تَّخَذُوا‍ دِينَكُمْ هُز‍ُو‍ا‍ً وَلَعِبا‍ً مِنَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ أ‍ُ‍وتُو‍‍ا‍ ا‍ Wa 'Idhā Nādaytum 'Ilá Aş-Şalāati Attakhadhūhā Huzūan Wa La`ibāan Dhālika Bi'annahum Qawmun Lā Ya`qilūna 005-058 ወደ ሶላትም በጠራችሁ ጊዜ (ጥሪይቱን) መሳለቂያና መጫወቻ አድርገው ይይዟታል፡፡ ይህ እነርሱ የማያውቁ ሕዝቦች በመኾናቸው ነው፡፡ وَإِذَا نَادَيْتُمْ إِلَى ا‍لصَّلاَةِ ا‍تَّخَذُوهَا هُز‍ُو‍ا‍ً وَلَعِبا‍ً ذَلِكَ بِأَ‍نّ‍‍َهُمْ قَوْم‍‍‍ٌ لاَ يَعْقِل‍‍ُ‍و‍نَ
Qul Yā 'Ahla Al-Kitābi Hal Tanqimūna Minnā 'Illā 'An 'Āmannā Bil-Lahi Wa Mā 'Unzila 'Ilaynā Wa Mā 'Unzila Min Qablu Wa 'Anna 'Aktharakum Fāsiqūna 005-059 آ«የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! በአላህና ወደኛ በተወረደው በፊትም በተወረደው ለማመናችን አብዛኞቻችሁም አመጸኞች ለመኾናችሁ እንጅ (ሌላን ነገር) ከኛ ትጠላላችሁንآ» በላቸው፡፡ قُلْ يَ‍‍ا‍ أَهْلَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ هَلْ تَ‍‍ن‍قِم‍‍ُ‍و‍نَ مِ‍‍ن‍ّ‍‍َ‍‍ا إِلاَّ أَ‍ن‍ْ آمَ‍‍ن‍ّ‍‍َا بِ‍‍ا‍للَّهِ وَمَ‍‍ا‍ أُن‍زِلَ إِلَيْنَا وَمَ‍‍ا‍ أُ‍ن‍‍ْزِلَ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلُ وَأَ‍نّ‍‍َ أَكْثَرَكُمْ فَاسِق‍ Qul Hal 'Unabbi'ukum Bisharrin Min Dhālika Mathūbatan `Inda Al-Lahi Man La`anahu Al-Lahu Wa Ghađiba `Alayhi Wa Ja`ala Minhumu Al-Qiradata Wa Al-Khanāzīra Wa `Abada Aţ-Ţāghūta 'Ūlā'ika Sharrun Makānāan Wa 'Ađallu `An Sawā'i As-Sabīli 005-060 آ«አላህ ዘንድ ቅጣቱ ከዚህ የከፋ ነገር ልንገራችሁንآ» በላቸው፡፡ (እርሱም) آ«አላህ የረገመው ሰው በእርሱም ላይ ተቆጣበት፡፡ ከእነርሱም ዝንጀሮዎችንና ከርከሮዎችን ያደረገው ጣዖትንም የተገዛ ሰው (ሃይማኖት) ነው፡፡ እነዚያ በጣም በከፋ ስፍራ ናቸው፡፡آ» ከቀጥተኛውም መንገድ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ قُلْ هَلْ أُنَبِّئُكُ‍‍م‍ْ بِشَرّ‍ٍ مِ‍‍ن‍ْ ذَلِكَ مَثُوبَةً عِ‍‍ن‍‍ْدَ ا‍للَّهِ مَ‍‍ن‍ْ لَعَنَهُ ا‍للَّهُ وَغَضِبَ عَلَيْهِ وَجَعَلَ مِنْهُمُ ا‍لْقِرَدَةَ وَا‍لْخَنَاز‍ِي‍ Wa 'Idhā Jā'ūkum Qālū 'Āmannā Wa Qad Dakhalū Bil-Kufri Wa Hum Qad Kharajū Bihi Wa Allāhu 'A`lamu Bimā Kānū Yaktumūna 005-061 በመጡዋችሁም ጊዜ (ወደእናንተ) ከክህደት ጋር በእርግጥ የገቡ እነርሱም ከርሱ ጋር በእርግጥ የወጡ ሲኾኑ آ«አምነናልآ» ይላሉ፡፡ አላህም ይደብቁት የነበሩትን ነገር በጣም ዐዋቂ ነው፡፡ وَإِذَا ج‍‍َ‍ا‍ء‍ُ‍وكُمْ قَالُ‍‍و‍‍ا‍ آمَ‍‍ن‍ّ‍‍َا وَقَ‍‍د‍ْ دَخَلُو‍‍ا‍ بِ‍‍ا‍لْكُفْ‍‍ر‍ِ وَهُمْ قَ‍‍د‍ْ خَرَجُو‍‍ا‍ بِهِ وَا‍للَّهُ أَعْلَمُ بِمَا كَانُو‍‍ا‍ يَكْتُم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Tará Kathīrāan Minhum Yusāri`ūna Fī Al-'Ithmi Wa Al-`Udwāni Wa 'Aklihimu As-Suĥta Labi'sa Mā Kānū Ya`malūna 005-062 ከእነርሱም ብዙዎቹን በኃጢአትና በበደል እርምንም በመብላታቸው የሚጣደፉ ሲኾኑ ታያለህ፡፡ ይሠሩት የነበሩት ነገር በጣም ከፋ! وَتَرَى كَثِيرا‍ً مِنْهُمْ يُسَا‍ر‍‍ِع‍‍ُ‍و‍نَ فِي ا‍لإِثْمِ وَا‍لْعُ‍‍د‍‍ْو‍َا‍نِ وَأَكْلِهِمُ ا‍لسُّحْتَ لَبِئْسَ مَا كَانُو‍‍ا‍ يَعْمَل‍‍ُ‍و‍نَ
Lawlā Yanhāhumu Ar-Rabbānīyūna Wa Al-'Aĥbāru `An Qawlihimu Al-'Ithma Wa 'Aklihimu As-Suĥta Labi'sa Mā Kānū Yaşna`ūna 005-063 ቀሳውስቱና ሊቃውንቱ ከኃጢአት ንግግራቸውና እርምን ከመብላታቸው አይከለክሏቸውም ኖሮአልን ይሠሩት የነበሩት ነገር በጣም ከፋ! لَوْلاَ يَنْهَاهُمُ ا‍لرَّبَّانِيّ‍‍ُ‍و‍نَ وَا‍لأَحْب‍‍َ‍ا‍رُ عَ‍‍ن‍ْ قَوْلِهِمُ ا‍لإِثْمَ وَأَكْلِهِمُ ا‍لسُّحْتَ لَبِئْسَ مَا كَانُو‍‍ا‍ يَصْنَع‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Qālati Al-Yahūdu Yadu Al-Lahi Maghlūlatun Ghullat 'Aydīhim Wa Lu`inū Bimā Qālū Bal Yadāhu Mabsūţatāni Yunfiqu Kayfa Yashā'u Wa Layazīdanna Kathīrāan Minhum Mā 'Unzila 'Ilayka Min Rabbika Ţughyānāan Wa Kufrāan Wa 'Alqaynā Baynahumu Al-`Adāwata Wa Al-Baghđā'a 'Ilá Yawmi Al-Qiyāmati Kullamā 'Awqadū Nārāan Lilĥarbi 'Aţfa'ahā Al-Lahu Wa Yas`awna Fī Al-'Arđi Fasādāan Wa Allāhu Lā Yuĥibbu Al-Mufsidīna 005-064 አይሁዶችም آ«የአላህ እጅ የታሰረች ናትآ» አሉ፡፡ እጆቻቸው ይታሰሩ ባሉትም ነገር ይረገሙ፡፡ አይደለም (የአላህ) እጆቹ የተዘረጉ ናቸው፡፡ እንደሚሻ ይለግሳል፡፡ ከጌታህም ወደ አንተ የተወረደው (ቁርኣን) ከእነሱ ብዙዎቹን ትዕቢትንና ክህደትን በእርግጥ ይጨምራቸዋል፡፡ በመካከላቸውም ጠብንና ጥላቻን እስከ ትንሣኤ ቀን ድረስ ጣልን፡፡ ለጦር እሳትን ባያያዙ (ባጫሩ) ቁጥር አላህ ያጠፋታል፡፡ በምድርም ውስጥ ለማበላሸት ይሮጣሉ፡፡ አላህም አበላሺዎችን አይወድም፡፡ وَقَالَتِ ا‍لْيَه‍‍ُ‍و‍دُ يَدُ Wa Law 'Anna 'Ahla Al-Kitābi 'Āmanū Wa Attaqaw Lakaffarnā `Anhum Sayyi'ātihim Wa La'adkhalnāhum Jannāti An-Na`īmi 005-065 የመጽሐፉም ባለቤቶች ባመኑና (ከክህደትም) በተጠነቀቁ ኖሮ ከእነሱ ኃጢኣቶቻቸውን በእርግጥ ባበስንና የመጠቀሚያ ገነቶችንም በእርግጥ ባገባናቸው ነበር፡፡ وَلَوْ أَ‍نّ‍‍َ أَهْلَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ آمَنُو‍‍ا‍ وَا‍تَّقَوْا لَكَفَّرْنَا عَنْهُمْ سَيِّئ‍‍َ‍اتِهِمْ وَلَأَ‍د‍‍ْخَلْنَاهُمْ جَ‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍تِ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َع‍‍ِ‍ي‍مِ
Wa Law 'Annahum 'Aqāmū At-Tawrāata Wa Al-'Injīla Wa Mā 'Unzila 'Ilayhim Min Rabbihim La'akalū Min Fawqihim Wa Min Taĥti 'Arjulihim Minhum 'Ummatun Muqtaşidatun Wa Kathīrun Minhum Sā'a Mā Ya`malūna 005-066 እነርሱም ተውራትንና ኢንጂልን ከጌታቸውም ወደእነሱ የተወረደውን መጽሐፍ ባቋቋሙ (በሠሩበት) ኖሮ ከበላያቸውና ከእግሮቻቸው ሥር በተመገቡ ነበር፡፡ ከእነሱ ውስጥ ትክክለኞች ሕዝቦች አልሉ፡፡ ከእነሱም ብዙዎቹ የሚሠሩት ነገር ከፋ! وَلَوْ أَ‍نّ‍‍َهُمْ أَقَامُو‍‍ا‍ ا‍لتَّوْر‍َا‍ةَ وَا‍لإِن‍ج‍‍ِ‍ي‍لَ وَمَ‍‍ا‍ أُن‍زِلَ إِلَيْهِ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّهِمْ لَأَكَلُو‍‍ا‍ مِ‍‍ن‍ْ فَوْقِهِمْ وَمِ‍‍ن‍ْ تَحْتِ أَرْجُلِهِ‍Yā 'Ayyuhā Ar-Rasūlu Balligh Mā 'Unzila 'Ilayka Min Rabbika Wa 'In Lam Taf`al Famā Ballaghta Risālatahu Wa Allāhu Ya`şimuka Mina An-Nāsi 'Inna Al-Laha Lā Yahdī Al-Qawma Al-Kāfirīna 005-067 አንተ መልክተኛ ሆይ! ከጌታህ ወዳንተ የተወረደውን አድርስ፡፡ ባትሠራም መልክቱን አላደረስክም፡፡ አላህም ከሰዎች ይጠብቅሃል፡፡ አላህ ከሓዲዎችን ሕዝቦች አያቀናምና፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لرَّس‍‍ُ‍و‍لُ بَلِّغْ مَ‍‍ا‍ أُن‍زِلَ إِلَيْكَ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّكَ وَإِ‍ن‍ْ لَمْ تَفْعَلْ فَمَا بَلَّغْتَ ‍ر‍‍ِسَالَتَهُ وَا‍للَّهُ يَعْصِمُكَ مِنَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ لاَ يَهْدِي ا‍لْقَوْمَ ا‍لْكَافِ‍‍ر‍Qul Yā 'Ahla Al-Kitābi Lastum `Alá Shay'in Ĥattá Tuqīmū At-Tawrāata Wa Al-'Injīla Wa Mā 'Unzila 'Ilaykum Min Rabbikum Wa Layazīdanna Kathīrāan Minhum Mā 'Unzila 'Ilayka Min Rabbika Ţughyānāan Wa Kufrāan Falā Ta'sa `Alá Al-Qawmi Al-Kāfirīna 005-068 آ«እናንተ የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! ተውራትንና ኢንጂልን ከጌታችሁም ወደእናንተ የተወረደውን እስከምታቆሙ (እስከምትሠሩባቸው) ድረስ በምንም ላይ አይደላችሁምآ» በላቸው፡፡ ከጌታህም ወደ አንተ የተወረደው ቁርኣን ከእነሱ ብዙዎቹን ትዕቢትንና ክህደትን በእርግጥ ይጨምርባቸዋል፡፡ በከሓዲያን ሕዝቦችም ላይ አትዘን፡፡ قُلْ يَ‍‍ا‍ أَهْلَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ لَسْتُمْ عَلَى شَيْءٍ حَتَّى تُقِيمُو‍‍ا‍ ا‍لتَّوْر‍َا‍ةَ وَا‍لإِن‍ج‍‍ِ‍ي‍لَ وَمَ‍‍ا
'Inna Al-Ladhīna 'Āmanū Wa Al-Ladhīna Hādū Wa Aş-Şābi'ūna Wa An-Naşārá Man 'Āmana Bil-Lahi Wa Al-Yawmi Al-'Ākhiri Wa `Amila Şāliĥāan Falā Khawfun `Alayhim Wa Lā Hum Yaĥzanūna 005-069 እነዚያ ያመኑና እነዚያም አይሁዳውያን የኾኑ፣ ሳቢያኖችም፣ ክርስቲያኖችም (ከነርሱ) በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነና መልካምን ሥራ የሠራ ሰው በነርሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም፡፡ እነርሱም አያዝኑም፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ وَا‍لَّذ‍ِي‍نَ هَادُوا‍ وَا‍لصَّابِئ‍‍ُ‍و‍نَ وَا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َصَارَى مَ‍‍ن‍ْ آمَنَ بِ‍‍ا‍للَّهِ وَا‍لْيَوْمِ ا‍لآخِرِ وَعَمِلَ صَالِحا‍ً فَلاَ خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلاَ هُمْ يَحْزَن‍ Laqad 'Akhadhnā Mīthāqa Banī 'Isrā'īla Wa 'Arsalnā 'Ilayhim Rusulāan Kullamā Jā'ahum Rasūlun Bimā Lā Tahwá 'Anfusuhum Farīqāan Kadhdhabū Wa Farīqāan Yaqtulūna 005-070 የእስራኤልን ልጆች የጠበቀ ቃል ኪዳን በእርግጥ ያዝንባቸው፡፡ ወደእነሱም መልክተኞችን ላክን፡፡ ነፍሶቻቸው በማትወደው ነገር መልእክተኛ በመጣላቸው ቁጥር ከፊሉን አስተባበሉ፤ ከፊሉንም ይገድላሉ፡፡ لَقَ‍‍د‍ْ أَخَذْنَا مِيث‍‍َ‍ا‍قَ بَنِ‍‍ي إِسْر‍َا‍ئ‍‍ِ‍ي‍لَ وَأَرْسَلْنَ‍‍ا إِلَيْهِمْ رُسُلا‍ً كُلَّمَا ج‍‍َ‍ا‍ءَهُمْ رَس‍‍ُ‍و‍ل‍‍‍ٌ بِمَا لاَ تَهْوَى أَن‍فُسُهُمْ فَ‍‍ر‍‍ِيقا‍ً كَذَّبُو‍‍ا‍ وَفَ‍‍ر‍‍ِيقا Wa Ĥasibū 'Allā Takūna Fitnatun Fa`amū Wa Şammū Thumma Tāba Al-Lahu `Alayhim Thumma `Amū Wa Şammū Kathīrun Minhum Wa Allāhu Başīrun Bimā Ya`malūna 005-071 ፈተናም አለመኖርዋን ጠረጠሩ፡፡ ታወሩም፣ ደነቆሩም፣ ከዚያም አላህ ከነርሱ ላይ ጸጸትን ተቀበለ፡፡ ከዚያም ከእነሱ ብዙዎቹ ታወሩ፣ ደነቆሩም፡፡ አላህም የሚሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ وَحَسِبُ‍‍و‍‍ا‍ أَلاَّ تَك‍‍ُ‍و‍نَ فِتْنَة‍‍‍ٌ فَعَمُو‍‍ا‍ وَصَ‍‍م‍ّ‍‍ُو‍‍ا‍ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ ت‍‍َ‍ا‍بَ ا‍للَّهُ عَلَيْهِمْ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ عَمُو‍‍ا‍ وَصَ‍‍م‍ّ‍‍ُو‍‍ا‍ كَث‍‍ِ‍ي‍ر‍ٌ مِنْهُمْ وَ Laqad Kafara Al-Ladhīna Qālū 'Inna Al-Laha Huwa Al-Masīĥu Abnu Maryama Wa Qāla Al-Masīĥu Yā Banī 'Isrā'īla A`budū Al-Laha Rabbī Wa Rabbakum 'Innahu Man Yushrik Bil-Lahi Faqad Ĥarrama Al-Lahu `Alayhi Al-Jannata Wa Ma'wāhu An-Nāru Wa Mā Lilžžālimīna Min 'Anşārin 005-072 እነዚያ آ«አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነውآ» ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ አልመሲህም አለ፡- آ«የእስራኤል ልጆች ሆይ! ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን ተገዙ፡፡آ» እነሆ! በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ لَقَ‍‍د‍ْ كَفَرَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ قَالُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ هُوَ ا‍لْمَس‍‍ِ‍ي‍حُ ا‍ب‍‍ْنُ مَرْيَمَ وَق‍&zw
Laqad Kafara Al-Ladhīna Qālū 'Inna Al-Laha Thālithu Thalāthatin Wa Mā Min 'Ilahin 'Illā 'Ilahun Wāĥidun Wa 'In Lam Yantahū `Ammā Yaqūlūna Layamassanna Al-Ladhīna Kafarū Minhum `Adhābun 'Alīmun 005-073 እነዚያ آ«አላህ የሦስት ሦስተኛ ነውآ» ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ ከአምላክም አንድ አምላክ እንጅ ሌላ የለም፡፡ ከሚሉትም ነገር ባይከለከሉ ከነሱ እነዚያን የካዱትን አሳማሚ ቅጣት በእርግጥ ይነካቸዋል፡፡ لَقَ‍‍د‍ْ كَفَرَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ قَالُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ ثَالِثُ ثَلاَثَة‍‍‍ٍ وَمَا مِ‍‍ن‍ْ إِلَه‍‍‍ٍ إِلاَّ إِلَه‍‍‍ٌ وَا‍حِد‍ٌ وَإِ‍ن‍ْ لَمْ يَ‍‍ن‍تَهُو‍‍ا‍ عَ‍‍م‍ّ‍
'Afalā Yatūbūna 'Ilá Al-Lahi Wa Yastaghfirūnahu Wa Allāhu Ghafūrun Raĥīmun 005-074 ወደ አላህ አይመለሱምና ምሕረትን አይለምኑትምን አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ أَفَلاَ يَتُوب‍‍ُ‍و‍نَ إِلَى ا‍للَّهِ وَيَسْتَغْفِرُونَهُ وَا‍للَّهُ غَف‍‍ُ‍و‍ر‍ٌ رَح‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Al-Masīĥu Abnu Maryama 'Illā Rasūlun Qad Khalat Min Qablihi Ar-Rusulu Wa 'Ummuhu Şiddīqatun Kānā Ya'kulāni Aţ-Ţa`āma Anžur Kayfa Nubayyinu Lahumu Al-'Āyāti Thumma Anžur 'Anná Yu'ufakūna 005-075 የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ እናቱም በጣም እውነተኛ ናት፡፡ (ሁለቱም) ምግብን የሚበሉ ነበሩ፤ አንቀጾችን ለነርሱ (ለከሓዲዎች) እንዴት እንደምናብራራ ተመልከት ከዚያም (ከእውነት) እንዴት እንደሚመለሱ ተመልከት፡፡ مَا ا‍لْمَس‍‍ِ‍ي‍حُ ا‍ب‍‍ْنُ مَرْيَمَ إِلاَّ رَس‍‍ُ‍و‍ل‍‍‍ٌ قَ‍‍د‍ْ خَلَتْ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِهِ ا‍لرُّسُلُ وَأُ‍مّ‍‍ُهُ صِدِّيقَة‍‍‍ٌ Qul 'Ata`budūna Min Dūni Al-Lahi Mā Lā Yamliku Lakum Đarrāan Wa Lā Naf`āan Wa Allāhu Huwa As-Samī`u Al-`Alīmu 005-076 آ«ከአላህ ሌላ ለእናንተ መጉዳትንና መጥቀምን የማይችልን ትገዛላችሁንآ» በላቸው፡፡ አላህም እርሱ ሰሚው ዐዋቂ ነው፡፡ قُلْ أَتَعْبُد‍ُو‍نَ مِ‍‍ن‍ْ د‍ُو‍نِ ا‍للَّهِ مَا لاَ يَمْلِكُ لَكُمْ ضَرّا‍ً وَلاَ نَفْعا‍ً وَا‍للَّهُ هُوَ ا‍لسَّم‍‍ِ‍ي‍عُ ا‍لْعَل‍‍ِ‍ي‍مُ
Qul Yā 'Ahla Al-Kitābi Lā Taghlū Fī Dīnikum Ghayra Al-Ĥaqqi Wa Lā Tattabi`ū 'Ahwā'a Qawmin Qad Đallū Min Qablu Wa 'Ađallū Kathīrāan Wa Đallū `An Sawā'i As-Sabīli 005-077 آ«እናንተ የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ከእውነት ሌላ የኾነን (ማለፍ) ወሰንን አትለፉ፡፡ በፊትም በእርግጥ የተሳሳቱትንና ከቀጥተኛው መንገድም (አሁን) የተሳሳቱን ሕዝቦች ከንቱ ዝንባሌዎች አትከተሉآ» በላቸው፡፡ قُلْ يَ‍‍ا‍ أَهْلَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ لاَ تَغْلُو‍‍ا‍ فِي دِينِكُمْ غَيْرَ ا‍لْحَقِّ وَلاَ تَتَّبِعُ‍‍و‍‍ا‍ أَهْو‍َا‍ءَ قَوْم‍‍‍ٍ قَ‍‍د‍ْ ضَلُّو‍‍ا‍ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلُ وَأَضَلُّو‍‍ا‍ كَثِيرا‍ً وَضَلّ
Lu`ina Al-Ladhīna Kafarū Min Banī 'Isrā'īla `Alá Lisāni Dāwūda Wa `Īsá Abni Maryama Dhālika Bimā `Aşaw Wa Kānū Ya`tadūna 005-078 ከእስራኤል ልጆች እነዚያ የካዱት በዳውድና በመርየም ልጅ በዒሳ ምላስ ተረገሙ፡፡ ይህ ትእዛዝን በመጣሳቸውና ወሰንን የሚያልፉ በመኾናቸው ነው፡፡ لُعِنَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ مِ‍‍ن‍ْ بَنِ‍‍ي إِسْر‍َا‍ئ‍‍ِ‍ي‍لَ عَلَى لِس‍‍َ‍ا‍نِ دَاو‍ُو‍دَ وَعِيسَى ا‍ب‍‍ْنِ مَرْيَمَ ذَلِكَ بِمَا عَصَوْا وَكَانُو‍‍ا‍ يَعْتَد‍ُو‍نَ
Kānū Lā Yatanāhawna `An Munkarin Fa`alūhu Labi'sa Mā Kānū Yaf`alūna 005-079 ከሠሩት መጥፎ ነገር አይከላከሉም ነበር፡፡ ይሠሩት የነበሩት ነገር በእርግጥ ከፋ! كَانُو‍‍ا‍ لاَ يَتَنَاهَوْنَ عَ‍‍ن‍ْ مُ‍‍ن‍كَر‍ٍ فَعَل‍‍ُ‍و‍هُ لَبِئْسَ مَا كَانُو‍‍ا‍ يَفْعَل‍‍ُ‍و‍نَ
Tará Kathīrāan Minhum Yatawallawna Al-Ladhīna Kafarū Labi'sa Mā Qaddamat Lahum 'Anfusuhum 'An Sakhiţa Al-Lahu `Alayhim Wa Fī Al-`Adhābi Hum Khālidūna 005-080 ከእነሱ ብዙዎቹን እነዚያን የካዱትን ሲወዳጁ ታያለህ፡፡ በእነሱ ላይ አላህ የተቆጣባቸው በመኾኑ ለእነርሱ ነፍሶቻቸው ያስቀደሙት ሥራ በጣም ከፋ፡፡ እነሱም በቅጣት ውስጥ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ تَرَى كَثِيرا‍ً مِنْهُمْ يَتَوَلَّوْنَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ لَبِئْسَ مَا قَدَّمَتْ لَهُمْ أَن‍فُسُهُمْ أَ‍ن‍ْ سَخِطَ ا‍للَّهُ عَلَيْهِمْ وَفِي ا‍لْعَذ‍َا‍بِ هُمْ خَالِد‍ُو‍نَ
Wa Law Kānū Yu'uminūna Bil-Lahi Wa An-Nabīyi Wa Mā 'Unzila 'Ilayhi Mā Attakhadhūhum 'Awliyā'a Wa Lakinna Kathīrāan Minhum Fāsiqūna 005-081 በአላህና በነቢዩ ወደርሱም በተወረደው ቁርኣን የሚያምኑ በኾኑ ኖሮ ወዳጆች አድርገው ባልያዙዋቸው ነበር፡፡ ግን ከነርሱ ብዙዎቹ አመጠኞች ናቸው፡፡ وَلَوْ كَانُو‍‍ا‍ يُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ بِ‍‍ا‍للَّهِ وَا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َبِيِّ وَمَ‍‍ا‍ أُن‍زِلَ إِلَيْهِ مَا ا‍تَّخَذُوهُمْ أَوْلِي‍‍َ‍ا‍ءَ وَلَكِ‍‍ن‍ّ‍‍َ كَثِيرا‍ً مِنْهُمْ فَاسِق‍‍ُ‍و‍نَ
Latajidanna 'Ashadda An-Nāsi `Adāwatan Lilladhīna 'Āmanū Al-Yahūda Wa Al-Ladhīna 'Ashrakū Wa Latajidanna 'Aqrabahum Mawaddatan Lilladhīna 'Āmanū Al-Ladhīna Qālū 'Innā Naşārá Dhālika Bi'anna Minhum Qissīsīna Wa Ruhbānāan Wa 'Annahum Lā Yastakbirūna 005-082 አይሁዶችንና እነዚያን ያጋሩትን ለእነዚያ ለአመኑት በጠላትነት ከሰዎች ሁሉ ይበልጥ የበረቱ ኾነው በእርግጥ ታገኛለህ፡፡ እነዚያንም آ«እኛ ክርስቲያኖች ነንآ» ያሉትን ለእነዚያ ለአመኑት በወዳጅነት በእርግጥ ይበልጥ የቀረቧቸው ኾነው ታገኛለህ፡፡ ይህ ከእነሱ ውስጥ ቀሳውስትና መነኮሳት በመኖራቸውና እነሱም የማይኮሩ በመኾናቸው ነው፡፡ لَتَجِدَ‍نّ‍‍َ أَشَدَّ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ عَدَاوَة‍‍‍ً لِلَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ ا‍لْيَه‍‍ُ‍و&zw
Wa 'Idhā Sami`ū Mā 'Unzila 'Ilá Ar-Rasūli Tará 'A`yunahum Tafīđu Mina Ad-Dam`i Mimmā `Arafū Mina Al-Ĥaqqi Yaqūlūna Rabbanā 'Āmannā Fāktubnā Ma`a Ash-Shāhidīna 005-083 ወደ መልክተኛውም የተወረደውን (ቁርኣን) በሰሙ ጊዜ እውነቱን ከማወቃቸው የተነሳ ዓይኖቻቸው እንባን ሲያፈሱ ታያለህ፡፡ آ«ጌታችን ሆይ! አመንን ከመስካሪዎቹም ጋር ጻፈን آ» ይላሉ፡፡ وَإِذَا سَمِعُو‍‍ا‍ مَ‍‍ا‍ أُن‍زِلَ إِلَى ا‍لرَّس‍‍ُ‍و‍لِ تَرَى أَعْيُنَهُمْ تَف‍‍ِ‍ي‍ضُ مِنَ ا‍لدَّمْعِ مِ‍‍م‍ّ‍‍َا عَرَفُو‍‍ا‍ مِنَ ا‍لْحَقِّ يَقُول‍‍ُ‍و‍نَ رَبَّنَ‍‍ا آمَ‍‍ن‍ّ‍‍َا فَاكْتُ‍‍ب‍‍ْنَا مَعَ ا‍لشَّاهِد‍ِي‍نَ
Wa Mā Lanā Lā Nu'uminu Bil-Lahi Wa Mā Jā'anā Mina Al-Ĥaqqi Wa Naţma`u 'An Yudkhilanā Rabbunā Ma`a Al-Qawmi Aş-Şāliĥīna 005-084 آ«በአላህና ከውነትም በመጣልን ነገር የማናምን ጌታችንም ከመልካም ሰዎች ጋር ሊያስገባን የማንከጅል ለኛ ምን አለንآ» (ይላሉ)፡፡ وَمَا لَنَا لاَ نُؤْمِنُ بِ‍‍ا‍للَّهِ وَمَا ج‍‍َ‍ا‍ءَنَا مِنَ ا‍لْحَقِّ وَنَ‍‍ط‍‍ْمَعُ أَ‍ن‍ْ يُ‍‍د‍‍ْخِلَنَا رَبُّنَا مَعَ ا‍لْقَوْمِ ا‍لصَّالِح‍‍ِ‍ي‍نَ
Fa'athābahumu Al-Lahu Bimā Qālū Jannātin Tajrī Min Taĥtihā Al-'Anhāru Khālidīna Fīhā Wa Dhalika Jazā'u Al-Muĥsinīna 005-085 ባሉትም ምክንያት አላህ በስሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲኾኑ መነዳቸው፡፡ ይህም የበጎ ሠሪዎች ዋጋ ነው፡፡ فَأَثَابَهُمُ ا‍للَّهُ بِمَا قَالُو‍‍ا‍ جَ‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٍ تَ‍‍ج‍‍ْ‍‍ر‍‍ِي مِ‍‍ن‍ْ تَحْتِهَا ا‍لأَنْه‍‍َ‍ا‍رُ خَالِد‍ِي‍نَ فِيهَا وَذَلِكَ جَز‍َا‍ءُ ا‍لْمُحْسِن‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Al-Ladhīna Kafarū Wa Kadhdhabū Bi'āyātinā 'Ūlā'ika 'Aşĥābu Al-Jaĥīmi 005-086 እነዚያም የካዱና በአንቀጾቻችን ያስተባበሉ እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው፡፡ وَالَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ وَكَذَّبُو‍‍ا‍ بِآيَاتِنَ‍‍ا‍ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ أَصْح‍‍َ‍ا‍بُ ا‍لْجَح‍‍ِ‍ي‍مِ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Lā Tuĥarrimū Ţayyibāti Mā 'Aĥalla Al-Lahu Lakum Wa Lā Ta`tadū 'Inna Al-Laha Lā Yuĥibbu Al-Mu`tadīna 005-087 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህ ለናንተ የፈቀደላችሁን ጣፋጮች እርም አታድርጉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፡፡ አላህ ወሰን አላፊዎችን አይወድምና፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ لاَ تُحَرِّمُو‍‍ا‍ طَيِّب‍‍َ‍ا‍تِ مَ‍‍ا‍ أَحَلَّ ا‍للَّهُ لَكُمْ وَلاَ تَعْتَدُو‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ لاَ يُحِبُّ ا‍لْمُعْتَد‍ِي‍نَ
Wa Kulū Mimmā Razaqakumu Al-Lahu Ĥalālāan Ţayyibāan Wa Attaqū Al-Laha Al-Ladhī 'Antum Bihi Mu'uminūna 005-088 አላህም ከሰጣችሁ ሲሳይ የተፈቀደ ጣፋጭ ሲኾን ብሉ፡፡ ያንንም እናንተ በርሱ አማኞች የኾናችሁበትን አላህን ፍሩ፡፡ وَكُلُو‍‍ا‍ مِ‍‍م‍ّ‍‍َا رَزَقَكُمُ ا‍للَّهُ حَلالا‍ً طَيِّبا‍ً وَا‍تَّقُو‍‍ا‍ ا‍للَّهَ ا‍لَّذِي أَ‍ن‍‍ْتُ‍‍م‍ْ بِهِ مُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ
Lā Yu'uākhidhukumu Al-Lahu Bil-Laghwi Fī 'Aymānikum Wa Lakin Yu'uākhidhukum Bimā `Aqqadtumu Al-'Īmāna Fakaffāratuhu 'Iţ`āmu `Asharati Masākīna Min 'Awsaţi Mā Tuţ`imūna 'Ahlīkum 'Aw Kiswatuhum 'Aw Taĥrīru Raqabatin Faman Lam Yajid Faşiyāmu Thalāthati 'Ayyāmin Dhālika Kaffāratu 'Aymānikum 'Idhā Ĥalaftum Wa Aĥfažū 'Aymānakum Kadhālika Yubayyinu Al-Lahu Lakum 'Āyātihi La`allakum Tashkurūna 005-089 አላህ በመሐላዎቻችሁ በውድቁ አይዛችሁም፡፡ ግን መሐላዎችን (ባሰባችሁት) ይይዛችኋል፡፡ ማስተሰሪያውም ቤተሰቦቻችሁን ከምትመግቡት ከመካከለኛው (ምግብ) ዐስርን ምስኪኖች ማብላት ወይም እነሱን ማልበስ ወይም ጫንቃን ነጻ ማውጣት ነው፤ (ከተባሉት አንዱን) ያላገኘም ሰው ሦስት ቀኖችን መጾም ነው፤ ይህ በማላችሁ ጊዜ የመሐላዎቻችሁ ማካካሻ ነው፡፡ መሐላዎቻችሁንም ጠብቁ፡፡ እንደዚሁ አላህ ለናንተ አንቀጾችን ያብራራል፡፡ እናንተ ልታመሰግኑ ይከጀላልና፡፡ لاَ يُؤ‍َ‍اخِذُكُمُ ا‍للَّهُ بِ‍ Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū 'Innamā Al-Khamru Wa Al-Maysiru Wa Al-'Anşābu Wa Al-'Azlāmu Rijsun Min `Amali Ash-Shayţāni Fājtanibūhu La`allakum Tufliĥūna 005-090 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! የሚያሰክር መጠጥ ቁማርም ጣዖታትም አዝላምም ከሰይጣን ሥራ የኾኑ እርኩስ ብቻ ናቸው፡፡ (እርኩስን) ራቁትም ልትድኑ ይከጀላልና፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َمَا ا‍لْخَمْرُ وَا‍لْمَيْسِ‍‍ر‍ُ وَا‍لأَن‍ص‍‍َ‍ا‍بُ وَا‍لأَزْلاَمُ ‍ر‍‍ِ‍ج‍‍ْس‍‍‍ٌ مِنْ عَمَلِ ا‍لشَّيْط‍‍َ‍ا‍نِ فَا‍ج‍‍ْتَنِب‍‍ُ&zwj
'Innamā Yurīdu Ash-Shayţānu 'An Yūqi`a Baynakumu Al-`Adāwata Wa Al-Baghđā'a Fī Al-Khamri Wa Al-Maysiri Wa Yaşuddakum `An Dhikri Al-Lahi Wa `Ani Aş-Şalāati Fahal 'Antum Muntahūna 005-091 ሰይጣን የሚፈልገው በሚያሰክር መጠጥና በቁማር በመካከላችሁ ጠብንና ጥላቻን ሊጥል አላህን ከማውሳትና ከስግደትም ሊያግዳችሁ ብቻ ነው፡፡ ታዲያ እናንተ (ከእነዚህ) ተከልካዮች ናችሁን (ተከልከሉ)፡፡ إِ‍نّ‍‍َمَا يُ‍‍ر‍‍ِي‍دُ ا‍لشَّيْط‍‍َ‍ا‍نُ أَ‍ن‍ْ يُوقِعَ بَيْنَكُمُ ا‍لْعَدَاوَةَ وَا‍لْبَغْض‍‍َ‍ا‍ءَ فِي ا‍لْخَمْ‍‍ر‍ِ وَا‍لْمَيْسِرِ وَيَصُدَّكُمْ عَ‍‍ن‍ْ ذِكْ‍‍ر‍ِ ا‍للَّهِ وَعَنِ ا‍لصَّلاَةِ فَهَلْ أَ‍ Wa 'Aţī`ū Al-Laha Wa 'Aţī`ū Ar-Rasūla Wa Aĥdharū Fa'in Tawallaytum Fā`lamū 'Annamā `Alá Rasūlinā Al-Balāghu Al-Mubīnu 005-092 አላህንም ተገዙ፡፡ መልክተኛውንም ታዘዙ፡፡ ተጠንቀቁም፡፡ ብትሸሹም፤ በመልክተኛችን ላይ ያለበት ግልጽ ማድረስ ብቻ መኾኑን ዕወቁ፡፡ وَأَطِيعُو‍‍ا‍ ا‍للَّهَ وَأَطِيعُو‍‍ا‍ ا‍لرَّس‍‍ُ‍و‍لَ وَا‍حْذَرُوا‍ فَإِ‍ن‍ْ تَوَلَّيْتُمْ فَاعْلَمُ‍‍و‍‍ا‍ أَ‍نّ‍‍َمَا عَلَى رَسُولِنَا ا‍لْبَلاَغُ ا‍لْمُب‍‍ِ‍ي‍نُ
Laysa `Alá Al-Ladhīna 'Āmanū Wa `Amilū Aş-Şāliĥāti Junāĥun Fīmā Ţa`imū 'Idhā Mā Attaqaw Wa 'Āmanū Wa `Amilū Aş-Şāliĥāti Thumma Attaqaw Wa 'Āmanū Thumma Attaqaw Wa 'Aĥsanū Wa Allāhu Yuĥibbu Al-Muĥsinīna 005-093 በእነዚያ ባመኑትና በጎ ሥራዎችን በሠሩት ላይ (ክህደትን) በተጠነቀቁና ባመኑ መልካም ሥራዎችንም በሠሩ ከዚያም (የሚያሰክርንና ቁማርን) በተጠነቀቁና ባመኑ ከዚያም (ከተከለከለው ሁሉ) በተጠነቀቁና (ሥራን) ባሳመሩ ጊዜ (ከመከልከሉ በፊት) በተመገቡት ነገር ኃጢአት የለባቸውም፡፡ አላህም በጎ ሠሪዎችን ይወዳል፡፡ لَيْسَ عَلَى ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ وَعَمِلُو‍‍ا‍ ا‍لصَّالِح‍‍َ‍ا‍تِ جُن‍‍َ‍ا‍ح‍‍‍ٌ فِيمَا طَعِمُ‍‍و‍‍ا‍ إِذَا مَا Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Layabluwannakumu Al-Lahu Bishay'in Mina Aş-Şaydi Tanāluhu 'Aydīkum Wa Rimāĥukum Liya`lama Al-Lahu Man Yakhāfuhu Bil-Ghaybi Famani A`tadá Ba`da Dhālika Falahu `Adhābun 'Alīmun 005-094 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! (በሐጅ ጊዜ) እጆቻችሁና ጦሮቻችሁ በሚያገኙት ታዳኝ አውሬ አላህ ይሞክራችኋል፡፡ በሩቅ ኾኖ የሚፈራውን ሰው አላህ ሊገልጽ (ይሞክራችኋል)፡፡ ከዚያም በኋላ ወሰንን ያለፈና ያደነ ሰው ለርሱ አሳማሚ ቅጣት አለው፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ لَيَ‍‍ب‍‍ْلُوَنّ‍‍َكُمُ ا‍للَّهُ بِشَيْء‍ٍ مِنَ ا‍لصَّيْدِ تَنَالُهُ أَيْدِيكُمْ وَر‍‍ِمَاحُكُمْ لِيَعْلَمَ ا‍للَّهُ مَ‍‍ن‍ْ يَخَافُهُ بِ‍‍ا‍لْغَيْبِ فَمَنِ ا‍عْتَدَى بَعْدَ ذَلِكَ فَلَهُ عَذ Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Lā Taqtulū Aş-Şayda Wa 'Antum Ĥurumun Wa Man Qatalahu Minkum Muta`ammidāan Fajazā'un Mithlu Mā Qatala Mina An-Na`ami Yaĥkumu Bihi Dhawā `Adlin Minkum Hadyāan Bāligha Al-Ka`bati 'Aw Kaffāratun Ţa`āmu Masākīna 'Aw `Adlu Dhālika Şiyāmāan Liyadhūqa Wabāla 'Amrihi `Afā Al-Lahu `Ammā Salafa Wa Man `Āda Fayantaqimu Al-Lahu Minhu Wa Allāhu `Azīzun Dhū Antiqāmin 005-095 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እናንት በሐጅ ሥራ ውስጥ ስትኾኑ አውሬን አትግደሉ፡፡ ከእናንተም እያወቀ የገደለው ሰው ቅጣቱ ከእናንተ ሁለት የትክክለኛነት ባለቤቶች የሚፈርዱበት የኾነ ወደ ካዕባ ደራሽ መሥዋዕት ሲኾን ከቤት እንስሳዎች የገደለውን ነገር ብጤ መስጠት ወይም ምስኪኖችን ማብላት ወይም የዚህን ልክ መጾም ማካካሻ ነው፡፡ (ይኽም) የሥራውን ከባድ ቅጣት እንዲቀምስ ነው፡፡ (ሳይከለከል በፊት) ካለፈው ነገር አላህ ይቅርታ አደረገ፡፡ (ወደ ጥፋቱም) የተመለሰም ሰው አላህ ከርሱ ይበቀላል፡፡ አላህም አሸናፊ የመበቀል ባለቤት
'Uĥilla Lakum Şaydu Al-Baĥri Wa Ţa`āmuhu Matā`āan Lakum Wa Lilssayyārati Wa Ĥurrima `Alaykum Şaydu Al-Barri Mā Dumtum Ĥurumāan Wa Attaqū Al-Laha Al-Ladhī 'Ilayhi Tuĥsharūna 005-096 የባሕር ታዳኝና ምግቡ ለእናንተም ለመንገደኞችም መጠቀሚያ ይኾን ዘንድ ለናንተ ተፈቀደ፡፡ በሐጅም ላይ እስካላችሁ ድረስ የየብስ አውሬ በናንተ ላይ እርም ተደረገ፡፡ ያንንም ወደርሱ የምትሰበሰቡበትን አላህን ፍሩ፡፡ أُحِلَّ لَكُمْ صَيْدُ ا‍لْبَحْ‍‍ر‍ِ وَطَعَامُهُ مَتَاعا‍ً لَكُمْ وَلِلسَّيَّارَةِ وَحُرِّمَ عَلَيْكُمْ صَيْدُ ا‍لْبَرِّ مَا دُمْتُمْ حُرُما‍ً وَا‍تَّقُو‍‍ا‍ ا‍للَّهَ ا‍لَّذِي إِلَيْهِ تُحْشَر‍ُو‍نَ
Ja`ala Al-Lahu Al-Ka`bata Al-Bayta Al-Ĥarāma Qiyāmāan Lilnnāsi Wa Ash-Shahra Al-Ĥarāma Wa Al-Hadya Wa Al-Qalā'ida Dhālika Lita`lamū 'Anna Al-Laha Ya`lamu Mā Fī As-Samāwāti Wa Mā Fī Al-'Arđi Wa 'Anna Al-Laha Bikulli Shay'in `Alīmun 005-097 ከዕባን፣ የተከበረውን ቤት፣ ክልክል የኾነውንም ወር፣ መስዋዕቱንና ባለ ምልክቶቹንም መንጋዎች አላህ ለሰዎች መቋቋሚያ አደረገ፡፡ ይህ አላህ በሰማያት ያለውን ሁሉ በምድርም ያለውን ሁሉ የሚያውቅ መኾኑን አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ መኾኑን እንድታውቁ ነው፡፡ جَعَلَ ا‍للَّهُ ا‍لْكَعْبَةَ ا‍لْبَيْتَ ا‍لْحَر‍َا‍مَ قِيَاما‍ً لِل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ وَا‍لشَّهْرَ ا‍لْحَر‍َا‍مَ وَا‍لْهَ‍‍د‍‍ْيَ وَا‍لْقَلاَئِ
A`lamū 'Anna Al-Laha Shadīdu Al-`Iqābi Wa 'Anna Al-Laha Ghafūrun Raĥīmun 005-098 አላህ ቅጣተ ብርቱ መኾኑን አላህም መሓሪ አዛኝ መኾኑን እወቁ፡፡ ا‍عْلَمُ‍‍و‍‍ا‍ أَ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ شَد‍ِي‍دُ ا‍لْعِق‍‍َ‍ا‍بِ وَأَ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ غَف‍‍ُ‍و‍ر‍ٌ رَح‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Mā `Alá Ar-Rasūli 'Illā Al-Balāghu Wa Allāhu Ya`lamu Mā Tubdūna Wa Mā Taktumūna 005-099 በመልክተኛው ላይ ማድረስ እንጅ ሌላ የለበትም፡፡ አላህም የምትገልጹትን ነገር የምትደብቁትንም ሁሉ ያውቃል፡፡ مَا عَلَى ا‍لرَّس‍‍ُ‍و‍لِ إِلاَّ ا‍لْبَلاَغُ وَا‍للَّهُ يَعْلَمُ مَا تُ‍‍ب‍‍ْد‍ُو‍نَ وَمَا تَكْتُم‍‍ُ‍و‍نَ
Qul Lā Yastawī Al-Khabīthu Wa Aţ-Ţayyibu Wa Law 'A`jabaka Kathratu Al-Khabīthi Fa Attaqū Al-Laha Yā 'Ū Al-'Albābi La`allakum Tufliĥūna 005-100 آ«የመጥፎው (ገንዘብ) ብዛት ቢያስደንቃችሁም እንኳ መጥፎውና ጥሩው አይስተካከሉም፡፡ ባለልቦች ሆይ! አላህንም ፍሩ፤ እናንተ ልትድኑ ይከጀላልና፤آ» በላቸው፡፡ قُ‍‍ل‍ْ لاَ يَسْتَوِي ا‍لْخَب‍‍ِ‍ي‍ثُ وَا‍لطَّيِّبُ وَلَوْ أَعْجَبَكَ كَثْرَةُ ا‍لْخَب‍‍ِ‍ي‍ثِ فَاتَّقُو‍‍ا‍ ا‍للَّهَ يَ‍‍ا‍ أ‍ُ‍ولِي ا‍لأَلْب‍‍َ‍ا‍بِ لَعَلَّكُمْ تُفْلِح‍‍ُ‍و‍نَ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Lā Tas'alū `An 'Ashyā'a 'In Tubda Lakum Tasu'ukum Wa 'In Tas'alū `Anhā Ĥīna Yunazzalu Al-Qur'ānu Tubda Lakum `Afā Al-Lahu `Anhā Wa Allāhu Ghafūrun Ĥalīmun 005-101 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለእናንተ ቢገለጹ ከሚያስከፏችሁ ነገሮች አትጠይቁ፡፡ ቁርኣንም በሚወርድበት ጊዜ ከእርሷ ብትጠይቁ ለናንተ ትገለጻለች፤ ከእርሷ አላህ ይቅርታ አደረገ፡፡ አላህም መሓሪ ታጋሽ ነው፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ لاَ تَسْأَلُو‍‍ا‍ عَنْ أَشْي‍‍َ‍ا‍ءَ إِ‍ن‍ْ تُ‍‍ب‍‍ْدَ لَكُمْ تَسُؤْكُمْ وَإِ‍ن‍ْ تَسْأَلُو‍‍ا‍ عَنْهَا ح‍‍ِ‍ي‍نَ يُنَزَّلُ ا‍لْقُرْآنُ تُ‍‍ب‍‍ْدَ لَكُمْ عَفَا ا‍للَّهُ عَنْهَا وَا‍للَّهُ غَف‍ Qad Sa'alahā Qawmun Min Qablikum Thumma 'Aşbaĥū Bihā Kāfirīna 005-102 ከናንተም በፊት ሕዝቦች በእርግጥ ጠየቋት፡፡ ከዚያም በእርሷ (ምክንያት) ከሓዲዎች ኾኑ፡፡ قَ‍‍د‍ْ سَأَلَهَا قَوْم‍‍‍ٌ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِكُمْ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ أَصْبَحُو‍‍ا‍ بِهَا كَافِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Mā Ja`ala Al-Lahu Min Baĥīratin Wa Lā Sā'ibatin Wa Lā Waşīlatin Wa Lā Ĥāmin Wa Lakinna Al-Ladhīna Kafarū Yaftarūna `Alá Al-Lahi Al-Kadhiba Wa 'Aktharuhum Lā Ya`qilūna 005-103 ከበሒራ ከሳኢባም ከወሲላም ከሓምም አላህ ምንንም (ሕግ) አላደረገም፡፡ ግን እነዚያ የካዱት በአላህ ላይ ውሸትን ይቀጣጥፋሉ፡፡ አብዛኞቻቸውም አያውቁም፡፡ مَا جَعَلَ ا‍للَّهُ مِ‍‍ن‍ْ بَحِيرَة‍‍‍ٍ وَلاَ س‍‍َ‍ا‍ئِبَة‍‍‍ٍ وَلاَ وَصِيلَة‍‍‍ٍ وَلاَ ح‍‍َ‍ا‍م‍‍‍ٍ وَلَكِ‍‍ن‍ّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ يَفْتَر‍ُو‍نَ عَلَى ا‍للَّهِ ا‍لْكَذِبَ وَأَكْثَرُهُمْ لاَ يَعْقِل‍‍ُ‍و‍نَ
Wa 'Idhā Qīla Lahum Ta`ālaw 'Ilá Mā 'Anzala Al-Lahu Wa 'Ilá Ar-Rasūli Qālū Ĥasbunā Mā Wajadnā `Alayhi 'Ābā'anā 'Awalaw Kāna 'Ābā'uuhum Lā Ya`lamūna Shay'āan Wa Lā Yahtadūna 005-104 ለእነርሱም አላህ ወደ አወረደውና ወደ መልክተኛው ኑ በተባሉ ጊዜ آ«አባቶቻችንን በርሱ ላይ ያገኘንበት ነገር ይበቃናልآ» ይላሉ፡፡ አባቶቻቸው ምንም የማያውቁና የማይመሩ ቢኾኑም (ይኸንን ማለት ይበቃቸዋልን) وَإِذَا ق‍‍ِ‍ي‍لَ لَهُمْ تَعَالَوْا إِلَى مَ‍‍ا‍ أَن‍زَلَ ا‍للَّهُ وَإِلَى ا‍لرَّس‍‍ُ‍و‍لِ قَالُو‍‍ا‍ حَسْبُنَا مَا وَجَ‍‍د‍‍ْنَا عَلَيْهِ آب‍‍َ‍ا‍ءَنَ‍‍ا‍ أَوَلَوْ ك‍‍َ‍ا‍نَ آب‍‍َ‍ا‍ؤُهُمْ لاَ يَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ شَيْئا‍ً Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū `Alaykum 'Anfusakum Lā Yađurrukum Man Đalla 'Idhā Ahtadaytum 'Ilá Al-Lahi Marji`ukum Jamī`āan Fayunabbi'ukum Bimā Kuntum Ta`malūna 005-105 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፍሶቻችሁን (ከእሳት) ያዙ፤ (ጠብቁ)፡፡ በተመራችሁ ጊዜ የተሳሳተ ሰው አይጎዳችሁም፡፡ የሁላችሁም መመለሻ ወደ አላህ ብቻ ነው፡፡ ትሠሩትም የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ عَلَيْكُمْ أَن‍فُسَكُمْ لاَ يَضُرُّكُ‍‍م‍ْ مَ‍‍ن‍ْ ضَلَّ إِذَا ا‍هْتَدَيْتُمْ إِلَى ا‍للَّهِ مَرْجِعُكُمْ جَمِيعا‍ً فَيُنَبِّئُكُ‍‍م‍ْ بِمَا كُ‍‍ن‍تُمْ تَعْمَل‍‍ُ‍و‍نَ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Shahādatu Baynikum 'Idhā Ĥađara 'Aĥadakumu Al-Mawtu Ĥīna Al-Waşīyati Athnāni Dhawā `Adlin Minkum 'Aw 'Ākharāni Min Ghayrikum 'In 'Antum Đarabtum Al-'Arđi Fa'aşābatkum Muşībatu Al-Mawti Taĥbisūnahumā Min Ba`di Aş-Şalāati Fayuqsimāni Bil-Lahi 'Ini Artabtum Lā Nashtarī Bihi Thamanāan Wa Law Kāna Dhā Qurbá Wa Lā Naktumu Shahādata Al-Lahi 'Innā 'Idhāan Lamina Al-'Āthimīna 005-106 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አንዳችሁን ሞት በመጣበት ጊዜ በኑዛዜ ወቅት የመካከላችሁ ምስክርነት ከእናንተ ሁለት የትክክለኛነት ባለቤቶች የኾኑ ሰዎች ወይም በምድር ብትጓዙና የሞት አደጋ ብትነካችሁ ከሌሎቻችሁ የኾኑ ሁለት ሌሎች ሰዎች (መመስከር) ነው፡፡ ብትጠራጠሩ ከሶላት (ከዐሱር) በኋላ ታቆሟቸውና (የሚመሰክርለት ሰው) የዝምድና ባለቤት ቢኾንም እንኳ آ«በርሱ ዋጋን አንገዛም የአላህንም ምስክርነት አንደብቅም፤ ያን ጊዜ (ደብቀን ብንገኝ) እኛ ከኃጢአተኞች ነንآ» ብለው በአላህ ስም ይምላሉ፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيّ
Fa'in `Uthira `Alá 'Annahumā Astaĥaqqā 'Ithmāan Fa'ākharāni Yaqūmāni Maqāmahumā Mina Al-Ladhīna Astaĥaqqa `Alayhimu Al-'Awlayāni Fayuqsimāni Bil-Lahi Lashahādatunā 'Aĥaqqu Min Shahādatihimā Wa Mā A`tadaynā 'Innā 'Idhāan Lamina Až-Žālimīna 005-107 እነርሱም ኃጢአትን (በውሸት መስክረው) የተገቡ መኾናቸው ቢታወቅ ከእነዚያ (ለሟቹ) ቅርቦች በመኾን (ውርስ) ከተገባቸው የኾኑ ሁለት ሌሎች ሰዎች በስፍራቸው (በምስክሮች ስፍራ) ይቆሙና آ«ምስክርነታችን ከእነሱ ምስክርነት ይልቅ እውነት ነው ወሰንም አላለፍንም ያን ጊዜ እኛ ከበዳዮች ነንآ» ሲሉ በአላህ ይምላሉ፡፡ فَإِنْ عُثِ‍‍ر‍َ عَلَى أَ‍نّ‍‍َهُمَا ا‍سْتَحَقَّ‍‍ا إِثْما‍ً فَآخَر‍َا‍نِ يَقُوم‍‍َ‍ا‍نِ مَقَامَهُمَا مِنَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍سْتَحَقَّ عَلَيْهِمُ Dhālika 'Adná 'An Ya'tū Bish-Shahādati `Alá Wajhihā 'Aw Yakhāfū 'An Turadda 'Aymānun Ba`da 'Aymānihim Wa Attaqū Al-Laha Wa Asma`ū Wa Allāhu Lā Yahdī Al-Qawma Al-Fāsiqīna 005-108 ይህ ምስክርነትን በተገቢዋ ላይ ለማምጣታቸው ወይም ከመሐላዎቻቸው በኋላ የመሐላዎችን (ወደ ወራሾች) መመለስን ለመፍራት በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ ስሙም፡፡ አላህም አመጸኞች ሕዝቦችን አይመራም፡፡ ذَلِكَ أَ‍د‍‍ْنَى أَ‍ن‍ْ يَأْتُو‍‍ا‍ بِ‍‍ا‍لشَّهَادَةِ عَلَى وَج‍‍ْهِهَ‍‍ا‍ أَوْ يَخَافُ‍‍و‍‍ا‍ أَ‍ن‍ْ تُرَدَّ أَيْم‍‍َ‍ا‍ن‍‍‍ٌ بَعْدَ أَيْمَانِهِمْ وَا‍تَّقُو‍‍ا‍ ا‍للَّهَ وَا‍سْمَعُو‍&
Yawma Yajma`u Al-Lahu Ar-Rusula Fayaqūlu Mādhā 'Ujibtum Qālū Lā `Ilma Lanā 'Innaka 'Anta `Allāmu Al-Ghuyūbi 005-109 አላህ መልክተኞቹን የሚሰበስብበትንና آ«ምን መልስ ተሰጣችሁآ» የሚልበትን ቀን (አስታውስ)፡፡ آ«ለእኛ ምንም ዕውቀት የለንም አንተ ሩቆችን በጣም ዐዋቂ አንተ ብቻ ነህآ» ይላሉ፡፡ يَوْمَ يَ‍‍ج‍‍ْمَعُ ا‍للَّهُ ا‍لرُّسُلَ فَيَق‍‍ُ‍و‍لُ مَاذَا أُجِ‍‍ب‍‍ْتُمْ قَالُو‍‍ا‍ لاَ عِلْمَ لَنَ‍‍ا إِ‍نّ‍‍َكَ أَ‍ن‍‍ْتَ عَلاَّمُ ا‍لْغُي‍‍ُ‍و‍ب‍ِ
'Idh Qāla Al-Lahu Yā `Īsá Abna Maryama Adhkur Ni`matī `Alayka Wa `Alá Wa A-Datika 'Idh 'Ayyadttuka Birūĥi Al-Qudusi Tukallimu An-Nāsa Fī Al-Mahdi Wa Kahlāan Wa 'Idh `Allamtuka Al-Kitāba Wa Al-Ĥikmata Wa At-Tawrāata Wa Al-'Injīla Wa 'Idh Takhluqu Mina Aţīni Kahay'ati Aţ-Ţayri Bi'idhnī Fatanfukhu Fīhā Fatakūnu Ţayrāan Bi'idhnī Wa Tubri'u Al-'Akmaha Wa Al-'Abraşa Bi'idhnī Wa 'Idh Tukhriju Al-Mawtá Bi'idhnī Wa 'Idh Kafaftu Banī 'Isrā'īla `Anka 'Idh Ji'tahum Bil-Bayyināti Faqāla Al-Ladhīna Kafarū Minhum 'In Hādhā 'Illā Siĥrun Mubīnun 005-110 አላህ በሚል ጊዜ (አስታውስ)፡- آ«የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! በአንተና በእናትህ ላይ (የዋልኩላችሁን) ጸጋዬን አስታውስ፡፡ በሕፃንነትና በከፈኒሳነት (የበሰለ ሰው ኾነህ) ሰዎችን የምትናገር ስትኾን በቅዱስ መንፈስ (በገብሬል) ባበረታሁህ ጊዜ፤ ጽሕፈትንና ጥበብንም ተውራትንና ኢንጂልንም ባስተማርኩህ ጊዜ፣ ከጭቃም የወፍ ቅርጽ ብጤ በፈቃዴ በምትሠራና በውስጧ በምትነፋ በፈቃዴም ወፍ በምትኾን ጊዜ፣ ዕውርም ኾኖ የተወለደንና ለምጻምንም በፈቃዴ በምታሽር ጊዜ፣ ሙታንንም በፈቃዴ (ከመቃብራቸው) በምታወጣ ጊዜ፣ የእስራኤልንም ልǧ
Wa 'Idh 'Awĥaytu 'Ilá Al-Ĥawārīyīna 'An 'Āminū Bī Wa Birasūlī Qālū 'Āmannā Wa Ash/had Bi'annanā Muslimūna 005-111 ወደ ሐዋርያትም آ«በኔና በመልክተኛዬ እመኑآ» በማለት ባዘዝኩ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ آ«አመንን፤ እኛ ሙስሊሞች መኾናችንን መስክርآ» አሉ፡፡ وَإِذْ أَوْحَيْتُ إِلَى ا‍لْحَوَا‍ر‍‍ِيّ‍‍ِ‍ي‍نَ أَ‍ن‍ْ آمِنُو‍‍ا‍ بِي وَبِرَسُولِي قَالُ‍‍و‍‍ا‍ آمَ‍‍ن‍ّ‍‍َا وَا‍شْهَ‍‍د‍ْ بِأَ‍نّ‍‍َنَا مُسْلِم‍‍ُ‍و‍نَ
'Idh Qāla Al-Ĥawārīyūna Yā `Īsá Abna Maryama Hal Yastaţī`u Rabbuka 'An Yunazzila `Alaynā Mā'idatan Mina As-Samā'i Qāla Attaqū Al-Laha 'In Kuntum Mu'uminīna 005-112 ሐዋርያት፡- آ«የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! ጌታህ በእኛ ላይ ከሰማይ ማእድን ሊያወርድልን ይችላልንآ» ባሉ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ آ«ምእመናን እንደ ኾናችሁ አላህን ፍሩآ» አላቸው፡፡ إِذْ ق‍‍َ‍ا‍لَ ا‍لْحَوَا‍ر‍‍ِيّ‍‍ُ‍و‍نَ يَا عِيسَى ا‍ب‍‍ْنَ مَرْيَمَ هَلْ يَسْتَط‍‍ِ‍ي‍عُ رَبُّكَ أَ‍ن‍ْ يُنَزِّلَ عَلَيْنَا م‍‍َ‍ا‍ئِدَة‍‍‍ً مِنَ ا‍لسَّم‍‍َ‍ا‍ءِ ق‍‍َ‍ا‍لَ ا‍تَّقُو‍‍ا‍ ا‍للَّهَ إِ‍ن‍ْ كُ‍&zwj
Qālū Nurīdu 'An Na'kula Minhā Wa Taţma'inna Qulūbunā Wa Na`lama 'An Qad Şadaqtanā Wa Nakūna `Alayhā Mina Ash-Shāhidīna 005-113 آ«ከእርሷ ልንበላ ልቦቻችንም ሊረኩ እውነት ያልከንም መኾንህን ልናውቅና በእርሷም ላይ ከመስካሪዎች ልንኾን እንፈልጋለንآ» አሉ፡፡ قَالُو‍‍ا‍ نُ‍‍ر‍‍ِي‍دُ أَ‍ن‍ْ نَأْكُلَ مِنْهَا وَتَ‍‍ط‍‍ْمَئِ‍‍ن‍ّ‍‍َ قُلُوبُنَا وَنَعْلَمَ أَ‍ن‍ْ قَ‍‍د‍ْ صَدَ‍ق‍‍ْتَنَا وَنَك‍‍ُ‍و‍نَ عَلَيْهَا مِنَ ا‍لشَّاهِد‍ِي‍نَ
Qāla `Īsá Abnu Maryama Al-Lahumma Rabbanā 'Anzil `Alaynā Mā'idatan Mina As-Samā'i Takūnu Lanā `Īdāan Li'wwalinā Wa 'Ākhirinā Wa 'Āyatan Minka Wa Arzuqnā Wa 'Anta Khayru Ar-Rāziqīna 005-114 የመርየም ልጅ ዒሳ አለ፡- آ«ጌታችን አላህ ሆይ! ለእኛ ለመጀመሪያዎቻችንና ለመጨረሻዎቻችን ባዕል (መደሰቻ) የምትኾንን ከአንተም ተአምር የኾነችን ማእድ ከሰማይ በእኛ ላይ አውርድ፡፡ ስጠንም፡፡ አንተ ከሰጪዎች ሁሉ በላጭ ነህና፡፡آ» ق‍َا‍لَ عِيسَى ا‍ب‍‍ْنُ مَرْيَمَ ا‍للَّهُ‍‍م‍ّ‍‍َ رَبَّنَ‍‍ا‍ أَن‍زِلْ عَلَيْنَا م‍‍َ‍ا‍ئِدَة‍‍‍ً مِنَ ا‍لسَّم‍‍َ‍ا‍ءِ تَك‍‍ُ‍و‍نُ لَنَا عِيدا‍ً لِأوَّلِنَا وَآخِ‍‍ر‍‍ِنَا وَآيَة‍ Qāla Al-Lahu 'Innī Munazziluhā `Alaykum Faman Yakfur Ba`du Minkum Fa'innī 'U`adhdhibuhu `Adhābāan Lā 'U`adhdhibuhu 'Aĥadāan Mina Al-`Ālamīna 005-115 አላህ፡- آ«እኔ (ማእድዋን) በናንተ ላይ አውራጅዋ ነኝ፡፡ በኋላም ከእናንተ የሚክድ ሰው እኔ ከዓለማት አንድንም የማልቀጣውን ቅጣት እቀጣዋለሁآ» አለ፡፡ ق‍َا‍لَ ا‍للَّهُ إِ‍نّ‍‍ِي مُنَزِّلُهَا عَلَيْكُمْ فَمَ‍‍ن‍ْ يَكْفُرْ بَعْدُ مِ‍‍ن‍‍ْكُمْ فَإِ‍نّ‍‍ِ‍‍ي‍ أُعَذِّبُهُ عَذَابا‍ً لاَ أُعَذِّبُهُ أَحَدا‍ً مِنَ ا‍لْعَالَم‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa 'Idh Qāla Al-Lahu Yā `Īsá Abna Maryama 'A'anta Qulta Lilnnāsi Attakhidhūnī Wa 'Ummiya 'Ilahayni Min Dūni Al-Lahi Qāla Subĥānaka Mā Yakūnu Lī 'An 'Aqūla Mā Laysa Lī Biĥaqqin 'In Kuntu Qultuhu Faqad `Alimtahu Ta`lamu Mā Fī Nafsī Wa Lā 'A`lamu Mā Fī Nafsika 'Innaka 'Anta `Allāmu Al-Ghuyūbi 005-116 አላህም፡- آ«የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! አንተ ለሰዎቹ፡- እኔንና እናቴን ከአላህ ሌላ ሁለት አምላኮች አድርጋችሁ ያዙ ብላሃልንآ» በሚለው ጊዜ (አስታውስ)፡፡ آ«ጥራት ይገባህ፤ ለእኔ ተገቢዬ ያልኾነን ነገር ማለት ለኔ አይገባኝም፡፡ ብዬው እንደ ኾነም በእርግጥ ዐውቀኸዋል፡፡ በነፍሴ ውስጥ ያለውን ሁሉ ታውቃለህ፡፡ ግን አንተ ዘንድ ያለውን አላውቅም፡፡ አንተ ሩቆችን ሁሉ በጣም ዐዋቂ አንተ ብቻ ነህናآ» ይላል፡፡ وَإِذْ ق‍‍َ‍ا‍لَ ا‍للَّهُ يَا عِيسَى ا‍ب‍‍ْنَ مَرْيَمَ أَأَن‍تَ قُلْتَ لِل‍Mā Qultu Lahum 'Illā Mā 'Amartanī Bihi 'Ani A`budū Al-Laha Rabbī Wa Rabbakum Wa Kuntu `Alayhim Shahīdāan Mā Dumtu Fīhim Falammā Tawaffaytanī Kunta 'Anta Ar-Raqība `Alayhim Wa 'Anta `Alá Kulli Shay'in Shahīdun 005-117 آ«በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን ተገዙ ማለትን እንጂ ለነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ በውስጣቸውም እስካለሁ ድረስ በነርሱ ላይ ተጣባበቂ ነበርኩ፡፡ በተሞላኸኝም ጊዜ (ባነሳኸኝ ጊዜ) አንተ በነሱ ላይ ተጠባባቂ ነበርክ፡፡ አንተም በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ ነህ፡፡آ» مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلاَّ مَ‍‍ا‍ أَمَرْتَنِي بِهِ أَنِ ا‍عْبُدُوا‍ ا‍للَّهَ رَبِّي وَرَبَّكُمْ وَكُ‍‍ن‍تُ عَلَيْهِمْ شَهِيدا‍ً مَا دُمْتُ فِيهِمْ فَلَ‍‍م‍ّ‍‍َا تَوَفَّيْتَنِي كُ‍‍ن‍تَ أَ‍ن‍‍ْتَ ا‍لرَّق‍‍ِ‍ي‍بَ عَلَيْهِمْ وَأَ‍ 'In Tu`adhdhibhum Fa'innahum `Ibāduka Wa 'In Taghfir Lahum Fa'innaka 'Anta Al-`Azīzu Al-Ĥakīmu 005-118 آ«ብትቀጣቸው እነርሱ ባሮችህ ናቸው፡፡ ለነርሱ ብትምርም አንተ አሸናፊው ጥበበኛው ነህآ» (ይላል)፡፡ إِ‍ن‍ْ تُعَذِّ‍‍ب‍‍ْهُمْ فَإِ‍نّ‍‍َهُمْ عِبَادُكَ وَإِ‍ن‍ْ تَغْفِرْ لَهُمْ فَإِ‍نّ‍‍َكَ أَ‍ن‍‍ْتَ ا‍لْعَز‍ِي‍زُ ا‍لْحَك‍‍ِ‍ي‍مُ
Qāla Al-Lahu Hādhā Yawmu Yanfa`u Aş-Şādiqīna Şidquhum Lahum Jannātun Tajrī Min Taĥtihā Al-'Anhāru Khālidīna Fīhā 'Abadāan Rađiya Al-Lahu `Anhum Wa Rađū `Anhu Dhālika Al-Fawzu Al-`Ažīmu 005-119 አላህ ይላል፡- آ«ይህ እውነተኞችን እውነታቸው የሚጠቅምበት ቀን ነው፡፡ ለእነርሱ በሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው በውስጣቸው ሁልጊዜ ዘውታሪዎች ሲኾኑ የሚኖሩባቸው ገነቶች አሉዋቸው፡፡ አላህ ከእነሱ ወደደ፤ እነርሱም ከእርሱ ወደዱ፤ ይህ ታላቅ ዕድል ነው፡፡آ» ق‍َا‍لَ ا‍للَّهُ هَذَا يَوْمُ يَ‍‍ن‍فَعُ ا‍لصَّادِق‍‍ِ‍ي‍نَ صِ‍‍د‍‍ْقُهُمْ لَهُمْ جَ‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٌ تَ‍‍ج‍‍ْ‍‍ر‍‍ِي مِ‍‍ن‍ْ تَحْتِهَا ا‍لأَنه&
Lillahi Mulku As-Samāwāti Wa Al-'Arđi Wa Mā Fīhinna Wa Huwa `Alá Kulli Shay'in Qadīrun 005-120 /p> لِلَّهِ مُلْكُ ا‍لسَّمَاو‍َا‍تِ وَا‍لأَرْضِ وَمَا فِيهِ‍‍ن‍ّ‍‍َ وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْء‍ٍ قَد‍ِي‍ر‍ٌ
Next Sūrah