3) Sūrat 'Āli `Imn

Printed format

3) سُورَة آلِ عِمرَان

'Alif-Lām-Mīm 003-001 አ.ለ.መ (አሊፍ ላም ሚም)፤ أَلِف-لَام-مِيم
Al-Lahu Lā 'Ilāha 'Illā Huwa Al-Ĥayyu Al-Qayyūmu 003-002 አላህ ከርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ (እርሱ) ሕያው ሁሉን ነገር አስተናባሪ ነው፡፡ ا‍للَّهُ لاَ إِلَهَ إِلاَّ هُوَ ا‍لْحَيُّ ا‍لْقَيّ‍‍ُ‍و‍مُ
Nazzala `Alayka Al-Kitāba Bil-Ĥaqqi Muşaddiqāan Limā Bayna Yadayhi Wa 'Anzala At-Tawrāata Wa Al-'Injīla 003-003 ከርሱ በፊት ያሉትን መጻሕፍት የሚያረጋግጥ ሲኾን መጽሐፉን (ቁርኣንን) ባንተ ላይ ከፋፍሎ በእውነት አወረደ፡፡ ተውራትንና ኢንጂልንም አውርዷል፡፡ نَزَّلَ عَلَيْكَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بَ بِ‍‍ا‍لْحَقِّ مُصَدِّقا‍ً لِمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَأَ‍ن‍‍ْزَلَ ا‍لتَّوْر‍َا‍ةَ وَا‍لإِ‍ن‍‍ْج‍‍ِ‍ي‍لَ
Min Qablu Hudáan Lilnnāsi Wa 'Anzala Al-Furqāna 'Inna Al-Ladhīna Kafarū Bi'āyāti Al-Lahi Lahum `Adhābun Shadīdun Wa Allāhu `Azīzun Dhū Antiqāmin 003-004 (ከቁርኣን) በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ (አወረዳቸው)፡፡ ፉርቃንንም አወረደ፡፡ እነዚያ በአላህ ተዓምራቶች የካዱ ለእነርሱ ብርቱ ቅጣት አላቸው፡፡ አላህም አሸናፊ የመበቀል ባለቤት ነው፡፡ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلُ هُ‍‍دى‍ً لِل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ وَأَ‍ن‍‍ْزَلَ ا‍لْفُرْق‍‍َ‍ا‍نَ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ بِآي‍‍َ‍ا‍تِ ا‍للَّهِ لَهُمْ عَذ‍َا‍ب‍‍‍ٌ شَد'Inna Al-Laha Lā Yakhfá `Alayhi Shay'un Al-'Arđi Wa Lā Fī As-Samā'i 003-005 አላህ በምድርም በሰማይም ምንም ነገር በርሱ ላይ አይሰወርም፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ لاَ يَخْفَى عَلَيْهِ شَيْء‍ٌ فِي ا‍لأَرْضِ وَلاَ فِي ا‍لسَّم‍‍َ‍ا‍ءِ
Huwa Al-Ladhī Yuşawwirukum Al-'Arĥāmi Kayfa Yashā'u Lā 'Ilāha 'Illā Huwa Al-`Azīzu Al-Ĥakīmu 003-006 እርሱ ያ በማሕጸኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጻችሁ ነው፡፡ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ هُوَ ا‍لَّذِي يُصَوِّرُكُمْ فِي ا‍لأَرْح‍‍َ‍ا‍مِ كَيْفَ يَش‍‍َ‍ا‍ءُ لاَ إِلَهَ إِلاَّ هُوَ ا‍لْعَز‍ِي‍زُ ا‍لْحَك‍‍ِ‍ي‍مُ
Huwa Al-Ladhī 'Anzala `Alayka Al-Kitāba Minhu 'Āyātun Muĥkamātun Hunna 'Ummu Al-Kitābi Wa 'Ukharu Mutashābihātun Fa'ammā Al-Ladhīna Fī Qulūbihim Zayghun Fayattabi`ūna Mā Tashābaha Minhu Abtighā'a Al-Fitnati Wa Abtighā'a Ta'wīlihi Wa Mā Ya`lamu Ta'wīlahu 'Illā Al-Lahu Wa Ar-Rāsikhūna Fī Al-`Ilmi Yaqūlūna 'Āmannā Bihi Kullun Min `Indi Rabbinā Wa Mā Yadhdhakkaru 'Illā 'Ū Al-'Albābi 003-007 እርሱ ያ በአንተ ላይ መጽሐፉን ያወረደ ነው፡፡ ከእርሱ (ከመጽሐፉ) ግልጽ የኾኑ አንቀጾች አልሉ፡፡ እነሱ የመጽሐፉ መሠረቶች ናቸው፡፡ ሌሎችም ተመሳሳዮች አልሉ፡፡ እነዚያማ በልቦቻቸው ውስጥ ጥመት ያለባቸው ሰዎች ማሳሳትን ለመፈለግና ትችቱን ለመፈለግ ከርሱ የተመሳሰለውን ይከታተላሉ፡፡ (ትክክለኛ) ትችቱንም አላህ ብቻ እንጅ ሌላ አያውቀውም፡፡ በዕውቀትም የጠለቁት آ«በርሱ አምነናል፤ ሁሉም ከጌታችን ዘንድ ነውآ» ይላሉ፡፡ የአእምሮ ባለቤቶችም እንጅ (ሌላው) አይገሰጽም፡፡ هُوَ ا‍لَّذِي أ
Rabbanā Lā Tuzigh Qulūbanā Ba`da 'Idh Hadaytanā Wa Hab Lanā Min Ladunka Raĥmatan 'Innaka 'Anta Al-Wahhābu 003-008 (እነሱም ይላሉ)፡- آ«ጌታችን ሆይ! ቅኑን መንገድ ከመራኸን በኋላ ልቦቻችንን አታዘምብልብን፡፡ ከአንተ ዘንድ የኾነን ችሮታም ለኛ ስጠን፡፡ አንተ በጣም ለጋስ ነህና፡፡آ» رَبَّنَا لاَ تُزِغْ قُلُوبَنَا بَعْدَ إِذْ هَدَيْتَنَا وَهَ‍‍ب‍ْ لَنَا مِ‍‍ن‍ْ لَدُ‍ن‍‍ْكَ رَحْمَة‍‍‍ً إِ‍نّ‍‍َكَ أَ‍ن‍‍ْتَ ا‍لْوَهّ‍‍َ‍ا‍ب‍ُ
Rabbanā 'Innaka Jāmi`u An-Nāsi Liyawmin Lā Rayba Fīhi 'Inna Al-Laha Lā Yukhlifu Al-Mī`āda 003-009 آ«ጌታችን ሆይ! አንተ በርሱ (ለመምጣቱ) ጥርጥር የሌለበት በኾነ ቀን ሰውን ሁሉ ሰብሳቢ ነህ፡፡ ምንጊዜም አላህ ቀጠሮውን አያፈርስምና፡፡آ» رَبَّنَ‍‍ا إِ‍نّ‍‍َكَ جَامِعُ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ لِيَوْم‍‍‍ٍ لاَ رَيْبَ ف‍‍ِ‍ي‍هِ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ لاَ يُخْلِفُ ا‍لْمِيع‍‍َ‍ا‍د‍َ
'Inna Al-Ladhīna Kafarū Lan Tughniya `Anhum 'Amwāluhum Wa Lā 'Awlāduhum Mina Al-Lahi Shay'āan Wa 'Ūlā'ika Hum Wa Qūdu An-Nāri 003-010 እነዚያ የካዱት ሰዎች ገንዘቦቻቸውና ልጆቻቸው ከአላህ (ቅጣት) ምንም አያስጥሉዋቸውም፡፡ እነዚያም እነርሱ የእሳት ማገዶዎች ናቸው፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ لَ‍‍ن‍ْ تُغْنِيَ عَنْهُمْ أَمْوَالُهُمْ وَلاَ أَوْلاَدُهُ‍‍م‍ْ مِنَ ا‍للَّهِ شَيْئا‍ً وَأ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ هُمْ وَق‍‍ُ‍و‍دُ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ر‍ِ
Kada'bi 'Āli Fir`awna Wa Al-Ladhīna Min Qablihim Kadhdhabū Bi'āyātinā Fa'akhadhahumu Al-Lahu Bidhunūbihim Wa Allāhu Shadīdu Al-`Iqābi 003-011 (ልማዳቸው ሁሉ) እንደፈርዖን ቤተሰብና እንደእነዚያ ከበፊታቸው እንደነበሩት ሕዝቦች ልማድ ነው፡፡ በአንቀጾቻችን አስተባበሉ፡፡ አላህም በኃጢአቶቻቸው ያዛቸው፡፡ አላህም ቅጣተብርቱ ነው፡፡ كَدَأْبِ آلِ فِرْعَوْنَ وَا‍لَّذ‍ِي‍نَ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِهِمْ كَذَّبُو‍‍ا‍ بِآيَاتِنَا فَأَخَذَهُمُ ا‍للَّهُ بِذُنُوبِهِمْ وَا‍للَّهُ شَد‍ِي‍دُ ا‍لْعِق‍‍َ‍ا‍ب‍ِ
Qul Lilladhīna Kafarū Satughlabūna Wa Tuĥsharūna 'Ilá Jahannama Wa Bi'sa Al-Mihādu 003-012 ለእነዚያ ለካዱት ሰዎች በላቸው፡- آ«በቅርብ ጊዜ ትሸነፉላችሁ፡፡ ወደ ገሀነምም ትሰበሰባላችሁ፡፡ ምንጣፊቱም ምን ትከፋ!آ» قُ‍‍ل‍ْ لِلَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ سَتُغْلَب‍‍ُ‍و‍نَ وَتُحْشَر‍ُو‍نَ إِلَى جَهَ‍‍ن‍ّ‍‍َمَ وَبِئْسَ ا‍لْمِه‍‍َ‍ا‍د‍ُ
Qad Kāna Lakum 'Āyatun Fī Fi'atayni At-Taqatā Fi'atun Tuqātilu Fī Sabīli Al-Lahi Wa 'Ukhrá Kāfiratun Yarawnahum Mithlayhim Ra'ya Al-`Ayni Wa Allāhu Yu'uayyidu Binaşrihi Man Yashā'u 'Inna Fī Dhālika La`ibratan Li'wlī Al-'Abşāri 003-013 (የበድር ቀን) በተጋጠሙት ሁለት ጭፍሮች ለናንተ በእርግጥ ተዓምር አልለ፡፡ አንደኛዋ ጭፍራ በአላህ መንገድ ትጋደላለች፡፡ ሌላይቱም ከሓዲ ናት፡፡ ከሓዲዎቹ (አማኞቹን) በዓይን አስተያየት እጥፋቸውን ኾነው ያዩዋቸዋል፡፡ አላህም በርዳታው የሚሻውን ሰው ያበረታል፡፡ በዚህ ውስጥ ለማስተዋል ባለቤቶች በእርግጥ መገሰጫ አለበት፡፡ قَ‍‍د‍ْ ك‍‍َ‍ا‍نَ لَكُمْ آيَة‍‍‍ٌ فِي فِئَتَيْنِ ا‍لْتَقَتَا فِئَة‍‍‍ٌ تُقَاتِلُ فِي سَب‍‍ِ‍ي‍لِ ا‍للَّهِ وَأُخْرَى كَافِرَة‍‍‍ٌ يَرَوْنَهُ‍ Zuyyina Lilnnāsi Ĥubbu Ash-Shahawāti Mina An-Nisā' Wa Al-Banīna Wa Al-Qanāţīri Al-Muqanţarati Mina Adh-Dhahabi Wa Al-Fiđđati Wa Al-Khayli Al-Musawwamati Wa Al-'An`āmi Wa Al-Ĥarthi Dhālika Matā`u Al-Ĥayāati Ad-Dunyā Wa Allāhu `Indahu Ĥusnu Al-Ma'ābi 003-014 ከሴቶች፣ ከወንዶች ልጆችም፣ ከወርቅና ከብር፣ ከተካመቹ ገንዘቦችም፣ ከተሰማሩ ፈረሶችም፣ ከግመል ከከብትና ከፍየልም፣ ከአዝመራም የኾኑ ፍላጎቶችን መውደድ ለሰዎች ተሸለመ፡፡ ይህ ሁሉ የቅርቢቱ ሕይወት መጠቀሚያ ነው፡፡ አላህም እርሱ ዘንድ መልካም መመለሻ (ገነት) አለ፡፡ زُيِّنَ لِل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ حُبُّ ا‍لشَّهَو‍َا‍تِ مِنَ ا‍لنِس‍‍َ‍ا‍ء وَا‍لْبَن‍‍ِ‍ي‍نَ وَا‍لْقَنَاط‍‍ِ‍ي‍رِ ا‍لْمُقَ‍‍ن‍‍ْطَرَةِ مِنَ Qul 'A'uunabbi'ukum Bikhayrin Min Dhālikum Lilladhīna Attaqaw `Inda Rabbihim Jannātun Tajrī Min Taĥtihā Al-'Anhāru Khālidīna Fīhā Wa 'Azwājun Muţahharatun Wa Riđwānun Mina Al-Lahi Wa Allāhu Başīrun Bil-`Ibādi 003-015 آ«ከዚህ ሁሉ ነገር የሚበልጥን ልንገራችሁንآ» በላቸው፡፡ (እርሱም) آ«ለእነዚያ ለተጠነቀቁት ሰዎች በጌታቸው ዘንድ በሥራቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው ገነቶች በውስጧ ሁልጊዜ ነዋሪዎች ሲኾኑ ንጹሕ የተደረጉ ሚስቶችም፣ ከአላህም የኾነ ውዴታ አላቸው፡፡ አላህም ባሮቹን ተመልካች ነው፡፡آ» قُلْ أَؤُنَبِّئُكُ‍‍م‍ْ بِخَيْر‍ٍ مِ‍‍ن‍ْ ذَلِكُمْ لِلَّذ‍ِي‍نَ ا‍تَّقَوْا عِ‍‍ن‍‍ْدَ رَبِّهِمْ جَ‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٌ تَ‍‍ج‍‍ْ‍‍ر‍‍ِي مِ‍‍ن
Al-Ladhīna Yaqūlūna Rabbanā 'Innanā 'Āmannā Fāghfir Lanā Dhunūbanā Wa Qinā `Adhāba An-Nāri 003-016 (እነርሱም) እነዚያ፡- آ«ጌታችን ሆይ! እኛ አመንን ኀጢአቶቻችንንም ለእኛ ማር፤ የእሳትንም ቅጣት ጠብቀንآ» የሚሉ ናቸው፡፡ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يَقُول‍‍ُ‍و‍نَ رَبَّنَ‍‍ا إِ‍نّ‍‍َنَ‍‍ا آمَ‍‍ن‍ّ‍‍َا فَاغْفِرْ لَنَا ذُنُوبَنَا وَقِنَا عَذ‍َا‍بَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ر‍ِ
Aş-Şābirīna Wa Aş-Şādiqīna Wa Al-Qānitīna Wa Al-Munfiqīna Wa Al-Mustaghfirīna Bil-'Asĥāri 003-017 ታጋሾች እውነተኞችም ታዛዦችም ለጋሶችና በሌሊት መጨረሻዎች ምሕረትን ለማኞች ናቸው፡፡ ا‍لصَّابِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ وَا‍لصَّادِق‍‍ِ‍ي‍نَ وَا‍لْقَانِت‍‍ِ‍ي‍نَ وَا‍لْمُ‍‍ن‍‍ْفِق‍‍ِ‍ي‍نَ وَا‍لْمُسْتَغْفِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ بِ‍‍ا‍لأَسْح‍‍َ‍ا‍ر‍ِ
Shahida Al-Lahu 'Annahu Lā 'Ilāha 'Illā Huwa Wa Al-Malā'ikatu Wa 'Ū Al-`Ilmi Qā'imāan Bil-Qisţi Lā 'Ilāha 'Illā Huwa Al-`Azīzu Al-Ĥakīmu 003-018 አላህ በማስተካከል የቆመ (አስተናባሪ) ሲኾን ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የሌለ መኾኑን መሰከረ፡፡ መላእክቶችና የዕውቀት ባለቤቶችም (እንደዚሁ መሰከሩ)፡፡ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ شَهِدَ ا‍للَّهُ أَ‍نّ‍‍َهُ لاَ إِلَهَ إِلاَّ هُوَ وَا‍لْمَلاَئِكَةُ وَأ‍ُ‍وْلُو‍‍ا‍ ا‍لْعِلْمِ ق‍‍َ‍ا‍ئِما‍ً بِ‍‍ا‍لْقِسْطِ لاَ إِلَهَ إِلاَّ هُوَ ا‍لْعَز‍ِي‍زُ ا‍لْحَك‍‍ِ‍ي‍مُ
'Inna Ad-Dīna `Inda Al-Lahi Al-'Islāmu Wa Mā Akhtalafa Al-Ladhīna 'Ū Al-Kitāba 'Illā Min Ba`di Mā Jā'ahumu Al-`Ilmu Baghyāan Baynahum Wa Man Yakfur Bi'āyāti Al-Lahi Fa'inna Al-Laha Sarī`u Al-Ĥisābi 003-019 አላህ ዘንድ (የተወደደ) ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፡፡ እነዚያም መጽሐፉን የተሰጡት ሰዎች በመካከላቸው ላለው ምቀኝነት ዕውቀቱ ከመጣላቸው በኋላ እንጅ አልተለያዩም፡፡ በአላህም አንቀጾች የሚክድ አላህ ምርመራው ፈጣን ነው፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لدّ‍ِي‍نَ عِ‍‍ن‍‍ْدَ ا‍للَّهِ ا‍لإِسْلاَمُ وَمَا ا‍خْتَلَفَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ أ‍ُ‍وتُو‍‍ا‍ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بَ إِلاَّ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ مَا ج‍‍َ‍ا‍ءَهُمُ Fa'in Ĥājjūka Faqul 'Aslamtu Wajhiya Lillahi Wa Mani Attaba`ani Wa Qul Lilladhīna 'Ū Al-Kitāba Wa Al-'Ummīyīna 'A'aslamtum Fa'in 'Aslamū Faqadi Ahtadaw Wa 'In Tawallaw Fa'innamā `Alayka Al-Balāghu Wa Allāhu Başīrun Bil-`Ibādi 003-020 ቢከራከሩህም፡- آ«ፊቴን ለአላህ ሰጠሁ፤ የተከተሉኝም ሰዎች (እንደዚሁ ለአላህ ሰጡ)آ» በላቸው፡፡ ለእነዚያም መጽሐፍን ለተሰጡት ሰዎችና ለመሐይሞቹ፡- آ«ሰለማችሁንآ» በላቸው፡፡ ቢሰልሙም በእርግጥ ተመሩ፡፡ እምቢ ቢሉም በአንተ ላይ ያለብህ ማድረስ ብቻ ነው፡፡ አላህም ባሮቹን ተመልካች ነው፡፡ فَإِنْ ح‍‍َ‍ا‍جّ‍‍ُ‍و‍كَ فَقُلْ أَسْلَمْتُ وَج‍‍ْهِيَ لِلَّهِ وَمَنِ ا‍تَّبَعَنِ وَقُ‍‍ل‍ْ لِلَّذ‍ِي‍نَ أ‍ُ‍وتُو‍‍ا‍ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بَ وَا‍لأُ‍ 'Inna Al-Ladhīna Yakfurūna Bi'āyāti Al-Lahi Wa Yaqtulūna An-Nabīyīna Bighayri Ĥaqqin Wa Yaqtulūna Al-Ladhīna Ya'murūna Bil-Qisţi Mina An-Nāsi Fabashshirhum Bi`adhābin 'Alīmin 003-021 እነዚያ በአላህ አንቀጾች የሚክዱ ነቢያትንም ያለ አግባብ የሚገድሉ ከሰዎችም ውስጥ እነዚያን በትክክለኛነት የሚያዙትን የሚገድሉ በአሳማሚ ቅጣት አብስራቸው፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يَكْفُر‍ُو‍نَ بِآي‍‍َ‍ا‍تِ ا‍للَّهِ وَيَ‍‍ق‍‍ْتُل‍‍ُ‍و‍نَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َبِيّ‍‍ِ‍ي‍نَ بِغَيْ‍‍ر‍ِ حَقّ‍‍‍ٍ وَيَ‍‍ق‍‍ْتُل‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يَأْمُر‍ُو‍نَ بِ‍'Ūlā'ika Al-Ladhīna Ĥabiţat 'A`māluhum Ad-Dunyā Wa Al-'Ākhirati Wa Mā Lahum Min Nāşirīna 003-022 እነዚያ በቅርቢቱና በመጨረሻይቱ ዓለም ሥራዎቻቸው የተበላሹ ናቸው፡፡ ለእነርሱም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ حَبِطَتْ أَعْمَالُهُمْ فِي ا‍لدُّ‍‍ن‍‍ْيَا وَا‍لآخِرَةِ وَمَا لَهُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ نَاصِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
'Alam Tara 'Ilá Al-Ladhīna 'Ūtū Naşībāan Mina Al-Kitābi Yud`awna 'Ilá Kitābi Al-Lahi Liyaĥkuma Baynahum Thumma Yatawallá Farīqun Minhum Wa Hum Mu`rūna 003-023 ወደ እነዚያ ከመጽሐፉ (ትምህርት) ዕድልን ወደ ተሰጡት ሰዎች አላየህምን ወደ አላህ መጽሐፍ በመካከላቸው ይፈርድ ዘንድ ይጠራሉ፡፡ ከዚያም ከእነሱ ገሚሶቹ እነርሱ (እውነቱን) የተዉ ኾነው ይሸሻሉ፡፡ أَلَمْ تَرَ إِلَى ا‍لَّذ‍ِي‍نَ أ‍ُ‍وتُو‍‍ا‍ نَصِيبا‍ً مِنَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ يُ‍‍د‍‍ْعَوْنَ إِلَى كِت‍‍َ‍ا‍بِ ا‍للَّهِ لِيَحْكُمَ بَيْنَهُمْ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ يَتَوَلَّى فَ‍‍ر‍‍ِي‍ق‍‍‍ٌ مِنْهُمْ وَهُ‍‍م‍ْ مُعْ‍‍ر‍‍ِض‍Dhālika Bi'annahum Qālū Lan Tamassanā An-Nāru 'Illā 'Ayyāmāan Ma`dūdātin Wa Gharrahum Fī Dīnihim Mā Kānū Yaftarūna 003-024 ይኸ እነርሱ آ«እሳት የተቆጠሩ ቀኖችን እንጅ አትነካንምآ» በማለታቸው ነው፡፡ በሃይማኖታቸውም ይቀጣጥፉት የነበሩት ነገር አታለላቸው፡፡ ذَلِكَ بِأَ‍نّ‍‍َهُمْ قَالُو‍‍ا‍ لَ‍‍ن‍ْ تَمَسَّنَا ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍رُ إِلاَّ أَيَّاما‍ً مَعْدُود‍َا‍ت‍‍‍ٍ وَغَرَّهُمْ فِي دِينِهِ‍‍م‍ْ مَا كَانُو‍‍ا‍ يَفْتَر‍ُو‍نَ
Fakayfa 'Idhā Jama`nāhum Liyawmin Lā Rayba Fīhi Wa Wuffiyat Kullu Nafsin Mā Kasabat Wa Hum Lā Yužlamūna 003-025 በርሱ (መምጣት) ጥርጥር የሌለበት በኾነው ቀን በሰበሰብናቸውና ነፍስ ሁሉ የሠራችውን ሥራ በተሞላች ጊዜ እንዴት ይኾናሉ እነርሱም አይበደሉም፡፡ فَكَيْفَ إِذَا جَمَعْنَاهُمْ لِيَوْم‍‍‍ٍ لاَ رَيْبَ ف‍‍ِ‍ي‍هِ وَوُفِّيَتْ كُلُّ نَفْس‍‍‍ٍ مَا كَسَبَتْ وَهُمْ لاَ يُظْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
Quli Al-Lahumma Mālika Al-Mulki Tu'utī Al-Mulka Man Tashā'u Wa Tanzi`u Al-Mulka Mimman Tashā'u Wa Tu`izzu Man Tashā'u Wa Tudhillu Man Tashā'u Biyadika Al-Khayru 'Innaka `Alá Kulli Shay'in Qadīrun 003-026 (ሙሐመድ ሆይ!) በል፡- آ«የንግስና ባለቤት የኾንክ አላህ ሆይ! ለምትሻው ሰው ንግሥናን ትሰጣለህ፡፡ ከምትሻውም ሰው ንግሥናን ትገፍፋለህ፡፡ የምትሻውንም ሰው ታልቃለህ፡፡ የምትሻውንም ሰው ታዋርዳለህ፡፡ መልካም ነገር ሁሉ በእጅህ (በችሎታህ) ነው፤ አንተ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነህና፡፡آ» قُلِ ا‍للَّهُ‍‍م‍ّ‍‍َ مَالِكَ ا‍لْمُلْكِ تُؤْتِي ا‍لْمُلْكَ مَ‍‍ن‍ْ تَش‍‍َ‍ا‍ءُ وَتَ‍‍ن‍‍ْزِعُ ا‍لْمُلْكَ مِ‍‍م‍ّ‍‍َ‍‍ن‍ْ تَش‍‍َ‍ا‍ءُ وَتُعِزُّ مَ‍ Tūliju Al-Layla Fī An-Nahāri Wa Tūliju An-Nahāra Fī Al-Layli Wa Tukhriju Al-Ĥayya Mina Al-Mayyiti Wa Tukhriju Al-Mayyita Mina Al-Ĥayyi Wa Tarzuqu Man Tashā'u Bighayri Ĥisābin 003-027 ሌሊቱን በቀን ውስጥ ታስገባለህ፡፡ ቀኑንም በሌሊቱ ውስጥ ታስገባለህ፡፡ ሕያውንም ከሙት ውስጥ ታወጣለህ፡፡ ሙትንም ከሕያው ውስጥ ታወጣለህ፡፡ ለምትሻውም ሰው ያለግምት ትሰጣለህ፡፡ تُولِجُ ا‍للَّيْلَ فِي ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َه‍‍َ‍ا‍ر‍ِ وَتُولِجُ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َه‍‍َ‍ا‍رَ فِي ا‍للَّيْلِ وَتُخْ‍‍ر‍‍ِجُ ا‍لْحَيَّ مِنَ ا‍لْمَيِّتِ وَتُخْ‍‍ر‍‍ِجُ ا‍لْمَيِّتَ مِنَ ا‍لْحَيِّ وَتَرْزُقُ مَ‍‍ن‍ْ تَش‍‍َ‍ا‍ءُ بِغَيْ&zwj
Lā Yattakhidhi Al-Mu'uminūna Al-Kāfirīna 'Awliyā'a Min Dūni Al-Mu'uminīna Wa Man Yaf`al Dhālika Falaysa Mina Al-Lahi Fī Shay'in 'Illā 'An Tattaqū Minhum Tuqāatan Wa Yuĥadhdhirukumu Al-Lahu Nafsahu Wa 'Ilá Al-Lahi Al-Maşīru 003-028 ምእምናን ከሓዲዎችን ከምእምናን ሌላ ረዳቶች አድርገው አይያዙ፡፡ ይኼንንም የሚሠራ ሰው ከአላህ (ሃይማኖት) በምንም ውስጥ አይደለም፡፡ ከእነርሱ መጥጠበቅን ብትጠበቁ እንጂ፡፡ አላህም ነፍሱን (ቁጣውን) ያስጠነቅቃችኋል፡፡ መመለሻም ወደ አላህ ብቻ ነው፡፡ لاَ يَتَّخِذِ ا‍لْمُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لْكَافِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ أَوْلِي‍‍َ‍ا‍ءَ مِ‍‍ن‍ْ د‍ُو‍نِ ا‍لْمُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ وَمَ‍‍ن‍ْ يَفْعَلْ ذَلِكَ فَلَيْسَ مِنَ ا‍للَّهِ فِي شَيْء‍ٍ Qul 'In Tukhfū Mā Fī Şudūrikum 'Aw Tubdūhu Ya`lamhu Al-Lahu Wa Ya`lamu Mā Fī As-Samāwāti Wa Mā Fī Al-'Arđi Wa Allāhu `Alá Kulli Shay'in Qadīrun 003-029 آ«በደረቶቻችሁ ውስጥ ያለውን ነገር ብትደብቁ ወይም ብትገልፁት አላህ ያውቀዋል፡፡ በሰማያት ያለውንና በምድርም ያለውን ሁሉ ያውቃል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውآ» (በል)፡፡ قُلْ إِ‍ن‍ْ تُخْفُو‍‍ا‍ مَا فِي صُدُو‍ر‍‍ِكُمْ أَوْ تُ‍‍ب‍‍ْد‍ُو‍هُ يَعْلَمْهُ ا‍للَّهُ وَيَعْلَمُ مَا فِي ا‍لسَّمَاو‍َا‍تِ وَمَا فِي ا‍لأَرْضِ وَا‍للَّهُ عَلَى كُلِّ شَيْء‍ٍ قَد‍ِي‍ر‍ٌ
Yawma Tajidu Kullu Nafsin Mā `Amilat Min Khayrin Muĥđarāan Wa Mā `Amilat Min Sū'in Tawaddu Law 'Anna Baynahā Wa Baynahu 'Amadāan Ba`īdāan Wa Yuĥadhdhirukumu Al-Lahu Nafsahu Wa Allāhu Ra'ūfun Bil-`Ibādi 003-030 ነፍስ ሁሉ ከመልካም ነገር የሠራችውን የቀረበ ኾኖ የምታገኝበትን ቀን (አስታውስ)፡፡ ከመጥፎም የሠራችው በርስዋና በርሱ (በኀጢአትዋ) መካከል በጣም የሰፋ ርቀት ቢኖር ትመኛለች፡፡ አላህ ነፍሱን ያስጠነቅቃችኋል፡፡ አላህም ለባሮቹ ሩኅሩኅ ነው፡፡ يَوْمَ تَجِدُ كُلُّ نَفْس‍‍‍ٍ مَا عَمِلَتْ مِنْ خَيْر‍ٍ مُحْضَرا‍ً وَمَا عَمِلَتْ مِ‍‍ن‍ْ س‍‍ُ‍و‍ء‍ٍ تَوَدُّ لَوْ أَ‍نّ‍‍َ بَيْنَهَا وَبَيْنَهُ أَمَدا‍ً بَعِيدا‍ً وَيُحَذِّرُكُمُ ا‍للَّهُ نَفْسَهُ وَا‍للَّهُ رَء‍ُو‍ف‍‍‍ٌ بِ‍Qul 'In Kuntum Tuĥibbūna Al-Laha Fa Attabi`ūnī Yuĥbibkumu Al-Lahu Wa Yaghfir Lakum Dhunūbakum Wa Allāhu Ghafūrun Raĥīmun 003-031 በላቸው፡- آ«አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ ተከተሉኝ፤ አላህ ይወዳችኋልና፡፡ ኀጢኣቶቻችሁንም ለናንተ ይምራልና፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡آ» قُلْ إِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍‍ْتُمْ تُحِبّ‍‍ُ‍و‍نَ ا‍للَّهَ فَاتَّبِعُونِي يُحْبِ‍‍ب‍‍ْكُمُ ا‍للَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ وَا‍للَّهُ غَف‍‍ُ‍و‍ر‍ٌ رَح‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Qul 'Aţī`ū Al-Laha Wa Ar-Rasūla Fa'in Tawallaw Fa'inna Al-Laha Lā Yuĥibbu Al-Kāfirīna 003-032 آ«አላህንና መልክተኛውን ታዘዙ፡፡ ብትሸሹም አላህ ከሓዲዎችን አይወድምآ» በላቸው፡፡ قُلْ أَطِيعُو‍‍ا‍ ا‍للَّهَ وَا‍لرَّس‍‍ُ‍و‍لَ فَإِ‍ن‍ْ تَوَلَّوْا فَإِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ لاَ يُحِبُّ ا‍لْكَافِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
'Inna Al-Laha Aşţafá 'Ādama Wa Nūĥāan Wa 'Āla 'Ibrāhīma Wa 'Āla `Imrān `Alá Al-`Ālamīna 003-033 አላህ አደምን፣ ኑሕንም፣ የኢብራሂምንም ቤተሰብ፣ የዒምራንንም ቤተሰብ በዓለማት ላይ መረጠ፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ ا‍صْطَفَى آدَمَ وَنُوحا‍ً وَآلَ إِ‍ب‍‍ْرَاه‍‍ِ‍ي‍مَ وَآلَ عِمرَان عَلَى ا‍لْعَالَم‍‍ِ‍ي‍نَ
Dhurrīyatan Ba`đuhā Min Ba`đin Wa Allāhu Samī`un `Alīmun 003-034 ከፊልዋ ከከፊሉ የኾነች ዝርያ አድርጎ (መረጣት)፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ ذُرِّيَّة‍‍‍ً بَعْضُهَا مِ‍‍ن‍ْ بَعْض‍‍‍ٍ وَا‍للَّهُ سَم‍‍ِ‍ي‍عٌ عَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
'Idh Qālati Amra'atu `Imrāna Rabbi 'Innī Nadhartu Laka Mā Fī Baţnī Muĥarrarāan Fataqabbal Minnī 'Innaka 'Anta As-Samī`u Al-`Alīmu 003-035 የዒምራን ባለቤት (ሐና) آ«ጌታዬ ሆይ! እኔ በሆዴ ውስጥ ያለውን (ፅንስ ከሥራ) ነጻ የተደረገ ሲኾን ለአንተ ተሳልኩ፡፡ ከእኔም ተቀበል አንተ ሰሚው ዐዋቂው ነህናآ» ባለች ጊዜ (አስታውስ)፡፡ إِذْ قَالَتِ ا‍مْرَأَةُ عِمْر‍َا‍نَ رَبِّ إِ‍نّ‍‍ِي نَذَرْتُ لَكَ مَا فِي بَ‍‍ط‍‍ْنِي مُحَرَّرا‍ً فَتَقَبَّلْ مِ‍‍ن‍ّ‍‍ِ‍‍ي إِ‍نّ‍‍َكَ أَ‍ن‍‍ْتَ ا‍لسَّم‍‍ِ‍ي‍عُ ا‍لْعَل‍‍ِ‍ي‍مُ
Falammā Wađa`at/hā Qālat Rabbi 'Innī Wađa`tuhā 'Unthá Wa Allāhu 'A`lamu Bimā Wađa`at Wa Laysa Adh-Dhakaru Kāl'unthá Wa 'Innī Sammaytuhā Maryama Wa 'Innī 'U`īdhuhā Bika Wa Dhurrīyatahā Mina Ash-Shayţāni Ar-Rajīmi 003-036 በወለደቻትም ጊዜ፡- آ«ጌታዬ ሆይ! እኔ ሴት ኾና ወለድኋት፡፡آ» አላህም የወለደችውን ዐዋቂ ነው፡፡ آ«ወንድም እንደ ሴት አይደለም፡፡ እኔም መርየም ብዬ ስም አወጣሁላት፡፡ እኔም እስዋንም ዝርያዋንም ከተረገመው ሰይጣን በአንተ እጠብቃቸዋለሁآ» አለች፡፡ فَلَ‍‍م‍ّ‍‍َا وَضَعَتْهَا قَالَتْ رَبِّ إِ‍نّ‍‍ِي وَضَعْتُهَ‍‍ا‍ أُ‍ن‍‍ْثَى وَا‍للَّهُ أَعْلَمُ بِمَا وَضَعَتْ وَلَيْسَ ا‍لذَّكَرُ كَالأُ‍ن‍‍ْثَى وَإِ‍نّ‍‍ِي سَ‍‍م‍ّ‍‍َيْتُهَا مَرْيَمَ وَإِ‍نّ‍‍ِ‍‍ي‍ أُعِيذُهَا بِكَ وَذُرِّيَّتَهَا مِنَ ا‍لشَّيْط‍Fataqabbalahā Rabbuhā Biqabūlin Ĥasanin Wa 'Anbatahā Nabātāan Ĥasanāan Wa Kaffalahā Zakarīyā Kullamā Dakhala `Alayhā Zakarīyā Al-Miĥrāba Wajada `Indahā Rizqāan Qāla Yā Maryamu 'Anná Laki Hādhā Qālat Huwa Min `Indi Al-Lahi 'Inna Al-Laha Yarzuqu Man Yashā'u Bighayri Ĥisābin 003-037 ጌታዋም በደህና አቀባበል ተቀበላት፡፡ በመልካም አስተዳደግም አፋፋት፡፡ ዘከሪያም አሳደጋት፤ ዘከሪያ በርሷ ላይ በምኹራቧ በገባ ቁጥር እርስዋ ዘንድ ሲሳይን አገኘ፡፡ آ«መርየም ሆይ! ይህ ለአንቺ ከየት ነውآ» አላት፡፡ آ«እርሱ ከአላህ ዘንድ ነው፡፡ አላህ ለሚሻው ሰው ሲሳዩን ያለ ድካም ይሰጣልآ» አለችው፡፡ فَتَقَبَّلَهَا رَبُّهَا بِقَب‍‍ُ‍و‍لٍ حَسَن‍‍‍ٍ وَأَ‍ن‍‍ْبَتَهَا نَبَاتاً حَسَنا‍ً وَكَفَّلَهَا زَكَ‍‍ر‍‍ِيَّا كُلَّمَا دَخَلَ عَلَيْهَا زَكَ‍‍ر‍‍ِيَّا ا‍لْمِحْر‍َا‍بَ وَجَدَ عِ‍‍ن‍‍ْدَهَا ‍ر&
Hunālika Da`ā Zakarīyā Rabbahu Qāla Rabbi Hab Lī Min Ladunka Dhurrīyatan Ţayyibatan 'Innaka Samī`u Ad-Du`ā'i 003-038 እዚያ ዘንድ ዘከሪያ ጌታውን ለመነ፡፡ آ«ጌታዬ ሆይ! ከአንተ ዘንድ መልካም ዘርን ለኔ ስጠኝ አንተ ጸሎትን ሰሚነህናآ» አለ፡፡ هُنَالِكَ دَعَا زَكَ‍‍ر‍‍ِيَّا رَبَّهُ ق‍‍َ‍ا‍لَ رَبِّ هَ‍‍ب‍ْ لِي مِ‍‍ن‍ْ لَدُ‍ن‍‍ْكَ ذُرِّيَّة‍‍‍ً طَيِّبَة‍‍‍ً إِ‍نّ‍‍َكَ سَم‍‍ِ‍ي‍عُ ا‍لدُّع‍‍َ‍ا‍ءِ
Fanādat/hu Al-Malā'ikatu Wa Huwa Qā'imun Yuşallī Fī Al-Miĥrābi 'Anna Al-Laha Yubashshiruka Biyaĥyá Muşaddiqāan Bikalimatin Mina Al-Lahi Wa Sayyidāan Wa Ĥaşūrāan Wa Nabīyāan Mina Aş-Şāliĥīna 003-039 እርሱም በጸሎት ማድረሻው ክፍል ቆሞ ሲጸልይ መላእክት ጠራችው፡፡ آ«አላህ በየሕያ ከአላህ በኾነ ቃል የሚያረጋግጥ ጌታም ድንግልም ከደጋጎቹ ነቢይም ሲኾን ያበስርሃልآ» በማለት (መላእክት ጠራችው)፡፡ فَنَادَتْهُ ا‍لْمَلاَئِكَةُ وَهُوَ ق‍‍َ‍ا‍ئِم‍‍‍ٌ يُصَلِّي فِي ا‍لْمِحْر‍َا‍بِ أَ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ يُبَشِّرُكَ بِيَحْيَى مُصَدِّقا‍ً بِكَلِمَة‍‍‍ٍ مِنَ ا‍للَّهِ وَسَيِّدا‍ً وَحَصُورا‍ً وَنَبِيّا‍ً مِنَ ا‍لصَّالِح‍‍ِ‍ي‍نَ
Qāla Rabbi 'Anná Yakūnu Lī Ghulāmun Wa Qad Balaghaniya Al-Kibaru Wa Amra'atī `Āqirun Qāla Kadhālika Al-Lahu Yaf`alu Mā Yashā'u 003-040 آ«ጌታዬ ሆይ! እኔ እርጅና በእርግጥ የደረሰብኝ ስኾን ባልተቤቴም መሐን ስትሆን ለእኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል አለ፡፡ (መልአኩም) እንደዚሁ አላህ የሚሻውን ነገር ይሠራልآ» አለው፡፡ ق‍َا‍لَ رَبِّ أَ‍نّ‍‍َى يَك‍‍ُ‍و‍نُ لِي غُلاَم‍‍‍ٌ وَقَ‍‍د‍ْ بَلَغَنِيَ ا‍لْكِبَرُ وَا‍مْرَأَتِي عَاقِر‍ٌ ق‍‍َ‍ا‍لَ كَذَلِكَ ا‍للَّهُ يَفْعَلُ مَا يَش‍‍َ‍ا‍ءُ
Qāla Rabbi Aj`al Lī 'Āyatan Qāla 'Āyatuka 'Allā Tukallima An-Nāsa Thalāthata 'Ayyāmin 'Illā Ramzāan Wa Adhkur Rabbaka Kathīrāan Wa Sabbiĥ Bil-`Ashīyi Wa Al-'Ibkāri 003-041 آ«ጌታዬ ሆይ! ለእኔ ምልክትን አድርግልኝآ» አለ፡፡ آ«ምልክትህ ሦስት ቀን በጥቅሻ ቢኾን እንጅ ሰዎችን አለማናገርህ ነው፡፡ ጌታህንም በብዙ አውሳ፡፡ በማታና በጧትም አወድሰውآ» አለው፡፡ ق‍َا‍لَ رَبِّ ا‍ج‍‍ْعَ‍‍ل‍ْ لِ‍‍ي آيَة‍‍‍ً ق‍‍َ‍ا‍لَ آيَتُكَ أَلاَّ تُكَلِّمَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سَ ثَلاَثَةَ أَيّ‍‍َ‍ا‍م‍‍‍ٍ إِلاَّ رَمْزا‍ً وَا‍ذْكُ‍‍ر‍ْ رَبَّكَ كَثِيرا‍ً وَسَبِّحْ بِ‍‍ا‍لْعَشِيِّ وَ Wa 'Idh Qālati Al-Malā'ikatu Yā Maryamu 'Inna Al-Laha Aşţafāki Wa Ţahharaki Wa Aşţafāki `Alá Nisā'i Al-`Ālamīna 003-042 መላእክትም ያሉትን (አስታውስ)፡፡ آ«መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሸ፡፡ አነጻሽም፡፡ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ፡፡آ» وَإِذْ قَالَتِ ا‍لْمَلاَئِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ ا‍صْطَف‍‍َ‍ا‍كِ وَطَهَّرَكِ وَا‍صْطَف‍‍َ‍ا‍كِ عَلَى نِس‍‍َ‍ا‍ءِ ا‍لْعَالَم‍‍ِ‍ي‍نَ
Yā Maryamu Aqnutī Lirabbiki Wa Asjudī Wa Arka`ī Ma`a Ar-Rāki`īna 003-043 آ«መርየም ሆይ! ለጌታሽ ታዘዢ፡፡ ስገጂም፡፡ ከአጎንባሾቹም ጋር አጎንብሺ፡፡آ» يَا مَرْيَمُ ا‍ق‍‍ْنُتِي لِرَبِّكِ وَا‍سْجُدِي وَا‍رْكَعِي مَعَ ا‍لرَّاكِع‍‍ِ‍ي‍نَ
Dhālika Min 'Nbā'i Al-Ghaybi Nūĥīhi 'Ilayka Wa Mā Kunta Ladayhim 'Idh Yulqūna 'Aqlāmahum 'Ayyuhum Yakfulu Maryama Wa Mā Kunta Ladayhim 'Idh Yakhtaşimūna 003-044 ይኸ ወደ አንተ የምናወርደው የኾነ ከሩቅ ወሬዎች ነው፡፡ መርየምንም ማን እንደሚያሳድግ ብርኦቻቸውን (ለዕጣ) በጣሉ ጊዜ እነሱ ዘንድ አልነበርክም፡፡ በሚከራከሩም ጊዜ እነሱ ዘንድ አልነበርክም፡፡ ذَلِكَ مِنْ أ‍ن‍‍ْب‍‍َ‍ا‍ءِ ا‍لْغَيْبِ نُوح‍‍ِ‍ي‍هِ إِلَيْكَ وَمَا كُ‍‍ن‍‍ْتَ لَدَيْهِمْ إِذْ يُلْق‍‍ُ‍و‍نَ أَ‍ق‍‍ْلاَمَهُمْ أَيُّهُمْ يَكْفُلُ مَرْيَمَ وَمَا كُ‍‍ن‍‍ْتَ لَدَيْهِمْ إِذْ يَخْتَصِم‍‍ُ‍و‍نَ
'Idh Qālati Al-Malā'ikatu Yā Maryamu 'Inna Al-Laha Yubashshiruki Bikalimatin Minhu Asmuhu Al-Masīĥu `Īsá Abnu Maryama Wajīhāan Ad-Dunyā Wa Al-'Ākhirati Wa Mina Al-Muqarrabīna 003-045 መላእክት ያሉትን (አስታውስ)፡- آ«መርየም ሆይ! አላህ ከርሱ በኾነው ቃል ስሙ አልመሲሕ ዒሳ የመርየም ልጅ በዚህ ዓለምና በመጨረሻውም ዓለም የተከበረ ከባለሟሎችም በኾነ (ልጅ) ያበስርሻል፡፡آ» إِذْ قَالَتِ ا‍لْمَلاَئِكَةُ يَامَرْيَمُ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ يُبَشِّرُكِ بِكَلِمَة‍‍‍ٍ مِنْهُ ا‍سْمُهُ ا‍لْمَس‍‍ِ‍ي‍حُ عِيسَى ا‍ب‍‍ْنُ مَرْيَمَ وَجِيها‍ً فِي ا‍لدُّ‍‍ن‍‍ْيَا وَا‍لآخِرَةِ وَمِنَ ا‍لْمُقَرَّب‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Yukallimu An-Nāsa Fī Al-Mahdi Wa Kahlāan Wa Mina Aş-Şāliĥīna 003-046 آ«በሕፃንነቱና በከፈኒሳነቱ ሰዎቹን ያነጋግራል፡፡ ከመልካሞቹም ነውآ» (አላት)፡፡ وَيُكَلِّمُ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سَ فِي ا‍لْمَهْدِ وَكَهْلا‍ً وَمِنَ ا‍لصَّالِح‍‍ِ‍ي‍نَ
Qālat Rabbi 'Anná Yakūnu Lī Waladun Wa Lam Yamsasnī Basharun Qāla Kadhāliki Al-Lahu Yakhluqu Mā Yashā'u 'Idhā Qađá 'Amrāan Fa'innamā Yaqūlu Lahu Kun Fayakūnu 003-047 ፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَ‍نّ‍‍َى يَك‍‍ُ‍و‍نُ لِي وَلَد‍ٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَر‍ٌ ق‍‍َ‍ا‍لَ كَذَلِكِ ا‍للَّهُ يَخْلُقُ مَا يَش‍‍َ‍ا‍ءُ إِذَا قَضَى أَمْرا‍ً فَإِ‍نّ‍‍َمَا يَق‍‍ُ‍و‍لُ لَهُ كُ‍‍ن‍ْ فَيَك‍‍ُ‍و‍نُ
Wa Yu`allimuhu Al-Kitāba Wa Al-Ĥikmata Wa At-Tawrāata Wa Al-'Injīla 003-048 ጽሕፈትንና ጥበብንም ተውራትንና ኢንጂልንም ያስተምረዋል፡፡ وَيُعَلِّمُهُ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بَ وَا‍لْحِكْمَةَ وَا‍لتَّوْر‍َا‍ةَ وَا‍لإِن‍ج‍‍ِ‍ي‍لَ
Wa Rasūlāan 'Ilá Banī 'Isrā'īla 'Annī Qad Ji'tukum Bi'āyatin Min Rabbikum 'Annī 'Akhluqu Lakum Mina Aţīni Kahay'ati Aţ-Ţayri Fa'anfukhu Fīhi Fayakūnu Ţayrāan Bi'idhni Al-Lahi Wa 'Ubri'u Al-'Akmaha Wa Al-'Abraşa Wa 'Uĥyi Al-Mawtá Bi'idhni Al-Lahi Wa 'Unabbi'ukum Bimā Ta'kulūna Wa Mā Taddakhirūna Fī Buyūtikum 'Inna Fī Dhālika La'āyatan Lakum 'In Kuntum Mu'uminyna 003-049 ወደ እስራኤልም ልጆች መልክተኛ ያደርገዋል፡፡ (ይላልም)፡- آ«እኔ ከጌታዬ ዘንድ በተዓምር ወደ እናንተ መጣሁ፡፡ እኔ ለናንተ ከጭቃ እንደ ወፍ ቅርፅ እፈጥራለሁ፡፡ በርሱም እተነፍስበታለሁ፡፡ በአላህም ፈቃድ ወፍ ይኾናል፡፡ በአላህም ፈቃድ ዕውር ኾኖ የተወለደን፣ ለምጸኛንም አድናለሁ፡፡ ሙታንንም አስነሳለሁ፡፡ የምትበሉትንና በቤታችሁ የምታደልቡትንም ሁሉ እነግራችኋለሁ፡፡ የምታምኑ እንደኾናችሁ ለእናንተ በዚህ ውስጥ በእርግጥ ተዓምር አለበት፡፡آ» وَرَسُولا‍ً إِلَى بَنِ‍‍ي إِسْر Wa Muşaddiqāan Limā Bayna Yadayya Mina At-Tawrāati Wa Li'uĥilla Lakum Ba`đa Al-Ladhī Ĥurrima `Alaykum Wa Ji'tukum Bi'āyatin Min Rabbikum Fa Attaqū Al-Laha Wa 'Aţī`ūni 003-050 آ«ከተውራትም ከእኔ በፊት ያለውን ያረጋገጥሁ ስኾን የዚያንም በእናንተ ላይ እርም የተደረገውን ከፊል ለእናንተ እፈቅድ ዘንድ (መጣኋችሁ) ከጌታችሁም በኾነ ታምር መጣሁዋችሁ፡፡ አላህንም ፍሩ፤ ታዘዙኝም፡፡آ» وَمُصَدِّقا‍ً لِمَا بَيْنَ يَدَيَّ مِنَ ا‍لتَّوْر‍َا‍ةِ وَلِأُحِلَّ لَكُ‍‍م‍ْ بَعْضَ ا‍لَّذِي حُرِّمَ عَلَيْكُمْ وَجِئْتُكُ‍‍م‍ْ بِآيَة‍‍‍ٍ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّكُمْ فَاتَّقُو‍‍ا‍ ا‍للَّهَ وَأَطِيع‍‍ُ‍و‍نِ
'Inna Al-Laha Rabbī Wa Rabbukum Fā`budūhu Hādhā Şirāţun Mustaqīmun 003-051 آ«አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ ተገዙት፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነውآ» (አላቸው)፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ رَبِّي وَرَبُّكُمْ فَاعْبُد‍ُو‍هُ هَذَا صِر‍َا‍ط‍‍‍ٌ مُسْتَق‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Falammā 'Aĥassa `Īsá Minhumu Al-Kufra Qāla Man 'Anşārī 'Ilá Al-Lahi Qāla Al-Ĥawārīyūna Naĥnu 'Anşāru Al-Lahi 'Āmannā Bil-Lahi Wa Ash/had Bi'annā Muslimūna 003-052 ዒሳ ከነርሱ ክህደት በተሰማውም ጊዜ፡- آ«ወደ አላህ (ተጨምረው) ረዳቶቼ እነማን ናቸውآ» አለ፤ ሐዋርያት፡- آ«እኛ የአላህ ረዳቶች ነን፤ በአላህ አምነናል፤ እኛም ትክክለኛ ታዛዦች መኾናችንን መስክርآ» አሉ፡፡ فَلَ‍‍م‍ّ‍‍َ‍‍ا‍ أَحَسَّ عِيسَى مِنْهُمُ ا‍لْكُفْرَ ق‍‍َ‍ا‍لَ مَنْ أَ‍ن‍‍ْصَا‍ر‍‍ِي إِلَى ا‍للَّهِ ق‍‍َ‍ا‍لَ ا‍لْحَوَا‍ر‍‍ِيّ‍‍ُ‍و‍نَ نَحْنُ أَ‍ن‍‍ْص‍‍َ‍ا‍رُ ا‍للَّهِ آمَ‍‍ن‍ّ‍‍َا بِ‍
Rabbanā 'Āmannā Bimā 'Anzalta Wa Attaba`nā Ar-Rasūla Fāktubnā Ma`a Ash-Shāhidīna 003-053 آ«ጌታችን ሆይ! ባወረድኸው አመንን፤ መልክተኛውንም ተከተልን፤ ከመስካሪዎችም ጋር መዝግበንآ» (አሉ)፡፡ رَبَّنَ‍‍ا آمَ‍‍ن‍ّ‍‍َا بِمَ‍‍ا‍ أَ‍ن‍‍ْزَلْتَ وَا‍تَّبَعْنَا ا‍لرَّس‍‍ُ‍و‍لَ فَاكْتُ‍‍ب‍‍ْنَا مَعَ ا‍لشَّاهِد‍ِي‍نَ
Wa Makarū Wa Makara Al-Lahu Wa Allāhu Khayru Al-Mākirīna 003-054 (አይሁዶችም) አደሙ አላህም አድማቸውን መለሰባቸው፡፡ አላህም ከአድመኞች ሁሉ በላጭ ነው፡፡ وَمَكَرُوا‍ وَمَكَرَ ا‍للَّهُ وَا‍للَّهُ خَيْرُ ا‍لْمَاكِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
'Idh Qāla Al-Lahu Yā `Īsá 'Innī Mutawaffīka Wa Rāfi`uka 'Ilayya Wa Muţahhiruka Mina Al-Ladhīna Kafarū Wa Jā`ilu Al-Ladhīna Attaba`ūka Fawqa Al-Ladhīna Kafarū 'Ilá Yawmi Al-Qiyā Mati Thumma 'Ilayya Marji`ukum Fa'aĥkumu Baynakum Fīmā Kuntum Fīhi Takhtalifūna 003-055 አላህም ባለ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ ዒሳ ሆይ! እኔ ወሳጂህ ወደ እኔም አንሺህ ነኝ፡፡ ከነዚያም ከካዱት ሰዎች አጥሪህ ነኝ እነዚያንም የተከተሉህን እስከ ትንሣኤ ቀን ድረስ ከነዚያ ከካዱት በላይ አድራጊ ነኝ፡፡ ከዚያም መመለሻችሁ ወደእኔ ነው፡፡ በርሱ ትለያዩበትም በነበራችሁት ነገር በመካከላችሁ እፈርዳለሁ፡፡ إِذْ ق‍‍َ‍ا‍لَ ا‍للَّهُ يَاعِيسَى إِ‍نّ‍‍ِي مُتَوَفّ‍‍ِ‍ي‍كَ وَرَافِعُكَ إِلَيَّ وَمُطَهِّرُكَ مِنَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ وَجَاعِلُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍تَّبَع‍<
Fa'ammā Al-Ladhīna Kafarū Fa'u`adhdhibuhum `Adhābāan Shadīdāan Ad-Dunyā Wa Al-'Ākhirati Wa Mā Lahum Min Nāşirīna 003-056 آ«እነዚያማ የካዱትን ሰዎች በቅርቢቱ ዓለምና በመጨረሻይቱ ዓለም ብርቱን ቅጣት እቀጣቸዋለሁ፡፡ ለእነርሱም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡آ» فَأَ‍مّ‍‍َا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ فَأُعَذِّبُهُمْ عَذَابا‍ً شَدِيدا‍ً فِي ا‍لدُّ‍‍ن‍‍ْيَا وَا‍لآخِرَةِ وَمَا لَهُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ نَاصِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Wa 'Ammā Al-Ladhīna 'Āmanū Wa `Amilū Aş-Şāliĥāti Fayuwaffīhim 'Ujūrahum Wa Allāhu Lā Yuĥibbu Až-Žālimīna 003-057 እነዚያም ያመኑትማ መልካም ሥራዎችንም የሠሩት ምንዳዎቻቸውን ይሞላላቸዋል፡፡ አላህም በዳዮችን አይወድም፡፡ وَأَ‍مّ‍‍َا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ وَعَمِلُو‍‍ا‍ ا‍لصَّالِح‍‍َ‍ا‍تِ فَيُوَفِّيهِمْ أُجُورَهُمْ وَا‍للَّهُ لاَ يُحِبُّ ا‍لظَّالِم‍‍ِ‍ي‍نَ
Dhālika Natlūhu `Alayka Mina Al-'Āyāti Wa Adh-Dhikri Al-Ĥakīmi 003-058 ይህ ከተዓምራቶችና ጥበብን ከያዘው ተግሳጽ ሲኾን በአንተ ላይ እናነበዋለን፡፡ ذَلِكَ نَتْل‍‍ُ‍و‍هُ عَلَيْكَ مِنَ ا‍لآي‍‍َ‍ا‍تِ وَا‍لذِّكْ‍‍ر‍ِ ا‍لْحَك‍‍ِ‍ي‍مِ
'Inna Mathala `Īsá `Inda Al-Lahi Kamathali 'Ādama Khalaqahu Min Turābin Thumma Qāla Lahu Kun Fayakūnu 003-059 አላህ ዘንድ የዒሳ ምሳሌ እንደ አዳም ብጤ ነው፡፡ ከዐፈር ፈጠረው፡፡ ከዚያም ለርሱ (ሰው) آ«ኹንآ» አለው፤ ኾነም፡፡ إِ‍نّ‍‍َ مَثَلَ عِيسَى عِ‍‍ن‍‍ْدَ ا‍للَّهِ كَمَثَلِ آدَمَ خَلَقَهُ مِ‍‍ن‍ْ تُر‍َا‍ب‍‍‍ٍ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ ق‍‍َ‍ا‍لَ لَهُ كُ‍‍ن‍ْ فَيَك‍‍ُ‍و‍نُ
Al-Ĥaqqu Min Rabbika Falā Takun Mina Al-Mumtarīna 003-060 ይህ ከጌታህ ዘንድ የኾነ እውነት ነው፡፡ ከተጠራጣሪዎቹም አትኹን፡፡ ا‍لْحَقُّ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّكَ فَلاَ تَكُ‍‍ن‍ْ مِنَ ا‍لْمُمْتَ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Faman Ĥājjaka Fīhi Min Ba`di Mā Jā'aka Mina Al-`Ilmi Faqul Ta`ālaw Nad`u 'Abnā'anā Wa 'Abnā'akum Wa Nisā'anā Wa Nisā'akum Wa 'Anfusanā Wa 'Anfusakum Thumma Nabtahil Fanaj`al La`nata Al-Lahi `Alá Al-Kādhibīna 003-061 ዕውቀቱም ከመጣልህ በኋላ በርሱ (በዒሳ) የተከራከሩህን ሰዎች آ«ኑ፤ ልጆቻችንንና ልጆቻችሁን፣ ሴቶቻችንንና ሴቶቻችሁንም፣ ነፍሶቻችንንና ነፍሶቻችሁንም እንጥራ፡፡ ከዚያም አጥብቀን አላህን እንለምን፤ የአላህንም ቁጣ በውሸታሞቹ ላይ እናድርግآ» በላቸው፡፡ فَمَنْ ح‍‍َ‍ا‍جَّكَ ف‍‍ِ‍ي‍هِ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ مَا ج‍‍َ‍ا‍ءَكَ مِنَ ا‍لْعِلْمِ فَقُلْ تَعَالَوْا نَ‍‍د‍‍ْعُ أَ‍ب‍‍ْن‍‍َ‍ا‍ءَنَا وَأَ‍ب‍‍ْن‍‍َ‍ا‍ءَكُمْ وَنِس‍‍َ‍ا‍ءَنَا وَنِس‍‍َ‍ا‍ءَكُمْ وَأَ&z
'Inna Hādhā Lahuwa Al-Qaşaşu Al-Ĥaqqu Wa Mā Min 'Ilahin 'Illā Al-Lahu Wa 'Inna Al-Laha Lahuwa Al-`Azīzu Al-Ĥakīmu 003-062 ይህ እርሱ በእርግጥ እውነተኛ ታሪክ ነው፡፡ አምላክም ከአላህ በስተቀር ምንም የለም፡፡ አላህም እርሱ በእርግጥ አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ إِ‍نّ‍‍َ هَذَا لَهُوَ ا‍لْقَصَصُ ا‍لْحَقُّ وَمَا مِ‍‍ن‍ْ إِلَه‍‍‍ٍ إِلاَّ ا‍للَّهُ وَإِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ لَهُوَ ا‍لْعَز‍ِي‍زُ ا‍لْحَك‍‍ِ‍ي‍مُ
Fa'in Tawallaw Fa'inna Al-Laha `Alīmun Bil-Mufsidīna 003-063 (ከማመን) እንቢ ቢሉም አላህ አጥፊዎቹን በእርግጥ ዐዋቂ ነው፡፡ فَإِ‍ن‍ْ تَوَلَّوْا فَإِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ عَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ بِ‍‍ا‍لْمُفْسِد‍ِي‍نَ
Qul Yā 'Ahla Al-Kitābi Ta`ālaw 'Ilá Kalimatin Sawā'in Baynanā Wa Baynakum 'Allā Na`buda 'Illā Al-Laha Wa Lā Nushrika Bihi Shay'āan Wa Lā Yattakhidha Ba`đunā Ba`đāan 'Arbābāan Min Dūni Al-Lahi Fa'in Tawallaw Faqūlū Ash/hadū Bi'annā Muslimūna 003-064 የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! በእኛና በእናንተ መካከል ትክክል ወደ ኾነች ቃል ኑ፡፡ (እርሷም) አላህን እንጅ ሌላን ላንገዛ፣ በርሱም ምንንም ላናጋራ፣ ከፊላችንም ከፊሉን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርጎ ላይይዝ ነው፤ በላቸው፡፡ እምቢ ቢሉም፡- እኛ ሙስሊሞች መኾናችንን መስክሩ በሏቸው፡፡ قُلْ يَ‍‍ا‍ أَهْلَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ تَعَالَوْا إِلَى كَلِمَة‍‍‍ٍ سَو‍َا‍ء‍ٍ بَيْنَنَا وَبَيْنَكُمْ أَلاَّ نَعْبُدَ إِلاَّ ا‍للَّهَ وَلاَ نُشْ‍‍ر‍‍ِكَ بِهِ شَيْئا‍ً وَلاَ يَتَّخِذَ بَعْضُنَا بَعْضاً أَرْبَابا‍ً مِ‍ Yā 'Ahla Al-Kitābi Lima Tuĥājjūna Fī 'Ibrāhīma Wa Mā 'Unzilati At-Tawrāatu Wa Al-'Injīlu 'Illā Min Ba`dihi 'Afalā Ta`qilūna 003-065 እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በኢብራሂም ለምን ትከራከራላችሁ ተውራትና ኢንጂልም ከርሱ በኋላ እንጅ አልተወረዱም፡፡ ልብ አታደርጉምን በላቸው፡፡ يَ‍‍ا‍ أَهْلَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ لِمَ تُح‍‍َ‍ا‍جّ‍‍ُ‍و‍نَ فِ‍‍ي إِ‍ب‍‍ْرَاه‍‍ِ‍ي‍مَ وَمَ‍‍ا‍ أُ‍ن‍‍ْزِلَتِ ا‍لتَّوْر‍َا‍ةُ وَا‍لإِن‍ج‍‍ِ‍ي‍لُ إِلاَّ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِهِ أَفَلاَ تَعْقِل‍‍ُ‍و‍نَ
Hā'antum Hā'uulā' Ĥājajtum Fīmā Lakum Bihi `Ilmun Falima Tuĥājjūna Fīmā Laysa Lakum Bihi `Ilmun Wa Allāhu Ya`lamu Wa 'Antum Lā Ta`lamūna 003-066 ንቁ! እናንተ እነዚያ ለእናንተ በርሱ ዕውቀት ባላችሁ ነገር የተከራከራችሁ ናችሁ፡፡ ታዲያ ለእናንተ በርሱ ዕውቀት በሌላችሁ ነገር ለምን ትከራከራላችሁ አላህም ያውቃል፡፡ እናንተ ግን አታውቁም፡፡ ه‍َا‍أَ‍ن‍‍ْتُمْ ه‍‍َ‍ا‍ؤُلاَء حَاجَ‍‍ج‍‍ْتُمْ فِيمَا لَكُ‍‍م‍ْ بِهِ عِلْم‍‍‍ٌ فَلِمَ تُح‍‍َ‍ا‍جّ‍‍ُ‍و‍نَ فِيمَا لَيْسَ لَكُ‍‍م‍ْ بِهِ عِلْم‍‍‍ٌ وَا‍للَّهُ يَعْلَمُ وَأَ‍ن‍‍ْتُمْ لاَ تَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
Mā Kāna 'Ibrāhīmu Yahūdīyāan Wa Lā Naşrānīyāan Wa Lakin Kāna Ĥanīfāan Muslimāan Wa Mā Kāna Mina Al-Mushrikīna 003-067 ኢብራሂም ይሁዳዊም ክርስቲያንም አልነበረም፡፡ ግን ወደ ቀጥተኛው ሃይማኖት የተዘነበለ ሙስሊም ነበረ፡፡ ከአጋሪዎችም አልነበረም፡፡ مَا ك‍‍َ‍ا‍نَ إِ‍ب‍‍ْرَاه‍‍ِ‍ي‍مُ يَهُودِيّا‍ً وَلاَ نَصْرَانِيّا‍ً وَلَكِ‍‍ن‍ْ ك‍‍َ‍ا‍نَ حَنِيفا‍ً مُسْلِما‍ً وَمَا ك‍‍َ‍ا‍نَ مِنَ ا‍لْمُشْ‍‍ر‍‍ِك‍‍ِ‍ي‍نَ
'Inna 'Awlá An-Nāsi Bi'ibrāhīma Lalladhīna Attaba`ūhu Wa Hadhā An-Nabīyu Wa Al-Ladhīna 'Āmanū Wa Allāhu Wa Līyu Al-Mu'uminīna 003-068 ከሰው ሁሉ በኢብራሂም ተገቢዎቹ እነዚያ የተከተሉትና ይህ ነቢይ እነዚያም ያመኑት ናቸው፡፡ አላህም የምእምናን ረዳት ነው፡፡ إِ‍نّ‍‍َ أَوْلَى ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ بِإِ‍ب‍‍ْرَاه‍‍ِ‍ي‍مَ لَلَّذ‍ِي‍نَ ا‍تَّبَع‍‍ُ‍و‍هُ وَهَذَا ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َبِيُّ وَا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ وَا‍للَّهُ وَلِيُّ ا‍لْمُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ
Waddat Ţā'ifatun Min 'Ahli Al-Kitābi Law Yuđillūnakum Wa Mā Yuđillūna 'Illā 'Anfusahum Wa Mā Yash`urūn 003-069 ከመጽሐፉ ባለቤቶች የኾኑ ጭፍሮች ነፍሶቻቸውን እንጂ የማያሳስቱ ሲኾኑ ሊያሳስቱዋችሁ ተመኙ ግን አያውቁም፡፡ وَدَّتْ ط‍‍َ‍ا‍ئِفَة‍‍‍ٌ مِنْ أَهْلِ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ لَوْ يُضِلُّونَكُمْ وَمَا يُضِلّ‍‍ُ‍و‍نَ إِلاَّ أَ‍ن‍‍ْفُسَهُمْ وَمَا يَشْعُرُون
Yā 'Ahla Al-Kitābi Lima Takfurūna Bi'āyāti Al-Lahi Wa 'Antum Tash/hadūna 003-070 የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! እናንተ የምታውቁ ስትኾኑ በአላህ አንቀጾች ለምን ትክዳላችሁ يَ‍‍ا‍ أَهْلَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ لِمَ تَكْفُر‍ُو‍نَ بِآي‍‍َ‍ا‍تِ ا‍للَّهِ وَأَ‍ن‍‍ْتُمْ تَشْهَد‍ُو‍نَ
Yā 'Ahla Al-Kitābi Lima Talbisūna Al-Ĥaqqa Bil-Bāţili Wa Taktumūna Al-Ĥaqqa Wa 'Antum Ta`lamūna 003-071 آ«የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! እውነቱን በውሸት ለምን ትቀላቅላላችሁ እውነቱንም እናንተ የምታውቁ ስትኾኑ ለምን ትደብቃላችሁآ» يَ‍‍ا‍ أَهْلَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ لِمَ تَلْبِس‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لْحَقَّ بِ‍‍ا‍لْبَاطِلِ وَتَكْتُم‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لْحَقَّ وَأَ‍ن‍‍ْتُمْ تَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Qālat Ţā'ifatun Min 'Ahli Al-Kitābi 'Āminū Bial-Ladhī 'Unzila `Alá Al-Ladhīna 'Āmanū Wajha An-Nahāri Wa Akfurū 'Ākhirahu La`allahum Yarji`ūna 003-072 ከመጽሐፉ ባለቤቶች የኾኑ ጭፍሮችም አሉ፡- آ«በነዚያ በአመኑት ላይ በተወረደው (ቁርኣን) በቀኑ መጀመሪያ ላይ እመኑበት፡፡ በመጨረሻውም ካዱት፡፡ እነርሱ ሊመለሱ ይከጀላልና፡፡آ» وَقَالَتْ ط‍‍َ‍ا‍ئِفَة‍‍‍ٌ مِنْ أَهْلِ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ آمِنُو‍‍ا‍ بِ‍‍ا‍لَّذِي أُ‍ن‍‍ْزِلَ عَلَى ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ وَج‍‍ْهَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َه‍‍َ‍ا‍ر‍ِ وَا‍كْفُرُو‍ Wa Lā Tu'uminū 'Illā Liman Tabi`a Dīnakum Qul 'Inna Al-Hudá Hudá Al-Lahi 'An Yu'utá 'Aĥadun Mithla Mā 'Ūtītum 'Aw Yuĥājjūkum `Inda Rabbikum Qul 'Inna Al-Fađla Biyadi Al-Lahi Yu'utīhi Man Yashā'u Wa Allāhu Wāsi`un `Alīmun 003-073 እናንተ የተሰጣችሁትን ብጤ አንድም ሰው መሰጠቱን ወይም እጌታችሁ ዘንድ የሚከራከሩዋችሁ መኾንን ሃይማኖታችሁን ለተከተለ ሰው ቢኾን እንጂ አትመኑ (አትግለጹ አሉ)፡፡ آ«መምሪያው የአላህ መምሪያ ብቻ ነውآ» በላቸው፡፡ آ«ችሮታ በአላህ እጅ ነው፡፡ ለሚሻው ይሰጠዋል፡፡ አላህም ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነውآ» በላቸው፡፡ وَلاَ تُؤْمِنُ‍‍و‍‍ا‍ إِلاَّ لِمَ‍‍ن‍ْ تَبِعَ دِينَكُمْ قُلْ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لْهُدَى هُدَى ا‍للَّهِ أَ‍ن‍ْ يُؤْتَى أَحَد‍ٌ مِثْلَ مَ‍‍ا‍ أ‍ُ‍وتِيتُمْ أَوْ يُح‍ Yakhtaşşu Biraĥmatihi Man Yashā'u Wa Allāhu Dhū Al-Fađli Al-`Ažīmi 003-074 በችሮታው (በነቢይነት) የሚሻውን ይመርጣል፡፡ አላህም የታላቅ ችሮታ ባለቤት ነው፡፡ يَخْتَصُّ بِرَحْمَتِهِ مَ‍‍ن‍ْ يَش‍‍َ‍ا‍ءُ وَا‍للَّهُ ذُو ا‍لْفَضْلِ ا‍لْعَظ‍‍ِ‍ي‍مِ
Wa Min 'Ahli Al-Kitābi Man 'In Ta'manhu Biqinţārin Yu'uaddihi 'Ilayka Wa Minhum Man 'In Ta'manhu Bidīnārin Lā Yu'uaddihi 'Ilayka 'Illā Mā Dumta `Alayhi Qā'imāan Dhālika Bi'annahum Qālū Laysa `Alaynā Fī Al-'Ummīyīna Sabīlun Wa Yaqūlūna `Alá Al-Lahi Al-Kadhiba Wa Hum Ya`lamūna 003-075 ከመጽሐፉ ሰዎችም በብዙ ገንዘብ ብታምነው ወዳንተ የሚመልስ ሰው አልለ፡፡ ከእነሱም በአንድ ዲናር እንኳ ብታምነው፤ ሁል ጊዜ በርሱ ላይ የምትጠባበቅ ካልኾንክ በስተቀር የማይመልስ ሰው አልለ፡፡ آ«ይህ በመሃይምናን (በምናደርገው) በእኛ ላይ ምንም መንገድ የለብንምآ» ስለሚሉ ነው፡፡ እነርሱ እያወቁም በአላህ ላይ ውሸትን ይናገራሉ፡፡ وَمِنْ أَهْلِ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ مَ‍‍ن‍ْ إِ‍ن‍ْ تَأْمَنْهُ بِقِ‍‍ن‍ط‍‍َ‍ا‍ر‍ٍ يُؤَدِّهِ إِلَيْكَ وَمِنْهُ‍‍م‍ْ مَ‍‍ن
Balá Man 'Awfá Bi`ahdihi Wa Attaqá Fa'inna Al-Laha Yuĥibbu Al-Muttaqīna 003-076 አይደለም (አለባቸው እንጅ)፡፡ በቃል ኪዳኑ የሞላና የተጠነቀቀ ሰው አላህ ጥንቁቆችን ይወዳል፡፡ بَلَى مَنْ أَوْفَى بِعَهْدِهِ وَا‍تَّقَى فَإِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ يُحِبُّ ا‍لْمُتَّق‍‍ِ‍ي‍نَ
'Inna Al-Ladhīna Yashtarūna Bi`ahdi Al-Lahi Wa 'Aymānihim Thamanāan Qalīlāan 'Ūlā'ika Lā Khalāqa Lahum Al-'Ākhirati Wa Lā Yukallimuhumu Al-Lahu Wa Lā Yanžuru 'Ilayhim Yawma Al-Qiyāmati Wa Lā Yuzakkīhim Wa Lahum `Adhābun 'Alīmun 003-077 እነዚህ በአላህ ቃል ኪዳንና በመሐላዎቻቸው ጥቂትን ዋጋ የሚለውጡ እነዚያ በመጨረሻይቱ ዓለም ምንም ዕድል የላቸውም፡፡ በትንሣኤ ቀንም አላህ አያነጋግራቸውም፡፡ ወደ እነርሱም አይመለከትም አያነጻቸውምም፡፡ ለነሱም አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يَشْتَر‍ُو‍نَ بِعَهْدِ ا‍للَّهِ وَأَيْمَانِهِمْ ثَمَنا‍ً قَلِيلاً أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ لاَ خَلاَقَ لَهُمْ فِي ا‍لآخِرَةِ وَلاَ يُكَلِّمُهُمُ ا‍للَّهُ وَلاَ يَ‍‍ن‍‍ْظُرُ إِلَيْهِمْ يَوْمَ ا‍لْقِيَامَةِ وَلاَ يُزَكِّيهِمْ وَلَهُمْ عَذ&
Wa 'Inna Minhum Lafarīqāan Yalwūna 'Alsinatahum Bil-Kitābi Litaĥsabūhu Mina Al-Kitābi Wa Mā Huwa Mina Al-Kitābi Wa Yaqūlūna Huwa Min `Indi Al-Lahi Wa Mā Huwa Min `Indi Al-Lahi Wa Yaqūlūna `Alá Al-Lahi Al-Kadhiba Wa Hum Ya`lamūna 003-078 ከእነሱም እርሱ ከመጽሐፉ ያይደለ ሲኾን ከመጽሐፉ መኾኑን እንድታስቡ በመጽሐፉ ምላሶቻቸውን የሚያጣምሙ ክፍሎች አሉ፡፡ እርሱ ከአላህ ዘንድ ያልኾነ ሲኾን آ«እርሱ ከአላህ ዘንድ ነውምآ» ይላሉ፡፡ እነርሱ የሚያውቁ ሲኾኑም በአላህ ላይ ውሸትን ይናገራሉ፡፡ وَإِ‍نّ‍‍َ مِنْهُمْ لَفَ‍‍ر‍‍ِيقا‍ً يَلْو‍ُو‍نَ أَلْسِنَتَهُ‍‍م‍ْ بِ‍‍ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ لِتَحْسَب‍‍ُ‍و‍هُ مِنَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ وَمَا هُوَ مِنَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ وَيَقُول‍
Mā Kāna Libasharin 'An Yu'utiyahu Al-Lahu Al-Kitāba Wa Al-Ĥukma Wa An-Nubūwata Thumma Yaqūla Lilnnāsi Kūnū `Ibādāan Lī Min Dūni Al-Lahi Wa Lakin Kūnū Rabbānīyīna Bimā Kuntum Tu`allimūna Al-Kitāba Wa Bimā Kuntum Tadrusūna 003-079 ለማንም ሰው አላህ መጽሐፍንና ጥበብን ነቢይነትንም ሊሰጠውና ከዚያም ለሰዎች آ«ከአላህ ሌላ ለእኔ ባሮች ኾኑآ» ሊል አይገባውም፡፡ آ«ግን መጽሐፍን የምታስተምሩ በነበራችሁትና የምታጠኑም በነበራችሁት በዕውቀታችሁ ሠሪዎች ኹኑآ» (ይላቸዋል)፡፡ مَا ك‍‍َ‍ا‍نَ لِبَشَرٍ أَ‍ن‍ْ يُؤْتِيَهُ ا‍للَّهُ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بَ وَا‍لْحُكْمَ وَا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍ُبُوَّةَ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ يَق‍‍ُ‍و‍لَ لِل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ كُونُو‍‍ا‍ عِبَادا‍ً
Wa Lā Ya'murakum 'An Tattakhidhū Al-Malā'ikata Wa An-Nabīyīna 'Arbābāan 'Aya'murukum Bil-Kufri Ba`da 'Idh 'Antum Muslimūna 003-080 መላእክትንና ነቢያትንም አማልክቶች አድርጋችሁ እንድትይዙ ሊያዛችሁ (አይገባውም)፡፡ እናንተ ሙስሊሞች ከኾናችሁ በኋላ በክህደት ያዛችኋልን وَلاَ يَأْمُرَكُمْ أَ‍ن‍ْ تَتَّخِذُوا‍ ا‍لْمَلاَئِكَةَ وَا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َبِيّ‍‍ِ‍ي‍نَ أَرْبَاباً أَيَأْمُرُكُ‍‍م‍ْ بِ‍‍ا‍لْكُفْ‍‍ر‍ِ بَعْدَ إِذْ أَ‍ن‍‍ْتُ‍‍م‍ْ مُسْلِم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa 'Idh 'Akhadha Al-Lahu Mīthāqa An-Nabīyīna Lamā 'Ātaytukum Min Kitābin Wa Ĥikmatin Thumma Jā'akum Rasūlun Muşaddiqun Limā Ma`akum Latu'uminunna Bihi Wa Latanşurunnahu Qāla 'A'aqrartum Wa 'Akhadhtum `Alá Dhālikum 'Işrī Qālū 'Aqrarnā Qāla Fāsh/hadū Wa 'Anā Ma`akum Mina Ash-Shāhidīna 003-081 አላህ የነቢያትን ቃል ኪዳን ከመጽሐፍና ከጥበብ ሰጥቻችሁ ከዚያም آ«ከእናንተ ጋር ላለው (መጽሐፍ) የሚያረጋግጥ መልክተኛ ቢመጣላችሁ በርሱ በእርግጥ እንደምታምኑበት በእርግጥም እንድትረዱት ሲል በያዘ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ አረጋገጣችሁን በዚህም ላይ ኪዳኔን ያዛችሁምንآ» አላቸው፡፡ آ«አረጋገጥንآ» አሉ፡፡ آ«እንግዲያስ መስክሩ፤ እኔም ከእናንተ ጋር ከመስካሪዎቹ ነኝآ» አላቸው፡፡ وَإِذْ أَخَذَ ا‍للَّهُ مِيث‍‍َ‍ا‍قَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َبِيّ‍‍ِ‍ي‍نَ لَمَ‍‍ا آتَيْتُكُ‍‍م Faman Tawallá Ba`da Dhālika Fa'ūlā'ika Humu Al-Fāsiqūna 003-082 ከዚህም በኋላ የሸሹ ሰዎች እነዚያ እነሱ አመጸኞቹ ናቸው፡፡ فَمَ‍‍ن‍ْ تَوَلَّى بَعْدَ ذَلِكَ فَأ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ هُمُ ا‍لْفَاسِق‍‍ُ‍و‍نَ
'Afaghayra Dīni Al-Lahi Yabghūna Wa Lahu 'Aslama Man As-Samāwāti Wa Al-'Arđi Ţaw`āan Wa Karhāan Wa 'Ilayhi Yurja`ūna 003-083 በሰማያትና በምድር ያሉ ሁሉ፤ በውድም በግድም ለርሱ የታዘዙ ወደርሱም የሚመለሱ ሲኾኑ (ከሓዲዎች) ከአላህ ሃይማኖት ሌላን ይፈልጋሉን أَفَغَيْرَ د‍ِي‍نِ ا‍للَّهِ يَ‍‍ب‍‍ْغ‍‍ُ‍و‍نَ وَلَهُ أَسْلَمَ مَ‍‍ن‍ْ فِي ا‍لسَّمَاو‍َا‍تِ وَا‍لأَرْضِ طَوْعا‍ً وَكَرْها‍ً وَإِلَيْهِ يُرْجَع‍‍ُ‍و‍نَ
Qul 'Āmannā Bil-Lahi Wa Mā 'Unzila `Alaynā Wa Mā 'Unzila `Alá 'Ibrāhīma Wa 'Ismā`īla Wa 'Isĥāqa Wa Ya`qūba Wa Al-'Asbāţi Wa Mā 'Ūtiya Mūsá Wa `Īsá Wa An-Nabīyūna Min Rabbihim Lā Nufarriqu Bayna 'Aĥadin Minhum Wa Naĥnu Lahu Muslimūna 003-084 آ«በአላህ አመንን፡፡ በእኛ ላይ በተወረደውም (በቁርኣን)፣ በኢብራሂምና በኢስማዒልም፣ በኢስሓቅም፣ በያዕቆብም፣ በነገዶችም ላይ በተወረደው፤ ለሙሳና ለዒሳም ለነቢያትም ሁሉ ከጌታቸው በተሰጠው (አመንን)፡፡ ከእነርሱ መካከል አንድንም አንለይም፡፡ እኛ ለእርሱ ታዛዦች ነንآ» በል፡፡ قُلْ آمَ‍‍ن‍ّ‍‍َا بِ‍‍ا‍للَّهِ وَمَ‍‍ا‍ أُ‍ن‍‍ْزِلَ عَلَيْنَا وَمَ‍‍ا‍ أُ‍ن‍‍ْزِلَ عَلَى إِ‍ب‍‍ْرَاه‍‍ِ‍ي‍مَ وَإِسْمَاع‍‍ِ‍ي‍لَ وَإِسْح‍‍َ‍ا‍قَ وَيَعْق‍ Wa Man Yabtaghi Ghayra Al-'Islāmi Dīnāan Falan Yuqbala Minhu Wa Huwa Fī Al-'Ākhirati Mina Al-Khāsirīna 003-085 ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ከርሱ ተቀባይ የለውም፡፡ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፡፡ وَمَ‍‍ن‍ْ يَ‍‍ب‍‍ْتَغِ غَيْرَ ا‍لإِسْلاَمِ دِينا‍ً فَلَ‍‍ن‍ْ يُ‍‍ق‍‍ْبَلَ مِنْهُ وَهُوَ فِي ا‍لآخِرَةِ مِنَ ا‍لْخَاسِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Kayfa Yahdī Al-Lahu Qawmāan Kafarū Ba`da 'Īmānihim Wa Shahidū 'Anna Ar-Rasūla Ĥaqqun Wa Jā'ahumu Al-Bayyinātu Wa Allāhu Lā Yahdī Al-Qawma Až-Žālimīna 003-086 ከእምነታቸውና መልክተኛውም እውነት መኾኑን ከመሰከሩ የተብራሩ አንቀጾችም ከመጡላቸው በኋላ የካዱን ሕዝቦች አላህ እንዴት ያቀናል! አላህ በዳዮችንም ሕዝቦች አያቀናም፡፡ كَيْفَ يَهْدِي ا‍للَّهُ قَوْما‍ً كَفَرُوا‍ بَعْدَ إِيمَانِهِمْ وَشَهِدُو‍ا‍ أَ‍نّ‍‍َ ا‍لرَّس‍‍ُ‍و‍لَ حَقّ‍‍‍ٌ وَج‍‍َ‍ا‍ءَهُمُ ا‍لْبَيِّن‍‍َ‍ا‍تُ وَا‍للَّهُ لاَ يَهْدِي ا‍لْقَوْمَ ا‍لظَّالِم‍‍ِ‍ي‍نَ
'Ūlā'ika Jazā'uuhum 'Anna `Alayhim La`nata Al-Lahi Wa Al-Malā'ikati Wa An-Nāsi 'Ajma`īna 003-087 እነዚያ ቅጣታቸው የአላህና የመላእክት የሰዎችም ሁሉ ርግማን በእነሱ ላይ መኾን ነው፡፡ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ جَز‍َا‍ؤُهُمْ أَ‍نّ‍‍َ عَلَيْهِمْ لَعْنَةَ ا‍للَّهِ وَا‍لْمَلاَئِكَةِ وَا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ أَ‍ج‍‍ْمَع‍‍ِ‍ي‍نَ
Khālidīna Fīhā Lā Yukhaffafu `Anhumu Al-`Adhābu Wa Lā Hum Yunžarūna 003-088 በውስጧ ዘውታሪዎች ሲኾኑ ቅጣቱም ከነሱ ላይ አይቃለልላቸውም፡፡ እነሱም ቀን አይስሰጡም፡፡ خَالِد‍ِي‍نَ فِيهَا لاَ يُخَفَّفُ عَنْهُمُ ا‍لْعَذ‍َا‍بُ وَلاَ هُمْ يُ‍‍ن‍‍ْظَر‍ُو‍نَ
'Illā Al-Ladhīna Tābū Min Ba`di Dhālika Wa 'Aşlaĥū Fa'inna Al-Laha Ghafūrun Raĥīmun 003-089 እነዚያ ከዚህ በኋላ ንስሓ የገቡና (ሥራቸውን) ያሳመሩ ሲቀሩ፡፡ (እነዚህንስ ይምራቸዋል)፤ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ إِلاَّ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ تَابُو‍‍ا‍ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ ذَلِكَ وَأَصْلَحُو‍‍ا‍ فَإِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ غَف‍‍ُ‍و‍ر‍ٌ رَح‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
'Inna Al-Ladhīna Kafarū Ba`da 'Īmānihim Thumma Azdādū Kufrāan Lan Tuqbala Tawbatuhum Wa 'Ūlā'ika Humu Ađ-Đāllūna 003-090 እነዚያ ከእምነታቸው በኋላ የካዱ ከዚያም ክህደትን የጨመሩ ጸጸታቸው ፈጽሞ ተቀባይ የላትም፡፡ እነዚያም የተሳሳቱ እነርሱ ናቸው፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ بَعْدَ إِيمَانِهِمْ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ ا‍زْدَادُوا‍ كُفْرا‍ً لَ‍‍ن‍ْ تُ‍‍ق‍‍ْبَلَ تَوْبَتُهُمْ وَأ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ هُمُ ا‍لضّ‍‍َ‍ا‍لّ‍‍ُ‍و‍نَ
'Inna Al-Ladhīna Kafarū Wa Mātū Wa Hum Kuffārun Falan Yuqbala Min 'Aĥadihim Mil'u Al-'Arđi Dhahabāan Wa Law Aftadá Bihi 'Ūlā'ika Lahum `Adhābun 'Alīmun Wa Mā Lahum Min Nāşirīna 003-091 እነዚያ የካዱና እነርሱም በክህደታቸው ላይ እንዳሉ የሞቱ ከእነሱ ከአንዳቸው በምድር ሙሉ የኾነ ወርቅ (ቢኖረውና) በርሱ ቢበዥበትም እንኳ ፈጽሞ ተቀባይን አያገኝም፡፡ እነዚያ ለእነርሱ የሚያሰቃይ ቅጣት አላቸው፡፡ ለነርሱም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ وَمَاتُو‍‍ا‍ وَهُمْ كُفّ‍‍َ‍ا‍ر‍ٌ فَلَ‍‍ن‍ْ يُ‍‍ق‍‍ْبَلَ مِنْ أَحَدِهِ‍‍م‍ْ مِلْءُ ا‍لأَرْضِ ذَهَبا‍ً وَلَوْ ا‍فْتَدَى بِهِ أ‍ُ‍وْ
Lan Tanālū Al-Birra Ĥattá Tunfiqū Mimmā Tuĥibbūna Wa Mā Tunfiqū Min Shay'in Fa'inna Al-Laha Bihi `Alīmun 003-092 የምትወዱትን እስከምትለግሱ ድረስ በጎን ሥራ (ዋጋውን) አታገኙም፡፡ ከምንም ነገር ብትለግሱ አላህ ያውቀዋል፡፡ لَ‍‍ن‍ْ تَنَالُو‍‍ا‍ ا‍لْبِرَّ حَتَّى تُ‍‍ن‍‍ْفِقُو‍‍ا‍ مِ‍‍م‍ّ‍‍َا تُحِبّ‍‍ُ‍و‍نَ وَمَا تُ‍‍ن‍‍ْفِقُو‍‍ا‍ مِ‍‍ن‍ْ شَيْء‍ٍ فَإِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ بِهِ عَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Kullu Aţ-Ţa`āmi Kāna Ĥillāan Libanī 'Isrā'īla 'Illā Mā Ĥarrama 'Isrā'īlu `Alá Nafsihi Min Qabli 'An Tunazzala At-Tawrāatu Qul Fa'tū Bit-Tawrāati Fātlūhā 'In Kuntum Şādiqīna 003-093 ተውራት ከመወረድዋ በፊት እስራኤል በራሱ ላይ እርም ካደረገው ነገር በስተቀር ምግብ ሁሉ ለእስራኤል ልጆች የተፈቀደ ነበር፡፡ እውነተኞችም እንደኾናችሁ ተውራትን አምጡ አንብቡዋትም በላቸው፡፡ كُلُّ ا‍لطَّع‍‍َ‍ا‍مِ ك‍‍َ‍ا‍نَ حِلّا‍ً لِبَنِ‍‍ي إِسْر‍َا‍ئ‍‍ِ‍ي‍لَ إِلاَّ مَا حَرَّمَ إِسْر‍َا‍ئ‍‍ِ‍ي‍لُ عَلَى نَفْسِهِ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِ أَ‍ن‍ْ تُنَزَّلَ ا‍لتَّوْر‍َا‍ةُ قُلْ فَأْتُو‍‍ا‍ بِ‍‍ا‍
Famani Aftará `Alá Al-Lahi Al-Kadhiba Min Ba`di Dhālika Fa'ūlā'ika Humu Až-Žālimūna 003-094 ከዚህም በኋላ በአላህ ላይ ውሸትን የቀጣጠፉ ሰዎች እነዚያ እነርሱ በደለኞች ናቸው፡፡ فَمَنِ ا‍فْتَرَى عَلَى ا‍للَّهِ ا‍لكَذِبَ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ ذَلِكَ فَأ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ هُمُ ا‍لظَّالِم‍‍ُ‍و‍نَ
Qul Şadaqa Al-Lahu Fa Attabi`ū Millata 'Ibrāhīma Ĥanīfāan Wa Mā Kāna Mina Al-Mushrikīna 003-095 آ«አላህ እውነትን ተናገረ፡፡ የኢብራሂምንም መንገድ ወደ እውነት ያዘነበለ ሲኾን ተከተሉ፡፡ ከአጋሪዎቹም አልነበረምآ» በላቸው፡፡ قُلْ صَدَقَ ا‍للَّهُ فَاتَّبِعُو‍‍ا‍ مِلَّةَ إِ‍ب‍‍ْرَاه‍‍ِ‍ي‍مَ حَنِيفا‍ً وَمَا ك‍‍َ‍ا‍نَ مِنَ ا‍لْمُشْ‍‍ر‍‍ِك‍‍ِ‍ي‍نَ
'Inna 'Awwala Baytin Wuđi`a Lilnnāsi Lalladhī Bibakkata Mubārakāan Wa Hudáan Lil`ālamīna 003-096 ለሰዎች (መጸለያ) መጀመሪያ የተኖረው ቤት ብሩክና ለዓለማት ሁሉ መመሪያ ሲኾን ያ በበካህ (በመካ) ያለው ነው፡፡ إِ‍نّ‍‍َ أَوَّلَ بَيْت‍‍‍ٍ وُضِعَ لِل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ لَلَّذِي بِبَكَّةَ مُبَارَكا‍ً وَهُ‍‍دى‍ً لِلْعَالَم‍‍ِ‍ي‍نَ
Fīhi 'Āyātun Bayyinātun Maqāmu 'Ibrāhīma Wa Man Dakhalahu Kāna 'Āmināan Wa Lillahi `Alá An-Nāsi Ĥijju Al-Bayti Mani Astaţā`a 'Ilayhi Sabīlāan Wa Man Kafara Fa'inna Al-Laha Ghanīyun `Ani Al-`Ālamīna 003-097 በውስጡ ግልጽ የኾኑ ተዓምራቶች የኢብራሒምም መቆሚያ አልለ፡፡ ወደ ውስጡ የገባ ሰው ጸጥተኛ ይኾናል፡፡ ለአላህም በሰዎች ላይ ወደርሱ መኼድን በቻለ ሁሉ ላይ ቤቱን መጎብኘት ግዴታ አለባቸው፡፡ የካደም ሰው አላህ ከዓለማት ሁሉ የተብቃቃ ነው፡፡ ف‍ِي‍هِ آي‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٌ بَيِّن‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٌ مَق‍‍َ‍ا‍مُ إِ‍ب‍‍ْرَاه‍‍ِ‍ي‍مَ وَمَ‍‍ن‍ْ دَخَلَهُ ك‍‍َ‍ا‍نَ آمِنا‍ً وَلِلَّهِ عَلَى ا‍ل‍‍ن‍ّ‍Qul Yā 'Ahla Al-Kitābi Lima Takfurūna Bi'āyāti Al-Lahi Wa Allāhu Shahīdun `Alá Mā Ta`malūna 003-098 آ«የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! አላህ በምትሠሩት ሁሉ ላይ ዐዋቂ ሲኾን በአላህ ተዓምራት ለምን ትክዳላችሁآ» በላቸው፡፡ قُلْ يَ‍‍ا‍ أَهْلَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ لِمَ تَكْفُر‍ُو‍نَ بِآي‍‍َ‍ا‍تِ ا‍للَّهِ وَا‍للَّهُ شَه‍‍ِ‍ي‍دٌ عَلَى مَا تَعْمَل‍‍ُ‍و‍نَ
Qul Yā 'Ahla Al-Kitābi Lima Taşuddūna `An Sabīli Al-Lahi Man 'Āmana Tabghūnahā `Iwajāan Wa 'Antum Shuhadā'u Wa Mā Al-Lahu Bighāfilin `Ammā Ta`malūna 003-099 آ«የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! እናንተ መስካሪዎች ኾናችሁ ከአላህ መንገድ መጥመሟን የምትፈልጓት ስትኾኑ ያመነን ሰው ለምን ትከለክላላችሁ አላህም ከምትሰሩት ነገር ሁሉ ዘንጊ አይደለምآ» በላቸው፡፡ قُلْ يَ‍‍ا‍ أَهْلَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ لِمَ تَصُدّ‍ُو‍نَ عَ‍‍ن‍ْ سَب‍‍ِ‍ي‍لِ ا‍للَّهِ مَ‍‍ن‍ْ آمَنَ تَ‍‍ب‍‍ْغُونَهَا عِوَجا‍ً وَأَ‍ن‍‍ْتُمْ شُهَد‍َا‍ءُ وَمَا ا‍للَّهُ بِغَافِلٍ عَ‍‍م‍ّ‍‍َا تَعْمَل‍‍ُ‍و‍نَ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū 'In Tuţī`ū Farīqāan Mina Al-Ladhīna 'Ū Al-Kitāba Yaruddūkum Ba`da 'Īmānikum Kāfirīna 003-100 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከነዚያ መጽሐፉን ከተሰጡት ሰዎች ከፊሉን ብትታዘዙ ከእምነታችሁ በኋላ ከሓዲዎች አድርገው ይመልሱዋችኋል፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍ن‍ْ تُطِيعُو‍‍ا‍ فَ‍‍ر‍‍ِيقا‍ً مِنَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ أ‍ُ‍وتُو‍‍ا‍ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بَ يَرُدُّوكُ‍‍م‍ْ بَعْدَ إِيمَانِكُمْ كَافِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Wa Kayfa Takfurūna Wa 'Antum Tutlá `Alaykum 'Āyātu Al-Lahi Wa Fīkum Rasūluhu Wa Man Ya`taşim Bil-Lahi Faqad Hudiya 'Ilá Şirāţin Mustaqīmin 003-101 የአላህም አንቀጾች በእናንተ ላይ የሚነበቡ ሲኾኑ መልክተኛውም በውስጣችሁ ያለ ሲኾን እናንተ እንዴት ትክዳላችሁ በአላህም የሚጠበቅ ሰው ወደ ቀጥተኛው መንገድ በእርግጥ ተመራ፡፡ وَكَيْفَ تَكْفُر‍ُو‍نَ وَأَ‍ن‍‍ْتُمْ تُتْلَى عَلَيْكُمْ آي‍‍َ‍ا‍تُ ا‍للَّهِ وَفِيكُمْ رَسُولُهُ وَمَ‍‍ن‍ْ يَعْتَصِ‍‍م‍ْ بِ‍‍ا‍للَّهِ فَقَ‍‍د‍ْ هُدِيَ إِلَى صِر‍َا‍ط‍‍‍ٍ مُسْتَق‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٍ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Attaqū Al-Laha Ĥaqqa Tuqātihi Wa Lā Tamūtunna 'Illā Wa 'Antum Muslimūna 003-102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገቢውን መጠንቀቅ ተጠንቀቁት፡፡ እናንተም ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ ا‍تَّقُو‍‍ا‍ ا‍للَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِ وَلاَ تَمُوتُ‍‍ن‍ّ‍‍َ إِلاَّ وَأَ‍ن‍‍ْتُ‍‍م‍ْ مُسْلِم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa A`taşimū Biĥabli Al-Lahi Jamī`āan Wa Lā Tafarraqū Wa Adhkurū Ni`mata Al-Lahi `Alaykum 'Idh Kuntum 'A`dā'an Fa'allafa Bayna Qulūbikum Fa'aşbaĥtum Bini`matihi 'Ikhwānāan Wa Kuntum `Alá Shafā Ĥufratin Mina An-Nāri Fa'anqadhakum Minhā Kadhālika Yubayyinu Al-Lahu Lakum 'Āyātihi La`allakum Tahtadūna 003-103 የአላህንም (የማመን) ገመድ ሁላችሁም ያዙ፡፡ አትለያዩም፡፡ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በእናንተ ላይ (የዋለውን) የአላህን ጸጋ አስታውሱ፡፡ በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፡፡ በጸጋውም ወንድማማቾች ኾናችሁ፡፡ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፡፡ ከእርስዋም አዳናችሁ፡፡ እንደዚሁ ትመሩ ዘንድ አላህ ለእናንተ አንቀጾቹን ያብራራል፡፡ وَاعْتَصِمُو‍‍ا‍ بِحَ‍‍ب‍‍ْلِ ا‍للَّهِ جَمِيعا‍ً وَلاَ تَفَرَّقُو‍‍ا‍ وَا‍ذْكُرُوا‍ نِعْمَةَ ا‍للَّهِ عَلَيْكُمْ إِذْ كُ‍‍ن‍‍ْت
Wa Ltakun Minkum 'Ummatun Yad`ūna 'Ilá Al-Khayri Wa Ya'murūna Bil-Ma`rūfi Wa Yanhawna `Ani Al-Munkari Wa 'Ūlā'ika Humu Al-Mufliĥūna 003-104 ከናንተም ወደ በጎ ነገር የሚጠሩ በመልካም ሥራም የሚያዙ ከክፉ ነገርም የሚከለክሉ ሕዝቦች ይኑሩ፡፡ እነዚያም እነሱ የሚድኑ ናቸው፡፡ وَلْتَكُ‍‍ن‍ْ مِ‍‍ن‍‍ْكُمْ أُ‍مّ‍‍َة‍‍‍ٌ يَ‍‍د‍‍ْع‍‍ُ‍و‍نَ إِلَى ا‍لْخَيْ‍‍ر‍ِ وَيَأْمُر‍ُو‍نَ بِ‍‍ا‍لْمَعْر‍ُو‍فِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ ا‍لْمُ‍‍ن‍‍ْكَ‍‍ر‍ِ وَأ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ هُمُ ا‍لْمُفْلِح‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Lā Takūnū Kālladhīna Tafarraqū Wa Akhtalafū Min Ba`di Mā Jā'ahumu Al-Bayyinātu Wa 'Ūlā'ika Lahum `Adhābun `Ažīmun 003-105 እንደነዚያም ግልጽ ተዓምራት ከመጣላቸው በኋላ እንደተለያዩትና እንደ ተጨቃጨቁት አትኹኑ፡፡ እነዚያም ለእነርሱ ታላቅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَلاَ تَكُونُو‍‍ا‍ كَالَّذ‍ِي‍نَ تَفَرَّقُو‍‍ا‍ وَا‍خْتَلَفُو‍‍ا‍ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ مَا ج‍‍َ‍ا‍ءَهُمُ ا‍لْبَيِّن‍‍َ‍ا‍تُ وَأ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ لَهُمْ عَذ‍َا‍بٌ عَظ‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Yawma Tabyađđu Wujūhun Wa Taswaddu Wujūhun Fa'ammā Al-Ladhīna Aswaddat Wujūhuhum 'Akafartum Ba`da 'Īmānikum Fadhūqū Al-`Adhāba Bimā Kuntum Takfurūna 003-106 ፊቶች የሚያበሩበትን ፊቶችም የሚጠቁሩበትን ቀን (አስታውስ)፡፡ እነዚያ ፊቶቻቸው የጠቆሩትማ آ«ከእምነታችሁ በኋላ ካዳችሁን ትክዱት በነበራችሁት ነገር ቅጣቱን ቅመሱآ» (ይባላሉ)፡፡ يَوْمَ تَ‍‍ب‍‍ْيَضُّ وُج‍‍ُ‍و‍ه‍‍‍ٌ وَتَسْوَدُّ وُج‍‍ُ‍و‍ه‍‍‍ٌ فَأَ‍مّ‍‍َا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍سْوَدَّتْ وُجُوهُهُمْ أَكَفَرْتُ‍‍م‍ْ بَعْدَ إِيمَانِكُمْ فَذُوقُو‍‍ا‍ ا‍لْعَذ‍َا‍بَ بِمَا كُ‍‍ن‍‍ْتُمْ تَكْفُر‍ُو‍نَ
Wa 'Ammā Al-Ladhīna Abyađđat Wujūhuhum Fafī Raĥmati Al-Lahi Hum Fīhā Khālidūna 003-107 እነዚያም ፊቶቻቸው ያበሩትማ በአላህ ችሮታ (ገነት) ውስጥ ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጥ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ وَأَ‍مّ‍‍َا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍ب‍‍ْيَضَّتْ وُجُوهُهُمْ فَفِي رَحْمَةِ ا‍للَّهِ هُمْ فِيهَا خَالِد‍ُو‍نَ
Tilka 'Āyātu Al-Lahi Natlūhā `Alayka Bil-Ĥaqqi Wa Mā Al-Lahu Yurīdu Žulmāan Lil`ālamīna 003-108 ይህች በአንተ ላይ በእውነት የምናነባት ስትኾን የአላህ ተዓምራት ናት፡፡ አላህም ለዓለማት በደልን የሚሻ አይደለም፡፡ تِلْكَ آي‍‍َ‍ا‍تُ ا‍للَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِ‍‍ا‍لْحَقِّ وَمَا ا‍للَّهُ يُ‍‍ر‍‍ِي‍دُ ظُلْما‍ً لِلْعَالَم‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Lillahi Mā Fī As-Samāwāti Wa Mā Fī Al-'Arđi Wa 'Ilá Al-Lahi Turja`u Al-'Umūru 003-109 በሰማያት ያለውና በምድር ያለውም ሁሉ የአላህ ነው፡፡ ነገሮችም ሁሉ ወደ አላህ ብቻ ይመለሳሉ፡፡ وَلِلَّهِ مَا فِي ا‍لسَّمَاو‍َا‍تِ وَمَا فِي ا‍لأَرْضِ وَإِلَى ا‍للَّهِ تُرْجَعُ ا‍لأُم‍‍ُ‍و‍رُ
Kuntum Khayra 'Ummatin 'Ukhrijat Lilnnāsi Ta'murūna Bil-Ma`rūfi Wa Tanhawna `Ani Al-Munkari Wa Tu'uminūna Bil-Lahi Wa Law 'Āmana 'Ahlu Al-Kitābi Lakāna Khayrāan Lahum Minhumu Al-Mu'uminūna Wa 'Aktharuhumu Al-Fāsiqūna 003-110 ለሰዎች ከተገለጸች ሕዝብ ሁሉ በላጭ ኾናችሁ በጽድቅ ነገር ታዛላችሁ፤ ከመጥፎም ነገር ታዛላችሁ፤ በአላህም (አንድነት) ታምናላችሁ፡፡ የመጽሐፉም ሰዎች ባመኑ ኖሮ ለነርሱ የተሻለ በኾነ ነበር፡፡ ከነርሱ አማኞች አሉ፡፡ አብዛኞቻቸው ግን አመጸኞች ናቸው፡፡ كُ‍‍ن‍‍ْتُمْ خَيْرَ أُ‍مّ‍‍َةٍ أُخْ‍‍ر‍‍ِجَتْ لِل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ تَأْمُر‍ُو‍نَ بِ‍‍ا‍لْمَعْر‍ُو‍فِ وَتَنْهَوْنَ عَنِ ا‍لْمُ‍‍ن‍كَ‍‍ر‍ِ وَتُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ بِ‍&
Lan Yađurrūkum 'Illā 'Adháan Wa 'In Yuqātilūkum Yuwallūkumu Al-'Adbāra Thumma Lā Yunşarūna 003-111 ማስከፋትን እንጅ ፈጽሞ አይጎዱዋችሁም፡፡ ቢዋጉዋችሁም ጀርባዎችን ያዙሩላችኋል (ይሸሻሉ)፡፡ ከዚያም አይረዱም፡፡ لَ‍‍ن‍ْ يَضُرُّوكُمْ إِلاَّ أَذى‍ً وَإِ‍ن‍ْ يُقَاتِلُوكُمْ يُوَلُّوكُمُ ا‍لأَ‍د‍‍ْب‍‍َ‍ا‍رَ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ لاَ يُ‍‍ن‍‍ْصَر‍ُو‍نَ
Đuribat `Alayhimu Adh-Dhillatu 'Ayna Mā Thuqifū 'Illā Biĥablin Mina Al-Lahi Wa Ĥablin Mina An-Nāsi Wa Bā'ū Bighađabin Mina Al-Lahi Wa Đuribat `Alayhimu Al-Maskanatu Dhālika Bi'annahum Kānū Yakfurūna Bi'āyāti Al-Lahi Wa Yaqtulūna Al-'Anbiyā'a Bighayri Ĥaqqin Dhālika Bimā `Aşaw Wa Kānū Ya`tadūna 003-112 የትም በተገኙበት ስፍራ ከአላህ በኾነ ቃል ኪዳን ከሰዎችም በኾነ ቃል ኪዳን (የተጠበቁ) ካልኾኑ በስተቀር በነርሱ ላይ ውርደት ተመታችባቸው፡፡ ከአላህም በኾነ ቁጣ ተመለሱ፡፡ በእነርሱም ላይ ድኽነት ተመታችባቸው፡፡ ይኸ እነርሱ በአላህ ተዓምራት ይክዱ ስለ ነበሩና ነቢያትንም ያለ ሕግ ይገድሉ ስለነበሩ ነው፡፡ ይህ በማመጻቸውና ወሰንን ይተላለፉ ስለነበሩ ነው፡፡ ضُ‍‍ر‍‍ِبَتْ عَلَيْهِمُ ا‍لذِّلَّةُ أَيْنَ مَا ثُقِفُ‍‍و‍‍ا‍ إِلاَّ بِحَ‍‍ب‍‍ْل‍‍‍ٍ مِنَ ا‍للَّهِ وَحَ‍ Laysū Sawā'an Min 'Ahli Al-Kitābi 'Ummatun Qā'imatun Yatlūna 'Āyāti Al-Lahi 'Ānā'a Al-Layli Wa Hum Yasjudūna 003-113 (የመጽሐፉ ሰዎች ሁሉ) እኩል አይደሉም፡፡ ከመጽሐፉ ሰዎች ቀጥ ያሉ በሌሊት ሰዓቶች እነርሱ የሚሰግዱ ኾነው የአላህን አንቀጾች የሚያነቡ ሕዝቦች አሉ፡፡ لَيْسُو‍‍ا‍ سَو‍َا‍ء‍ً مِنْ أَهْلِ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ أُ‍مّ‍‍َة‍‍‍ٌ ق‍‍َ‍ا‍ئِمَة‍‍‍ٌ يَتْل‍‍ُ‍و‍نَ آي‍‍َ‍ا‍تِ ا‍للَّهِ آن‍‍َ‍ا‍ءَ ا‍للَّيْلِ وَهُمْ يَسْجُد‍ُو‍نَ
Yu'uminūna Bil-Lahi Wa Al-Yawmi Al-'Ākhiri Wa Ya'murūna Bil-Ma`rūfi Wa Yanhawna `Ani Al-Munkari Wa Yusāri`ūna Fī Al-Khayrāti Wa 'Ūlā'ika Mina Aş-Şāliĥīna 003-114 በአላህና በመጨረሻው ቀን ያምናሉ፡፡ በጽድቅ ነገርም ያዛሉ፡፡ ከመጥፎ ነገርም ይከለክላሉ፡፡ በበጎ ሥራዎችም ይጣደፋሉ፡፡ እነዚያም ከመልካሞቹ ናቸው፡፡ يُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ بِ‍‍ا‍للَّهِ وَا‍لْيَوْمِ ا‍لآخِرِ وَيَأْمُر‍ُو‍نَ بِ‍‍ا‍لْمَعْر‍ُو‍فِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ ا‍لْمُ‍‍ن‍‍ْكَ‍‍ر‍ِ وَيُسَا‍ر‍‍ِع‍‍ُ‍و‍نَ فِي ا‍لْخَيْر‍َا‍تِ وَأ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ مِنَ ا‍لصَّالِح‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Mā Yaf`alū Min Khayrin Falan Yukfarūhu Wa Allāhu `Alīmun Bil-Muttaqīna 003-115 ከበጎ ሥራ ማንኛውንም ቢሠሩ አይካዱትም፡፡ አላህም ጥንቁቆቹን ዐዋቂ ነው፡፡ وَمَا يَفْعَلُو‍‍ا‍ مِنْ خَيْر‍ٍ فَلَ‍‍ن‍ْ يُكْفَر‍ُو‍هُ وَا‍للَّهُ عَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ بِ‍‍ا‍لْمُتَّق‍‍ِ‍ي‍نَ
'Inna Al-Ladhīna Kafarū Lan Tughniya `Anhum 'Amwāluhum Wa Lā 'Awlāduhum Mina Al-Lahi Shay'āan Wa 'Ūlā'ika 'Aşĥābu An-Nāri Hum Fīhā Khālidūna 003-116 እነዚያ የካዱት ሰዎች ገንዘቦቻቸውና ልጆቻቸው ከአላህ (ቅጣት) እነርሱን ምንንም አያድኑዋቸውም፡፡ እነዚያም የእሳት ጓዶች ናቸው፡፡ እነርሱ በእርስዋ ውስጥ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ لَ‍‍ن‍ْ تُغْنِيَ عَنْهُمْ أَمْوَالُهُمْ وَلاَ أَوْلاَدُهُ‍‍م‍ْ مِنَ ا‍للَّهِ شَيْئا‍ً وَأ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ أَصْح‍‍َ‍ا‍بُ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ر‍ِ هُمْ فِيهَا خَالِد‍ُو‍نَ
Mathalu Mā Yunfiqūna Fī Hadhihi Al-Ĥayāati Ad-Dunyā Kamathali Rīĥin Fīhā Şirrun 'Aşābat Ĥartha Qawmin Žalamū 'Anfusahum Fa'ahlakat/hu Wa Mā Žalamahumu Al-Lahu Wa Lakin 'Anfusahum Yažlimūna 003-117 የዚያ በዚህች በቅርቢቱ ሕይወት የሚለግሱት ነገር ምሳሌ በውስጧ ውርጭ ያለባት ነፋስ ነፍሶቻቸውን የበደሉን ሕዝቦች አዝመራ እንደነካችና እንዳጠፋችው ብጤ ነው፡፡ አላህም አልበደላቸውም ግን ነፍሶቻቸውን ይበድላሉ፡፡ مَثَلُ مَا يُ‍‍ن‍‍ْفِق‍‍ُ‍و‍نَ فِي هَذِهِ ا‍لْحَي‍‍َ‍ا‍ةِ ا‍لدُّ‍‍ن‍‍ْيَا كَمَثَلِ ‍ر‍‍ِي‍ح‍‍‍ٍ فِيهَا صِرٌّ أَصَابَتْ حَرْثَ قَوْم‍‍‍ٍ ظَلَمُ‍‍و‍‍ا‍ أَ‍ن‍‍ْفُسَهُمْ فَأَهْلَكَتْهُ وَمَا ظَلَمَهُمُ ا‍للَّهُ وَلَكِنْ أَ&zwj
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Lā Tattakhidhū Biţānatan Min Dūnikum Lā Ya'lūnakum Khabālāan Wa Ddū Mā `Anittum Qad Badati Al-Baghđā'u Min 'Afwāhihim Wa Mā Tukhfī Şudūruhum 'Akbaru Qad Bayyannā Lakumu Al-'Āyāti 'In Kuntum Ta`qilūna 003-118 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከእናንተ ሌላ ምስጢረኛን አትያዙ፡፡ ማበላሸትን አይገቱላችሁም፡፡ ጉዳታችሁን ይወዳሉ፡፡ ጥላቻይቱ ከአፎቻቸው በእርግጥ ተገለጸች፡፡ ልቦቻቸውም የሚደብቁት ይበልጥ ትልቅ ነው፡፡ ልብ የምታደርጉ እንደኾናችሁ ለእናንተ ማብራሪያዎችን በእርግጥ ገለጽን፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ لاَ تَتَّخِذُوا‍ بِطَانَة‍‍‍ً مِ‍‍ن‍ْ دُونِكُمْ لاَ يَأْلُونَكُمْ خَبَالا‍ً وَدُّوا‍ مَا عَنِتُّمْ قَ‍‍د‍ْ بَدَتِ ا‍لْبَغْض‍‍َ&
Hā'antum 'Ūlā'i Tuĥibbūnahum Wa Lā Yuĥibbūnakum Wa Tu'uminūna Bil-Kitābi Kullihi Wa 'Idhā Laqūkum Qālū 'Āmannā Wa 'Idhā Khalaw `Ađđū `Alaykumu Al-'Anāmila Mina Al-Ghayži Qul Mūtū Bighayžikum 'Inna Al-Laha `Alīmun Bidhāti Aş-Şudūri 003-119 እነሆ እናንተ እነዚያ የምትወዱዋቸው ናችሁ፡፡ (እነሱ) ግን አይወዱዋችሁም፡፡ በመጽሐፉም በሁሉም ታምናላችሁ፡፡ ባገኙዋችሁም ጊዜ آ«አምነናልآ» ይላሉ፡፡ ባገለሉም ጊዜ ከቁጭታቸው የተነሳ በእናንተ ላይ ዐጽቆቻቸውን ይነክሳሉ፡፡ آ«በቁጭታችሁ ሙቱ፤ አላህ ልቦች የቋጠሩትን ዐዋቂ ነውናآ» በላቸው፡፡ ه‍َا‍أَ‍ن‍‍ْتُمْ أ‍ُ‍وْلاَءِ تُحِبُّونَهُمْ وَلاَ يُحِبُّونَكُمْ وَتُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ بِ‍‍ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ كُلِّهِ وَإِذَا لَقُوكُمْ قَالُ‍‍و‍‍ا‍ آمَ‍‍ن‍ّ‍‍َا وَإِذَا خَلَوْا عَضُّو‍‍ا&zw
'In Tamsaskum Ĥasanatun Tasu'uhum Wa 'In Tuşibkum Sayyi'atun Yafraĥū Bihā Wa 'In Taşbirū Wa Tattaqū Lā Yađurrukum Kayduhum Shay'āan 'Inna Al-Laha Bimā Ya`malūna Muĥīţun 003-120 ደግ ነገር ብትነካችሁ ታስከፋቸዋለች፡፡ መጥፎም ነገር ብታገኛችሁ በእርሷ ይደሰታሉ፡፡ ብትታገሱና ብትጠነቀቁም ተንኮላቸው ምንም አይጎዳችሁም፡፡ አላህ በሚሠሩት ሁሉ (በዕውቀቱ) ከባቢ ነውና፡፡ إِ‍ن‍ْ تَمْسَسْكُمْ حَسَنَة‍‍‍ٌ تَسُؤْهُمْ وَإِ‍ن‍ْ تُصِ‍‍ب‍‍ْكُمْ سَيِّئَة‍‍‍ٌ يَفْرَحُو‍‍ا‍ بِهَا وَإِ‍ن‍ْ تَصْبِرُوا‍ وَتَتَّقُو‍‍ا‍ لاَ يَضُرُّكُمْ كَيْدُهُمْ شَيْئا‍ً إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ بِمَا يَعْمَل‍‍ُ‍و‍نَ مُح‍‍ِ‍ي‍‍ط‍‍ٌ Wa 'Idh Ghadawta Min 'Ahlika Tubawwi'u Al-Mu'uminīna Maqā`ida Lilqitāli Wa Allāhu Samī`un `Alīmun 003-121 ለምእምኖቹም ለውጊያ ሥራዎችን የምታዘጋጅ ኾነህ ከቤተሰብህ በማለድክ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ وَإِذْ غَدَوْتَ مِنْ أَهْلِكَ تُبَوِّئُ ا‍لْمُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ مَقَاعِدَ لِلْقِت‍‍َ‍ا‍لِ وَا‍للَّهُ سَم‍‍ِ‍ي‍عٌ عَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
'Idh Hammat Ţā'ifatāni Minkum 'An Tafshalā Wa Allāhu Walīyuhumā Wa `Alá Al-Lahi Falyatawakkali Al-Mu'uminūna 003-122 ከእናንተ ሁለት ጭፍሮች አላህ ረዳታቸው ሲኾን ለመፍራት ባሰቡ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ በአላህም ላይ ብቻ ምእምናኖች ይመኩ፡፡ إِذْ هَ‍‍م‍ّ‍‍َتْ ط‍‍َ‍ا‍ئِفَت‍‍َ‍ا‍نِ مِ‍‍ن‍‍ْكُمْ أَ‍ن‍ْ تَفْشَلاَ وَا‍للَّهُ وَلِيُّهُمَا وَعَلَى ا‍للَّهِ فَلْيَتَوَكَّلِ ا‍لْمُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Laqad Naşarakumu Al-Lahu Bibadrin Wa 'Antum 'Adhillatun Fa Attaqū Al-Laha La`allakum Tashkurūna 003-123 በበድርም እናንተ ጥቂቶች ኾናችሁ ሳለ አላህ በእርግጥ ረዳችሁ፡፡ አላህንም ታመሰግኑ ዘንድ ፍሩት፡፡ وَلَقَ‍‍د‍ْ نَصَرَكُمُ ا‍للَّهُ بِبَ‍‍د‍‍ْر‍ٍ وَأَ‍ن‍‍ْتُمْ أَذِلَّة‍‍‍ٌ فَاتَّقُو‍‍ا‍ ا‍للَّهَ لَعَلَّكُمْ تَشْكُر‍ُو‍نَ
'Idh Taqūlu Lilmu'uminīna 'Alan Yakfiyakum 'An Yumiddakum Rabbukum Bithalāthati 'Ālāfin Mina Al-Malā'ikati Munzalīna 003-124 ለምእምናን آ«ጌታችሁ በሦስት ሺህ መላእክት የተወረዱ ሲኾኑ ቢረዳችሁ አይበቃችሁምንآ» በምትል ጊዜ (አስታውስ)፡፡ إِذْ تَق‍‍ُ‍و‍لُ لِلْمُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ أَلَ‍‍ن‍ْ يَكْفِيَكُمْ أَ‍ن‍ْ يُمِدَّكُمْ رَبُّكُ‍‍م‍ْ بِثَلاَثَةِ آلاَف‍‍‍ٍ مِنَ ا‍لْمَلاَئِكَةِ مُ‍‍ن‍‍ْزَل‍‍ِ‍ي‍نَ
Balá 'In Taşbirū Wa Tattaqū Wa Ya'tūkum Min Fawrihimdhā Yumdidkum Rabbukum Bikhamsati 'Ālāfin Mina Al-Malā'ikati Musawwimīna 003-125 آ«አዎን ብትታገሱና ብትጠነቀቁ ከዚህም ፍጥነታቸው (ጠላቶቻችሁ) ቢመጡባችሁ ጌታችሁ ምልክት ባላቸው አምስት ሺህ መላእክት ይረዳችኋል፡፡آ» بَلَى إِ‍ن‍ْ تَصْبِرُوا‍ وَتَتَّقُو‍‍ا‍ وَيَأْتُوكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ فَوْ‍ر‍‍ِهِمْ هَذَا يُمْدِ‍د‍‍ْكُمْ رَبُّكُ‍‍م‍ْ بِخَمْسَةِ آلاَف‍‍‍ٍ مِنَ ا‍لْمَلاَئِكَةِ مُسَوِّم‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Mā Ja`alahu Al-Lahu 'Illā Bushrá Lakum Wa Litaţma'inna Qulūbukum Bihi Wa Mā An-Naşru 'Illā Min `Indi Al-Lahi Al-`Azīzi Al-Ĥakīmi 003-126 አላህም (እርዳታውን) ለእናንተ ብስራትና ልቦቻችሁ በእርሱ እንዲረኩ እንጂ አላደረገውም፡፡ ድልም መንሳት አሸናፊ ጥበበኛ ከኾነው አላህ ዘንድ እንጅ ከሌላ አይደለም፡፡ وَمَا جَعَلَهُ ا‍للَّهُ إِلاَّ بُشْرَى لَكُمْ وَلِتَ‍‍ط‍‍ْمَئِ‍‍ن‍ّ‍‍َ قُلُوبُكُ‍‍م‍ْ بِهِ وَمَا ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َصْرُ إِلاَّ مِنْ عِ‍‍ن‍‍ْدِ ا‍للَّهِ ا‍لْعَز‍ِي‍زِ ا‍لْحَك‍‍ِ‍ي‍مِ
Liyaqţa`a Ţarafāan Mina Al-Ladhīna Kafarū 'Aw Yakbitahum Fayanqalibū Khā'ibīna 003-127 (ድልን ያጎናጸፋችሁ) ከእነዚያ ከካዱት ከፊልን ሊቆርጥ (ሊያጠፋ) ወይም ሊያዋርዳቸውና ያፈሩ ኾነው እንዲመለሱ ነው፡፡ لِيَ‍‍ق‍‍ْطَعَ طَرَفا‍ً مِنَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُو‍ا‍ أَوْ يَكْبِتَهُمْ فَيَ‍‍ن‍‍ْقَلِبُو‍‍ا‍ خ‍‍َ‍ا‍ئِب‍‍ِ‍ي‍نَ
Laysa Laka Mina Al-'Amri Shay'un 'Aw Yatūba `Alayhim 'Aw Yu`adhdhibahum Fa'innahum Žālimūna 003-128 (አላህ) በእነርሱ ላይ ይቅርታ እስኪያደርግ ወይም እነርሱ በዳዮች ናቸውና እስኪቀጣቸው ድረስ ላንተ ከነገሩ ምንም የለህም፡፡ لَيْسَ لَكَ مِنَ ا‍لأَمْ‍‍ر‍ِ شَيْءٌ أَوْ يَت‍‍ُ‍و‍بَ عَلَيْهِمْ أَوْ يُعَذِّبَهُمْ فَإِ‍نّ‍‍َهُمْ ظَالِم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Lillahi Mā Fī As-Samāwāti Wa Mā Fī Al-'Arđi Yaghfiru Liman Yashā'u Wa Yu`adhdhibu Man Yashā'u Wa Allāhu Ghafūrun Raĥīmun 003-129 በሰማያት ያለው በምድርም ያለው ሁሉ የአላህ ነው፡፡ ለሚሻው ሰው ይምራል፤ የሚሻውንም ሰው ይቀጣል፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَلِلَّهِ مَا فِي ا‍لسَّمَاو‍َا‍تِ وَمَا فِي ا‍لأَرْضِ يَغْفِ‍‍ر‍ُ لِمَ‍‍ن‍ْ يَش‍‍َ‍ا‍ءُ وَيُعَذِّبُ مَ‍‍ن‍ْ يَش‍‍َ‍ا‍ءُ وَا‍للَّهُ غَف‍‍ُ‍و‍ر‍ٌ رَح‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Lā Ta'kulū Ar-Ribā 'Ađ`āfāan Muđā`afatan Wa Attaqū Al-Laha La`allakum Tufliĥūna 003-130 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አራጣን የተነባበሩ እጥፎች ሲኾኑ አትብሉ፡፡ ትድኑም ዘንድ አላህን ፍሩ፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ لاَ تَأْكُلُو‍‍ا‍ ا‍لرِّبَ‍‍ا‍ أَضْعَافا‍ً مُضَاعَفَة‍‍‍ً وَا‍تَّقُو‍‍ا‍ ا‍للَّهَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِح‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Attaqū An-Nāra Allatī 'U`iddat Lilkāfirīna 003-131 ያችንም ለከሓዲዎች የተደገሰችውን እሳት ተጠንቀቁ፡፡ وَاتَّقُو‍‍ا‍ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍رَ ا‍لَّتِ‍‍ي‍ أُعِدَّتْ لِلْكَافِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Wa 'Aţī`ū Al-Laha Wa Ar-Rasūla La`allakum Turĥamūna 003-132 ይታዘንላችሁም ዘንድ አላህንና መልክተኛውን ታዘዙ፡፡ وَأَطِيعُو‍‍ا‍ ا‍للَّهَ وَا‍لرَّس‍‍ُ‍و‍لَ لَعَلَّكُمْ تُرْحَم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Sāri`ū 'Ilá Maghfiratin Min Rabbikum Wa Jannatin `Arđuhā As-Samāwātu Wa Al-'Arđu 'U`iddat Lilmuttaqīna 003-133 ከጌታችሁ ወደ ኾነችም ምሕረትና ስፋትዋ እንደ ሰማያትና ምድር ወደ ኾነች ገነት አላህን ለሚፈሩ የተዘጋጀች ስትኾን ተቻኮሉ፡፡ وَسَا‍ر‍‍ِعُ‍‍و‍‍ا‍ إِلَى مَغْفِرَة‍‍‍ٍ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّكُمْ وَجَ‍‍ن‍ّ‍‍َةٍ عَرْضُهَا ا‍لسَّمَاو‍َا‍تُ وَا‍لأَرْضُ أُعِدَّتْ لِلْمُتَّق‍‍ِ‍ي‍نَ
Al-Ladhīna Yunfiqūna Fī As-Sarrā'i Wa Ađ-Đarrā'i Wa Al-Kāžimīna Al-Ghayža Wa Al-`Āfīna `Ani An-Nāsi Wa Allāhu Yuĥibbu Al-Muĥsinīna 003-134 ለእነዚያ በድሎትም ኾነ በችግር ለሚለግሱት፣ ቁጭትንም ገቺዎች ከሰዎችም ይቅርታ አድራጊዎች ለኾኑት (ተደግሳለች)፡፡ አላህም በጎ ሠሪዎችን ይወዳል፡፡ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يُ‍‍ن‍‍ْفِق‍‍ُ‍و‍نَ فِي ا‍لسَّرّ‍َا‍ءِ وَا‍لضَّرّ‍َا‍ءِ وَا‍لْكَاظِم‍‍ِ‍ي‍نَ ا‍لْغَيْظَ وَا‍لْعَاف‍‍ِ‍ي‍نَ عَنِ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ وَا‍للَّهُ يُحِبُّ ا‍لْمُحْسِن‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Al-Ladhīna 'Idhā Fa`alū Fāĥishatan 'Aw Žalamū 'Anfusahum Dhakarū Al-Laha Fāstaghfarū Lidhunūbihim Wa Man Yaghfiru Adh-Dhunūba 'Illā Al-Lahu Wa Lam Yuşirrū `Alá Mā Fa`alū Wa Hum Ya`lamūna 003-135 ለእነዚያም መጥፎ ሥራን በሠሩ ወይም ነፍሶቻቸውን በበደሉ ጊዜ አላህን የሚያስታውሱና ለኀጢአቶቻቸው ምሕረትን የሚለምኑ ለኾኑት ከአላህም ሌላ ኀጢአቶችን የሚምር አንድም የለ፡፡ (በስሕተት) በሠሩትም ላይ እነርሱ የሚያውቁ ሲኾኑ የማይዘወትሩ ለኾኑት (ተደግሳለች)፡፡ وَالَّذ‍ِي‍نَ إِذَا فَعَلُو‍‍ا‍ فَاحِشَةً أَوْ ظَلَمُ‍‍و‍‍ا‍ أَ‍ن‍‍ْفُسَهُمْ ذَكَرُوا‍ ا‍للَّهَ فَاسْتَغْفَرُوا‍ لِذُنُوبِهِمْ وَمَ‍‍ن‍ْ يَغْفِ‍‍ر‍ُ ا‍لذُّن‍‍ُ‍و‍بَ إِلاَّ 'Ūlā'ika Jazā'uuhum Maghfiratun Min Rabbihim Wa Jannātun Tajrī Min Taĥtihā Al-'Anhāru Khālidīna Fīhā Wa Ni`ma 'Ajru Al-`Āmilīna 003-136 እነዚያ ምንዳቸው ከጌታቸው ምሕረትና በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲኾኑ በሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው ገነቶችም ናቸው፡፡ የሠሪዎችም ምንዳ (ገነት) ምንኛ አማረች!፡፡ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ جَز‍َا‍ؤُهُ‍‍م‍ْ مَغْفِرَة‍‍‍ٌ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّهِمْ وَجَ‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٌ تَ‍‍ج‍‍ْ‍‍ر‍‍ِي مِ‍‍ن‍ْ تَحْتِهَا ا‍لأَنْه‍‍َ‍ا‍رُ خَالِد‍ِي‍نَ فِيهَا وَنِعْمَ أَ‍ج‍‍ْرُ ا‍لْعَامِل‍‍ِ‍ي‍نَ
Qad Khalat Min Qablikum Sunanun Fasīrū Fī Al-'Arđi Fānžurū Kayfa Kāna `Āqibatu Al-Mukadhdhibīna 003-137 ከእናንተ በፊት ድርጊቶች በእርግጥ አልፈዋል፡፡ በምድርም ላይ ኺዱ፡፡ የአስተባባዮችም ፍጻሜ እንዴት እንደነበረ ተመልከቱ፡፡ قَ‍‍د‍ْ خَلَتْ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِكُمْ سُنَن‍‍‍ٌ فَسِيرُوا‍ فِي ا‍لأَرْضِ فَا‍ن‍‍ْظُرُوا‍ كَيْفَ ك‍‍َ‍ا‍نَ عَاقِبَةُ ا‍لْمُكَذِّب‍‍ِ‍ي‍نَ
dhā Bayānun Lilnnāsi Wa Hudáan Wa Maw`ižatun Lilmuttaqīna 003-138 ይህ ለሰዎች ገላጭ፤ ለጥንቁቆች መሪና ገሳጭ ነው፡፡ هَذَا بَي‍‍َ‍ا‍ن‍‍‍ٌ لِل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ وَهُ‍‍دى‍ً وَمَوْعِظَة‍‍‍ٌ لِلْمُتَّق‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Lā Tahinū Wa Lā Taĥzanū Wa 'Antumu Al-'A`lawna 'In Kuntum Mu'uminīna 003-139 እናንተም የበላዮች ስትኾኑ ምእመናን እንደኾናችሁ አትስነፉ፤ አትዘኑም፡፡ وَلاَ تَهِنُو‍‍ا‍ وَلاَ تَحْزَنُو‍‍ا‍ وَأَ‍ن‍‍ْتُمُ ا‍لأَعْلَوْنَ إِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍‍ْتُ‍‍م‍ْ مُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ
'In Yamsaskum Qarĥun Faqad Massa Al-Qawma Qarĥun Mithluhu Wa Tilka Al-'Ayyāmu Nudāwiluhā Bayna An-Nāsi Wa Liya`lama Al-Lahu Al-Ladhīna 'Āmanū Wa Yattakhidha Minkum Shuhadā'a Wa Allāhu Lā Yuĥibbu Až-Žālimīna 003-140 ቁስል ቢያገኛችሁ ሰዎቹንም መሰሉ ቁስል አግኝቷቸዋል፡፡ ይኽችንም ቀናት በሰዎች መካከል እናዘዋውራታለን፡፡ (እንድትገሰጹና) አላህም እነዚያን ያመኑትን እንዲያውቅ (እንዲለይ) ከእናንተም ሰማዕታትን እንዲይዝ ነው፡፡ አላህም በዳዮችን አይወድም፡፡ إِ‍ن‍ْ يَمْسَسْكُمْ قَرْح‍‍‍ٌ فَقَ‍‍د‍ْ مَسَّ ا‍لْقَوْمَ قَرْح‍‍‍ٌ مِثْلُهُ وَتِلْكَ ا‍لأَيّ‍‍َ‍ا‍مُ نُدَاوِلُهَا بَيْنَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ وَلِيَعْلَمَ ا‍للَّهُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍ Wa Liyumaĥĥişa Al-Lahu Al-Ladhīna 'Āmanū Wa Yamĥaqa Al-Kāfirīna 003-141 አላህም እነዚያን ያመኑትን (ከኀጢአት) ሊያነጻና ከሓዲዎችንም ሊያጠፋ ነው፡፡ وَلِيُمَحِّصَ ا‍للَّهُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ وَيَمْحَقَ ا‍لْكَافِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
'Am Ĥasibtum 'An Tadkhulū Al-Jannata Wa Lammā Ya`lami Al-Lahu Al-Ladhīna Jāhadū Minkum Wa Ya`lama Aş-Şābirīna 003-142 በእውነቱ አላህ ከናንተ እነዚያን የታገሉትን ሳያውቅ (ሳይለይ) ታጋሾቹንም ሳያውቅ ገነትን ልትገቡ አሰባችሁን أَمْ حَسِ‍‍ب‍‍ْتُمْ أَ‍ن‍ْ تَ‍‍د‍‍ْخُلُو‍‍ا‍ ا‍لْجَ‍‍ن‍ّ‍‍َةَ وَلَ‍‍م‍ّ‍‍َا يَعْلَمِ ا‍للَّهُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ جَاهَدُوا‍ مِ‍‍ن‍‍ْكُمْ وَيَعْلَمَ ا‍لصَّابِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Wa Laqad Kuntum Tatamannawn Al-Mawta Min Qabli 'An Talqawhu Faqad Ra'aytumūhu Wa 'Antum Tanžurūna 003-143 (በጦርነት ላይ) መሞትንም ሳታገኙት በፊት በርግጥ የምትመኙት ነበራችሁ፡፡ እናንተም የምትመለከቱ ስትኾኑ በርግጥ አያችሁት (ታዲያ ለምን ሸሻችሁ) وَلَقَ‍‍د‍ْ كُ‍‍ن‍‍ْتُمْ تَتَمَ‍‍ن‍ّ‍‍َوْن ا‍لْمَوْتَ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِ أَ‍ن‍ْ تَلْقَوْهُ فَقَ‍‍د‍ْ رَأَيْتُم‍‍ُ‍و‍هُ وَأَ‍ن‍‍ْتُمْ تَ‍‍ن‍‍ْظُر‍ُو‍نَ
Wa Mā Muĥammadun 'Illā Rasūlun Qad Khalat Min Qablihi Ar-Rusulu 'Afa'īn Māta 'Aw Qutila Anqalabtum `Alá 'A`qābikum Wa Man Yanqalib `Alá `Aqibayhi Falan Yađurra Al-Laha Shay'āan Wa Sayaj Al-Lahu Ash-Shākirīna 003-144 ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ ታዲያ ቢሞት ወይም ቢገደል ወደ ኋላችሁ ትገለበጣላችሁን ወደኋላው የሚገለበጥም ሰው አላህን ምንም አይጎዳም፡፡ አላህም አመስጋኞቹን በእርግጥ ይመነዳል፡፡ وَمَا مُحَ‍‍م‍ّ‍‍َد‍ٌ إِلاَّ رَس‍‍ُ‍و‍ل‍‍‍ٌ قَ‍‍د‍ْ خَلَتْ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِهِ ا‍لرُّسُلُ أَفَإِيْ‍‍ن م‍‍َ‍ا‍تَ أَوْ قُتِلَ ا‍ن‍‍ْقَلَ‍‍ب‍‍ْتُمْ عَلَى أَعْقَابِكُمْ وَمَ‍ Wa Mā Kāna Linafsin 'An Tamūta 'Illā Bi'idhni Al-Lahi Kitābāan Mu'uajjalāan Wa Man Yurid Thawāba Ad-Dunyā Nu'utihi Minhā Wa Man Yurid Thawāba Al-'Ākhirati Nu'utihi Minhā Wa Sanaj Ash-Shākirīna 003-145 ለማንኛይቱም ነፍስ በአላህ ፍርድ ቢኾን እንጅ ልትሞት አይገባትም፡፡ (ጊዜውም) ተወስኖ ተጽፏል፡፡ የቅርቢቱንም ምንዳ የሚፈልግ ሰው ከእርስዋ እንሰጠዋለን፡፡ የመጨረሻይቱንም ምንዳ የሚፈልግ ሰው ከእርስዋ እንሰጠዋለን፤ አመስጋኞችንም በእርግጥ እንመነዳለን፡፡ وَمَا ك‍‍َ‍ا‍نَ لِنَفْسٍ أَ‍ن‍ْ تَم‍‍ُ‍و‍تَ إِلاَّ بِإِذْنِ ا‍للَّهِ كِتَابا‍ً مُؤَجَّلا‍ً وَمَ‍‍ن‍ْ يُ‍‍ر‍‍ِ‍د‍ْ ثَو‍َا‍بَ ا‍لدُّ‍‍ن‍‍ْيَا نُؤْتِهِ مِنْهَا وَمَ‍ Wa Ka'ayyin Min Nabīyin Qātala Ma`ahu Ribbīyūna Kathīrun Famā Wahanū Limā 'Aşābahum Fī Sabīli Al-Lahi Wa Mā Đa`ufū Wa Mā Astakānū Wa Allāhu Yuĥibbu Aş-Şābirīna 003-146 ከነቢይም ብዙ ሊቃውንት ከርሱ ጋር ኾነው የተዋጉ ብዙ ናቸው፡፡ በአላህም መንገድ ለሚደርስባቸው ነገር አልፈሩም፤ አልደከሙምም፡፡ (ለጠላት) አልተዋረዱምም፡፡ አላህም ትዕግስተኞችን ይወዳል፡፡ وَكَأَيِّ‍‍ن‍ْ مِ‍‍ن‍ْ نَبِيّ‍‍‍ٍ قَاتَلَ مَعَهُ ‍ر‍‍ِبِّيّ‍‍ُ‍و‍نَ كَث‍‍ِ‍ي‍ر‍ٌ فَمَا وَهَنُو‍‍ا‍ لِمَ‍‍ا‍ أَصَابَهُمْ فِي سَب‍‍ِ‍ي‍لِ ا‍للَّهِ وَمَا ضَعُفُو‍‍ا‍ وَمَا ا‍سْتَكَانُو‍‍ا‍ وَا‍للَّهُ يُحِبُّ ا‍لصَّا
Wa Mā Kāna Qawlahum 'Illā 'An Qālū Rabbanā Aghfir Lanā Dhunūbanā Wa 'Isrāfanā Fī 'Amrinā Wa Thabbit 'Aqdāmanā Wa Anşurnā `Alá Al-Qawmi Al-Kāfirīna 003-147 ንግግራቸውም آ«ጌታችን ሆይ! ኃጢአቶቻችንንና በነገራችን ሁሉ ወሰን ማለፋችንን ለእኛ ማር፣ ይዞታችንንም አደላድል፣ በከሓዲዎችም ሕዝቦች ላይ እርዳንآ» ማለታቸው እንጅ ሌላ አልነበረም፡፡ وَمَا ك‍‍َ‍ا‍نَ قَوْلَهُمْ إِلاَّ أَ‍ن‍ْ قَالُو‍‍ا‍ رَبَّنَا ا‍غْفِرْ لَنَا ذُنُوبَنَا وَإِسْرَافَنَا فِ‍‍ي‍ أَمْ‍‍ر‍‍ِنَا وَثَبِّتْ أَ‍ق‍‍ْدَامَنَا وَا‍ن‍‍ْصُرْنَا عَلَى ا‍لْقَوْمِ ا‍لْكَافِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Fa'ātāhumu Al-Lahu Thawāba Ad-Dunyā Wa Ĥusna Thawābi Al-'Ākhirati Wa Allāhu Yuĥibbu Al-Muĥsinīna 003-148 አላህም የቅርቢቱን ምንዳና የመጨረሻይቱን መልካም ምንዳ ሰጣቸው፡፡ አላህም በጎ አድራጊዎችን ይወዳል፡፡ فَآتَاهُمُ ا‍للَّهُ ثَو‍َا‍بَ ا‍لدُّ‍‍ن‍‍ْيَا وَحُسْنَ ثَو‍َا‍بِ ا‍لآخِرَةِ وَا‍للَّهُ يُحِبُّ ا‍لْمُحْسِن‍‍ِ‍ي‍نَ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū 'In Tuţī`ū Al-Ladhīna Kafarū Yaruddūkum `Alá 'A`qābikum Fatanqalibū Khāsirīna 003-149 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እነዚያን የካዱትን ሰዎች ብትታዘዙ ወደ ኋላችሁ ይመልሱዋችኋል፡፡ ከሳሪዎች ኾናችሁም ትገለበጣላችሁ፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍ن‍ْ تُطِيعُو‍‍ا‍ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ يَرُدُّوكُمْ عَلَى أَعْقَابِكُمْ فَتَ‍‍ن‍‍ْقَلِبُو‍‍ا‍ خَاسِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Bali Al-Lahu Mawlākum Wa Huwa Khayru An-Nāşirīna 003-150 (አይረዷችሁም)፤ ይልቁን አላህ ብቻ ረዳታችሁ ነው፡፡ እርሱም ከረዳቶች ሁሉ በላጭ ነው፡፡ بَلِ ا‍للَّهُ مَوْلاَكُمْ وَهُوَ خَيْرُ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َاصِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Sanulqī Fī Qulūbi Al-Ladhīna Kafarū Ar-Ru`ba Bimā 'Ashrakū Bil-Lahi Mā Lam Yunazzil Bihi Sulţānāan Wa Ma'wāhumu An-Nāru Wa Bi'sa Math Až-Žālimīna 003-151 በእነዚያ በካዱት ሰዎች ልቦች ውስጥ አላህ በእርሱ አስረጅ ያላወረደበትን ነገር በአላህ በማጋራታቸው ምክንያት ፍርሃትን እንጥላለን፡፡ መኖሪያቸውም እሳት ናት፡፡ የበዳዮችም መኖሪያ ምን ትከፋ! سَنُلْقِي فِي قُل‍‍ُ‍و‍بِ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ ا‍لرُّعْبَ بِمَ‍‍ا‍ أَشْرَكُو‍‍ا‍ بِ‍‍ا‍للَّهِ مَا لَمْ يُنَزِّلْ بِهِ سُلْطَانا‍ً وَمَأْوَاهُمُ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍رُ وَبِئْسَ مَثْوَى ا‍لظَّالِم‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Laqad Şadaqakumu Al-Lahu Wa`dahu 'Idh Taĥussūnahum Bi'idhnihi Ĥattá 'Idhā Fashiltum Wa Tanāza`tum Al-'Amri Wa `Aşaytum Min Ba`di Mā 'Arākum Mā Tuĥibbūna Minkum Man Yurīdu Ad-Dunyā Wa Minkum Man Yurīdu Al-'Ākhirata Thumma Şarafakum `Anhum Liyabtaliyakum Wa Laqad `Afā `Ankum Wa Allāhu Dhū Fađlin `Alá Al-Mu'uminīna 003-152 አላህም በፈቃዱ በምትጨፈጭፏቸው ጊዜ ኪዳኑን በእርግጥ አረጋገጠላችሁ፡፡ የምትወዱትንም ነገር ካሳያችሁ በኋላ በፈራችሁ በትዕዛዙም በተጨቃጨቃችሁና ባመጻችሁ ጊዜ (እርዳታውን ከለከላችሁ)፡፡ ከእናንተ ውስጥ ቅርቢቱን ዓለም የሚሻ አለ፡፡ ከእናንተም የመጨረሻይቱን ዓለም የሚሻ አልለ፡፡ ከዚያም ሊሞክራችሁ ከእነርሱ አዞራችሁ፡፡ በእርግጥም ከእናንተ ይቅርታ አደረገላችሁ፡፡ አላህም በምእምናን ላይ የችሮታ ባለቤት ነው፡፡ وَلَقَ‍‍د‍ْ صَدَقَكُمُ ا‍للَّهُ وَعْدَهُ إِذْ تَحُسُّونَهُ‍‍م‍ْ بِإِذْنِهِ حَتَّى إِذَا فَشِلْتُمْ وَتَنَازَعْتُمْ
'Idh Tuş`idūna Wa Lā Talwūna `Alá 'Aĥadin Wa Ar-Rasūlu Yad`ūkum Fī 'Ukhrākum Fa'athābakum Ghammāan Bighammin Likaylā Taĥzanū `Alá Mā Fātakum Wa Lā Mā 'Aşābakum Wa Allāhu Khabīrun Bimā Ta`malūna 003-153 መልክተኛው ከኋላችሁ የሚጠራችሁ ሲኾን ርቃችሁ በምትሸሹና በአንድም ላይ የማትዞሩ በኾናችሁ ጊዜ (አስታውሱ)፡፡ ባመለጣችሁና በደረሰባችሁም ነገር እንድታዝኑ በሐሳብ ላይ ሐሳብን መነዳችሁ፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው፡፡ إِذْ تُصْعِد‍ُو‍نَ وَلاَ تَلْو‍ُو‍نَ عَلَى أَحَد‍ٍ وَا‍لرَّس‍‍ُ‍و‍لُ يَ‍‍د‍‍ْعُوكُمْ فِ‍‍ي‍ أُخْرَاكُمْ فَأَثَابَكُمْ غَ‍‍م‍ّ‍‍ا‍ً بِغَ‍‍م‍ّ‍‍‍ٍ لِكَيْلاَ تَحْزَنُو‍‍ا‍ عَلَى مَا فَاتَكُمْ وَلاَ مَ‍‍ا‍ أَصَابَكُمْ وَ Thumma 'Anzala `Alaykum Min Ba`di Al-Ghammi 'Amanatan Nu`āsāan Yaghshá Ţā'ifatan Minkum Wa Ţā'ifatun Qad 'Ahammat/hum 'Anfusuhum Yažunnūna Bil-Lahi Ghayra Al-Ĥaqqi Žanna Al-Jāhilīyati Yaqūlūna Hal Lanā Mina Al-'Amri Min Shay'in Qul 'Inna Al-'Amra Kullahu Lillahi Yukhfūna Fī 'Anfusihim Mā Lā Yubdūna Laka Yaqūlūna Law Kāna Lanā Mina Al-'Amri Shay'un Mā Qutilnā Hāhunā Qul Law Kuntum Fī Buyūtikum Labaraza Al-Ladhīna Kutiba `Alayhimu Al-Qatlu 'Ilá Mađāji`ihim Wa Liyabtaliya Al-Lahu Mā Fī Şudūrikum Wa Liyumaĥĥişa Mā Fī Qulūbikum Wa Allāhu `Alīmun Bidhāti Aş-Şudūri 003-154 ከዚያም ከጭንቅ በኋላ ጸጥታን ከእናንተ ከፊሎችን የሚሸፍንን እንቅልፍ በእናንተ ላይ አወረደ፡፡ ከፊሎቹም ነፍሶቻቸው በእርግጥ አሳሰቧቸው፡፡ እውነት ያልኾነውን የመሃይምነትን መጠራጠር በአላህ ይጠራጠራሉ፤ آ«ከነገሩ ለእኛ ምንም የለንምآ» ይላሉ፡፡ آ«ነገሩ ሁሉም ለአላህ ነውآ» በላቸው፡፡ ለአንተ የማይገልጹትን በነፍሶቻቸው ውስጥ ይደብቃሉ፡፡ آ«ከነገሩ ለእኛ አንዳች በነበረን ኖሮ እዚህ ባልተገደልን ነበርآ» ይላሉ፡፡ آ«በቤታችሁ ውስጥ በኾናችሁም ኖሮ እነዚያ በእነርሱ ላይ መገደል የተጻፈባቸው ወደ መውደቂያቸው በወጡ
'Inna Al-Ladhīna Tawallaw Minkum Yawma At-Taqá Al-Jam`āni 'Innamā Astazallahumu Ash-Shayţānu Biba`đi Mā Kasabū Wa Laqad `Afā Al-Lahu `Anhum 'Inna Al-Laha Ghafūrun Ĥalīmun 003-155 እነዚያ ሁለቱ ጭፍሮች በተገናኙ ቀን ከእናንተ የሸሹት ሰዎች በዚያ በሠሩት ከፊል ምክንያት ያሳሳታቸው ሰይጣን ነው፡፡ አላህም ከነሱ በእርግጥ ይቅር አለ፡፡ አላህ መሓሪ በቅጣት የማይቸኩል ነውና፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ تَوَلَّوْا مِ‍‍ن‍‍ْكُمْ يَوْمَ ا‍لْتَقَى ا‍لْجَمْع‍‍َ‍ا‍نِ إِ‍نّ‍‍َمَا ا‍سْتَزَلَّهُمُ ا‍لشَّيْط‍‍َ‍ا‍نُ بِبَعْضِ مَا كَسَبُو‍‍ا‍ وَلَقَ‍‍د‍ْ عَفَا ا‍للَّهُ عَنْهُمْ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ غَف‍Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Lā Takūnū Kālladhīna Kafarū Wa Qālū Li'khwānihim 'Idhā Đarabū Fī Al-'Arđi 'Aw Kānū Ghuzzáan Law Kānū `Indanā Mā Mātū Wa Mā Qutilū Liyaj`ala Al-Lahu Dhālika Ĥasratan Fī Qulūbihim Wa Allāhu Yuĥyī Wa Yumītu Wa Allāhu Bimā Ta`malūna Başīrun 003-156 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እንደነዚያ እንደ ካዱትና ስለ ወንድሞቻቸው በምድር ላይ በተጓዙ ወይም ዘማቾች በኾኑ ጊዜ آ«እኛ ዘንድ በነበሩ ኖሮ ባልሞቱም ባልተገደሉም ነበርآ» እንደሚሉት አትኹኑ፡፡ አላህ ይህንን በልቦቻቸው ውስጥ ጸጸት ያደርግባቸው ዘንድ (ይህንን አሉ)፡፡ አላህም ሕያው ያደርጋል፤ ይገድላልም፡፡ አላህም የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ لاَ تَكُونُو‍‍ا‍ كَالَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ وَقَالُو‍‍ا‍ لِأخْوَانِهِمْ إِذَا ضَرَبُو‍ Wa La'in Qutiltum Fī Sabīli Al-Lahi 'Aw Muttum Lamaghfiratun Mina Al-Lahi Wa Raĥmatun Khayrun Mimmā Yajma`ūna 003-157 በአላህም መንገድ ብትገደሉ ወይም፤ ብትሞቱ ከአላህ የኾነው ምሕረትና እዝነት (እነርሱ) ከሚሰበስቡት ሀብት በእርግጥ በላጭ ነው፡፡ وَلَئِ‍‍ن‍ْ قُتِلْتُمْ فِي سَب‍‍ِ‍ي‍لِ ا‍للَّهِ أَوْ مُتُّمْ لَمَغْفِرَة‍‍‍ٌ مِنَ ا‍للَّهِ وَرَحْمَةٌ خَيْر‍ٌ مِ‍‍م‍ّ‍‍َا يَ‍‍ج‍‍ْمَع‍‍ُ‍و‍نَ
Wa La'in Muttum 'Aw Qutiltum La'ilá Al-Lahi Tuĥsharūna 003-158 ብትሞቱም ወይም ብትገደሉ በእርግጥ ወደ አላህ ብቻ ትሰበሰባላችሁ፡፡ وَلَئِ‍‍ن‍ْ مُتُّمْ أَوْ قُتِلْتُمْ لَإِلَى ا‍للَّهِ تُحْشَر‍ُو‍نَ
Fabimā Raĥmatin Mina Al-Lahi Linta Lahum Wa Law Kunta Fažžāan Ghalīža Al-Qalbi Lānfađđū Min Ĥawlika Fā`fu `Anhum Wa Astaghfir Lahum Wa Shāwirhum Al-'Amri Fa'idhā `Azamta Fatawakkal `Alá Al-Lahi 'Inna Al-Laha Yuĥibbu Al-Mutawakkilīna 003-159 ከአላህም በኾነች ችሮታ ለዘብክላቸው፡፡ ዐመለ መጥፎ ልበ ደረቅም በኾንክ ኖሮ ከዙሪያህ በተበተኑ ነበር፡፡ ከእነርሱም ይቅር በል፡፡ ለእነርሱም ምሕረትን ለምንላቸው፡፡ በነገሩም ሁሉ አማክራቸው፡፡ ቁርጥ ሐሳብም ባደረግህ ጊዜ በአላህ ላይ ተመካ፡፡ አላህ በርሱ ላይ ተመኪዎችን ይወዳልና፡፡ فَبِمَا رَحْمَة‍‍‍ٍ مِنَ ا‍للَّهِ لِ‍‍ن‍‍ْتَ لَهُمْ وَلَوْ كُ‍‍ن‍‍ْتَ فَظّاً غَل‍‍ِ‍ي‍ظَ ا‍لْقَلْبِ لاَ‍ن‍‍ْفَضُّو‍‍ا‍ مِنْ حَوْلِكَ فَاعْفُ عَنْهُمْ وَا‍سْتَغْفِرْ لَهُمْ وَشَاوِرْهُمْ فِي ا‍لأَم
'In Yanşurkumu Al-Lahu Falā Ghāliba Lakum Wa 'In Yakhdhulkum Faman Dhā Al-Ladhī Yanşurukum Min Ba`dihi Wa `Alá Al-Lahi Falyatawakkali Al-Mu'uminūna 003-160 አላህ ቢረዳችሁ ለእናንተ አሸናፊ የለም፡፡ ቢያዋርዳችሁም ያ ከርሱ (ማዋረድ) በኋላ የሚረዳችሁ ማነው በአላህም ላይ ብቻ ምእምናን ይመኩ፡፡ إِ‍ن‍ْ يَ‍‍ن‍‍ْصُرْكُمُ ا‍للَّهُ فَلاَ غَالِبَ لَكُمْ وَإِ‍ن‍ْ يَخْذُلْكُمْ فَمَ‍‍ن‍ْ ذَا ا‍لَّذِي يَ‍‍ن‍‍ْصُرُكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِهِ وَعَلَى ا‍للَّهِ فَلْيَتَوَكَّلِ ا‍لْمُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Mā Kāna Linabīyin 'An Yaghulla Wa Man Yaghlul Ya'ti Bimā Ghalla Yawma Al-Qiyāmati Thumma Tuwaffá Kullu Nafsin Mā Kasabat Wa Hum Lā Yužlamūna 003-161 ለነቢይም ሰለባን መደበቅ አይገባውም፡፡ ሰለባንም የሚደብቅ ሰው በትንሣኤ ቀን በደበቀው ነገር (ተሸክሞ) ይመጣል፡፡ ከዚያም ነፍስ ሁሉ የሥራዋን ዋጋ ትሞላለች፡፡ እነርሱም አይበደሉም፡፡ وَمَا ك‍‍َ‍ا‍نَ لِنَبِيٍّ أَ‍ن‍ْ يَغُلَّ وَمَ‍‍ن‍ْ يَغْلُلْ يَأْتِ بِمَا غَلَّ يَوْمَ ا‍لْقِيَامَةِ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ تُوَفَّى كُلُّ نَفْس‍‍‍ٍ مَا كَسَبَتْ وَهُمْ لاَ يُظْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
'Afamani Attaba`a Riđwāna Al-Lahi Kaman Bā'a Bisakhaţin Mina Al-Lahi Wa Ma'wāhu Jahannamu Wa Bi'sa Al-Maşīru 003-162 የአላህን ውዴታ የተከተለ ሰው ከአላህ በኾነ ቁጣ እንደ ተመለሰና መኖሪያው ገሀነም እንደ ኾነ ሰው ነውን መመለሻውም ምን ይከፋ! أَفَمَنِ ا‍تَّبَعَ ‍ر‍‍ِضْو‍َا‍نَ ا‍للَّهِ كَمَ‍‍ن‍ْ ب‍‍َ‍ا‍ءَ بِسَخَط‍‍‍ٍ مِنَ ا‍للَّهِ وَمَأْو‍َا‍هُ جَهَ‍‍ن‍ّ‍‍َمُ وَبِئْسَ ا‍لْمَص‍‍ِ‍ي‍‍ر‍ُ
Hum Darajātun `Inda Al-Lahi Wa Allāhu Başīrun Bimā Ya`malūna 003-163 እነርሱ አላህ ዘንድ ባለ ደረጃዎች ናቸው፡፡ አላህም የሚሠሩትን ነገር ተመልካች ነው፡፡ هُمْ دَرَج‍‍َ‍ا‍تٌ عِ‍‍ن‍‍ْدَ ا‍للَّهِ وَا‍للَّهُ بَص‍‍ِ‍ي‍ر‍ٌ بِمَا يَعْمَل‍‍ُ‍و‍نَ
Laqad Manna Al-Lahu `Alá Al-Mu'uminīna 'Idh Ba`atha Fīhim Rasūlāan Min 'Anfusihim Yatlū `Alayhim 'Āyātihi Wa Yuzakkīhim Wa Yu`allimuhumu Al-Kitāba Wa Al-Ĥikmata Wa 'In Kānū Min Qablu Lafī Đalālin Mubīnin 003-164 አላህ በምእምናን ላይ ከጎሳቸው የኾነን፤ በእነርሱ ላይ አንቀጾቹን የሚያነብ፣ የሚጠራቸውም፣ መጽሐፍንና ጥበብን የሚያስተምራቸውም የኾነን መልእክተኛ በውስጣቸው በላከ ጊዜ፤ በእርግጥ ለገሰላቸው፡፡ እነርሱም ከዚያ በፊት በግልጽ ስህተት ውስጥ ነበሩ፡፡ لَقَ‍‍د‍ْ مَ‍‍ن‍ّ‍‍َ ا‍للَّهُ عَلَى ا‍لْمُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ إِذْ بَعَثَ فِيهِمْ رَسُولا‍ً مِنْ أَ‍ن‍‍ْفُسِهِمْ يَتْلُو‍‍ا‍ عَلَيْهِمْ آيَاتِهِ وَيُزَكِّيهِمْ وَيُعَلِّمُهُمُ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بَ وَا‍لْحِكْمَةَ وَإِ‍ن‍ْ كَانُو‍ 'Awalammā 'Aşābatkum Muşībatun Qad 'Aşabtum Mithlayhā Qultum 'Anná Hādhā Qul Huwa Min `Indi 'Anfusikum 'Inna Al-Laha `Alá Kulli Shay'in Qadīrun 003-165 ሁለት ብጤዎችዋን በእርግጥ ያገኛችሁ የኾነች መከራ (መጠቃት) ባገኘቻችሁ ጊዜ آ«ይህ ከየት ነውآ» አላችሁን آ«እርሱ ከነፍሶቻችሁ ዘንድ ነው፡፡آ» አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና በላቸው፡፡ أَوَلَ‍‍م‍ّ‍‍َ‍‍ا‍ أَصَابَتْكُ‍‍م‍ْ مُصِيبَة‍‍‍ٌ قَ‍‍د‍ْ أَصَ‍‍ب‍‍ْتُ‍‍م‍ْ مِثْلَيْهَا قُلْتُمْ أَ‍نّ‍‍َى هَذَا قُلْ هُوَ مِنْ عِ‍‍ن‍‍ْدِ أَ‍ن‍‍ْفُسِكُمْ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ عَلَى كُلِّ شَيْء‍ٍ قَد‍ِي‍ر‍ٌ
Wa Mā 'Aşābakum Yawma At-Taqá Al-Jam`āni Fabi'idhni Al-Lahi Wa Liya`lama Al-Mu'uminīna 003-166 ሁለቱ ጭፍሮችም በተጋጠሙ ቀን የደረሰባችሁ በአላህ ፈቃድ ነው፡፡ ምእምናንንም (ሊፈትንና) ሊገልጽ ነው፡፡ وَمَ‍‍ا‍ أَصَابَكُمْ يَوْمَ ا‍لْتَقَى ا‍لْجَمْع‍‍َ‍ا‍نِ فَبِإِذْنِ ا‍للَّهِ وَلِيَعْلَمَ ا‍لْمُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Liya`lama Al-Ladhīna Nāfaqū Wa Qīla Lahum Ta`ālaw Qātilū Fī Sabīli Al-Lahi 'Aw Adfa`ū Qālū Law Na`lamu Qitālāan Lāttaba`nākum Hum Lilkufri Yawma'idhin 'Aqrabu Minhum Lil'īmāni Yaqūlūna Bi'afwhihim Mā Laysa Fī Qulūbihim Wa Allāhu 'A`lamu Bimā Yaktumūna 003-167 እነዚያንም የነፈቁትንና ለነርሱ آ«ኑ፤ በአላህ መንገድ ተጋደሉ፤ ወይም ተከላከሉ፤آ» የተባሉትን ሊገልጽ ነው፡፡ آ«መዋጋት (መኖሩን) ብናውቅ ኖሮ በተከተልናችሁ ነበርآ» አሉ፡፡ እነርሱ ያን ጊዜ ከእምነት ይልቅ ወደ ክህደት የቀረቡ ናቸው፡፡ በልቦቻቸው የሌለውን በአፎቻቸው ይናገራሉ፡፡ አላህም የሚደብቁትን ዐዋቂ ነው፡፡ وَلِيَعْلَمَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ نَافَقُو‍‍ا‍ وَق‍‍ِ‍ي‍لَ لَهُمْ تَعَالَوْا قَاتِلُو‍‍ا‍ فِي سَب‍‍ِ‍ي‍لِ ا‍للَّهِ أَوْ ا‍د‍‍ْفَعُو‍‍ا&zw
Al-Ladhīna Qālū Li'khwānihim Wa Qa`adū Law 'Aţā`ūnā Mā Qutilū Qul Fādra'ū `An 'Anfusikumu Al-Mawta 'In Kuntum Şādiqīna 003-168 እነዚያ (ከትግል) የቀሩ ሲኾኑ ለወንድሞቻቸው፡- آ«በታዘዙን ኖሮ ባልተገደሉ ነበርآ» ያሉ ናቸው፡፡ آ«እውነተኞች እንደኾናችሁ ከነፍሶቻችሁ ላይ ሞትን ገፍትሩآ» በላቸው፡፡ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ قَالُو‍‍ا‍ لِأخْوَانِهِمْ وَقَعَدُوا‍ لَوْ أَطَاعُونَا مَا قُتِلُو‍‍ا‍ قُلْ فَا‍د‍‍ْرَء‍ُ‍وا عَنْ أَ‍ن‍‍ْفُسِكُمُ ا‍لْمَوْتَ إِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍‍ْتُمْ صَادِق‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Lā Taĥsabanna Al-Ladhīna Qutilū Fī Sabīli Al-Lahi 'Amwātāan Bal 'Aĥyā'un `Inda Rabbihim Yurzaqūna 003-169 እነዚያን በአላህ መንገድ የተገደሉትን ሙታን አድርገህ አትገምታቸው፡፡ በእርግጥ እነርሱ እጌታቸው ዘንድ ሕያዋን ናቸው፤ ይመገባሉ፡፡ وَلاَ تَحْسَبَ‍‍ن‍ّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ قُتِلُو‍‍ا‍ فِي سَب‍‍ِ‍ي‍لِ ا‍للَّهِ أَمْوَاتا‍ً بَلْ أَحْي‍‍َ‍ا‍ءٌ عِ‍‍ن‍‍ْدَ رَبِّهِمْ يُرْزَق‍‍ُ‍و‍نَ
Farīna Bimā 'Ātāhumu Al-Lahu Min Fađlihi Wa Yastabshirūna Bial-Ladhīna Lam Yalĥaqū Bihim Min Khalfihim 'Allā Khawfun `Alayhim Wa Lā Hum Yaĥzanūna 003-170 አላህ ከችሮታው በሰጣቸው ነገር ተደሳቾች ሲኾኑ (ይመገባሉ)፡፡ በነዚያም ከኋላቸው ገና በእነርሱ ባልተከተሉት በእነርሱ ላይ ፍርሃት ባለመኖሩና እነርሱም የማያዝኑ በመኾናቸው ይደሰታሉ፡፡ فَ‍‍ر‍‍ِح‍‍ِ‍ي‍نَ بِمَ‍‍ا آتَاهُمُ ا‍للَّهُ مِ‍‍ن‍ْ فَضْلِهِ وَيَسْتَ‍‍ب‍‍ْشِر‍ُو‍نَ بِ‍‍ا‍لَّذ‍ِي‍نَ لَمْ يَلْحَقُو‍‍ا‍ بِهِ‍‍م‍ْ مِنْ خَلْفِهِمْ أَلاَّ خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلاَ هُمْ يَحْزَن‍‍ُ‍و‍نَ
Yastabshirūna Bini`matin Mina Al-Lahi Wa Fađlin Wa 'Anna Al-Laha Lā Yuđī`u 'Ajra Al-Mu'uminīna 003-171 ከአላህ በኾነ ጸጋና ልግስና አላህም የምእምናንን ምንዳ የማያጠፉ በመኾኑ ይደሰታሉ፡፡ يَسْتَ‍‍ب‍‍ْشِر‍ُو‍نَ بِنِعْمَة‍‍‍ٍ مِنَ ا‍للَّهِ وَفَضْل‍‍‍ٍ وَأَ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ لاَ يُض‍‍ِ‍ي‍عُ أَ‍ج‍‍ْرَ ا‍لْمُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ
Al-Ladhīna Astajābū Lillahi Wa Ar-Rasūli Min Ba`di Mā 'Aşābahumu Al-Qarĥu Lilladhīna 'Aĥsanū Minhum Wa Attaqaw 'Ajrun `Ažīmun 003-172 እነዚያ መቁሰል ካገኛቸው በኋላ ለአላህና ለመልክተኛው የታዘዙት ከእነሱ ለነዚያ በጎ ለሠሩትና ለተጠነቀቁት ታላቅ ምንዳ አላቸው፡፡ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍سْتَجَابُو‍‍ا‍ لِلَّهِ وَا‍لرَّس‍‍ُ‍و‍لِ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ مَ‍‍ا‍ أَصَابَهُمُ ا‍لْقَرْحُ لِلَّذ‍ِي‍نَ أَحْسَنُو‍‍ا‍ مِنْهُمْ وَا‍تَّقَوْا أَ‍ج‍‍ْرٌ عَظ‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Al-Ladhīna Qāla Lahumu An-Nāsu 'Inna An-Nāsa Qad Jama`ū Lakumkhshawhum Fazādahum 'Īmānāan Wa Qālū Ĥasbunā Al-Lahu Wa Ni`ma Al-Wakīlu 003-173 እነዚያ ሰዎቹ ለእነርሱ፡- آ«ሰዎች ለእናንተ (ጦርን) አከማችተዋልና ፍሩዋቸውآ» ይሉዋቸውና (ይህም) እምነትን የጨመረላቸው آ«በቂያችንም አላህ ነው ምን ያምርም መጠጊያ!آ» ያሉ ናቸው፡፡ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ق‍‍َ‍ا‍لَ لَهُمُ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سُ إِ‍نّ‍‍َ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سَ قَ‍‍د‍ْ جَمَعُو‍‍ا‍ لَكُمْ فَاخْشَوْهُمْ فَزَادَهُمْ إِيمَانا‍ً وَقَالُو‍‍ا‍ حَسْبُنَا ا‍للَّهُ وَنِعْمَ ا‍لْوَك‍‍ِ‍ي‍لُ
nqalabū Bini`matin Mina Al-Lahi Wa Fađlin Lam Yamsas/hum Sū'un Wa Attaba`ū Riđwāna Al-Lahi Wa Allāhu Dhū Fađlin `Ažīmin 003-174 ከአላህም በኾነ ጸጋና ችሮታ ክፉ ነገር ያልነካቸው ኾነው ተመለሱ፡፡ የአላህንም ውዴታ ተከተሉ፤ አላህም የታላቅ ችሮታ ባለቤት ነው፡፡ فَا‍ن‍‍ْقَلَبُو‍‍ا‍ بِنِعْمَة‍‍‍ٍ مِنَ ا‍للَّهِ وَفَضْل‍‍‍ٍ لَمْ يَمْسَسْهُمْ س‍‍ُ‍و‍ء‍ٌ وَا‍تَّبَعُو‍‍ا‍ر‍‍ِضْو‍َا‍نَ ا‍للَّهِ وَا‍للَّهُ ذُو فَضْلٍ عَظ‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٍ
'Innamā Dhalikumu Ash-Shayţānu Yukhawwifu 'Awliyā'ahu Falā Takhāfūhum Wa Khāfūni 'In Kuntum Mu'uminīna 003-175 እንዲህ የሚላችሁ ሰይጣን ብቻ ነው፡፡ ወዳጆቹን ያስፈራራችኋል፡፡ አትፍሩዋቸውም፡፡ ምእምናንም እንደኾናችሁ ፍሩኝ፡፡ إِ‍نّ‍‍َمَا ذَلِكُمُ ا‍لشَّيْط‍‍َ‍ا‍نُ يُخَوِّفُ أَوْلِي‍‍َ‍ا‍ءَهُ فَلاَ تَخَافُوهُمْ وَخَاف‍‍ُ‍و‍نِ إِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍‍ْتُ‍‍م‍ْ مُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Lā Yaĥzunka Al-Ladhīna Yusāri`ūna Fī Al-Kufri 'Innahum Lan Yađurrū Al-Laha Shay'āan Yurīdu Al-Lahu 'Allā Yaj`ala Lahum Ĥažžāan Al-'Ākhirati Wa Lahum `Adhābun `Ažīmun 003-176 እነዚያም በክህደት የሚቻኮሉት አያሳዝኑህ፡፡ ከነርሱ ፈጽሞ አላህን በምንም አይጎዱምና፡፡ አላህ በመጨረሻይቱ ዓለም ለእነሱ ዕድልን ላያደርግ ይሻል፡፡ ለእነርሱም ታላቅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَلاَ يَحْزُ‍ن‍‍ْكَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يُسَا‍ر‍‍ِع‍‍ُ‍و‍نَ فِي ا‍لْكُفْ‍‍ر‍ِ إِ‍نّ‍‍َهُمْ لَ‍‍ن‍ْ يَضُرُّوا‍ ا‍للَّهَ شَيْئا‍ً يُ‍‍ر‍‍ِي‍دُ ا‍للَّهُ أَلاَّ يَ‍‍ج‍‍ْعَلَ لَهُمْ حَظّا‍ً فِي 'Inna Al-Ladhīna Ashtaraw Al-Kufra Bil-'Īmāni Lan Yađurrū Al-Laha Shay'āan Wa Lahum `Adhābun 'Alīmun 003-177 እነዚያ ክህደትን በእምነት የለወጡ አላህን በምንም ነገር ፈጽሞ አይጎዱትም፡፡ ለእነሱም አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍شْتَرَوُا ا‍لْكُفْرَ بِ‍‍ا‍لإِيم‍‍َ‍ا‍نِ لَ‍‍ن‍ْ يَضُرُّوا‍ ا‍للَّهَ شَيْئا‍ً وَلَهُمْ عَذ‍َا‍بٌ أَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Wa Lā Yaĥsabanna Al-Ladhīna Kafarū 'Annamā Numlī Lahum Khayrun Li'anfusihim 'Innamā Numlī Lahum Liyazdādū 'Ithmāan Wa Lahum `Adhābun Muhīnun 003-178 እነዚያ የካዱት ሰዎች እነርሱን ማዘግየታችንን ለነፍሶቻቸው ደግ ነገር ነው ብለው አያስቡ፡፡ እነርሱን የምናዘገያቸው ኃጢኣትን እንዲጨምሩ ብቻ ነው፡፡ ለነሱም አዋራጅ ስቃይ አላቸው፡፡ وَلاَ يَحْسَبَ‍‍ن‍ّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُو‍ا‍ أَ‍نّ‍‍َمَا نُمْلِي لَهُمْ خَيْر‍ٌ لِأَ‍ن‍‍ْفُسِهِمْ إِ‍نّ‍‍َمَا نُمْلِي لَهُمْ لِيَزْدَادُو‍ا‍ إِثْما‍ً وَلَهُمْ عَذ‍َا‍ب‍‍‍ٌ مُه‍‍ِ‍ي‍ن‍‍‍ٌ
Mā Kāna Al-Lahu Liyadhara Al-Mu'uminīna `Alá Mā 'Antum `Alayhi Ĥattá Yamīza Al-Khabītha Mina Aţ-Ţayyibi Wa Mā Kāna Al-Lahu Liyuţli`akum `Alá Al-Ghaybi Wa Lakinna Al-Laha Yajtabī Min Rusulihi Man Yashā'u Fa'āminū Bil-Lahi Wa Rusulihi Wa 'In Tu'uminū Wa Tattaqū Falakum 'Ajrun `Ažīmun 003-179 አላህ መጥፎውን ከመልካሙ እስከሚለይ ድረስ ምእምናንን እናንተ በርሱ ላይ ባላችሁበት (ኹኔታ) ላይ የሚተው አይደለም፡፡ አላህም ሩቁን ነገር የሚያሳውቃችሁ አይደለም፡፡ ግን አላህ ከመልክተኞቹ የሚሻውን ይመርጣል፡፡ በአላህና በመልክተኞቹም እመኑ፡፡ ብታምኑና ብትጠነቀቁም ለናንተ ታላቅ ምንዳ አላችሁ፡፡ مَا ك‍‍َ‍ا‍نَ ا‍للَّهُ لِيَذَرَ ا‍لْمُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ عَلَى مَ‍‍ا‍ أَ‍ن‍‍ْتُمْ عَلَيْهِ حَتَّى يَم‍‍ِ‍ي‍زَ ا‍لْخَب‍‍ِ‍ي‍ثَ مِنَ ا‍ل
Wa Lā Yaĥsabanna Al-Ladhīna Yabkhalūna Bimā 'Ātāhumu Al-Lahu Min Fađlihi Huwa Khayrāan Lahum Bal Huwa Sharrun Lahum Sayuţawwaqūna Mā Bakhilū Bihi Yawma Al-Qiyāmati Wa Lillahi Mīrāthu As-Samāwāti Wa Al-'Arđi Wa Allāhu Bimā Ta`malūna Khabīrun 003-180 እነዚያም አላህ ከችሮታው በሰጣቸው ገንዘብ የሚነፍጉ እርሱ ለእነሱ ደግ አይምሰላቸው፡፡ ይልቁንም፤ እርሱ ለነሱ መጥፎ ነው፡፡ ያንን በርሱ የነፈጉበትን በትንሣኤ ቀን (እባብ ኾኖ) ይጠለቃሉ፡፡ የሰማያትና የምድርም ውርስ ለአላህ ብቻ ነው፡፡ አላህም በሚሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነው፡፡ وَلاَ يَحْسَبَ‍‍ن‍ّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يَ‍‍ب‍‍ْخَل‍‍ُ‍و‍نَ بِمَ‍‍ا آتَاهُمُ ا‍للَّهُ مِ‍‍ن‍ْ فَضْلِهِ هُوَ خَيْرا‍ً لَهُ‍‍م‍ْ بَلْ هُوَ شَرّ‍ٌ لَهُمْ سَيُطَوَّق‍Laqad Sami`a Al-Lahu Qawla Al-Ladhīna Qālū 'Inna Al-Laha Faqīrun Wa Naĥnu 'Aghniyā'u Sanaktubu Mā Qālū Wa Qatlahumu Al-'Anbiyā'a Bighayri Ĥaqqin Wa Naqūlu Dhūqū `Adhāba Al-Ĥarīqi 003-181 የእነዚያን آ«አላህ ድኻ ነው እኛ ግን ከበርቴዎች ነንآ» ያሉትን ሰዎች ቃል አላህ በእርግጥ ሰማ፡፡ ያንን ያሉትንና ነቢያትን ያለ ሕግ መግደላቸውን በእርግጥ እንጽፋለን፡፡ آ«የእሳትንም ስቃይ ቅመሱآ» እንላቸዋለን፡፡ لَقَ‍‍د‍ْ سَمِعَ ا‍للَّهُ قَوْلَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ قَالُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ فَق‍‍ِ‍ي‍ر‍ٌ وَنَحْنُ أَغْنِي‍‍َ‍ا‍ءُ سَنَكْتُبُ مَا قَالُو‍‍ا‍ وَقَتْلَهُمُ ا‍لأَ‍ن‍‍ْبِي‍‍َ‍ا‍ءَ بِغَيْ‍‍ر Dhālika Bimā Qaddamat 'Aydīkum Wa 'Anna Al-Laha Laysa Bižallāmin Lil`abīdi 003-182 ያ (ስቃይ) እጆቻችሁ ባሳለፉት ሥራ ነው፡፡ አላህም ለባሮቹ በዳይ ባለመኾኑ ነው፡፡ ذَلِكَ بِمَا قَدَّمَتْ أَيْدِيكُمْ وَأَ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ لَيْسَ بِظَلاَّم‍‍‍ٍ لِلْعَب‍‍ِ‍ي‍‍د‍ِ
Al-Ladhīna Qālū 'Inna Al-Laha `Ahida 'Ilaynā 'Allā Nu'umina Lirasūlin Ĥattá Ya'tiyanā Biqurbānin Ta'kuluhu An-Nāru Qul Qad Jā'akum Rusulun Min Qablī Bil-Bayyināti Wa Bial-Ladhī Qultum Falima Qataltumūhum 'In Kuntum Şādiqīna 003-183 እነዚያ ለማንኛውም መልክተኛ آ«እሳት የምትበላው የኾነን ቁርባን እስከሚያመጣልን ድረስ ላናምን አላህ ወደኛ አዟልآ» ያሉ ናቸው፡፡آ«መልክተኞች ከእኔ በፊት በተዓምራትና በዚያም ባላችሁት (ቁርባን) በእርግጥ መጥተውላችኋል፡፡ እውነተኞች ከኾናችሁ ታዲያ ለምን ገደላችኋቸውآ» በላቸው፡፡ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ قَالُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ عَهِدَ إِلَيْنَ‍‍ا‍ أَلاَّ نُؤْمِنَ لِرَس‍‍ُ‍و‍لٍ حَتَّى يَأْتِيَنَا بِقُرْب‍‍َ‍ا‍ن‍‍‍ٍ تَأْكُلُهُ ا‍ل‍ Fa'in Kadhdhabūka Faqad Kudhdhiba Rusulun Min Qablika Jā'ū Bil-Bayyināti Wa Az-Zuburi Wa Al-Kitābi Al-Munīri 003-184 ቢያስተባብሉህም ከአንተ በፊት በግልጽ ተዓምራትና በጽሑፎች፣ በብሩህ መጽሐፍም የመጡት መልክተኞች በእርግጥ ተስተባብለዋል፡፡ فَإِ‍ن‍ْ كَذَّب‍‍ُ‍و‍كَ فَقَ‍‍د‍ْ كُذِّبَ رُسُل‍‍‍ٌ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِكَ ج‍‍َ‍ا‍ء‍ُ‍وا بِ‍‍ا‍لْبَيِّن‍‍َ‍ا‍تِ وَا‍لزُّبُ‍‍ر‍ِ وَا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ ا‍لْمُن‍‍ِ‍ي‍رِ
Kullu Nafsin Dhā'iqatu Al-Mawti Wa 'Innamā Tuwaffawna 'Ujūrakum Yawma Al-Qiyāmati Faman Zuĥziĥa `Ani An-Nāri Wa 'Udkhila Al-Jannata Faqad Fāza Wa Mā Al-Ĥayāatu Ad-Dunyā 'Illā Matā`u Al-Ghurūri 003-185 ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ ምንዳዎቻችሁንም የምትሞሉት በትንሣኤ ቀን ብቻ ነው፡፡ ከእሳትም የተራቀና ገነትን የተገባ ሰው በእርግጥ ምኞቱን አገኘ፡፡ ቅርቢቱም ሕይወት የመታለያ መሳሪያ እንጅ ሌላ አይደለችም፡፡ كُلُّ نَفْس‍‍‍ٍ ذ‍َا‍ئِقَةُ ا‍لْمَوْتِ وَإِ‍نّ‍‍َمَا تُوَفَّوْنَ أُجُورَكُمْ يَوْمَ ا‍لْقِيَامَةِ فَمَ‍‍ن‍ْ زُحْزِحَ عَنِ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ر‍ِ وَأُ‍د‍‍ْخِلَ ا‍لْجَ‍‍ن‍ّ‍‍َةَ فَقَ‍‍د‍ْ ف‍‍َ‍ا‍زَ وَمَا Latublawunna Fī 'Amwālikum Wa 'Anfusikum Wa Latasma`unna Mina Al-Ladhīna 'Ū Al-Kitāba Min Qablikum Wa Mina Al-Ladhīna 'Ashrakū 'Adháan Kathīrāan Wa 'In Taşbirū Wa Tattaqū Fa'inna Dhālika Min `Azmi Al-'Umūri 003-186 በገንዘቦቻችሁና በነፍሶቻችሁ በእርግጥ ትፈተናላችሁ፡፡ ከእነዚያም ከእናንተ በፊት መጽሐፍን ከተሰጡትና ከእነዚያም ከአጋሩት ብዙን ማሰቃየት ትሰማላችሁ፡፡ ብትታገሱና ብትጠነቀቁ ይህ ከጥብቅ ነገሮች ነው፡፡ لَتُ‍‍ب‍‍ْلَوُ‍نّ‍‍َ فِ‍‍ي‍ أَمْوَالِكُمْ وَأَ‍ن‍‍ْفُسِكُمْ وَلَتَسْمَعُ‍‍ن‍ّ‍‍َ مِنَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ أ‍ُ‍وتُو‍‍ا‍ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بَ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِكُمْ وَمِنَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ أَشْرَكُ‍ Wa 'Idh 'Akhadha Al-Lahu Mīthāqa Al-Ladhīna 'Ū Al-Kitāba Latubayyinunnahu Lilnnāsi Wa Lā Taktumūnahu Fanabadhūhu Warā'a Žuhūrihim Wa Ashtaraw Bihi Thamanāan Qalīlāan Fabi'sa Mā Yashtarūna 003-187 አላህ የነዚያን መጽሐፉን የተሰጡትን ቃል ኪዳን ለሰዎች በእርግጥ ታብራሩታላችሁ አትደብቁትምም በማለት የያዘባቸውን (አስታውሱ)፡፡ በጀርባዎቻቸውም ኋላ ጣሉት፡፡ በርሱም ጥቂትን ዋጋ ገዙ፡፡ የሚገዙትም ነገር ከፋ! وَإِذْ أَخَذَ ا‍للَّهُ مِيث‍‍َ‍ا‍قَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ أ‍ُ‍وتُو‍‍ا‍ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بَ لَتُبَيِّنُ‍‍ن‍ّ‍‍َهُ لِل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ وَلاَ تَكْتُمُونَهُ فَنَبَذ‍ُو‍هُ وَر‍َا‍ءَ ظُهُو‍ر‍‍ِهِمْ وَا‍شْتَرَوْا بِه
Lā Taĥsabanna Al-Ladhīna Yafraĥūna Bimā 'Ataw Wa Yuĥibbūna 'An Yuĥmadū Bimā Lam Yaf`alū Falā Taĥsabannahum Bimafāzatin Mina Al-`Adhābi Wa Lahum `Adhābun 'Alīmun 003-188 እነዚያን በሠሩት ነገር የሚደሰቱትንና ባልሠሩትም መመስገንን የሚወዱትን አታስብ፤ ከቅጣት በመዳን ላይ ናቸው ብለህ አታሰባቸው፡፡ ለእነሱ አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ لاَ تَحْسَبَ‍‍ن‍ّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يَفْرَح‍‍ُ‍و‍نَ بِمَ‍‍ا‍ أَتَوا وَيُحِبّ‍‍ُ‍و‍نَ أَ‍ن‍ْ يُحْمَدُوا‍ بِمَا لَمْ يَفْعَلُو‍‍ا‍ فَلاَ تَحْسَبَ‍‍ن‍ّ‍‍َهُ‍‍م‍ْ بِمَفَازَة‍‍‍ٍ مِنَ ا‍لْعَذ‍َا‍بِ وَلَهُمْ عَذ‍َا‍بٌ أَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Wa Lillahi Mulku As-Samāwāti Wa Al-'Arđi Wa Allāhu `Alá Kulli Shay'in Qadīrun 003-189 የሰማያትና የምድር ንግሥና ለአላህ ብቻ ነው፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ وَلِلَّهِ مُلْكُ ا‍لسَّمَاو‍َا‍تِ وَا‍لأَرْضِ وَا‍للَّهُ عَلَى كُلِّ شَيْء‍ٍ قَد‍ِي‍ر‍ٌ
'Inna Fī Khalqi As-Samāwāti Wa Al-'Arđi Wa Akhtilāfi Al-Layli Wa An-Nahāri La'āyātin Li'wlī Al-'Albābi 003-190 ሰማያትንና ምድርን በመፍጠር ሌሊትና ቀንንም በመተካካት ለባለ አእምሮዎች በእርግጥ ምልክቶች አሉ፡፡ إِ‍نّ‍‍َ فِي خَلْقِ ا‍لسَّمَاو‍َا‍تِ وَا‍لأَرْضِ وَا‍خْتِلاَفِ ا‍للَّيْلِ وَا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َه‍‍َ‍ا‍ر‍ِ لَآي‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٍ لِأولِي ا‍لأَلْب‍‍َ‍ا‍ب‍ِ
Al-Ladhīna Yadhkurūna Al-Laha Qiyāmāan Wa Qu`ūdāan Wa `Alá Junūbihim Wa Yatafakkarūna Fī Khalqi As-Samāwāti Wa Al-'Arđi Rabbanā Mā Khalaqta Hādhā Bāţilāan Subĥānaka Faqinā `Adhāba An-Nāri 003-191 (እነርሱም) እነዚያ ቆመው፣ ተቀምጠውም፣ በጎኖቻቸው ተጋድመውም አላህን የሚያወሱ በሰማያትና በምድር አፈጣጠርም የሚያስተነትኑ፡- آ«ጌታችን ሆይ! ይኸን በከንቱ አልፈጠርከውም፤ ጥራት ይገባህ፤ ከእሳትም ቅጣት ጠብቀንآ» የሚሉ ናቸው፡፡ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يَذْكُر‍ُو‍نَ ا‍للَّهَ قِيَاما‍ً وَقُعُودا‍ً وَعَلَى جُنُوبِهِمْ وَيَتَفَكَّر‍ُو‍نَ فِي خَلْقِ ا‍لسَّمَاو‍َا‍تِ وَا‍لأَرْضِ رَبَّنَا مَا خَلَ‍‍ق‍‍ْتَ هَذَا بَاطِلا‍ً سُ‍‍ب‍‍ْحَانَكَ فَقِنَا عَذ‍َا‍بَ Rabbanā 'Innaka Man Tudkhili An-Nāra Faqad 'Akhzaytahu Wa Mā Lilžžālimīna Min 'Anşārin 003-192 آ«ጌታችን ሆይ! አንተ እሳት የምታገባውን ሰው በእርግጥ አዋረድከው፤ ለበደለኞችም ምንም ረዳቶች የሉዋቸውም፡፡آ» رَبَّنَ‍‍ا إِ‍نّ‍‍َكَ مَ‍‍ن‍ْ تُ‍‍د‍‍ْخِلِ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍رَ فَقَ‍‍د‍ْ أَخْزَيْتَهُ وَمَا لِلظَّالِم‍‍ِ‍ي‍نَ مِنْ أَ‍ن‍‍ْص‍‍َ‍ا‍ر‍ٍ
Rabbanā 'Innanā Sami`nā Munādīāan Yunādī Lil'īmāni 'An 'Āminū Birabbikum Fa'āmannā Rabbanā Fāghfir Lanā Dhunūbanā Wa Kaffir `Annā Sayyi'ātinā Wa Tawaffanā Ma`a Al-'Abrāri 003-193 آ«ጌታችን ሆይ! እኛ በጌታችሁ እመኑ በማለት ወደ እምነት የሚጠራን ጠሪ ሰማን፡፡ አመንም፡፡ ጌታችን ሆይ! ኃጢአቶቻችንንም ለኛ ማር፡፡ ክፉ ሥራዎቻችንንም ከኛ አብስ፡፡ ከንጹሖቹም ሰዎች ጋር ግደለን፤آ» رَبَّنَ‍‍ا إِ‍نّ‍‍َنَا سَمِعْنَا مُنَاد‍ِي‍ا‍ً يُنَادِي لِلإِيم‍‍َ‍ا‍نِ أَ‍ن‍ْ آمِنُو‍‍ا‍ بِرَبِّكُمْ فَآمَ‍‍ن‍ّ‍‍َا رَبَّنَا فَاغْفِرْ لَنَا ذُنُوبَنَا وَكَفِّرْ عَ‍‍ن‍ّ‍‍َا سَيِّئ‍‍َ‍اتِنَا وَتَوَفَّنَا مَعَ ا‍لأَ‍ب‍‍ْر‍َا‍ر‍ِ
Rabbanā Wa 'Ātinā Mā Wa`adtanā `Alá Rusulika Wa Lā Tukhzinā Yawma Al-Qiyāmati 'Innaka Lā Tukhlifu Al-Mī`āda 003-194 آ«ጌታችን ሆይ! በመልክተኞችህም ላይ ተስፋ ቃል ያደረግክልንን ስጠን፡፡ በትንሣኤ ቀንም አታዋርደን፡፡ አንተ ቀጠሮን አታፈርስምናآ» (የሚሉ ናቸው)፡፡ رَبَّنَا وَآتِنَا مَا وَعَ‍‍د‍‍ْتَنَا عَلَى رُسُلِكَ وَلاَ تُخْزِنَا يَوْمَ ا‍لْقِيَامَةِ إِ‍نّ‍‍َكَ لاَ تُخْلِفُ ا‍لْمِيع‍‍َ‍ا‍د‍َ
Fāstajāba Lahum Rabbuhum 'Annī Lā 'Uđī`u `Amala `Āmilin Minkum Min Dhakarin 'Aw 'Unthá Ba`đukum Min Ba`đin Fa-Al-Ladhīna Hājarū Wa 'Ukhrijū Min Diyārihim Wa 'Ūdhū Fī Sabīlī Wa Qātalū Wa Qutilū La'ukaffiranna `Anhum Sayyi'ātihim Wa La'udkhilannahum Jannātin Tajrī Min Taĥtihā Al-'Anhāru Thawābāan Min `Indi Al-Lahi Wa Allāhu `Indahu Ĥusnu Ath-Thawābi 003-195 ጌታቸውም آ«እኔ ከእናንተ ከወንድ ወይም ከሴት የሠሪን ሥራ አላጠፋም፡፡ ከፊላችሁ ከከፊሉ ነው፤ በማለት ለነርሱ ልመናቸውን ተቀበለ፡፡ እነዚያም የተሰደዱ ከአገሮቻቸውም የተባረሩ በመንገዴም የተጠቁ የተጋደሉም የተገደሉም ክፉ ሥራዎቻቸውን ከእነርሱ በእርግጥ አብሳለሁ፡፡ በሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በእርግጥ አገባቸዋለሁ፡፡ ከአላህ ዘንድ የኾነን ምንዳ (ይመነዳሉ)፡፡ አላህም እርሱ ዘንድ መልካም ምንዳ አልለ፡፡ آ» فَاسْتَج‍‍َ‍ا‍بَ لَهُمْ رَبُّهُمْ أَ‍نّ‍‍ِي لاَ أُض‍‍ِ‍ي‍عُ عَمَل
Lā Yaghurrannaka Taqallubu Al-Ladhīna Kafarū Fī Al-Bilādi 003-196 የእነዚያ የካዱት ሰዎች በአገሮች መንፈላሰስ አያታልህ፡፡ لاَ يَغُرَّ‍‍ن‍ّ‍‍َكَ تَقَلُّبُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ فِي ا‍لْبِلاَ‍د‍ِ
Matā`un Qalīlun Thumma Ma'wāhum Jahannamu Wa Bi'sa Al-Mihādu 003-197 አነስተኛ ጥቅም ነው፡፡ ከዚያም መኖሪያቸው ገሀነም ናት፡፡ ምን ትከፋም ምንጣፍ! مَت‍‍َ‍ا‍ع‍‍‍ٌ قَل‍‍ِ‍ي‍ل‍‍‍ٌ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ مَأْوَاهُمْ جَهَ‍‍ن‍ّ‍‍َمُ وَبِئْسَ ا‍لْمِه‍‍َ‍ا‍د‍ُ
Lakini Al-Ladhīna Attaqaw Rabbahum Lahum Jannātun Tajrī Min Taĥtihā Al-'Anhāru Khālidīna Fīhā Nuzulāan Min `Indi Al-Lahi Wa Mā `Inda Al-Lahi Khayrun Lil'abrāri 003-198 ግን እነዚያ ጌታቸውን የፈሩ ለእነሱ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው ገነቶች በውስጧ ዘውታሪዎች ሲኾኑ ከአላህ ዘንድ (የተሰጡ) መስተንግዶዎች አሏቸው፡፡ አላህም ዘንድ ያለው (ምንዳ) ለበጎ ሠሪዎች በላጭ ነው፡፡ لَكِنِ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍تَّقَوْا رَبَّهُمْ لَهُمْ جَ‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٌ تَ‍‍ج‍‍ْ‍‍ر‍‍ِي مِ‍‍ن‍ْ تَحْتِهَا ا‍لأَنْه‍‍َ‍ا‍رُ خَالِد‍ِي‍نَ فِيهَا نُزُلا‍ً مِنْ عِ‍‍ن‍‍ْدِ ا‍للَّهِ وَمَا عِ‍ Wa 'Inna Min 'Ahli Al-Kitābi Laman Yu'uminu Bil-Lahi Wa Mā 'Unzila 'Ilaykum Wa Mā 'Unzila 'Ilayhim Khāshi`īna Lillahi Lā Yashtarūna Bi'āyāti Al-Lahi Thamanāan Qalīlāan 'Ūlā'ika Lahum 'Ajruhum `Inda Rabbihim 'Inna Al-Laha Sarī`u Al-Ĥisābi 003-199 ከመጽሐፉም ባለቤቶች ለአላህ ፈሪዎች በአላህ አንቀጾችም ጥቂትን ዋጋ የማይለወጡ ሲኾኑ በአላህና በዚያ ወደ እናንተ በተወረደው በዚያም ወደእነርሱ በተወረደው የሚያምኑ ሰዎች አልሉ፡፡ እነዚያ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ አላህ ምርመራው ፈጣን ነው፡፡ وَإِ‍نّ‍‍َ مِنْ أَهْلِ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ لَمَ‍‍ن‍ْ يُؤْمِنُ بِ‍‍ا‍للَّهِ وَمَ‍‍ا‍ أُ‍ن‍‍ْزِلَ إِلَيْكُمْ وَمَ‍‍ا‍ أُ‍ن‍‍ْزِلَ إِلَيْهِمْ خَاشِع‍‍ِ‍ي‍نَ لِلَّهِ لاَ يَشْتَر‍ُو‍نَ بِآي‍ Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Aşbirū Wa Şābirū Wa Rābiţū Wa Attaqū Al-Laha La`allakum Tufliĥūna 003-200 /p> يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ ا‍صْبِرُوا‍ وَصَابِرُوا‍ وَرَابِطُو‍‍ا‍ وَا‍تَّقُو‍‍ا‍ ا‍للَّهَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِح‍‍ُ‍و‍نَ
Next Sūrah