2) Sūrat Al-Baqarah

Printed format

surah &surah &2) سُورَة البَقَرَه

'Alif-Lām-Mīm 002-001 አ.ለ.መ أَلِف-لَام-مِيم
Dhālika Al-Kitābu Lā Rayba Fīhi Hudáan Lilmuttaqīna 002-002 ይህ መጽሐፍ (ከአላህ ለመኾኑ) ጥርጥር የለበትም፤ ለፈራህያን መሪ ነው፡፡ ذَلِكَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بُ لاَ رَيْبَ ف‍‍ِ‍ي‍هِ هُ‍‍دى‍ً لِلْمُتَّق‍‍ِ‍ي‍نَ
Al-Ladhīna Yu'uminūna Bil-Ghaybi Wa Yuqīmūna Aş-Şalāata Wa Mimmā Razaqnāhum Yunfiqūna 002-003 ለነዚያ በሩቁ ነገር የሚያምኑ ሶላትንም ደንቡን ጠብቀው የሚሰግዱ ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚቸሩ ለኾኑት፤ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ بِ‍‍ا‍لْغَيْبِ وَيُقِيم‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لصَّلاَةَ وَمِ‍‍م‍ّ‍‍َا رَزَ‍ق‍‍ْنَاهُمْ يُ‍‍ن‍فِق‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Al-Ladhīna Yu'uminūna Bimā 'Unzila 'Ilayka Wa Mā 'Unzila Min Qablika Wa Bil-'Ākhirati Hum Yūqinūna 002-004 ለእነዚያም ወደ አንተ በተወረደውና ከአንተ በፊትም በተወረደው የሚያምኑ በመጨረሻይቱም (ዓለም) እነርሱ የሚያረጋግጡ ለኾኑት (መሪ ነው)፡፡ وَالَّذ‍ِي‍نَ يُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ بِمَ‍‍ا‍ أُ‍ن‍‍ْزِلَ إِلَيْكَ وَمَ‍‍ا‍ أُ‍ن‍‍ْزِلَ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِكَ وَبِالآخِرَةِ هُمْ يُوقِن‍‍ُ‍و‍نَ
'Ūlā'ika `Alá Hudáan Min Rabbihim Wa 'Ūlā'ika Humu Al-Mufliĥūna 002-005 እነዚያ ከጌታቸው በመመራት ላይ ናቸው፤ እነዚያም እነሱ ፍላጎታቸውን ያገኙ ናቸው፡፡ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ عَلَى هُ‍‍دى‍ً مِ‍‍ن‍ْ رَبِّهِمْ وَأ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ هُمُ ا‍لْمُفْلِح‍‍ُ‍و‍نَ
'Inna Al-Ladhīna Kafarū Sawā'un `Alayhim 'A 'Andhartahum 'Am Lam Tundhirhum Lā Yu'uminūna 002-006 እነዚያ የካዱት (ሰዎች) ብታስፈራራቸውም ባታስፈራራቸውም በነርሱ ላይ እኩል ነው፤ አያምኑም፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ سَو‍َا‍ءٌ عَلَيْهِمْ أَ أَن‍ذَرْتَهُمْ أَمْ لَمْ تُ‍‍ن‍ذِرْهُمْ لاَ يُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ
Khatama Al-Lahu `Alá Qulūbihim Wa `Alá Sam`ihim Wa `Alá 'Abşārihim Ghishāwatun Wa Lahum `Adhābun `Ažīmun 002-007 አላህ በልቦቻቸው ላይ በመስሚያቸውም ላይ አትሞባቸዋል፤ በዓይኖቻቸውም ላይ መሸፈኛ አልለ፤ ለነሱም ታላቅ ቅጣት አላቸው፡፡ خَتَمَ ا‍للَّهُ عَلَى قُلُوبِهِمْ وَعَلَى سَمْعِهِمْ وَعَلَى أَ‍ب‍‍ْصَا‍ر‍‍ِهِمْ غِشَاوَة‍‍‍ٌ وَلَهُمْ عَذ‍َا‍بٌ عَظ‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Wa Mina An-Nāsi Man Yaqūlu 'Āmannā Bil-Lahi Wa Bil-Yawmi Al-'Ākhiri Wa Mā Hum Bimu'uminīna 002-008 ከሰዎችም آ«በአላህና በመጨረሻው ቀን አምነናልآ» የሚሉ አልሉ፤ እነርሱም አማኞች አይደሉም፡፡ وَمِنَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ مَ‍‍ن‍ْ يَق‍‍ُ‍و‍لُ آمَ‍‍ن‍ّ‍‍َا بِ‍‍ا‍للَّهِ وَبِالْيَوْمِ ا‍لآخِرِ وَمَا هُ‍‍م‍ْ بِمُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ
Yukhādi`ūna Al-Laha Wa Al-Ladhīna 'Āmanū Wa Mā Yakhda`ūna 'Illā 'Anfusahum Wa Mā Yash`urūna 002-009 አላህንና እነዚያን ያመኑትን (ሰዎች) ያታልላሉ፤ የማያውቁ ሲኾኑ ነፍሶቻቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም፡፡ يُخَادِع‍‍ُ‍و‍نَ ا‍للَّهَ وَا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ وَمَا يَخْدَع‍‍ُ‍و‍نَ إِلاّ أَن‍فُسَهُمْ وَمَا يَشْعُر‍ُو‍نَ
Fī Qulūbihim Marađun Fazādahumu Al-Lahu Marađāan Wa Lahum `Adhābun 'Alīmun Bimā Kānū Yakdhibūna 002-010 በልቦቻቸው ውስጥ (የንፍቅና) በሽታ አለባቸው፡፡ አላህም በሽታን ጨመረባቸው፡፡ ለነርሱም ይዋሹ በነበሩት ምክንያት አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ فِي قُلُوبِهِ‍‍م‍ْ مَرَض‍‍‍ٌ فَزَادَهُمُ ا‍للَّهُ مَرَضا‍ً وَلَهُمْ عَذ‍َا‍بٌ أَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ بِمَا كَانُو‍‍ا‍ يَكْذِب‍‍ُ‍و‍نَ
Wa 'Idhā Qīla Lahum Lā Tufsidū Fī Al-'Arđi Qālū 'Innamā Naĥnu Muşliĥūna 002-011 ለነርሱም آ«በምድር ላይ አታበላሹآ» በተባሉ ጊዜ آ«እኛ አሳማሪዎች ብቻ ነንآ» ይላሉ፡፡ وَإِذَا ق‍‍ِ‍ي‍لَ لَهُمْ لاَ تُفْسِدُوا‍ فِي ا‍لأَرْضِ قَالُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َمَا نَحْنُ مُصْلِح‍‍ُ‍و‍نَ
'Alā 'Innahum Humu Al-Mufsidūna Wa Lakin Lā Yash`urūna 002-012 ንቁ እነርሱ አጥፊዎቹ እነሱው ናቸው፤ ግን አያውቁም፡፡ أَلاَ إِ‍نّ‍‍َهُمْ هُمُ ا‍لْمُفْسِد‍ُو‍نَ وَلَكِ‍‍ن‍ْ لاَ يَشْعُر‍ُو‍نَ
Wa 'Idhā Qīla Lahum 'Āminū Kamā 'Āmana An-Nāsu Qālū 'Anu'uminu Kamā 'Āmana As-Sufahā'u 'Alā 'Innahum Humu As-Sufahā'u Wa Lakin Lā Ya`lamūna 002-013 ለነሱም آ«ሰዎቹ እንዳመኑ እመኑآ» በተባሉ ጊዜ آ«ቂሎቹ እንዳመኑ እናምናለን?آ» ይላሉ፡፡ አዋጅ ንቁ እነርሱ ቂሎቹ እነርሱው ናቸው፤ ግን አያውቁም፡፡ وَإِذَا ق‍‍ِ‍ي‍لَ لَهُمْ آمِنُو‍‍ا‍ كَمَ‍‍ا آمَنَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سُ قَالُ‍‍و‍‍ا‍ أَنُؤْمِنُ كَمَ‍‍ا آمَنَ ا‍لسُّفَه‍‍َ‍ا‍ءُ أَلاَ إِ‍نّ‍‍َهُمْ هُمُ ا‍لسُّفَه‍‍َ‍ا‍ءُ وَلَكِ‍‍ن‍ْ لاَ يَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa 'Idhā Laqū Al-Ladhīna 'Āmanū Qālū 'Āmannā Wa 'Idhā Khalaw 'Ilá Shayāţīnihim Qālū 'Innā Ma`akum 'Innamā Naĥnu Mustahzi'ūna 002-014 እነዚያንም ያመኑትን በተገናኙ ጊዜ آ«አምነናልآ» ይላሉ፡፡ ወደ ሰይጣኖቻቸውም ባገለሉ ጊዜ آ«እኛ ከናንተ ጋር ነን፤ እኛ (በነሱ) ተሳላቂዎች ብቻ ነንآ» ይላሉ፡፡ وَإِذَا لَقُو‍‍ا‍ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ قَالُ‍‍و‍‍ا‍ آمَ‍‍ن‍ّ‍‍َا وَإِذَا خَلَوْا إِلَى شَيَاطِينِهِمْ قَالُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َا مَعَكُمْ إِ‍نّ‍‍َمَا نَحْنُ مُسْتَهْزِئ‍‍ُ‍و‍نَ
Al-Lahu Yastahzi'u Bihim Wa Yamudduhum Fī Ţughyānihim Ya`mahūna 002-015 አላህ በነሱ ይሳለቅባቸዋል፤ በጥመታቸውም ውስጥ የሚዋልሉ ሲኾኑ ያዘገያቸዋል፡፡ ا‍للَّهُ يَسْتَهْزِئُ بِهِمْ وَيَمُدُّهُمْ فِي طُغْيَانِهِمْ يَعْمَه‍‍ُ‍و‍نَ
'Ūlā'ika Al-Ladhīna Ashtaraw Ađ-Đalālata Bil-Hudá Famā Rabiĥat Tijāratuhum Wa Mā Kānū Muhtadīna 002-016 እነዚህ እነዚያ ስህተትን በቅንነት የገዙ ናቸው፡፡ ንግዳቸውም አላተረፈችም፤ ቀጥተኞችም አልኾኑም፡፡ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍شْتَرَوُا ا‍لضَّلاَلَةَ بِ‍‍ا‍لْهُدَى فَمَا رَبِحَ‍‍ت‍ْ تِجَارَتُهُمْ وَمَا كَانُو‍‍ا‍ مُهْتَد‍ِي‍نَ
Mathaluhum Kamathali Al-Ladhī Astawqada Nārāan Falammā 'Ađā'at Mā Ĥawlahu Dhahaba Al-Lahu Binūrihim Wa Tarakahum Fī Žulumātin Lā Yubşirūna 002-017 (በንፍቅና) ምሳሌያቸው እንደዚያ እሳትን እንዳነደደ ሰው በዙሪያው ያለውን ሁሉ ባበራች ጊዜም አላህ ብርሃናቸውን እንደወሰደባቸው በጨለማዎችም ውስጥ የማያዩ ኾነው እንደተዋቸው (ሰዎች) ብጤ ነው፡፡ مَثَلُهُمْ كَمَثَلِ ا‍لَّذِي ا‍سْتَوْقَدَ نَارا‍ً فَلَ‍‍م‍ّ‍‍َ‍‍ا‍ أَض‍‍َ‍ا‍ءَتْ مَا حَوْلَهُ ذَهَبَ ا‍للَّهُ بِنُو‍ر‍‍ِهِمْ وَتَرَكَهُمْ فِي ظُلُم‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٍ لاَ يُ‍‍ب‍‍ْصِر‍ُو‍نَ
Şummun Bukmun `Umyun Fahum Lā Yarji`ūna 002-018 (እነሱ) ደንቆሮዎች፣ ዲዳዎች፣ ዕውሮች ናቸው፤ ስለዚህ እነርሱ አይመለሱም፡፡ صُ‍‍م‍ّ‍‍‍ٌ بُكْمٌ عُمْي‍‍‍ٌ فَهُمْ لاَ يَرْجِع‍‍ُ‍و‍نَ
'Aw Kaşayyibin Mina As-Samā'i Fīhi Žulumātun Wa Ra`dun Wa Barqun Yaj`alūna 'Aşābi`ahum Fī 'Ādhānihim Mina Aş-Şawā`iqi Ĥadhara Al-Mawti Wa Allāhu Muĥīţun Bil-Kāfirīna 002-019 ወይም (ምሳሌያቸው) ከሰማይ እንደ ወረደ ዝናም (ባለቤቶች) ነው፤ በርሱ (በደመናው) ውስጥ ጨለማዎች፣ ነጎድጓድም፣ ብልጭታም ያሉበት ሲኾን ከመብረቆቹ ሞትን ለመፍራት ጣቶቻቸውን በጆሮቻቸው ውስጥ እንደሚያደርጉ ብጤ ነው፡፡ አላህም ከሓዲዎችን ከባቢ ነው፡፡ أَوْ كَصَيِّب‍‍‍ٍ مِنَ ا‍لسَّم‍‍َ‍ا‍ءِ ف‍‍ِ‍ي‍هِ ظُلُم‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٌ وَرَعْد‍ٌ وَبَرْق‍‍‍ٌ يَ‍‍ج‍‍ْعَل‍‍ُ‍و‍نَ أَصَابِعَهُمْ فِ‍‍ي آذَانِهِ‍‍م‍ْ مِنَ ا‍لصَّوَاعِق
Yakādu Al-Barqu Yakhţafu 'Abşārahum Kullamā 'Ađā'a Lahum Mashaw Fīhi Wa 'Idhā 'Ažlama `Alayhim Qāmū Wa Law Shā'a Al-Lahu Ladhahaba Bisam`ihim Wa 'Abşārihim 'Inna Al-Laha `Alá Kulli Shay'in Qadīrun 002-020 ብልጭታው ዓይኖቻቸውን ሊነጥቅ ይቀርባል፡፡ ለነርሱ ባበራላቸው ቁጥር በርሱ ውስጥ ይኼዳሉ፡፡ በነሱም ላይ ባጨለመ ጊዜ ይቆማሉ፡፡ አላህም በሻ ኖሮ መስሚያቸውንና ማያዎቻቸውን በወሰደ ነበር፤ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና፡፡ يَك‍‍َ‍ا‍دُ ا‍لْبَرْقُ يَخْطَفُ أَ‍ب‍‍ْصَارَهُمْ كُلَّمَ‍‍ا‍ أَض‍‍َ‍ا‍ءَ لَهُ‍‍م‍ْ مَشَوْا ف‍‍ِ‍ي‍هِ وَإِذَا أَظْلَمَ عَلَيْهِمْ قَامُو‍‍ا‍ وَلَوْ ش‍‍َ‍ا‍ءَ ا‍للَّهُ لَذَهَبَ بِسَمْعِهِمْ وَأَ‍ب‍‍ْصَا‍ر‍‍ِهِمْ إِ‍نّ‍ Yā 'Ayyuhā An-Nāsu A`budū Rabbakumu Al-Ladhī Khalaqakum Wa Al-Ladhīna Min Qablikum La`allakum Tattaqūna 002-021 እናንተ ሰዎች ሆይ! የፈጠራችሁን እነዚያንም ከናንተ በፊት የነበሩትን (የፈጠረውን) ጌታችሁን ተገዙ፤ (ቅጣትን) ልትጠነቀቁ ይከጀላልና፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سُ ا‍عْبُدُوا‍ رَبَّكُمُ ا‍لَّذِي خَلَقَكُمْ وَا‍لَّذ‍ِي‍نَ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّق‍‍ُ‍و‍نَ
Al-Ladhī Ja`ala Lakumu Al-'Arđa Firāshāan Wa As-Samā'a Binā'an Wa 'Anzala Mina As-Samā'i Mā'an Fa'akhraja Bihi Mina Ath-Thamarāti Rizqāan Lakum Falā Taj`alū Lillahi 'Andādāan Wa 'Antum Ta`lamūna 002-022 (እርሱ) ያ ለናንተ ምድርን ምንጣፍ ሰማይንም ጣራ ያደረገ ነው፤ ከሰማይም (ከደመና) ውሃን ያወረደ በርሱም ከፍሬዎች ለናንተ ሲሳይን ያወጣ ነው፡፡ እናንተም (ፈጣሪነቱን) የምታውቁ ስትኾኑ ለአላህ ባላንጣዎችን አታድርጉ፡፡ ا‍لَّذِي جَعَلَ لَكُمُ ا‍لأَرْضَ فِرَاشا‍ً وَا‍لسَّم‍‍َ‍ا‍ءَ بِن‍‍َ‍ا‍ء‍ً وَأَ‍ن‍‍ْزَلَ مِنَ ا‍لسَّم‍‍َ‍ا‍ءِ م‍‍َ‍ا‍ء‍ً فَأَخْرَجَ بِهِ مِنَ ا‍لثَّمَر‍َا‍تِ ‍ر‍‍ِزْقا‍ً Wa 'In Kuntum Fī Raybin Mimmā Nazzalnā `Alá `Abdinā Fa'tū Bisūratin Min Mithlihi Wa AdShuhadā'akum Min Dūni Al-Lahi 'In Kuntum Şādiqīna 002-023 በባሪያችንም ላይ ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾኑ ከብጤው አንዲትን ምዕራፍ አምጡ፡፡ እውነተኞችም እንደኾናችሁ ከአላህ ሌላ መስካሪዎቻችሁን ጥሩ፡፡ وَإِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍تُمْ فِي رَيْب‍‍‍ٍ مِ‍‍م‍ّ‍‍َا نَزَّلْنَا عَلَى عَ‍‍ب‍‍ْدِنَا فَأْتُو‍‍ا‍ بِسُورَة‍‍‍ٍ مِ‍‍ن‍ْ مِثْلِهِ وَا‍د‍‍ْعُو‍‍ا‍ شُهَد‍َا‍ءَكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ د‍ُو‍نِ ا‍للَّهِ إِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍تُمْ صَادِق‍&zwj
Fa'in Lam Taf`alū Wa Lan Taf`alū Fa Attaqū An-Nāra Allatī Waqūduhā An-Nāsu Wa Al-Ĥijāratu 'U`iddat Lilkāfirīna 002-024 (ይህንን) ባትሠሩ ፈጽሞም አትሠሩትምና ያችን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ድንጋዮች የኾነችውን እሳት ተጠበቁ፤ ለከሓዲዎች ተደግሳለች፡፡ فَإِ‍ن‍ْ لَمْ تَفْعَلُو‍‍ا‍ وَلَ‍‍ن‍ْ تَفْعَلُو‍‍ا‍ فَاتَّقُو‍‍ا‍ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍رَ ا‍لَّتِي وَقُودُهَا ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سُ وَا‍لْحِجَارَةُ أُعِدَّتْ لِلْكَافِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Wa Bashshiri Al-Ladhīna 'Āmanū Wa `Amilū Aş-Şāliĥāti 'Anna Lahum Jannātin Tajrī Min Taĥtihā Al-'Anhāru Kullamā Ruziqū Minhā Min Thamaratin Rizqāan Qālū Hādhā Al-Ladhī Ruziqnā Min Qablu Wa 'Utū Bihi Mutashābihāan Wa Lahum Fīhā 'Azwājun Muţahharatun Wa Hum Fīhā Khālidūna 002-025 እነዚያን ያመኑትንና መልካሞችንም የሠሩትን ለነርሱ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው ገነቶች ያሏቸው መኾኑን አብስራቸው፡፡ ከርሷ ከፍሬ (ዓይነት) ሲሳይን በተመገቡ ቁጥር (ፍሬዎችዋ ስለሚመሳሰሉ) آ«ይህ ያ ከአሁን በፊት የተገመብነው ነውآ» ይላሉ፡፡ እርሱንም ተመሳሳይ ኾኖ ተሰጡት፡፡ ለነሱም በውስጧ ንጹህ የተደረጉ ሚስቶች አሏቸው፡፡ እነሱም በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ وَبَشِّرِ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ وَعَمِلُو‍‍ا‍ ا‍لصَّالِح‍‍َ‍ا‍تِ أَ‍نّ‍‍َ لَهُمْ جَ‍ 'Inna Al-Laha Lā Yastaĥyī 'An Yađriba Mathalāan Mā Ba`ūđatan Famā Fawqahā Fa'ammā Al-Ladhīna 'Āmanū Faya`lamūna 'Annahu Al-Ĥaqqu Min Rabbihim Wa 'Ammā Al-Ladhīna Kafarū Fayaqūlūna Mādhā 'Arāda Al-Lahu Bihadhā Mathalāan Yuđillu Bihi Kathīrāan Wa Yahdī Bihi Kathīrāan Wa Mā Yuđillu Bihi 'Illā Al-Fāsiqīna 002-026 አላህ ማንኛውንም ነገር ትንኝንም ኾነ (በትንሽነት ወይም በትልቅነት) ከበላይዋ የኾነንም ምሳሌ ለማድረግ አያፍርም፡፡ እነዚያ ያመኑትማ፤ እርሱ (ምሳሌው) ከጌታቸው (የተገኘ) እውነት መኾኑን ያውቃሉ፡፡ እነዚያም የካዱትማ آ«አላህ በዚህ ምንን ምሳሌ ሻآ» ይላሉ፡፡ በርሱ (በምሳሌው) ብዙዎችን ያሳስታል በርሱም ብዙዎችን ያቀናል፡፡ በርሱም አመፀኞችን እንጅ ሌላን አያሳስትም፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ لاَ يَسْتَحْيِ‍‍ي‍ أَ‍ن‍ْ يَضْ‍‍ر‍‍ِبَ مَثَلا‍ً مَا بَعُوضَة‍‍‍ً فَمَا فَوْقَهَا فَأَ‍
Al-Ladhīna Yanquđūna `Ahda Al-Lahi Min Ba`di Mīthāqihi Wa Yaqţa`ūna Mā 'Amara Al-Lahu Bihi 'An Yūşala Wa Yufsidūna Fī Al-'Arđi 'Ūlā'ika Humu Al-Khāsirūna 002-027 እነዚያ የአላህን ቃል ኪዳን ከአጠበቀባቸው በኋላ የሚያፈርሱ እንዲቀጠልም በርሱ ያዘዘውን ነገር የሚቆርጡ በምድርም ላይ የሚያበላሹ እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎቹ ናቸው፡፡ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يَ‍‍ن‍قُض‍‍ُ‍و‍نَ عَهْدَ ا‍للَّهِ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ مِيثَاقِهِ وَيَ‍‍ق‍‍ْطَع‍‍ُ‍و‍نَ مَ‍‍ا‍ أَمَرَ ا‍للَّهُ بِهِ أَ‍ن‍ْ يُوصَلَ وَيُفْسِد‍ُو‍نَ فِي ا‍لأَرْضِ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ هُمُ ا‍لْخَاسِر‍ُو‍نَ
Kayfa Takfurūna Bil-Lahi Wa Kuntum 'Amwātāan Fa'aĥyākum Thumma Yumītukum Thumma Yuĥyīkum Thumma 'Ilayhi Turja`ūna 002-028 ሙታን የነበራችሁ ስትኾኑ ሕያው ያደረጋችሁ ከዚያም የሚገድላችሁ ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ ሲኾን ከዚያም ወደርሱ የምትመለሱ ስትኾኑ በአላህ እንዴት ትክዳለችሁ! كَيْفَ تَكْفُر‍ُو‍نَ بِ‍‍ا‍للَّهِ وَكُ‍‍ن‍تُمْ أَمْوَاتا‍ً فَأَحْيَاكُمْ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ يُمِيتُكُمْ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ يُحْيِيكُمْ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ إِلَيْهِ تُرْجَع‍‍ُ‍و‍نَ
Huwa Al-Ladhī Khalaqa Lakum Mā Fī Al-'Arđi Jamī`āan Thumma Astawá 'Ilá As-Samā'i Fasawwāhunna Sab`a Samāwātin Wa Huwa Bikulli Shay'in `Alīmun 002-029 እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ هُوَ ا‍لَّذِي خَلَقَ لَكُ‍‍م‍ْ مَا فِي ا‍لأَرْضِ جَمِيعا‍ً ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ ا‍سْتَوَى إِلَى ا‍لسَّم‍‍َ‍ا‍ءِ فَسَوَّاهُ‍‍ن‍ّ‍‍َ سَ‍‍ب‍‍ْعَ سَمَاو‍َا‍ت‍‍‍ٍ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Wa 'Idh Qāla Rabbuka Lilmalā'ikati 'Innī Jā`ilun Al-'Arđi Khalīfatan Qālū 'Ataj`alu Fīhā Man Yufsidu Fīhā Wa Yasfiku Ad-Dimā'a Wa Naĥnu Nusabbiĥu Biĥamdika Wa Nuqaddisu Laka Qāla 'Innī 'A`lamu Mā Lā Ta`lamūna 002-030 (ሙሐመድ ሆይ) ጌታህ ለመላእክት፡- آ«እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ፤آ» ባለ ጊዜ (የኾነውን አስታውስ፤ እነርሱም) آ«እኛ ከማመስገን ጋር የምናጠራህ ላንተም የምንቀድስ ስንኾን በርሷ ውስጥ የሚያጠፋንና ደሞችንም የሚያፈስን ታደርጋለህን?آ» አሉ፡፡ (አላህ) آ«እኔ የማታውቁትን ነገር አውቃለሁآ» አላቸው፡፡ وَإِذْ ق‍‍َ‍ا‍لَ رَبُّكَ لِلْمَلاَئِكَةِ إِ‍نّ‍‍ِي جَاعِل‍‍‍ٌ فِي ا‍لأَرْضِ خَلِيفَة‍‍‍ً قَالُ‍‍و‍‍ا‍ أَتَ‍‍ج‍‍ْعَلُ فِيهَا مَ‍‍ن‍ْ يُفْسِدُ فِيهَا وَيَسْفِكُ ا‍لدِّم‍ Wa `Allama 'Ādama Al-'Asmā'a Kullahā Thumma `Arađahum `Alá Al-Malā'ikati Faqāla 'Anbi'ūnī Bi'asmā'i Hā'uulā' 'In Kuntum Şādiqīna 002-031 አደምንም ስሞችን ሁሏንም አስተማረው፡፡ ከዚያም በመላእክት ላይ (ተጠሪዎቹን) አቀረባቸው፡፡ آ«እውነተኞችም እንደኾናችሁ የነዚህን (ተጠሪዎች) ስሞች ንገሩኝآ» አላቸው፡፡ وَعَلَّمَ آدَمَ ا‍لأَسْم‍‍َ‍ا‍ءَ كُلَّهَا ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ عَرَضَهُمْ عَلَى ا‍لْمَلاَئِكَةِ فَق‍‍َ‍ا‍لَ أَ‍ن‍‍ْبِئ‍‍ُ‍ونِي بِأَسْم‍‍َ‍ا‍ءِ ه‍‍َ‍ا‍ؤُلاَء إِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍تُمْ صَادِق‍‍ِ‍ي‍نَ
Qālū Subĥānaka Lā `Ilma Lanā 'Illā Mā `Allamtanā 'Innaka 'Anta Al-`Alīmu Al-Ĥakīmu 002-032 آ«ጥራት ይገባህ፤ ከአስተማርከን ነገር በስተቀር ለኛ ዕውቀት የለንም፡፡ አንተ ዐዋቂው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህናآ» (አሉ)፡፡ قَالُو‍‍ا‍ سُ‍‍ب‍‍ْحَانَكَ لاَ عِلْمَ لَنَ‍‍ا إِلاَّ مَا عَلَّمْتَنَ‍‍ا إِ‍نّ‍‍َكَ أَ‍ن‍‍ْتَ ا‍لْعَل‍‍ِ‍ي‍مُ ا‍لْحَك‍‍ِ‍ي‍مُ
Qāla Yā 'Ādamu 'Anbi'hum Bi'asmā'ihim Falammā 'Anba'ahum Bi'asmā'ihim Qāla 'Alam 'Aqul Lakum 'Innī 'A`lamu Ghayba As-Samāwāti Wa Al-'Arđi Wa 'A`lamu Mā Tubdūna Wa Mā Kuntum Taktumūna 002-033 ፡-آ«አደም ሆይ ስሞቻቸውን ንገራቸውآ» አለው፡፡ ስሞቻቸውን በነገራቸውም ጊዜ آ«እኔ የሰማያትንና የምድርን ሩቅ ምስጢር ዐውቃለሁ፤ የምትገልጹትንና ያንንም ትደብቁት የነበራችሁትን ዐውቃለሁ አላልኳችሁምን?آ» አላቸው፡፡ ق‍َا‍لَ يَ‍‍ا آدَمُ أَ‍ن‍‍ْبِئْهُ‍‍م‍ْ بِأَسْم‍‍َ‍ا‍ئِهِمْ فَلَ‍‍م‍ّ‍‍َ‍‍ا‍ أَ‍ن‍‍ْبَأَهُ‍‍م‍ْ بِأَسْم‍‍َ‍ا‍ئِهِمْ ق‍‍َ‍ا‍لَ أَلَمْ أَقُ‍‍ل‍ْ لَكُمْ إِ‍نّ‍‍ِ‍‍ي‍ أَعْلَمُ غَيْبَ Wa 'Idh Qulnā Lilmalā'ikati Asjudū Li'dama Fasajadū 'Illā 'Iblīsa 'Abá Wa Astakbara Wa Kāna Mina Al-Kāfirīna 002-034 ለመላእክትም آ«ለአደም ስገዱآ» ባልን ጊዜ (አስታውስ) ፡፡ ሁሉም ወዲያውኑ ሰገዱ፤ ኢብሊስ (ዲያብሎስ) ብቻ ሲቀር እምቢ አለ፤ ኮራም ከከሓዲዎቹም ኾነ፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلاَئِكَةِ ا‍سْجُدُوا‍ لِأدَمَ فَسَجَدُو‍ا‍ إِلاَّ إِ‍ب‍‍ْل‍‍ِ‍ي‍سَ أَبَى وَا‍سْتَكْبَرَ وَك‍‍َ‍ا‍نَ مِنَ ا‍لْكَافِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Wa Qulnā Yā 'Ādamu Askun 'Anta Wa Zawjuka Al-Jannata Wa Kulā Minhā Raghadāan Ĥaythu Shi'tumā Wa Lā Taqrabā Hadhihi Ash-Shajarata Fatakūnā Mina Až-Žālimīna 002-035 آ«አደም ሆይ! አንተ ከነሚስትህ በገነት ተቀመጥ፤ ከርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ፤ ከበደለኞች ትኾናላችሁናآ» አልንም፡፡ وَقُلْنَا يَ‍‍ا آدَمُ ا‍سْكُنْ أَ‍ن‍‍ْتَ وَزَوْجُكَ ا‍لْجَ‍‍ن‍ّ‍‍َةَ وَكُلاَ مِنْهَا رَغَداً حَيْثُ شِئْتُمَا وَلاَ تَ‍‍ق‍‍ْرَبَا هَذِهِ ا‍لشَّجَرَةَ فَتَكُونَا مِنَ ا‍لظَّالِم‍‍ِ‍ي‍نَ
Fa'azallahumā Ash-Shayţānu `Anhā Fa'akhrajahumā Mimmā Kānā Fīhi Wa Qulnā Ahbiţū Ba`đukum Liba`đin `Adūwun Wa Lakum Al-'Arđi Mustaqarrun Wa Matā`un 'Ilá Ĥīnin 002-036 ከርሷም ሰይጣን አዳለጣቸው በውስጡም ከነበሩበት (ድሎት) አወጣቸው፡፡ آ«ከፊላችሁም ለከፊሉ ጠላት ሲኾን ውረዱ፤ ለናንተም በምድር ላይ እስከ ጊዜ (ሞታችሁ) ድረስ መርጊያና መጣቀሚያ አላችሁآ» አልናቸው፡፡ فَأَزَلَّهُمَا ا‍لشَّيْط‍‍َ‍ا‍نُ عَنْهَا فَأَخْرَجَهُمَا مِ‍‍م‍ّ‍‍َا كَانَا ف‍‍ِ‍ي‍هِ وَقُلْنَا ا‍هْبِطُو‍‍ا‍ بَعْضُكُمْ لِبَعْضٍ عَدُوّ‍ٌ وَلَكُمْ فِي ا‍لأَرْضِ مُسْتَقَرّ‍ٌ وَمَت‍‍َ‍ا‍ع‍‍‍ٌ إِلَى ح‍‍ِ‍ي‍ن‍‍‍ٍ
Fatalaqqá 'Ādamu Min Rabbihi Kalimātin Fatāba `Alayhi 'Innahu Huwa At-Tawwābu Ar-Raĥīmu 002-037 አደምም ከጌታው ቃላትን ተቀበለ፡፡ በርሱ ላይም (ጌታው ጸጸትን በመቀበል) ተመለሰለት፤ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፡፡ فَتَلَقَّى آدَمُ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّهِ كَلِم‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٍ فَت‍‍َ‍ا‍بَ عَلَيْهِ إِ‍نّ‍‍َهُ هُوَ ا‍لتَّوّ‍َا‍بُ ا‍لرَّح‍‍ِ‍ي‍مُ
Qulnā Ahbiţū Minhā Jamī`āan Fa'immā Ya'tiyannakum Minnī Hudáan Faman Tabi`a Hudāya Falā Khawfun `Alayhim Wa Lā Hum Yaĥzanūna 002-038 آ«ሁላችሁም ኾናችሁ ከርሷ ውረዱ፡፡ ከኔም የኾነ መመሪያ ቢመጣላችሁ ወዲያውኑ መመሪያዬን የተከተለ ሰው በነሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነሱም አያዝኑምآ» አልናቸው፡፡ قُلْنَا ا‍هْبِطُو‍‍ا‍ مِنْهَا جَمِيعا‍ً فَإِ‍مّ‍‍َا يَأْتِيَ‍‍ن‍ّ‍‍َكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ّ‍‍ِي هُ‍‍دى‍ً فَمَ‍‍ن‍ْ تَبِعَ هُد‍َا‍يَ فَلاَ خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلاَ هُمْ يَحْزَن‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Al-Ladhīna Kafarū Wa Kadhdhabū Bi'āyātinā 'Ūlā'ika 'Aşĥābu An-Nāri Hum Fīhā Khālidūna 002-039 እነዚያም (በመልክተኞቻችን) የካዱ በአንቀጾቻችንም ያስተባበሉ እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ وَالَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ وَكَذَّبُو‍‍ا‍ بِآيَاتِنَ‍‍ا‍ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ أَصْح‍‍َ‍ا‍بُ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ر‍ِ هُمْ فِيهَا خَالِد‍ُو‍نَ
Yā Banī 'Isrā'īla Adhkurū Ni`matiya Allatī 'An`amtu `Alaykum Wa 'Awfū Bi`ahdī 'Ūfi Bi`ahdikum Wa 'Īyāya Fārhabūni 002-040 የእስራኤል ልጆች ሆይ! ያችን በናንተ ላይ የለገስኳትን ጸጋዬን አስታውሱ፡፡ በቃል ኪዳኔም ሙሉ፤ በቃል ኪዳናችሁ እሞላለሁና፤ እኔንም ብቻ ፍሩ፡፡ يَا بَنِ‍‍ي إِسْر‍َا‍ئ‍‍ِ‍ي‍لَ ا‍ذْكُرُوا‍ نِعْمَتِيَ ا‍لَّتِ‍‍ي‍ أَنْعَمْتُ عَلَيْكُمْ وَأَوْفُو‍‍ا‍ بِعَهْدِي أ‍ُو‍فِ بِعَهْدِكُمْ وَإِيّ‍‍َ‍ا‍يَ فَارْهَب‍‍ُ‍و‍نِ
Wa 'Āminū Bimā 'Anzaltu Muşaddiqāan Limā Ma`akum Wa Lā Takūnū 'Awwala Kāfirin Bihi Wa Lā Tashtarū Bi'āyātī Thamanāan Qalīlāan Wa 'Īyāya Fa Attaqūni 002-041 ከናንተ ጋር ያለውን (መጽሐፍ) የሚያረጋግጥ ሆኖ ባወረድኩትም (ቁርኣን) እመኑ፡፡ በርሱም የመጀመሪያ ከሓዲ አትሁኑ፡፡ በአንቀጾቼም ጥቂትን ዋጋ አትለውጡ፡፡ እኔንም ብቻ ተጠንቀቁ፡ وَآمِنُو‍‍ا‍ بِمَ‍‍ا‍ أَن‍زَلْتُ مُصَدِّقا‍ً لِمَا مَعَكُمْ وَلاَ تَكُونُ‍‍و‍‍ا‍ أَوَّلَ كَافِر‍ٍ بِهِ وَلاَ تَشْتَرُوا‍ بِآيَاتِي ثَمَنا‍ً قَلِيلا‍ً وَإِيّ‍‍َ‍ا‍يَ فَاتَّق‍‍ُ‍و‍نِ
Wa Lā Talbisū Al-Ĥaqqa Bil-Bāţili Wa Taktumū Al-Ĥaqqa Wa 'Antum Ta`lamūna 002-042 እውነቱንም በውሸት አትቀላቅሉ፡፡ እናንተም የምታውቁ ስትሆኑ እውነትን አትደብቁ፡፡ وَلاَ تَلْبِسُو‍‍ا‍ ا‍لْحَقَّ بِ‍‍ا‍لْبَاطِلِ وَتَكْتُمُو‍‍ا‍ ا‍لْحَقَّ وَأَ‍ن‍‍ْتُمْ تَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa 'Aqīmū Aş-Şalāata Wa 'Ā Az-Zakāata Wa Arka`ū Ma`a Ar-Rāki`īna 002-043 ሶላትንም ደንቡን ጠብቃችሁ ስገዱ፡፡ ዘካንም (ግዴታ ምጽዋትን) ስጡ፡፡ (ለጌታችሁ) ከአጎንባሾች ጋርም አጎንብሱ፡፡ وَأَقِيمُو‍‍ا‍ ا‍لصَّلاَةَ وَآتُو‍‍ا‍ ا‍لزَّك‍‍َ‍ا‍ةَ وَا‍رْكَعُو‍‍ا‍ مَعَ ا‍لرَّاكِع‍‍ِ‍ي‍نَ
'Ata'murūna An-Nāsa Bil-Birri Wa Tansawna 'Anfusakum Wa 'Antum Tatlūna Al-Kitāba 'Afalā Ta`qilūna 002-044 እናንተ መጽሐፉን የምታነቡ ሆናችሁ ሰዎችን በበጎ ሥራ ታዛላችሁን? ነፍሶቻችሁንም ትረሳላችሁን? (የሥራችሁን መጥፎነት) አታውቁምን? أَتَأْمُر‍ُو‍نَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سَ بِ‍‍ا‍لْبِرِّ وَتَ‍‍ن‍سَوْنَ أَن‍فُسَكُمْ وَأَ‍ن‍‍ْتُمْ تَتْل‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بَ أَفَلاَ تَعْقِل‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Asta`īnū Biş-Şabri Wa Aş-Şalāati Wa 'Innahā Lakabīratun 'Illā `Alá Al-Khāshi`īna 002-045 በመታገስና በሶላትም ተረዱ፡፡ እርሷም (ሶላት) በፈሪዎች ላይ እንጅ በሌላው ላይ በእርግጥ ከባድ ናት፡፡ وَاسْتَعِينُو‍‍ا‍ بِ‍‍ا‍لصَّ‍‍ب‍‍ْ‍‍ر‍ِ وَا‍لصَّلاَةِ وَإِ‍نّ‍‍َهَا لَكَبِيرَة‍‍‍ٌ إِلاَّ عَلَى ا‍لْخَاشِع‍‍ِ‍ي‍نَ
Al-Ladhīna Yažunnūna 'Annahum Mulāqū Rabbihim Wa 'Annahum 'Ilayhi Rāji`ūna 002-046 እነዚያ እነርሱ ጌታቸውን የሚገናኙ እነሱም ወደእርሱ ተመላሾች መኾናቸውን የሚያረጋግጡ በኾኑት (ላይ እንጅ ከባድ ናት)፡፡ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يَظُ‍‍ن‍ّ‍‍ُ‍و‍نَ أَ‍نّ‍‍َهُ‍‍م‍ْ مُلاَقُو رَبِّهِمْ وَأَ‍نّ‍‍َهُمْ إِلَيْهِ رَاجِع‍‍ُ‍و‍نَ
Yā Banī 'Isrā'īla Adhkurū Ni`matiya Allatī 'An`amtu `Alaykum Wa 'Annī Fađđaltukum `Alá Al-`Ālamīna 002-047 የእስራኤል ልጆች ሆይ! ያችን በናንተ ላይ የለገስኳትን ጸጋዬንና እኔም በዓለማት ላይ ያበለጥኳችሁ (አባቶቻችሁን በጊዜያቸው ከነበሩት ዓለማት ያበለጥኩዋቸው) መኾኔን አስታውሱ፡፡ يَا بَنِ‍‍ي إِسْر‍َا‍ئ‍‍ِ‍ي‍لَ ا‍ذْكُرُوا‍ نِعْمَتِيَ ا‍لَّتِ‍‍ي‍ أَنْعَمْتُ عَلَيْكُمْ وَأَ‍نّ‍‍ِي فَضَّلْتُكُمْ عَلَى ا‍لْعَالَم‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Attaqū Yawmāan Lā Tajzī Nafsun `An Nafsin Shay'āan Wa Lā Yuqbalu Minhā Shafā`atun Wa Lā Yu'ukhadhu Minhā `Adlun Wa Lā Hum Yunşarūna 002-048 (ማንኛዋ) ነፍስም ከ(ሌላዋ) ነፍስ ምንንም የማትመነዳበትን፣ ከርሷም ምልጃን የማይቀበሉባትን፣ ከርሷም ቤዛ የማይያዝበትን፣ እነርሱም የማይረዱበትን ቀን ተጠንቀቁ፡፡ وَاتَّقُو‍‍ا‍ يَوْما‍ً لاَ تَ‍‍ج‍‍ْزِي نَفْسٌ عَ‍‍ن‍ْ نَفْس‍‍‍ٍ شَيْئا‍ً وَلاَ يُ‍‍ق‍‍ْبَلُ مِنْهَا شَفَاعَة‍‍‍ٌ وَلاَ يُؤْخَذُ مِنْهَا عَ‍‍د‍‍ْل‍‍‍ٌ وَلاَ هُمْ يُ‍‍ن‍صَر‍ُو‍نَ
Wa 'Idh Najjaynākum Min 'Āli Fir`awna Yasūmūnakum Sū'a Al-`Adhābi Yudhabbiĥūna 'Abnā'akum Wa Yastaĥyūna Nisā'akum Wa Fī Dhālikum Balā'un Min Rabbikum `Ažīmun 002-049 ከፈርዖንም ቤተሰቦች (ከጎሶቹና ከሰራዊቱ) ብርቱን ቅጣት የሚያቀምሱዋችሁ ወንዶች ልጆቻችሁን የሚያርዱ ሴቶቻችሁንም የሚተው ሲኾኑ ባዳንናችሁ ጊዜ (የኾነውን አስታውሱ)፡፡ በዚሃችሁም ከጌታችሁ ታላቅ ፈተና አለበት፡፡ وَإِذْ نَجَّيْنَاكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ آلِ فِرْعَوْنَ يَسُومُونَكُمْ س‍‍ُ‍و‍ءَ ا‍لْعَذ‍َا‍بِ يُذَبِّح‍‍ُ‍و‍نَ أَ‍ب‍‍ْن‍‍َ‍ا‍ءَكُمْ وَيَسْتَحْي‍‍ُ‍و‍نَ نِس‍‍َ‍ا‍ءَكُمْ وَفِي ذَلِكُ‍‍م‍ْ بَلاَء‍ٌ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّكُمْ عَظ‍‍ِ‍ي&z
Wa 'Idh Faraqnā Bikumu Al-Baĥra Fa'anjaynākum Wa 'Aghraqnā 'Āla Fir`awna Wa 'Antum Tanžurūna 002-050 በናንተም ምክንያት ባሕሩን በከፈልን ጊዜ (አስታውሱ)፡፡ ወዲያውም አዳንናችሁ፡፡ የፈርዖንንም ቤተሰቦች እናንተ የምትመለከቱ ኾናችሁ አሰጠምናቸው፡፡ وَإِذْ فَرَ‍ق‍‍ْنَا بِكُمُ ا‍لْبَحْرَ فَأَ‍ن‍‍ْجَيْنَاكُمْ وَأَغْرَ‍ق‍‍ْنَ‍‍ا آلَ فِرْعَوْنَ وَأَ‍ن‍‍ْتُمْ تَ‍‍ن‍ظُر‍ُو‍نَ
Wa 'Idh Wā`adnā Mūsá 'Arba`īna Laylatan Thumma Attakhadhtumu Al-`Ijla Min Ba`dihi Wa 'Antum Žālimūna 002-051 ሙሳንም አርባን ሌሊት በቀጠርነው ጊዜ (የኾነውን አስታውሱ)፡፡ ከዚያም ከርሱ (መኼድ) በኋላ እናንተ በዳዮች ስትኾኑ ወይፈንን (አምላክ አድርጋችሁ) ያዛችሁ፡፡ وَإِذْ وَا‍عَ‍‍د‍‍ْنَا مُوسَى أَرْبَع‍‍ِ‍ي‍نَ لَيْلَة‍‍‍ً ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ ا‍تَّخَذْتُمُ ا‍لْعِ‍‍ج‍‍ْلَ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِهِ وَأَ‍ن‍‍ْتُمْ ظَالِم‍‍ُ‍و‍نَ
Thumma `Afawnā `Ankum Min Ba`di Dhālika La`allakum Tashkurūna 002-052 ከዚያም ከዚህ በኋላ እናንተ ታመሰግኑ ዘንድ ከናንተ ምሕረት አደረግን፡፡ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ عَفَوْنَا عَ‍‍ن‍‍ْكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ ذَلِكَ لَعَلَّكُمْ تَشْكُر‍ُو‍نَ
Wa 'Idh 'Ātaynā Mūsá Al-Kitāba Wa Al-Furqāna La`allakum Tahtadūna 002-053 ሙሳንም መጽሐፍንና (እውነትና ውሸትን) መለያንም ትመሩ ዘንድ በሰጠነው ጊዜ (አስታውሱ)፡፡ وَإِذْ آتَيْنَا مُوسَى ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بَ وَا‍لْفُرْق‍‍َ‍ا‍نَ لَعَلَّكُمْ تَهْتَد‍ُو‍نَ
Wa 'Idh Qāla Mūsá Liqawmihi Yā Qawmi 'Innakum Žalamtum 'Anfusakum Biāttikhādhikumu Al-`Ijla Fatūbū 'Ilá Bāri'ikumqtulū 'Anfusakum Dhālikum Khayrun Lakum `Inda Bāri'ikum Fatāba `Alaykum 'Innahu Huwa At-Tawwābu Ar-Raĥīmu 002-054 ሙሳም ለሕዝቦቹ፡- آ«ሕዝቦቼ ሆይ! እናንተ ወይፈንን (አምላክ አድርጋችሁ) በመያዛችሁ ነፍሶቻችሁን በደላችሁ፡፡ ወደ ፈጣሪያችሁም ተመለሱ፤ ነፍሶቻችሁንም ግደሉ፤ ይሃችሁ በፈጣሪያችሁ ዘንድ ለናንተ በላጭ ነውآ» ባለ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ በእናንተም ላይ ጸጸትን በመቀበል ተመለሰላችሁ፡፡ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፡፡ وَإِذْ ق‍‍َ‍ا‍لَ مُوسَى لِقَوْمِهِ يَا قَوْمِ إِ‍نّ‍‍َكُمْ ظَلَمْتُمْ أَن‍فُسَكُ‍‍م‍ْ بِ‍ا‍تِّخَاذِكُمُ ا‍لْعِ‍‍ج‍‍ْلَ فَتُوبُ‍‍و‍‍ا‍
Wa 'Idh Qultum Yā Mūsá Lan Nu'umina Laka Ĥattá Nará Al-Laha Jahratan Fa'akhadhatkumu Aş-Şā`iqatu Wa 'Antum Tanžurūna 002-055 آ«ሙሳ ሆይ! አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ ላንተ በፍጹም አናምንልህምآ» በላችሁም ጊዜ (አስታውሱ)፡፡ እናንተም እየተመለከታችሁ መብረቅ ያዘቻችሁ፡፡ وَإِذْ قُلْتُمْ يَا مُوسَى لَ‍‍ن‍ْ نُؤْمِنَ لَكَ حَتَّى نَرَى ا‍للَّهَ جَهْرَة‍‍‍ً فَأَخَذَتْكُمُ ا‍لصَّاعِقَةُ وَأَ‍ن‍‍ْتُمْ تَ‍‍ن‍ظُر‍ُو‍نَ
Thumma Ba`athnākum Min Ba`di Mawtikum La`allakum Tashkurūna 002-056 ከዚያም ታመሰግኑ ዘንድ ከሞታችሁ በኋላ አስነሳናችሁ፡፡ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ بَعَثْنَاكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ مَوْتِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَشْكُر‍ُو‍نَ
Wa Žallalnā `Alaykumu Al-Ghamāma Wa 'Anzalnā `Alaykumu Al-Manna Wa As-Salwá Kulū Min Ţayyibāti Mā Razaqnākum Wa Mā Žalamūnā Wa Lakin Kānū 'Anfusahum Yažlimūna 002-057 በናንተም ላይ ደመናን አጠለልን፡፡ በናተም ላይ (እንደ ነጭ ማር ያለ) መንናን እና ድርጭትን አወረድን፡፡ ከሰጠናችሁም ጣፋጮች آ«ብሉ (አልን)፡፡آ» አልበደሉንምም ግን ነፍሶቻቸውን ይበድሉ ነበር፡፡ وَظَلَّلْنَا عَلَيْكُمُ ا‍لْغَم‍‍َ‍ا‍مَ وَأَن‍زَلْنَا عَلَيْكُمُ ا‍لْمَ‍‍ن‍ّ‍‍َ وَا‍لسَّلْوَى كُلُو‍‍ا‍ مِ‍‍ن‍ْ طَيِّب‍‍َ‍ا‍تِ مَا رَزَ‍ق‍‍ْنَاكُمْ وَمَا ظَلَمُونَا وَلَكِ‍‍ن‍ْ كَانُ‍‍و‍‍ا‍ أَن‍فُسَهُمْ يَظْلِم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa 'Idh Qulnā Adkhulū Hadhihi Al-Qaryata Fakulū Minhā Ĥaythu Shi'tum Raghadāan Wa Adkhulū Al-Bāba Sujjadāan Wa Qūlū Ĥiţţatun Naghfir Lakum Khaţāyākum Wa Sanazīdu Al-Muĥsinīna 002-058 آ«ይህችንም ከተማ ግቡ፡፡ ከርሷም በሻችሁት ስፍራ ሰፊን (ምግብ) ተመገቡ፡፡ በሩንም ያጎነበሳችሁ ኾናችሁ ግቡ፤ (ጥያቄያችን የኃጢአታችን መርገፍ ነው) በሉም፡፡ ኃጢአቶቻችሁን ለናንተ እንምራለንና፡፡ በጎ ሠሪዎችንም (ምንዳን) እንጨምርላቸዋለንآ» ባልን ጊዜ (አስታውሱ)፡፡ وَإِذْ قُلْنَا ا‍د‍‍ْخُلُو‍‍ا‍ هَذِهِ ا‍لْقَرْيَةَ فَكُلُو‍‍ا‍ مِنْهَا حَيْثُ شِئْتُمْ رَغَدا‍ً وَا‍د‍‍ْخُلُو‍‍ا‍ ا‍لْب‍‍َ‍ا‍بَ سُجَّدا‍ً وَقُولُو‍‍ا‍ حِطَّة‍ Fabaddala Al-Ladhīna Žalamū Qawlāan Ghayra Al-Ladhī Qīla Lahum Fa'anzalnā `Alá Al-Ladhīna Žalamū Rijzāan Mina As-Samā'i Bimā Kānū Yafsuqūna 002-059 እነዚያም የበደሉት ሰዎች ከዚያ ለነሱ ከተባሉት ሌላ ቃልን ለወጡ፡፡ በነዚያም በበደሉት ላይ ያመጹ በመሆናቸው ምክንያት መቅሠፍትን አወረድንባቸው፡፡ فَبَدَّلَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ظَلَمُو‍‍ا‍ قَوْلاً غَيْرَ ا‍لَّذِي ق‍‍ِ‍ي‍لَ لَهُمْ فَأَن‍زَلْنَا عَلَى ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ظَلَمُو‍‍ا‍ر‍‍ِ‍ج‍‍ْزا‍ً مِنَ ا‍لسَّم‍‍َ‍ا‍ءِ بِمَا كَانُو‍‍ا‍ يَفْسُق‍‍ُ‍و‍نَ
Wa 'Idh Astasqá Mūsá Liqawmihi Faqulnā Ađrib Bi`aşāka Al-Ĥajara Fānfajarat Minhu Athnatā `Ashrata `Aynāan Qad `Alima Kullu 'Unāsin Mashrabahum Kulū Wa Ashrabū Min Rizqi Al-Lahi Wa Lā Ta`thaw Fī Al-'Arđi Mufsidīna 002-060 ሙሳም ለሕዝቦቹ መጠጥን በፈለገ ጊዜ (የኾነውን አስታውሱ)፡፡ آ«ድንጋዩንም በበትርህ ምታآ» አልነው፡፡ (መታውም) ከርሱም ዐሥራሁለት ምንጮች ፈለቁ፡፡ ሰዎቹ ሁሉ መጠጫቸውን በእርግጥ ዐወቁ፡፡ آ«ከአላህ ሲሳይ ብሉ፤ ጠጡም፤ አመጠኞችም ኾናችሁ በምድር ላይ አታበላሹآ» (አልናቸው)፡፡ وَإِذْ ا‍سْتَسْقَى مُوسَى لِقَوْمِهِ فَقُلْنَا ا‍ضْ‍‍ر‍‍ِ‍ب‍ْ بِعَص‍‍َ‍ا‍كَ ا‍لْحَجَرَ فَان‍فَجَرَتْ مِنْهُ ا‍ثْنَتَا عَشْرَةَ عَيْنا‍ً قَ‍‍د‍ْ عَلِمَ كُلُّ أُن‍‍َ‍ا‍س‍‍‍ٍ
Wa 'Idhi Qultum Yā Mūsá Lan Naşbira `Alá Ţa`āmin Wāĥidind`u Lanā Rabbaka Yukhrij Lanā Mimmā Tunbitu Al-'Arđu Min Baqlihā Wa Qiththā'ihā Wa Fūmihā Wa `Adasihā Wa Başalihā Qāla 'Atastabdilūna Al-Ladhī Huwa 'Adná Bial-Ladhī Huwa Khayrun Ahbiţū Mişrāan Fa'inna Lakum Mā Sa'altum Wa Đuribat `Alayhimu Adh-Dhillatu Wa Al-Maskanatu Wa Bā'ū Bighađabin Mina Al-Lahi Dhālika Bi'annahum Kānū Yakfurūna Bi'āyāti Al-Lahi Wa Yaqtulūna An-Nabīyīna Bighayri Al-Ĥaqqi Dhālika Bimā `Aşaw Wa Kānū Ya`tadūna 002-061 ሙሳ ሆይ፡- آ«በአንድ (ዓይነት) ምግብ ላይ በፍጹም አንታገሥም፤ ስለዚህ ጌታህን ከዚያ ምድር ከምታበቅለው ሁሉ ከቅጠላቅጠል ከዱባዋም ከስንዴዋም ከምስርዋም ከሽንኩርቷም ለኛ ያወጣ ዘንድ ለኛ ለምንልንآ» ባላችሁም ጊዜ (የኾነውን አስታውሱ፡፡ ሙሳም፡- آ«ያንን እርሱ ዝቅተኛ የኾነውን በዚያ እርሱ በላጭ በኾነው ነገር ለውጥን ትፈልጋላችሁን? ወደ ከተማ ውረዱ፤ ለናንተም የጠየቃችሁት ነገር አላችሁآ» አላቸው፡፡ በነርሱም ላይ ውርደትና ድኽነት ተመታባቸው፡፡ ከአላህም በኾነ ቁጣ ተመለሱ፡፡ ይህ እነርሱ በአላህ ታምራቶች ይክዱና ነ&
'Inna Al-Ladhīna 'Āmanū Wa Al-Ladhīna Hādū Wa An-Naşārá Wa Aş-Şābi'īna Man 'Āmana Bil-Lahi Wa Al-Yawmi Al-'Ākhiri Wa `Amila Şāliĥāan Falahum 'Ajruhum `Inda Rabbihim Wa Lā Khawfun `Alayhim Wa Lā Hum Yaĥzanūna 002-062 እነዚያ ያመኑ እነዚያም ይሁዳውያን የኾኑ፣ ክርስቲያኖችም፣ ሳቢያኖችም (ከእነርሱ) በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ለነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነሱም አያዝኑም፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ وَا‍لَّذ‍ِي‍نَ هَادُوا‍ وَا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َصَارَى وَا‍لصَّابِئ‍‍ِ‍ي‍نَ مَ‍‍ن‍ْ آمَنَ بِ‍‍ا‍للَّهِ وَا‍لْيَوْمِ ا‍ Wa 'Idh 'Akhadhnā Mīthāqakum Wa Rafa`nā Fawqakumu Aţūra Khudhū Mā 'Ātaynākum Biqūwatin Wa Adhkurū Mā Fīhi La`allakum Tattaqūna 002-063 ከበላያችሁም የጡርን ተራራ ያነሳን ኾነን የጠበቀ ቃልኪዳናችሁን በያዝን ጊዜ (የኾነውን አስታውሱ)፡፡ آ«ያንን የሰጠናችሁን በኀይል ያዙ፤ በውስጡ ያለውንም ነገር (ከእሳት) ትጠበቁ ዘንድ አስታውሱآ» (አልን)፡፡ وَإِذْ أَخَذْنَا مِيثَاقَكُمْ وَرَفَعْنَا فَوْقَكُمُ ا‍لطّ‍‍ُ‍و‍رَ خُذُوا‍ مَ‍‍ا آتَيْنَاكُ‍‍م‍ْ بِقُوَّة‍‍‍ٍ وَا‍ذْكُرُوا‍ مَا ف‍‍ِ‍ي‍هِ لَعَلَّكُمْ تَتَّق‍‍ُ‍و‍نَ
Thumma Tawallaytum Min Ba`di Dhālika Falawlā Fađlu Al-Lahi `Alaykum Wa Raĥmatuhu Lakuntum Mina Al-Khāsirīna 002-064 ከዚያም ከዚህ በኋላ (ኪዳኑን) ተዋችሁ፡፡ በናንተም ላይ የአላህ ችሮታና እዝነቱ ባልነበረ ኖሮ በእርግጥ ከጠፊዎቹ በኾናችሁ ነበር፡፡ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ تَوَلَّيْتُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ ذَلِكَ فَلَوْلاَ فَضْلُ ا‍للَّهِ عَلَيْكُمْ وَرَحْمَتُهُ لَكُ‍‍ن‍تُ‍‍م‍ْ مِنَ ا‍لْخَاسِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Wa Laqad `Alimtumu Al-Ladhīna A`tadaw Minkum As-Sabti Faqulnā Lahum Kūnū Qiradatan Khāsi'īna 002-065 እነዚያንም ከእናንተ ውስጥ በቅዳሜ ቀን (ዐሣን በማጥመድ) ወሰን ያለፉትንና ለነሱ آ«ወራዳዎች ስትኾኑ ዝንጀሮዎች ኹኑآ» ያልናቸውን በእርግጥ ዐወቃችሁ፡፡ وَلَقَ‍‍د‍ْ عَلِمْتُمُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍عْتَدَوْا مِ‍‍ن‍‍ْكُمْ فِي ا‍لسَّ‍‍ب‍‍ْتِ فَقُلْنَا لَهُمْ كُونُو‍‍ا‍ قِرَدَةً خَاسِئ‍‍ِ‍ي‍نَ
Faja`alnāhā Nakālāan Limā Bayna Yadayhā Wa Mā Khalfahā Wa Maw`ižatan Lilmuttaqīna 002-066 (ቅጣቲቱንም) ለነዚያ በስተፊትዋ ለነበሩትና ለነዚያም ከበኋላዋ ላሉት (ሕዝቦች) መቀጣጫ ለፈራህያንም መገሰጫ አደረግናት፡፡ فَجَعَلْنَاهَا نَكَالا‍ً لِمَا بَيْنَ يَدَيْهَا وَمَا خَلْفَهَا وَمَوْعِظَة‍‍‍ً لِلْمُتَّق‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa 'Idh Qāla Mūsá Liqawmihi 'Inna Al-Laha Ya'murukum 'An Tadhbaĥū Baqaratan Qālū 'Atattakhidhunā Huzūan Qāla 'A`ūdhu Bil-Lahi 'An 'Akūna Mina Al-Jāhilīn 002-067 ሙሳም ለሕዝቦቹ፡- آ«አላህ ላምን እንድታርዱ ያዛችኋልآ» ባለ ጊዜ (አስታወሱ)፡፡آ«መሳለቂያ አድርገህ ትይዘናለህን?آ» አሉት፡፡ آ«ከተሳላቂዎች ከመኾን በአላህ እጠበቃለሁآ» አላቸው፡፡ وَإِذْ ق‍‍َ‍ا‍لَ مُوسَى لِقَوْمِهِ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ يَأْمُرُكُمْ أَ‍ن‍ْ تَذْبَحُو‍‍ا‍ بَقَرَة‍‍‍ً قَالُ‍‍و‍‍ا‍ أَتَتَّخِذُنَا هُز‍ُو‍ا‍ً ق‍‍َ‍ا‍لَ أَع‍‍ُ‍و‍ذُ بِ‍‍ا‍للَّهِ أَنْ أَك‍‍ُ‍و‍نَ مِنَ ا‍لْجَاهِلِي‍‍ن
Qālū Ad`u Lanā Rabbaka Yubayyin Lanā Mā Hiya Qāla 'Innahu Yaqūlu 'Innahā Baqaratun Lā Fāriđun Wa Lā Bikrun `Awānun Bayna Dhālika Fāf`alū Mā Tu'umarūna 002-068 آ«ለኛ ጌታህን ጠይቅልን፤ እርሷ ምን እንደኾነች (ዕድሜዋን) ያብራራልንآ» አሉ፡፡ آ«እርሱ እርሷ ያላረጀች ጥጃም ያልኾነች በዚህ መካከል ልከኛ የኾነች ጊደር ናት ይላችኋል፤ የታዘዛችሁትንም ሥሩآ» አላቸው፡፡ قَالُو‍‍ا‍ ا‍د‍‍ْعُ لَنَا رَبَّكَ يُبَيِّ‍‍ن‍ْ لَنَا مَا هِيَ ق‍‍َ‍ا‍لَ إِ‍نّ‍‍َهُ يَق‍‍ُ‍و‍لُ إِ‍نّ‍‍َهَا بَقَرَة‍‍‍ٌ لاَ فَا‍ر‍‍ِض‍‍‍ٌ وَلاَ بِكْرٌ عَو‍َا‍ن‍‍‍ٌ بَيْنَ ذَلِكَ فَافْعَلُو‍‍ا‍ مَا تُؤْمَر‍ُو‍نَ
Qālū Ad`u Lanā Rabbaka Yubayyin Lanā Mā Lawnuhā Qāla 'Innahu Yaqūlu 'Innahā Baqaratun Şafrā'u Fāqi`un Lawnuhā Tasurru An-Nāžirīna 002-069 آ«ለኛ ጌታህን ጠይቅልን፤ መልኳ ምን እንደኾነ ለኛ ይግለጽልንآ» አሉ፡፡ آ«እርሱ እርሷ መልኳ ደማቅ ተመልካቾችን የምታስደስት ዳለቻ ላም ናት ይላችኋልآ» አላቸው፡፡ قَالُو‍‍ا‍ ا‍د‍‍ْعُ لَنَا رَبَّكَ يُبَيِّ‍‍ن‍ْ لَنَا مَا لَوْنُهَا ق‍‍َ‍ا‍لَ إِ‍نّ‍‍َهُ يَق‍‍ُ‍و‍لُ إِ‍نّ‍‍َهَا بَقَرَة‍‍‍ٌ صَفْر‍َا‍ءُ فَاقِع‍‍‍ٌ لَوْنُهَا تَسُرُّ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َاظِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Qālū Ad`u Lanā Rabbaka Yubayyin Lanā Mā Hiya 'Inna Al-Baqara Tashābaha `Alaynā Wa 'Innā 'In Shā'a Al-Lahu Lamuhtadūna 002-070 آ«ለኛ ጌታህን ጠይቅልን፤ እርሷ ምን እንደኾነች ይግለጽልን፤ ከብቶች በኛ ላይ ተመሳሰሉብን፡፡ እኛም አላህ የሻ እንደኾነ በእርግጥ ተመሪዎች ነንآ» አሉ፡፡ قَالُو‍‍ا‍ ا‍د‍‍ْعُ لَنَا رَبَّكَ يُبَيِّ‍‍ن‍ْ لَنَا مَا هِيَ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لْبَقَرَ تَشَابَهَ عَلَيْنَا وَإِ‍نّ‍‍َ‍‍ا إِ‍ن‍ْ ش‍‍َ‍ا‍ءَ ا‍للَّهُ لَمُهْتَد‍ُو‍نَ
Qāla 'Innahu Yaqūlu 'Innahā BaqaratunDhalūlun Tuthīru Al-'Arđa Wa Lā Tasqī Al-Ĥartha MusallamatunShiyata Fīhā Qālū Al-'Āna Ji'ta Bil-Ĥaqqi Fadhabaĥūhā Wa Mā Kādū Yaf`alūna 002-071 آ«እርሱ እርሷ ያልተገራች ምድርን (በማረስ) የማታስነሳ እርሻንም የማታጠጣ (ከነውር) የተጠበቀች ልዩ ምልክት የሌለባት ናት ይላችኋልآ» አላቸው፡፡ آ«አሁን በትክክል መጣህآ» አሉ፤ ሊሠሩ ያልተቃረቡም ሲኾኑ አረዷት ፡፡ ق‍َا‍لَ إِ‍نّ‍‍َهُ يَق‍‍ُ‍و‍لُ إِ‍نّ‍‍َهَا بَقَرَة‍‍‍ٌ لاَ ذَل‍‍ُ‍و‍ل‍‍‍ٌ تُث‍‍ِ‍ي‍‍ر‍ُ ا‍لأَرْضَ وَلاَ تَسْقِي ا‍لْحَرْثَ مُسَلَّمَة‍‍‍ٌ لاَ شِيَةَ فِيهَا قَالُو‍‍ا‍ ا‍لآنَ جِئْتَ بِ‍‍ا‍لْحَقِّ فَذَبَحُو
Wa 'Idh Qataltum Nafsāan Fa Addāra'tum Fīhā Wa Allāhu Mukhrijun Mā Kuntum Taktumūna 002-072 ነፍስነም በገደላችሁና በርሷም (ገዳይ) በተከራከራችሁ ጊዜ (አስታውሱ)፡፡ አላህም ትደብቁት የነበራችሁትን ሁሉ ገላጭ ነው፡፡ وَإِذْ قَتَلْتُمْ نَفْسا‍ً فَادَّارَأْتُمْ فِيهَا وَا‍للَّهُ مُخْ‍‍ر‍‍ِج‍‍‍ٌ مَا كُ‍‍ن‍تُمْ تَكْتُم‍‍ُ‍و‍نَ
Faqulnā Ađribūhu Biba`đihā Kadhālika Yuĥyī Al-Lahu Al-Mawtá Wa Yurīkum 'Āyātihi La`allakum Ta`qilūna 002-073 آ«(በድኑን) በከፊሏም ምቱትآ» አልን፤ እንደዚሁ አላህ ሙታንን ያስነሳል፤ ታውቁም ዘንድ ታምራቶችን ያሳያችኋል፡፡ فَقُلْنَا ا‍ضْ‍‍ر‍‍ِب‍‍ُ‍و‍هُ بِبَعْضِهَا كَذَلِكَ يُحْيِي ا‍للَّهُ ا‍لْمَوْتَى وَيُ‍‍ر‍‍ِيكُمْ آيَاتِهِ لَعَلَّكُمْ تَعْقِل‍‍ُ‍و‍نَ
Thumma Qasat Qulūbukum Min Ba`di Dhālika Fahiya Kālĥijārati 'Aw 'Ashaddu Qaswatan Wa 'Inna Mina Al-Ĥijārati Lamā Yatafajjaru Minhu Al-'Anhāru Wa 'Inna Minhā Lamā Yashshaqqaqu Fayakhruju Minhu Al-Mā'u Wa 'Inna Minhā Lamā Yahbiţu Min Khashyati Al-Lahi Wa Mā Al-Lahu Bighāfilin `Ammā Ta`malūna 002-074 ከዚያም ከዚህ በኋላ ልቦቻችሁ ደረቁ፤ እርሷም እንደ ድንጋዮች ወይም በድርቅና ይበልጥ የበረታች ናት፡፡ ከድንጋዮችም ከርሱ ጂረቶች የሚፈሱለት አልለ፡፡ ከነርሱም በእርግጥ የሚሰነጠቅና ከርሱ ውሃ (ምንጭ) የሚወጣው አልለ፡፡ ከነርሱም አላህን ከመፍራት የተነሳ ወደ ታች የሚወርድ አልለ፡፡ አላህም ከምትሠሩት ነገር ዘንጊ አይደለም፡፡ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ قَسَتْ قُلُوبُكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ ذَلِكَ فَهِيَ كَالْحِجَارَةِ أَوْ أَشَدُّ قَسْوَة‍‍‍ً وَإِ‍نّ‍‍َ مِنَ ا‍لْحِجَارَةِ لَمَا يَتَفَجَّرُ مِنْهُ ا‍لأَنْه‍‍َ‍ا‍رُ
'Afataţma`ūna 'An Yu'uminū Lakum Wa Qad Kāna Farīqun Minhum Yasma`ūna Kalāma Al-Lahi Thumma Yuĥarrifūnahu Min Ba`di Mā `Aqalūhu Wa Hum Ya`lamūna 002-075 (አይሁዶች) ከነሱ የኾኑ ጭፍሮች የአላህን ቃል የሚሰሙና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ የሚለውጡት ሲኾኑ ለናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን? أَفَتَ‍‍ط‍‍ْمَع‍‍ُ‍و‍نَ أَ‍ن‍ْ يُؤْمِنُو‍‍ا‍ لَكُمْ وَقَ‍‍د‍ْ ك‍‍َ‍ا‍نَ فَ‍‍ر‍‍ِي‍ق‍‍‍ٌ مِنْهُمْ يَسْمَع‍‍ُ‍و‍نَ كَلاَمَ ا‍للَّهِ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ يُحَرِّفُونَهُ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ مَا عَقَل‍‍ُ‍و‍هُ وَهُمْ يَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa 'Idhā Laqū Al-Ladhīna 'Āmanū Qālū 'Āmannā Wa 'Idhā Khalā Ba`đuhum 'Ilá Ba`đin Qālū 'Atuĥaddithūnahum Bimā Fataĥa Al-Lahu `Alaykum Liyuĥājjūkum Bihi `Inda Rabbikum 'Afalā Ta`qilūna 002-076 እነዚያንም ያመኑትን ባገኙ ጊዜ آ«አምነናልآ» ይላሉ፡፡ ከፊላቸውም ወደ ከፊሉ ባገለለ آ«ጊዜ አላህ በናንተ ላይ በገለጸላቸሁ ነገር እጌታችሁ ዘንድ በርሱ እንዲከራከሩዋችሁ ትነግሩዋቸዋላችሁን? አታውቁምን?آ» ይላሉ፡፡ وَإِذَا لَقُو‍‍ا‍ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ قَالُ‍‍و‍‍ا‍ آمَ‍‍ن‍ّ‍‍َا وَإِذَا خَلاَ بَعْضُهُمْ إِلَى بَعْض‍‍‍ٍ قَالُ‍‍و‍‍ا‍ أَتُحَدِّثُونَهُ‍‍م‍ْ بِمَا فَتَحَ ا‍للَّهُ عَلَيْكُمْ لِيُح‍‍َ‍ا‍جُّوكُ‍‍م‍ْ بِهِ عِ‍‍ن‍ 'Awalā Ya`lamūna 'Anna Al-Laha Ya`lamu Mā Yusirrūna Wa Mā Yu`linūna 002-077 አላህ የሚደብቁትንና የሚገልጹትን የሚያውቅ መኾኑን አያውቁምን? أَوَلاَ يَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ أَ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ يَعْلَمُ مَا يُسِرّ‍ُو‍نَ وَمَا يُعْلِن‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Minhum 'Ummīyūna Lā Ya`lamūna Al-Kitāba 'Illā 'Amānīya Wa 'In Hum 'Illā Yažunnūna 002-078 ከነሱም መጽሐፉን የማያውቁ መሃይማናን አሉ፡፡ ግን ከንቱ ምኞቶችን (ይመኛሉ)፤ እነርሱም የሚጠራጠሩ እንጂ ሌላ አይደሉም፡፡ وَمِنْهُمْ أُ‍مّ‍‍ِيّ‍‍ُ‍و‍نَ لاَ يَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بَ إِلاَّ أَمَانِيَّ وَإِنْ هُمْ إِلاَّ يَظُ‍‍ن‍ّ‍‍ُ‍و‍نَ
Fawaylun Lilladhīna Yaktubūna Al-Kitāba Bi'aydīhim Thumma Yaqūlūna Hādhā Min `Indi Al-Lahi Liyashtarū Bihi Thamanāan Qalīlāan Fawaylun Lahum Mimmā Katabat 'Aydīhim Wa Waylun Lahum Mimmā Yaksibūna 002-079 ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት آ«ይህ ከአላህ ዘንድ ነውآ» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት (ኃጢኣት) ወዮላቸው፡፡ فَوَيْل‍‍‍ٌ لِلَّذ‍ِي‍نَ يَكْتُب‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بَ بِأَيْدِيهِمْ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ يَقُول‍‍ُ‍و‍نَ هَذَا مِنْ عِ‍‍ن‍‍ْدِ ا‍للَّهِ لِيَشْتَرُوا‍ بِهِ ثَمَنا‍ً قَلِيلا‍ً فَوَيْل‍‍‍ٌ لَهُ‍‍م‍ْ مِ‍&z
Wa Qālū Lan Tamassanā An-Nāru 'Illā 'Ayyāmāan Ma`dūdatan Qul 'Āttakhadhtum `Inda Al-Lahi `Ahdāan Falan Yukhlifa Al-Lahu `Ahdahu 'Am Taqūlūna `Alá Al-Lahi Mā Lā Ta`lamūna 002-080 آ«እሳትም የተቆጠሩን ቀኖች እንጂ አትነካንምآ» አሉ፡፡ آ«አላህ ዘንድ ቃል ኪዳን ይዛችኋልን? (ይህ ከኾነ) አላህም ኪዳኑን አያፈርስም፤ በእውነቱ በአላህ ላይ የማታውቁትን ትናገራላችሁآ» በላቸው፡፡ وَقَالُو‍‍ا‍ لَ‍‍ن‍ْ تَمَسَّنَا ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍رُ إِلاَّ أَيَّاما‍ً مَعْدُودَة‍‍‍ً قُلْ أَا‍تَّخَذْتُمْ عِ‍‍ن‍‍ْدَ ا‍للَّهِ عَهْدا‍ً فَلَ‍‍ن‍ْ يُخْلِفَ ا‍للَّهُ عَهْدَهُ أَمْ تَقُول‍‍ُ‍و‍نَ عَلَى ا‍للَّهِ مَا لاَ تَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ Balá Man Kasaba Sayyi'atan Wa 'Aĥāţat Bihi Khī'atuhu Fa'ūlā'ika 'Aşĥābu An-Nāri Hum Fīhā Khālidūna 002-081 አይደለም (ትነካችኋለች)፤ መጥፎን (ክሕደትን) የሠራ በርሱም ኃጠኣቱ የከበበችው ሰው እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ بَلَى مَ‍‍ن‍ْ كَسَبَ سَيِّئَة‍‍‍ً وَأَحَاطَتْ بِهِ خَط‍‍ِ‍ي‍ئَتُهُ فَأ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ أَصْح‍‍َ‍ا‍بُ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ر‍ِ هُمْ فِيهَا خَالِد‍ُو‍نَ
Wa Al-Ladhīna 'Āmanū Wa `Amilū Aş-Şāliĥāti 'Ūlā'ika 'Aşĥābu Al-Jannati Hum Fīhā Khālidūna 002-082 እነዚያም ያመኑት በጎ ሥራዎችንም የሠሩት እነዚያ የገነት ጓዶች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘላለም ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ وَالَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ وَعَمِلُو‍‍ا‍ ا‍لصَّالِح‍‍َ‍ا‍تِ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ أَصْح‍‍َ‍ا‍بُ ا‍لْجَ‍‍ن‍ّ‍‍َةِ هُمْ فِيهَا خَالِد‍ُو‍نَ
Wa 'Idh 'Akhadhnā Mīthāqa Banī 'Isrā'īla Lā Ta`budūna 'Illā Al-Laha Wa Bil-Wālidayni 'Iĥsānāan Wa Dhī Al-Qurbá Wa Al-Yatāmá Wa Al-Masākīni Wa Qūlū Lilnnāsi Ĥusnāan Wa 'Aqīmū Aş-Şalāata Wa 'Ā Az-Zakāata Thumma Tawallaytum 'Illā Qalīlāan Minkum Wa 'Antum Mu`rūna 002-083 የእስራኤል ልጆችንም ጥብቅ ኪዳን አላህን እንጂ ሌላን አታምልኩ፤ በወላጆችም በጎን ሥራ (አድርጉ)፤ በዝምድና ባለቤቶችም፣ በየቲሞችም (አባት የሌላቸው ልጆች) በምስኪኖችም (በጎ ዋሉ)፤ ለሰዎችም መልካምን ተናገሩ፤ ሶላትንም ደንቡን ጠብቃችሁ ስገዱ፤ ዘካንም ስጡ በማለት በያዝንባቸው ጊዜ (አስታውሱ)፡፡ ከዚያም ከናንተ ጥቂቶች ሲቀሩ ሸሻችሁ እናንተም (ኪዳንን) የምትተዉ ናችሁ፡፡ وَإِذْ أَخَذْنَا مِيث‍‍َ‍ا‍قَ بَنِ‍‍ي إِسْر‍َا‍ئ‍‍ِ‍ي‍لَ لاَ تَعْبُد‍ُو‍نَ إِلاَّ ا‍للَّهَ وَبِالْوَالِدَيْنِ إِ
Wa 'Idh 'Akhadhnā Mīthāqakum Lā Tasfikūna Dimā'akum Wa Lā Tukhrijūna 'Anfusakum Min Diyārikum Thumma 'Aqrartum Wa 'Antum Tash/hadūna 002-084 ደሞቻችሁን አታፍስሱ ነፍሶቻችሁንም (ከፊላችሁን) ከአገሮቻችሁ አታውጡ የምንል ስንኾን የጠበቀ ቃል ኪዳናችሁን በያዝንባችሁ ጊዜ (አስታውሱ)፡፡ ከዚያም (በኪዳኑ) አረጋገጣችሁ፤ እናንተም ትመሰክራላችሁ፡፡ وَإِذْ أَخَذْنَا مِيثَاقَكُمْ لاَ تَسْفِك‍‍ُ‍و‍نَ دِم‍‍َ‍ا‍ءَكُمْ وَلاَ تُخْ‍‍ر‍‍ِج‍‍ُ‍و‍نَ أَن‍فُسَكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ دِيَا‍ر‍‍ِكُمْ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ أَ‍ق‍‍ْرَرْتُمْ وَأَ‍ن‍‍ْتُمْ تَشْهَد‍ُو‍نَ
Thumma 'Antum Hā'uulā' Taqtulūna 'Anfusakum Wa Tukhrijūna Farīqāan Minkum Min Diyārihim Tažāharūna `Alayhim Bil-'Ithmi Wa Al-`Udwāni Wa 'In Ya'tūkum 'Usārá Tufādūhum Wa Huwa Muĥarramun `Alaykum 'Ikhrājuhum 'A Fatu'uminūna Biba`đi Al-Kitābi Wa Takfurūna Biba`đin Famā Jazā'u Man Yaf`alu Dhālika Minkum 'Illā Khizyun Al-Ĥayāati Ad-Dunyā Wa Yawma Al-Qiyāmati Yuraddūna 'Ilá 'Ashaddi Al-`Adhābi Wa Mā Al-Lahu Bighāfilin `Ammā Ta`malūna 002-085 ከዚያም እናንተ እነዚያ ነፍሶቻችሁን የምትገድሉ ከናንተም የኾኑ ጭፍሮችን በኃጢአትና በመበደል በነርሱ ላይ የምትረዳዱ ስትኾኑ ከአገሮቻቸው የምታወጡ ምርኮኞችም ኾነው ቢመጡዋችሁ የምትበዡ ናችሁ፡፡ እርሱ (ነገሩ) እነርሱን ማውጣት በእናንተ ላይ የተከለከለ ነው፡፡ በመጽሐፉ ከፊል ታምናላችሁን? በከፊሉም ትክዳላችሁን? ከእናንተም ይህንን የሚሠራ ሰው ቅጣት በቅርቢቱ ሕይወት ውርደት እንጂ ሌላ አይደለም፡፡ በትንሣኤ ቀንም ወደ ብርቱ ቅጣት ይመለሳሉ፡፡ አላህም ከምትሠሩት ሥራ ሁሉ ዘንጊ አይደለም፡፡ ثُ&zw
'Ūlā'ika Al-Ladhīna Ashtaraw Al-Ĥayāata Ad-Dunyā Bil-'Ākhirati Falā Yukhaffafu `Anhumu Al-`Adhābu Wa Lā Hum Yunşarūna 002-086 እነዚህ እነዚያ ቅርቢቱን ሕይወት በመጨረሻይቱ አገር የገዙ ናቸው፡፡ ከነሱም ቅጣቱ አይቀልላቸውም፤ እነሱም አይርረዱም፡፡ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍شْتَرَوُا ا‍لْحَي‍‍َ‍ا‍ةَ ا‍لدُّ‍‍ن‍‍ْيَا بِ‍‍ا‍لآخِرَةِ فَلاَ يُخَفَّفُ عَنْهُمُ ا‍لْعَذ‍َا‍بُ وَلاَ هُمْ يُ‍‍ن‍صَر‍ُو‍نَ
Wa Laqad 'Ātaynā Mūsá Al-Kitāba Wa Qaffaynā Min Ba`dihi Bir-Rusuli Wa 'Ātaynā `Īsá Abna Maryama Al-Bayyināti Wa 'Ayyadnāhu Birūĥi Al-Qudusi 'Afakullamā Jā'akum Rasūlun Bimā Lā Tahwá 'Anfusukum Astakbartum Fafarīqāan Kadhdhabtum Wa Farīqāan Taqtulūn 002-087 ሙሳንም መጽሐፍን በእርግጥ ሰጠነው፡፡ ከበኋላውም መልክትኞችን አስከታተልን፡፡ የመርየምን ልጅ ዒሳንም ግልጽ ታምራቶችን ሰጠነው፡፡ በቅዱሱ መንፈስም አበረታነው፡፡ ነፍሶቻችሁ በማትወደው ነገር መልክተኛ በመጣላችሁ ቁጥር (ከመከተል) ትኮራላችሁን? ከፊሉን አስተባበላችሁ፤ ከፊሉንም ትገድላላችሁ፡፡ وَلَقَ‍‍د‍ْ آتَيْنَا مُوسَى ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بَ وَقَفَّيْنَا مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِهِ بِ‍‍ا‍لرُّسُلِ وَآتَيْنَا عِيسَى ا‍ب‍‍ْنَ مَرْيَمَ ا‍لْبَيِّن‍‍َ‍ا‍تِ وَأَيَّ‍‍د‍‍ْن&z
Wa Qālū Qulūbunā Ghulfun Bal La`anahumu Al-Lahu Bikufrihim Faqalīlāan Mā Yu'uminūna 002-088 آ«ልቦቻችንም ሽፍኖች ናቸውآ» አሉ፤ አይደለም አላህ በክሕደታቸው ምክንያት ረገማቸው ጥቂትንም ብቻ ያምናሉ፡፡ وَقَالُو‍‍ا‍ قُلُوبُنَا غُلْف‍‍‍ٌ بَ‍‍ل‍ْ لَعَنَهُمُ ا‍للَّهُ بِكُفْ‍‍ر‍‍ِهِمْ فَقَلِيلا‍ً مَا يُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Lammā Jā'ahum Kitābun Min `Indi Al-Lahi Muşaddiqun Limā Ma`ahum Wa Kānū Min Qablu Yastaftiĥūna `Alá Al-Ladhīna Kafarū Falammā Jā'ahum Mā `Arafū Kafarū Bihi Fala`natu Al-Lahi `Alá Al-Kāfirīna 002-089 ከነሱም ጋር ያለውን (መጽሐፍ) አረጋጋጭ የኾነ መጽሐፍ ከአላህ ዘንድ በመጣላቸው ጊዜ (ከመምጣቱ) በፊት በነዚያ በካዱት ላይ ይረዱበት የነበሩ ሲኾኑ ያወቁት ነገር በመጣላቸው ጊዜ በርሱ ካዱ፡፡ የአላህም ርግማን በከሓዲዎች ላይ ይኹን፡፡ وَلَ‍‍م‍ّ‍‍َا ج‍‍َ‍ا‍ءَهُمْ كِت‍‍َ‍ا‍ب‍‍‍ٌ مِنْ عِ‍‍ن‍‍ْدِ ا‍للَّهِ مُصَدِّق‍‍‍ٌ لِمَا مَعَهُمْ وَكَانُو‍‍ا‍ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلُ يَسْتَفْتِح‍‍ُ‍و‍نَ عَلَى ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍
Bi'sa Mā Ashtaraw Bihi 'Anfusahum 'An Yakfurū Bimā 'Anzala Al-Lahu Baghyāan 'An Yunazzila Al-Lahu Min Fađlih `Alá Man Yashā'u Min `Ibādihi Fabā'ū Bighađabin `Alá Ghađabin Wa Lilkāfirīna `Adhābun Muhīnun 002-090 ነፍሶቻቸውን በርሱ የሸጡበት ነገር ከፋ! (እርሱም) አላህ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ከችሮታው (ራእይን) ማውረዱን በመመቅኘት አላህ ባወረደው ነገር መካዳቸው ነው፡፡ በቁጣ ላይም ቁጣ (የተረጋገጠባቸው ሲኾኑ) ተመለሱ፡፡ ለከሓዲዎችም አዋራጅ ቅጣት አላቸው፡፡ بِئْسَ مَا ا‍شْتَرَوْا بِهِ أَن‍فُسَهُمْ أَ‍ن‍ْ يَكْفُرُوا‍ بِمَ‍‍ا‍ أَن‍زَلَ ا‍للَّهُ بَغْياً أَ‍ن‍ْ يُنَزِّلَ ا‍للَّهُ مِ‍‍ن‍ْ فَضْلِه عَلَى مَ‍‍ن‍ْ يَش‍‍َ‍ا‍ءُ مِنْ عِبَادِهِ فَب‍‍َ‍ا‍ء Wa 'Idhā Qīla Lahum 'Āminū Bimā 'Anzala Al-Lahu Qālū Nu'uminu Bimā 'Unzila `Alaynā Wa Yakfurūna Bimā Warā'ahu Wa Huwa Al-Ĥaqqu Muşaddiqāan Limā Ma`ahum Qul Falima Taqtulūna 'Anbiyā'a Al-Lahi Min Qablu 'In Kuntum Mu'uminīna 002-091 አላህም ባወረደው (ሁሉ) ለእነርሱ آ«እመኑآ» በተባሉ ጊዜ آ«በኛ ላይ በተወረደው (መጽሐፍ ብቻ) እናምናለንآ» ይላሉ፡፡ ከርሱ ኋላ ባለው (ቁርአን) እርሱ ከነሱ ጋር ላለው (መጽሐፍ) አረጋጋጭ እውተኛ ሲኾን ይክዳሉ፡፡ آ«አማኞች ከኾናችሁ ከአሁን በፊት የአላህን ነቢያት ለምን ገደላችሁ?آ» በላቸው፡፡ وَإِذَا ق‍‍ِ‍ي‍لَ لَهُمْ آمِنُو‍‍ا‍ بِمَ‍‍ا‍ أَن‍زَلَ ا‍للَّهُ قَالُو‍‍ا‍ نُؤْمِنُ بِمَ‍‍ا‍ أُن‍زِلَ عَلَيْنَا وَيَكْفُر‍ُو‍نَ بِمَا وَر‍َا‍ءَهُ وَهُوَ ا‍لْحَقُّ مُصَدِّقا Wa Laqad Jā'akum Mūsá Bil-Bayyināti Thumma Attakhadhtumu Al-`Ijla Min Ba`dihi Wa 'Antum Žālimūna 002-092 ሙሳም በታምራቶች በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ ከዚያም ከበኋላው እናንተ በዳዮች ስትኾኑ ወይፈንን (አምላክ አድርጋችሁ) ያዛችሁ፡፡ وَلَقَ‍‍د‍ْ ج‍‍َ‍ا‍ءَكُ‍‍م‍ْ مُوسَى بِ‍‍ا‍لْبَيِّن‍‍َ‍ا‍تِ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ ا‍تَّخَذْتُمُ ا‍لْعِ‍‍ج‍‍ْلَ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِهِ وَأَ‍ن‍‍ْتُمْ ظَالِم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa 'Idh 'Akhadhnā Mīthāqakum Wa Rafa`nā Fawqakumu Aţūra Khudhū Mā 'Ātaynākum Biqūwatin Wa Asma`ū Qālū Sami`nā Wa `Aşaynā Wa 'Ushribū Fī Qulūbihimu Al-`Ijla Bikufrihim Qul Bi'samā Ya'murukum Bihi 'Īmānukum 'In Kuntum Mu'uminīna 002-093 የጡርንም ጋራ ከበላያችሁ ያነሳን ስንኾን (በኦሪት ሕግ እንድትሠሩ) ኪዳናችሁን በያዝን ጊዜ (አስታውሱ)፡፡ آ«የሰጠናችሁን በኀይል ያዙ፤ ስሙም፤آ» (አልን)፡፡آ«ሰማን አመጽንምآ» አሉ፡፡ የወይፈኑንም ውዴታ በክሕደታቸው ምክንያት በልቦቻቸው ውስጥ ተጠጡ፡፡ آ«አማኞች እንደኾናችሁ እምነታችሁ በርሱ የሚያዛችሁ ነገር ከፋ!آ» በላቸው፡፡ وَإِذْ أَخَذْنَا مِيثَاقَكُمْ وَرَفَعْنَا فَوْقَكُمُ ا‍لطّ‍‍ُ‍و‍رَ خُذُوا‍ مَ‍‍ا آتَيْنَاكُ‍‍م‍ْ بِقُوَّة‍‍‍ٍ وَا‍سْمَعُو‍‍ا‍ قَالُو‍‍ا‍ سَمِعْنَا وَعَصَي
Qul 'In Kānat Lakumu Ad-Dāru Al-'Ākhiratu `Inda Al-Lahi Khālişatan Min Dūni An-Nāsi Fatamannaw Al-Mawta 'In Kuntum Şādiqīna 002-094 آ«የመጨረሻይቱ አገር (ገነት) አላህ ዘንድ ከሰው ሁሉ ሌላ የተለየች ስትኾን ለእናንተ ብቻ እንደኾነች እውነተኞች ከኾናችሁ ሞትን ተመኙآ» በላቸው፡፡ قُلْ إِ‍ن‍ْ كَانَتْ لَكُمُ ا‍لدّ‍َا‍رُ ا‍لآخِرَةُ عِ‍‍ن‍‍ْدَ ا‍للَّهِ خَالِصَة‍‍‍ً مِ‍‍ن‍ْ د‍ُو‍نِ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ فَتَمَ‍‍ن‍ّ‍‍َوْا ا‍لْمَوْتَ إِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍تُمْ صَادِق‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Lan Yatamannawhu 'Abadāan Bimā Qaddamat 'Aydīhim Wa Allāhu `Alīmun Biž-Žālimīna 002-095 እጆቻቸውም ባሳለፉት (በሠሩት) ምክንያት ምን ጊዜም ፈጽሞ አይመኙትም፤ አላህም በዳዮችን ዐዋቂ ነው፡፡ وَلَ‍‍ن‍ْ يَتَمَ‍‍ن‍ّ‍‍َوْهُ أَبَدا‍ً بِمَا قَدَّمَتْ أَيْدِيهِمْ وَا‍للَّهُ عَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ بِ‍‍ا‍لظَّالِم‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Latajidannahum 'Aĥraşa An-Nāsi `Alá Ĥayāatin Wa Mina Al-Ladhīna 'Ashrakū Yawaddu 'Aĥaduhum Law Yu`ammaru 'Alfa Sanatin Wa Mā Huwa Bimuzaĥziĥihi Mina Al-`Adhābi 'An Yu`ammara Wa Allāhu Başīrun Bimā Ya`malūna 002-096 ከሰዎችም ሁሉ ከእነዚያም (ጣዖትን) ከአጋሩት ይበልጥ በሕይወት ላይ የሚጓጉ ኾነው በእርግጥ ታገኛቸዋለህ፡፡ አንዳቸው ሺሕ ዓመት ዕድሜ ቢሰጥ ይወዳል፡፡ እርሱም ዕድሜ መሰጠቱ ከቅጣት የሚያርቀው አይደለም፡፡ አላህም የሚሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ وَلَتَجِدَ‍نّ‍‍َهُمْ أَحْرَصَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ عَلَى حَي‍‍َ‍ا‍ة‍‍‍ٍ وَمِنَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ أَشْرَكُو‍‍ا‍ يَوَدُّ أَحَدُهُمْ لَوْ يُعَ‍‍م‍ّ‍‍َرُ أَلْفَ سَنَة‍‍‍ٍ وَمَا هُوَ بِمُزَحْزِحِهِ مِنَ ا‍لْعَذ&zw
Qul Man Kāna `Adūwāan Lijibrīla Fa'innahu Nazzalahu `Alá Qalbika Bi'idhni Al-Lahi Muşaddiqāan Limā Bayna Yadayhi Wa Hudáan Wa Bushrá Lilmu'uminīna 002-097 ለጂብሪል (ለገብርኤል) ጠላት የኾነ ሰው (በቁጭት ይሙት) በላቸው፡፡ እርሱ (ቁርኣኑን) ከበፊቱ ለነበሩት (መጻሕፍት) አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና፡፡ قُلْ مَ‍‍ن‍ْ ك‍‍َ‍ا‍نَ عَدُوّا‍ً لِجِ‍‍ب‍‍ْ‍‍ر‍‍ِي‍لَ فَإِ‍نّ‍‍َهُ نَزَّلَهُ عَلَى قَلْبِكَ بِإِذْنِ ا‍للَّهِ مُصَدِّقا‍ً لِمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُ‍‍دى‍ً وَبُشْرَى لِلْمُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ
Man Kāna `Adūwāan Lillahi Wa Malā'ikatihi Wa Rusulihi Wa Jibrīla Wa Mīkāla Fa'inna Al-Laha `Adūwun Lilkāfirīna 002-098 ለአላህና ለመላእክቱ ለመልክተኞቹም ለጂብሪልም ለሚካልም (ሚካኤል) ጠላት የኾነ ሰው አላህ ለ(እነዚህ) ከሓዲዎች ጠላት ነው፡፡ مَ‍‍ن‍ْ ك‍‍َ‍ا‍نَ عَدُوّا‍ً لِلَّهِ وَمَلاَئِكَتِهِ وَرُسُلِهِ وَجِ‍‍ب‍‍ْ‍‍ر‍‍ِي‍لَ وَمِيك‍‍َ‍ا‍لَ فَإِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ عَدُوّ‍ٌ لِلْكَافِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Wa Laqad 'Anzalnā 'Ilayka 'Āyātin Bayyinātin Wa Mā Yakfuru Bihā 'Illā Al-Fāsiqūna 002-099 ወዳንተም ግልጽ የኾኑትን አንቀጾች በእርግጥ አውርደናል፡፡ በርሷም አመጸኞች እንጂ ሌላው አይክድም፤ وَلَقَ‍‍د‍ْ أَن‍زَلْنَ‍‍ا إِلَيْكَ آي‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٍ بَيِّن‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٍ وَمَا يَكْفُرُ بِهَ‍‍ا إِلاَّ ا‍لْفَاسِق‍‍ُ‍و‍نَ
'Awakullamā `Āhadū `Ahdāan Nabadhahu Farīqun Minhum Bal 'Aktharuhum Lā Yu'uminūna 002-100 ቃል ኪዳንንም ቃል በገቡ ቁጥር ከእነርሱ ከፊሉ ይጥለዋልን? (ያፈርሰዋልን?)፤ ይልቁንም አብዛኞቻቸው አያምኑም፡፡ أَوَكُلَّمَا عَاهَدُوا‍ عَهْدا‍ً نَبَذَهُ فَ‍‍ر‍‍ِي‍ق‍‍‍ٌ مِنْهُ‍‍م‍ْ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لاَ يُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Lammā Jā'ahum Rasūlun Min `Indi Al-Lahi Muşaddiqun Limā Ma`ahum Nabadha Farīqun Mina Al-Ladhīna 'Ū Al-Kitāba Kitāba Al-Lahi Warā'a Žuhūrihim Ka'annahum Lā Ya`lamūna 002-101 እነርሱ ጋርም ላለው (መጽሐፍ) አረጋጋጭ የኾነ መልክተኛ ከአላህ ዘንድ በመጣላቸው ጊዜ ከነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ከፊሉ እነርሱ እንደማያውቁ ኾነው የአላህን መጽሐፍ ከጀርባዎቻቸው ኋላ ጣሉ፡፡ وَلَ‍‍م‍ّ‍‍َا ج‍‍َ‍ا‍ءَهُمْ رَس‍‍ُ‍و‍ل‍‍‍ٌ مِنْ عِ‍‍ن‍‍ْدِ ا‍للَّهِ مُصَدِّق‍‍‍ٌ لِمَا مَعَهُمْ نَبَذَ فَ‍‍ر‍‍ِي‍ق‍‍‍ٌ مِنَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ أ‍ُ‍وتُو‍‍ا‍ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بَ كِت‍ Wa Attaba`ū Mā Tatlū Ash-Shayāţīnu `Alá Mulki Sulaymāna Wa Mā Kafara Sulaymānu Wa Lakinna Ash-Shayāţīna Kafarū Yu`allimūna An-Nāsa As-Siĥra Wa Mā 'Unzila `Alá Al-Malakayni Bibābila Hārūta Wa Mārūta Wa Mā Yu`allimāni Min 'Aĥadin Ĥattá Yaqūlā 'Innamā Naĥnu Fitnatun Falā Takfur Fayata`allamūna Minhumā Mā Yufarriqūna Bihi Bayna Al-Mar'i Wa Zawjihi Wa Mā Hum Biđārrīna Bihi Min 'Aĥadin 'Illā Bi'idhni Al-Lahi Wa Yata`allamūna Mā Yađurruhum Wa Lā Yanfa`uhum Wa Laqad `Alimū Lamani Ashtarāhu Mā Lahu Fī Al-'Ākhirati Min Khalāqin Wa Labi'sa Mā Sharaw Bihi 'Anfusahum Law Kānū Ya`lamūna 002-102 ሰይጣናትም በሱለይማን (ሰሎሞን) ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን (ድግምት) ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም፤ (ድግምተኛ አልነበረም)፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት በሃሩትና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር (ያስተምሩዋቸዋል)፡፡ آ«እኛ መፈተኛ ነንና አትካድآ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ፡፡ እነርሱም በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በርሱ አንድንም ጎጂዎች አይደሉም፡፡ የሚጎዳቸውንǛ
Wa Law 'Annahum 'Āmanū Wa Attaqaw Lamathūbatun Min `Indi Al-Lahi Khayrun Law Kānū Ya`lamūna 002-103 እነርሱም (አይሁዶች) ባመኑና በተጠነቀቁ ኖሮ (በተመነዱ ነበር)፡፡ የሚያውቁ ቢኾኑ ከአላህ ዘንድ የኾነው ምንዳ (ነፍሶቻቸውን ከሚሸጡበት) በላጭ ነው፡፤ وَلَوْ أَ‍نّ‍‍َهُمْ آمَنُو‍‍ا‍ وَا‍تَّقَوْا لَمَثُوبَة‍‍‍ٌ مِنْ عِ‍‍ن‍‍ْدِ ا‍للَّهِ خَيْر‍ٌ لَوْ كَانُو‍‍ا‍ يَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Lā Taqūlū Rā`inā Wa Qūlū Anžurnā Wa Asma`ū Wa Lilkāfirīna `Adhābun 'Alīmun 002-104 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! (ለነቢዩ) ራዒና አትበሉ፡፡ ተመለከትን በሉም፡፡ ስሙም፤ ለከሓዲዎችም አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ لاَ تَقُولُو‍‍ا‍ رَاعِنَا وَقُولُو‍‍ا‍ ا‍ن‍ظُرْنَا وَا‍سْمَعُو‍‍ا‍ وَلِلْكَافِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ عَذ‍َا‍بٌ أَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Mā Yawaddu Al-Ladhīna Kafarū Min 'Ahli Al-Kitābi Wa Lā Al-Mushrikīna 'An Yunazzala `Alaykum Min Khayrin Min Rabbikum Wa Allāhu Yakhtaşşu Biraĥmatihi Man Yashā'u Wa Allāhu Dhū Al-Fađli Al-`Ažīmi 002-105 እነዚያ ከመጽሐፉ ባለቤቶችና ከአጋሪዎቹም የካዱት በናንተ ላይ ከጌታችሁ የኾነ መልካም ነገር መወረዱን አይወዱም፡፡ አላህም በችሮታው (በነቢይነት) የሚሻውን ይመርጣል፡፡ አላህም የታላቅ ችሮታ ባለቤት ነው፡፡ مَا يَوَدُّ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ مِنْ أَهْلِ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ وَلاَ ا‍لْمُشْ‍‍ر‍‍ِك‍‍ِ‍ي‍نَ أَ‍ن‍ْ يُنَزَّلَ عَلَيْكُ‍‍م‍ْ مِنْ خَيْر‍ٍ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّكُمْ وَا‍للَّهُ يَخْتَصُّ بِرَحْمَتِهِ مَ‍‍ن‍ْ يَش‍‍َ‍ا‍ءُ وَMā Nansakh Min 'Āyatin 'Aw Nunsihā Na'ti Bikhayrin Minhā 'Aw Mithlihā 'Alam Ta`lam 'Anna Al-Laha `Alá Kulli Shay'in Qadīrun 002-106 ከአንቀጽ ብንለውጥ ወይም እርሷን ብናስረሳህ ከርሷ የሚበልጥን ወይም ብጤዋን እናመጣለን፤ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ከሃሊ (ቻይ) መኾኑን አታውቅምን? مَا نَ‍‍ن‍سَخْ مِ‍‍ن‍ْ آيَةٍ أَوْ نُ‍‍ن‍سِهَا نَأْتِ بِخَيْر‍ٍ مِنْهَ‍‍ا‍ أَوْ مِثْلِهَ‍‍ا‍ أَلَمْ تَعْلَمْ أَ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ عَلَى كُلِّ شَيْء‍ٍ قَد‍ِي‍ر‍ٌ
'Alam Ta`lam 'Anna Al-Laha Lahu Mulku As-Samāwāti Wa Al-'Arđi Wa Mā Lakum Min Dūni Al-Lahi Min Wa Līyin Wa Lā Naşīrin 002-107 አላህ የሰማያትና የምድር ንግሥና ለርሱ ብቻ መኾኑን አታውቅምን? ለእናንተም ከአላህ ሌላ ዘመድና ረዳት ምንም የላችሁም፡፡ أَلَمْ تَعْلَمْ أَ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ لَهُ مُلْكُ ا‍لسَّمَاو‍َا‍تِ وَا‍لأَرْضِ وَمَا لَكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ د‍ُو‍نِ ا‍للَّهِ مِ‍‍ن‍ْ وَلِيّ‍‍‍ٍ وَلاَ نَص‍‍ِ‍ي‍ر‍ٍ
'Am Turīdūna 'An Tas'alū Rasūlakum Kamā Su'ila Mūsá Min Qablu Wa Man Yatabaddali Al-Kufra Bil-'Īmāni Faqad Đalla Sawā'a As-Sabīli 002-108 በእውነቱ ከአሁን በፊት ሙሳ እንደተጠየቀ ብጤ መልክተኛችሁን ልትጠይቁ ትፈልጋላችሁን? በእምነትም ክህደትን የሚለውጥ ሰው ትክክለኛውን መንገድ በእርግጥ ተሳሳተ፡፡ أَمْ تُ‍‍ر‍‍ِيد‍ُو‍نَ أَ‍ن‍ْ تَسْأَلُو‍‍ا‍ رَسُولَكُمْ كَمَا سُئِلَ مُوسَى مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلُ وَمَ‍‍ن‍ْ يَتَبَدَّلِ ا‍لْكُفْرَ بِ‍‍ا‍لإِيم‍‍َ‍ا‍نِ فَقَ‍‍د‍ْ ضَلَّ سَو‍َا‍ءَ ا‍لسَّب‍‍ِ‍ي‍لِ
Wadda Kathīrun Min 'Ahli Al-Kitābi Law Yaruddūnakum Min Ba`di 'Īmānikum Kuffārāan Ĥasadāan Min `Indi 'Anfusihim Min Ba`di Mā Tabayyana Lahumu Al-Ĥaqqu Fā`fū Wa Aşfaĥū Ĥattá Ya'tiya Al-Lahu Bi'amrihi 'Inna Al-Laha `Alá Kulli Shay'in Qadīrun 002-109 ከመጽሐፉ ባለቤቶች ብዙዎች እውነቱ ከተገለጸላቸው በኋላ ከነፍሶቻቸው በኾነው ምቀኝነት ከእምነታችሁ በኋላ ከሓዲዎች አድርገው ሊመልሱዋችሁ ተመኙ፡፡ አላህም ትዕዛዙን እስከሚያመጣ ድረስ ይቅርታ አድርጉ፤ እለፏቸውም፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ከሃሊ ነውና፡፡ وَدَّ كَث‍‍ِ‍ي‍ر‍ٌ مِنْ أَهْلِ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ لَوْ يَرُدُّونَكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ إِيمَانِكُمْ كُفَّاراً حَسَدا‍ً مِنْ عِ‍‍ن‍‍ْدِ أَن‍فُسِهِ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ مَا تَبَيَّنَ لَهُمُ ا‍لْحَقُّ فَاعْفُو‍ Wa 'Aqīmū Aş-Şalāata Wa 'Ā Az-Zakāata Wa Mā Tuqaddimū Li'nfusikum Min Khayrin Tajidūhu `Inda Al-Lahi 'Inna Al-Laha Bimā Ta`malūna Başīrun 002-110 ሶላትንም አስተካክላችሁ ስገዱ፡፡ ዘካንም ስጡ፡፡ ለነፍሶቻችሁም ከበጎ ሥራ የምታስቀድሙትን አላህ ዘንድ ታገኙታላችሁ፡፡ አላህ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነውና፡፡ وَأَقِيمُو‍‍ا‍ ا‍لصَّلاَةَ وَآتُو‍‍ا‍ ا‍لزَّك‍‍َ‍ا‍ةَ وَمَا تُقَدِّمُو‍‍ا‍ لِأن‍فُسِكُ‍‍م‍ْ مِنْ خَيْر‍ٍ تَجِد‍ُو‍هُ عِ‍‍ن‍‍ْدَ ا‍للَّهِ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ بِمَا تَعْمَل‍‍ُ‍و‍نَ بَص‍‍ِ‍ي‍ر‍ٌ
Wa Qālū Lan Yadkhula Al-Jannata 'Illā Man Kāna Hūdāan 'Aw Naşārá Tilka 'Amānīyuhum Qul Hātū Burhānakum 'In Kuntum Şādiqīn 002-111 آ«ገነትንም አይሁድን ወይም ክርስቲያኖችን የኾነ ሰው እንጂ ሌላ አይገባትምآ» አሉ፡፡ ይህቺ (ከንቱ) ምኞታቸው ናት፡፡ آ«እውነተኞች እንደኾናችሁ አስረጃችሁን አምጡآ» በላቸው፡፡ وَقَالُو‍‍ا‍ لَ‍‍ن‍ْ يَ‍‍د‍‍ْخُلَ ا‍لْجَ‍‍ن‍ّ‍‍َةَ إِلاَّ مَ‍‍ن‍ْ ك‍‍َ‍ا‍نَ هُوداً أَوْ نَصَارَى تِلْكَ أَمَانِيُّهُمْ قُلْ هَاتُو‍‍ا‍ بُرْهَانَكُمْ إِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍تُمْ صَادِقِي‍‍ن
Balá Man 'Aslama Wajhahu Lillahi Wa Huwa Muĥsinun Falahu 'Ajruhu `Inda Rabbihi Wa Lā Khawfun `Alayhim Wa Lā Hum Yaĥzanūna 002-112 አይደለም (ሌላውም ይገባታል) እርሱ በጎ ሠሪ ኾኖ ፊቱን ለአላህ የሰጠ ሰው ለርሱ በጌታው ዘንድ ምንዳው አለው፡፡ በነሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነሱም አያዝኑም፡፡ بَلَى مَنْ أَسْلَمَ وَج‍‍ْهَهُ لِلَّهِ وَهُوَ مُحْسِن‍‍‍ٌ فَلَهُ أَ‍ج‍‍ْرُهُ عِ‍‍ن‍‍ْدَ رَبِّهِ وَلاَ خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلاَ هُمْ يَحْزَن‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Qālati Al-Yahūdu Laysati An-Naşārá `Alá Shay'in Wa Qālati An-Naşārá Laysati Al-Yahūdu `Alá Shay'in Wa Hum Yatlūna Al-Kitāba Kadhālika Qāla Al-Ladhīna Lā Ya`lamūna Mithla Qawlihim Fa-Allāhu Yaĥkumu Baynahum Yawma Al-Qiyāmati Fīmā Kānū Fīhi Yakhtalifūna 002-113 እነርሱ መጽሐፉን የሚያነቡ ሲኾኑ አይሁዶች፡- ክርስቲያኖች በምንም ላይ አይደሉም አሉ፡፡ ክርስቲያኖችም፡- አይሁዶች በምንም ላይ አይደሉም አሉ፡፡ እንደዚሁ እነዚያ የማያውቁት (አጋሪዎች) የንግግራቸውን ብጤ አሉ፡፡ አላህም በዚያ በርሱ ይለያዩበት በነበሩት ነገር በትንሣኤ ቀን በመካከላቸው ይፈርዳል፡፡ وَقَالَتِ ا‍لْيَه‍‍ُ‍و‍دُ لَيْسَتِ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َصَارَى عَلَى شَيْء‍ٍ وَقَالَتِ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َصَارَى لَيْسَتِ ا‍لْيَه‍‍ُ‍و‍دُ عَلَى شَيْء‍ٍ وَهُمْ يَتْل‍ Wa Man 'Ažlamu Mimman Mana`a Masājida Al-Lahi 'An Yudhkara Fīhā Asmuhu Wa Sa`á Fī Kharābihā 'Ūlā'ika Mā Kāna Lahum 'An Yadkhulūhā 'Ilā Khā'ifīna Lahum Ad-DunKhizyun Wa Lahum Al-'Ākhirati `Adhābun `Ažīmun 002-114 የአላህንም መስጊዶች በውስጣቸው ስሙ እንዳይወሳ ከከለከለና እርሷንም በማበላሸት ከሮጠ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው? እነዚያ ፈሪዎች ኾነው እንጂ ለእነርሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት አላቸው፡፡ ለነርሱም በመጨረሻይቱ አገር ታላቅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِ‍‍م‍ّ‍‍َ‍‍ن‍ْ مَنَعَ مَسَاجِدَ ا‍للَّهِ أَ‍ن‍ْ يُذْكَرَ فِيهَا ا‍سْمُهُ وَسَعَى فِي خَرَابِهَ‍‍ا‍ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ مَا ك‍‍َ‍ا‍نَ لَهُمْ أَ‍ن‍ْ يَ‍‍د‍خُلُوهَ‍‍ا إلا خ‍‍َ‍ا‍ئِف‍ Wa Lillahi Al-Mashriqu Wa Al-Maghribu Fa'aynamā Tuwallū Fathamma Wajhu Al-Lahi 'Inna Al-Laha Wāsi`un `Alīmun 002-115 ምሥራቁም ምዕራቡም የአላህ ነው (ፊቶቻችሁን) ወደ የትም ብታዞሩ የአላህ ፊት እዚያ ነው፡፡ አላህ ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነውና፡፡ وَلِلَّهِ ا‍لْمَشْ‍‍ر‍‍ِقُ وَا‍لْمَغْ‍‍ر‍‍ِبُ فَأَيْنَمَا تُوَلُّو‍‍ا‍ فَثَ‍‍م‍ّ‍‍َ وَج‍‍ْهُ ا‍للَّهِ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ وَا‍سِعٌ عَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Wa Qālū Attakhadha Al-Lahu Waladāan Subĥānahu Bal Lahu Mā Fī As-Samāwāti Wa Al-'Arđi Kullun Lahu Qānitūna 002-116 አላህም ልጅ አለው አሉ፡፡ (ከሚሉት) ጥራት ተገባው፡፡ አይደለም በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የርሱ ነው፡፡ ሁሉም ለርሱ ታዛዦች ናቸው፡፡ وَقَالُو‍‍ا‍ ا‍تَّخَذَ ا‍للَّهُ وَلَدا‍ً سُ‍‍ب‍‍ْحَانَهُ بَ‍‍ل‍ْ لَهُ مَا فِي ا‍لسَّمَاو‍َا‍تِ وَا‍لأَرْضِ كُلّ‍‍‍ٌ لَهُ قَانِت‍‍ُ‍و‍نَ
Badī`u As-Samāwāti Wa Al-'Arđi Wa 'Idhā Qađá 'Amrāan Fa'innamā Yaqūlu Lahu Kun Fayakūnu 002-117 ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ ፈጣሪ ነው፤ ነገርንም (ማስገኘት) በሻ ጊዜ ለርሱ የሚለው፡- آ«ኹን ነው፤آ» ወዲያውም ይኾናል፡፡ بَد‍ِي‍عُ ا‍لسَّمَاو‍َا‍تِ وَا‍لأَرْضِ وَإِذَا قَضَى أَمْرا‍ً فَإِ‍نّ‍‍َمَا يَق‍‍ُ‍و‍لُ لَهُ كُ‍‍ن‍ْ فَيَك‍‍ُ‍و‍نُ
Wa Qāla Al-Ladhīna Lā Ya`lamūna Lawlā Yukallimunā Al-Lahu 'Aw Ta'tīnā 'Āyatun Kadhālika Qāla Al-Ladhīna Min Qablihim Mithla Qawlihim Tashābahat Qulūbuhum Qad Bayyannā Al-'Āyāti Liqawmin Yūqinūna 002-118 እነዚያም የማያውቁት (አንተ መልክተኛ ስለመኾንህ) አላህ አያናግረንም ኖሮአልን? ወይም (ለእውነተኛነትህ) ታምር አትመጣልንም ኖሮአልን? አሉ፡፡ እንደዚሁ እነዚያ ከነሱ በፊት የነበሩት እንደ ንግግራቸው ብጤ ብለዋል፡፡ ልቦቻቸው (በክሕደት) ተመሳሰሉ፡፡ ለሚያረጋግጡ ሕዝቦች አንቀጾችን በእርግጥ አብራርተናል፡፡ وَق‍‍َ‍ا‍لَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ لاَ يَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ لَوْلاَ يُكَلِّمُنَا ا‍للَّهُ أَوْ تَأْتِينَ‍‍ا آيَة‍‍‍ٌ كَذَلِكَ ق‍‍َ‍ا‍لَ ا‍لَّذ&z
'Innā 'Arsalnāka Bil-Ĥaqqi Bashīrāan Wa Nadhīrāan Wa Lā Tus'alu `An 'Aşĥābi Al-Jaĥīmi 002-119 እኛ አብሳሪና አስፈራሪ ኾነህ በውነት ላክንህ፡፡ ከእሳትም ጓዶች አትጠየቅም፡፡ إِ‍نّ‍‍َ‍‍ا‍ أَرْسَلْن‍‍َ‍ا‍كَ بِ‍‍ا‍لْحَقِّ بَشِيرا‍ً وَنَذِيرا‍ً وَلاَ تُسْأَلُ عَنْ أَصْح‍‍َ‍ا‍بِ ا‍لْجَح‍‍ِ‍ي‍مِ
Wa Lan Tarđá `Anka Al-Yahūdu Wa Lā An-Naşārá Ĥattá Tattabi`a Millatahum Qul 'Inna Hudá Al-Lahi Huwa Al-Hudá Wa La'ini Attaba`ta 'Ahwā'ahum Ba`da Al-Ladhī Jā'aka Mina Al-`Ilmi Mā Laka Mina Al-Lahi Min Wa Līyin Wa Lā Naşīrin 002-120 አይሁዶችና ክርስቲያኖችም ሃይማኖታቸውን እስከምትከተል ድረስ ካንተ ፈጽሞ አይወዱም፡፡ آ«የአላህ መምራት (ትክክለኛው) መምራት እርሱ ብቻ ነውآ» በላቸው፡፡ ከዚያም እውቀቱ ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌያቸውን ብትከተል ለአንተ ከአላህ (የሚከለክልልህ) ዘመድና ረዳት ምንም የለህም፡፡ وَلَ‍‍ن‍ْ تَرْضَى عَ‍‍ن‍‍ْكَ ا‍لْيَه‍‍ُ‍و‍دُ وَلاَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َصَارَى حَتَّى تَتَّبِعَ مِلَّتَهُمْ قُلْ إِ‍نّ‍‍َ هُدَى ا‍للَّهِ هُوَ ا‍لْهُدَى وَلَئِنِ ا‍تَّبَعْتَ أَهْو‍َا‍ءَهُ‍ Al-Ladhīna 'Ātaynāhumu Al-Kitāba Yatlūnahu Ĥaqqa Tilāwatihi 'Ūlā'ika Yu'uminūna Bihi Wa Man Yakfur Bihi Fa'ūlā'ika Humu Al-Khāsirūna 002-121 እነዚያ መጽሐፉን የሰጠናቸው ተገቢ ንባቡን ያነቡታል፡፡ እነዚያ በርሱ ያምናሉ፤ በርሱም የሚክዱ እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎቹ ናቸው፡፡ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آتَيْنَاهُمُ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بَ يَتْلُونَهُ حَقَّ تِلاَوَتِهِ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ يُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ بِهِ وَمَ‍‍ن‍ْ يَكْفُرْ بِهِ فَأ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ هُمُ ا‍لْخَاسِر‍ُو‍نَ
Yā Banī 'Isrā'īla Adhkurū Ni`matiya Allatī 'An`amtu `Alaykum Wa 'Annī Fađđaltukum `Alá Al-`Ālamīna 002-122 የእስራኤል ልጆች ሆይ! ያችን በናንተ ላይ የለገስኳትን ጸጋዬንና እኔም በዓለማት ላይ ያበለጥኳችሁ መኾኔን አስታውሱ፡፡ يَا بَنِ‍‍ي إِسْر‍َا‍ئ‍‍ِ‍ي‍لَ ا‍ذْكُرُوا‍ نِعْمَتِيَ ا‍لَّتِ‍‍ي‍ أَنْعَمْتُ عَلَيْكُمْ وَأَ‍نّ‍‍ِي فَضَّلْتُكُمْ عَلَى ا‍لْعَالَم‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Attaqū Yawmāan Lā Tajzī Nafsun `An Nafsin Shay'āan Wa Lā Yuqbalu Minhā `Adlun Wa Lā Tanfa`uhā Shafā`atun Wa Lā Hum Yunşarūna 002-123 (አማኝ) ነፍስም ከ(ከሓዲ) ነፍስ ምንንም የማትጠቅምበትን፣ ከርሷም ቤዛ የማይወሰድበትን፣ ምልጃም ለርሷ የማትጠቅምበትን፣ እነርሱም የማይረዱበትን ቀን ተጠንቀቁ፡፡ وَاتَّقُو‍‍ا‍ يَوْما‍ً لاَ تَ‍‍ج‍‍ْزِي نَفْسٌ عَ‍‍ن‍ْ نَفْس‍‍‍ٍ شَيْئا‍ً وَلاَ يُ‍‍ق‍‍ْبَلُ مِنْهَا عَ‍‍د‍‍ْل‍‍‍ٌ وَلاَ تَ‍‍ن‍فَعُهَا شَفَاعَة‍‍‍ٌ وَلاَ هُمْ يُ‍‍ن‍صَر‍ُو‍نَ
Wa 'Idh Abtalá 'Ibrāhīma Rabbuhu Bikalimātin Fa'atammahunna Qāla 'Innī Jā`iluka Lilnnāsi 'Imāmāan Qāla Wa Min Dhurrīyatī Qāla Lā Yanālu `Ahdī Až-Žālimīna 002-124 ኢብራሂምንም ጌታው በቃላት (በሕግጋት) በፈተነውና በፈጸማቸው ጊዜ (አስታውስ)፤ آ«እኔ ለሰዎች መሪ አድራጊህ ነኝآ» አለው፡፡ آ«ከዘሮቼም (አድርግ)آ» አለ፡፡ ቃል ኪዳኔ በዳዮቹን አያገኝም አለው፡፡ وَإِذْ ا‍ب‍‍ْتَلَى إِ‍ب‍‍ْرَاه‍‍ِ‍ي‍مَ رَبُّهُ بِكَلِم‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٍ فَأَتَ‍‍م‍ّ‍‍َهُ‍‍ن‍ّ‍‍َ ق‍‍َ‍ا‍لَ إِ‍نّ‍‍ِي جَاعِلُكَ لِل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ إِمَاما‍ً ق‍‍َ‍ا‍لَ وَمِ‍‍ن‍ْ ذُرِّيَّتِي ق‍‍َ‍ا‍لَ
Wa 'Idh Ja`alnā Al-Bayta Mathābatan Lilnnāsi Wa 'Amnāan Wa Attakhidhū Min Maqāmi 'Ibrāhīma Muşalláan Wa `Ahidnā 'Ilá 'Ibrāhīma Wa 'Ismā`īla 'An Ţahhirā Baytiya Lilţţā'ifīna Wa Al-`Ākifīna Wa Ar-Rukka`i As-Sujūdi 002-125 ቤቱንም ለሰዎች መመለሻና ጸጥተኛ ባደረግን ጊዜ (አስታውስ)፡፡ ከኢብራሂምም መቆሚያ መስገጃን አድርጉ፡፡ ወደ ኢብራሂምና ወደ ኢስማዒልም ቤቴን ለዘዋሪዎቹና ለተቀማጮቹም ለአጎንባሾች ሰጋጆቹም አጥሩ ስንል ቃል ኪዳን ያዝን፡፡ وَإِذْ جَعَلْنَا ا‍لْبَيْتَ مَثَابَة‍‍‍ً لِل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ وَأَمْنا‍ً وَا‍تَّخِذُوا‍ مِ‍‍ن‍ْ مَق‍‍َ‍ا‍مِ إِ‍ب‍‍ْرَاه‍‍ِ‍ي‍مَ مُصَلّى‍ً وَعَهِ‍‍د‍‍ْنَ‍‍ا إِلَى إِ‍ب‍&zw
Wa 'Idh Qāla 'Ibrāhīmu Rabbi Aj`al Hādhā Baladāan 'Āmināan Wa Arzuq 'Ahlahu Mina Ath-Thamarāti Man 'Āmana Minhum Bil-Lahi Wa Al-Yawmi Al-'Ākhiri Qāla Wa Man Kafara Fa'umatti`uhu Qalīlāan Thumma 'Ađţarruhu 'Ilá `Adhābi An-Nāri Wa Bi'sa Al-Maşīru 002-126 ኢብራሂም ባለ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ ጌታዬ ሆይ! ይህንን ጸጥተኛ አገር አድርግ፡፡ ቤተሰቦቹንም ከነሱ በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነውን ሰው ከፍሬዎች ስጠው፡፡ (አላህም) የካደውንም ሰው፤ (እሰጠዋለሁ)፡፡ ጥቂትም እጠቅመዋለሁ፤ ከዚያም ወደ እሳት ቅጣት አስጠጋዋለሁ፤ ምን ትከፋም መመለሻ! (አለ)፡፡ وَإِذْ ق‍‍َ‍ا‍لَ إِ‍ب‍‍ْرَاه‍‍ِ‍ي‍مُ رَبِّ ا‍ج‍‍ْعَلْ هَذَا بَلَدا‍ً آمِنا‍ً وَا‍رْزُ‍ق‍ْ أَهْلَهُ مِنَ ا‍لثَّمَر‍َا‍تِ مَ‍&zwj
Wa 'Idh Yarfa`u 'Ibrāhīmu Al-Qawā`ida Mina Al-Bayti Wa 'Ismā`īlu Rabbanā Taqabbal Minnā 'Innaka 'Anta As-Samī`u Al-`Alīmu 002-127 ኢብራሂምና ኢስማኢልም آ«ጌታችን ሆይ! ከእኛ ተቀበል፡፡ አንተ ሰሚውና ዐዋቂው አንተ ነህናآ» የሚሉ ሲኾኑ ከቤቱ መሠረቶቹን ከፍ ባደረጉ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ وَإِذْ يَرْفَعُ إِ‍ب‍‍ْرَاه‍‍ِ‍ي‍مُ ا‍لْقَوَاعِدَ مِنَ ا‍لْبَيْتِ وَإِسْمَاع‍‍ِ‍ي‍لُ رَبَّنَا تَقَبَّلْ مِ‍‍ن‍ّ‍‍َ‍‍ا إِ‍نّ‍‍َكَ أَ‍ن‍‍ْتَ ا‍لسَّم‍‍ِ‍ي‍عُ ا‍لْعَل‍‍ِ‍ي‍مُ
Rabbanā Wa Aj`alnā Muslimayni Laka Wa Min Dhurrīyatinā 'Ummatan Muslimatan Laka Wa 'Arinā Manāsikanā Wa Tub `Alaynā 'Innaka 'Anta At-Tawwābu Ar-Raĥīmu 002-128 آ«ጌታችን ሆይ! ላነተ ታዛዦችም አድርገን፡፡ ከዘሮቻችንም ላንተ ታዛዦች ሕዝቦችን (አድርግ)፡፡ ሕግጋታችንንም አሳየን፤ (አሳውቀን)፡፡ በኛም ላይ ተመለስን፤ አንተ ጸጸትን ተቀባዩ ሩኅሩኅ አንተ ብቻ ነህና፡፡آ» رَبَّنَا وَا‍ج‍‍ْعَلْنَا مُسْلِمَيْنِ لَكَ وَمِ‍‍ن‍ْ ذُرِّيَّتِنَ‍‍ا‍ أُ‍مّ‍‍َة‍‍‍ً مُسْلِمَة‍‍‍ً لَكَ وَأَ‍ر‍‍ِنَا مَنَاسِكَنَا وَتُ‍‍ب‍ْ عَلَيْنَ‍‍ا إِ‍نّ‍‍َكَ أَ‍ن‍‍ْتَ ا‍لتَّوّ‍َا‍بُ ا‍لرَّح‍‍ِ‍ي&
Rabbanā Wa Ab`ath Fīhim Rasūlāan Minhum Yatlū `Alayhim 'Āyātika Wa Yu`allimuhumu Al-Kitāba Wa Al-Ĥikmata Wa Yuzakkīhim 'Innaka 'Anta Al-`Azīzu Al-Ĥakīmu 002-129 آ«ጌታችን ሆይ! በውስጣቸውም ከነሱው የኾነን መልክተኛ በነርሱ ላይ አንቀጾችህን የሚያነብላቸውን መጽሐፍንና ጥበብንም የሚያስተምራቸውን (ከክህደት) የሚያጠራቸውንም ላክ፤ አንተ አሸናፊው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህናآ» (የሚሉም ሲኾኑ)፡፡ رَبَّنَا وَا‍ب‍‍ْعَثْ فِيهِمْ رَسُولا‍ً مِنْهُمْ يَتْلُو عَلَيْهِمْ آيَاتِكَ وَيُعَلِّمُهُمُ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بَ وَا‍لْحِكْمَةَ وَيُزَكِّيهِمْ إِ‍نّ‍‍َكَ أَ‍ن‍‍ْتَ ا‍لْعَز‍ِي‍زُ ا‍لْحَك‍‍ِ‍ي‍مُ
Wa Man Yarghabu `An Millati 'Ibrāhīma 'Illā Man Safiha Nafsahu Wa Laqadi Aşţafaynāhu Fī Ad-Dunyā Wa 'Innahu Fī Al-'Ākhirati Lamina Aş-Şāliĥīna 002-130 ከኢብራሂምም ሕግጋት ነፍሱን ያቄለ ሰው ካልኾነ በስተቀር የሚያፈገፍግ ማነው? (የለም)፤ በቅርቢቱም ዓለም በእርግጥ መረጥነው፡፡ በመጨረሻይቱም ዓለም እርሱ ከመልካሞቹ ነው፡፡ وَمَ‍‍ن‍ْ يَرْغَبُ عَ‍‍ن‍ْ مِلَّةِ إِ‍ب‍‍ْرَاه‍‍ِ‍ي‍مَ إِلاَّ مَ‍‍ن‍ْ سَفِهَ نَفْسَهُ وَلَقَدِ ا‍صْطَفَيْن‍‍َ‍ا‍هُ فِي ا‍لدُّ‍‍ن‍‍ْيَا وَإِ‍نّ‍‍َهُ فِي ا‍لآخِرَةِ لَمِنَ ا‍لصَّالِح‍‍ِ‍ي‍نَ
'Idh Qāla Lahu Rabbuhu 'Aslim Qāla 'Aslamtu Lirabbi Al-`Ālamīna 002-131 ጌታው ለርሱ ታዘዝ ባለው ጊዜ (መረጠው)፡፡ ለዓለማት ጌታ ታዘዝኩ አለ፡፡ إِذْ ق‍‍َ‍ا‍لَ لَهُ رَبُّهُ أَسْلِمْ ق‍‍َ‍ا‍لَ أَسْلَمْتُ لِرَبِّ ا‍لْعَالَم‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Waşşá Bihā 'Ibrāhīmu Banīhi Wa Ya`qūbu Yā Banīya 'Inna Al-Laha Aşţafá Lakumu Ad-Dīna Falā Tamūtunna 'Illā Wa 'Antum Muslimūna 002-132 በርሷም (በሕግጋቲቱ) ኢብራሂም ልጆቹን አዘዘ፡፡ ያዕቁብም (እንደዚሁ ልጆቹን አዘዘ)፡፡ آ«ልጆቼ ሆይ! አላህ ለናንተ ሃይማኖትን መረጠ፤ ስለዚህ እናንተ ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጂ አትሙቱآ» (አላቸው)፡፡ وَوَصَّى بِهَ‍‍ا إِ‍ب‍‍ْرَاه‍‍ِ‍ي‍مُ بَن‍‍ِ‍ي‍هِ وَيَعْق‍‍ُ‍و‍بُ يَا بَنِيَّ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ ا‍صْطَفَى لَكُمُ ا‍لدّ‍ِي‍نَ فَلاَ تَمُوتُ‍‍ن‍ّ‍‍َ إِلاَّ وَأَ‍ن‍‍ْتُ‍‍م‍ْ مُسْلِم‍‍ُ‍و‍نَ
'Am Kuntum Shuhadā'a 'Idh Ĥađara Ya`qūba Al-Mawtu 'Idh Qāla Libanīhi Mā Ta`budūna Min Ba`dī Qālū Na`budu 'Ilahaka Wa 'Ilaha 'Ābā'ika 'Ibrāhīma Wa 'Ismā`īla Wa 'Isĥāqa 'Ilahāan Wāĥidāan Wa Naĥnu Lahu Muslimūna 002-133 ያዕቁብን ሞት በመጣበት ጊዜ ለልጆቹ ከኔ በኋላ ማንን ትገዛላችሁ ባለ ጊዜ ቀራቢዎች ነበራችሁን? (እነርሱም) አምላክህንና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢስማዒልንና የኢስሐቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለርሱ ፍፁም ታዛዦች ኾነን እናመልካለን አሉ፡፡ أَمْ كُ‍‍ن‍تُمْ شُهَد‍َا‍ءَ إِذْ حَضَرَ يَعْق‍‍ُ‍و‍بَ ا‍لْمَوْتُ إِذْ ق‍‍َ‍ا‍لَ لِبَن‍‍ِ‍ي‍هِ مَا تَعْبُد‍ُو‍نَ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِي قَالُو‍‍ا‍ نَعْبُدُ إِلَهَكَ وَإِلَهَ آب‍‍َ‍ا‍ئِكَ إِ‍ب‍‍ْرَاه‍ Tilka 'Ummatun Qad Khalat Lahā Mā Kasabat Wa Lakum Mā Kasabtum Wa Lā Tus'alūna `Ammā Kānū Ya`malūna 002-134 ይህች (የተወሳችው) በእርግጥ ያለፈች ሕዝብ ናት፡፡ ለርሷ የሠራችው (ምንዳ) አላት፡፡ ለናንተም የሠራችሁት (ምንዳ) አላችሁ፡፡ ይሠሩትም ከነበሩት አትጠየቁም፡፡ تِلْكَ أُ‍مّ‍‍َة‍‍‍ٌ قَ‍‍د‍ْ خَلَتْ لَهَا مَا كَسَبَتْ وَلَكُ‍‍م‍ْ مَا كَسَ‍‍ب‍‍ْتُمْ وَلاَ تُسْأَل‍‍ُ‍و‍نَ عَ‍‍م‍ّ‍‍َا كَانُو‍‍ا‍ يَعْمَل‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Qālū Kūnū Hūdāan 'Aw Naşārá Tahtadū Qul Bal Millata 'Ibrāhīma Ĥanīfāan Wa Mā Kāna Mina Al-Mushrikīna 002-135 آ«አይሁድን ወይም ክርስቲያኖችን ኹኑ፤ (ቅኑን መንገድ) ትመራላችሁናآ» አሉም፡፡ آ«አይደለም የኢብራሂምን ሃይማኖት ቀጥተኛ ሲኾን እንከተላለን፤ ከአጋሪዎችም አልነበረምآ» በላቸው፡፡ وَقَالُو‍‍ا‍ كُونُو‍‍ا‍ هُوداً أَوْ نَصَارَى تَهْتَدُوا‍ قُلْ بَلْ مِلَّةَ إِ‍ب‍‍ْرَاه‍‍ِ‍ي‍مَ حَنِيفا‍ً وَمَا ك‍‍َ‍ا‍نَ مِنَ ا‍لْمُشْ‍‍ر‍‍ِك‍‍ِ‍ي‍نَ
Qūlū 'Āmannā Bil-Lahi Wa Mā 'Unzila 'Ilaynā Wa Mā 'Unzila 'Ilá 'Ibrāhīma Wa 'Ismā`īla Wa 'Isĥāqa Wa Ya`qūba Wa Al-'Asbāţi Wa Mā 'Ūtiya Mūsá Wa `Īsá Wa Mā 'Ūtiya An-Nabīyūna Min Rabbihim Lā Nufarriqu Bayna 'Aĥadin Minhum Wa Naĥnu Lahu Muslimūna 002-136 آ«በአላህና ወደኛ በተወረደው (ቁርኣን) ወደ ኢብራሂምም ወደ ኢስማዒልና ወደ ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም በተወረደው በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን፤ እኛም ለርሱ (ለአላህ) ታዛዦች ነንآ» በሉ፡፡ قُولُ‍‍و‍‍ا‍ آمَ‍‍ن‍ّ‍‍َا بِ‍‍ا‍للَّهِ وَمَ‍‍ا‍ أُن‍زِلَ إِلَيْنَا وَمَ‍‍ا‍ أُن‍زِلَ إِلَى إِ‍ب‍‍ْرَاه‍‍ِ‍ي‍مَ وَإِسْمَاع‍‍ِ‍ي‍لَ وَإِسْح‍ Fa'in 'Āmanū Bimithli Mā 'Āmantum Bihi Faqadi Ahtadaw Wa 'In Tawallaw Fa'innamā HumShiqāqin Fasayakfīkahumu Al-Lahu Wa Huwa As-Samī`u Al-`Alīmu 002-137 በርሱ ባመናችሁበት ብጤ ቢያምኑ በእርግጥ ተመሩ፡፡ ቢዞሩም እነርሱ በጭቅጭቅ ውስጥ ብቻ ናቸው፡፡ እነርሱንም አላህ ይበቃሃል፤ እርሱም ሰሚው ዐዋቂው ነው፡፡ فَإِ‍ن‍ْ آمَنُو‍‍ا‍ بِمِثْلِ مَ‍‍ا آمَ‍‍ن‍تُ‍‍م‍ْ بِهِ فَقَدِ ا‍هْتَدَوا وَإِ‍ن‍ْ تَوَلَّوْا فَإِ‍نّ‍‍َمَا هُمْ فِي شِق‍‍َ‍ا‍ق‍‍‍ٍ فَسَيَكْفِيكَهُمُ ا‍للَّهُ وَهُوَ ا‍لسَّم‍‍ِ‍ي‍عُ ا‍لْعَل‍‍ِ‍ي‍مُ
Şibghata Al-Lahi Wa Man 'Aĥsanu Mina Al-Lahi Şibghatan Wa Naĥnu Lahu `Ābidūna 002-138 የአላህን (የተፈጥሮ) መንክር (እምነት) ያዙ፡፡ በመንከርም ከአላህ ይበልጥ ያማረ ማነው? (ማንም የለም) እኛም ለርሱ ብቻ ተገዢዎች ነን (በሉ)፡፡ صِ‍‍ب‍‍ْغَةَ ا‍للَّهِ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ ا‍للَّهِ صِ‍‍ب‍‍ْغَة‍‍‍ً وَنَحْنُ لَهُ عَابِد‍ُو‍نَ
Qul 'Atuĥājjūnanā Fī Al-Lahi Wa Huwa Rabbunā Wa Rabbukum Wa Lanā 'A`mālunā Wa Lakum 'A`mālukum Wa Naĥnu Lahu Mukhlişūna 002-139 እርሱ (አላህ) ጌታችንና ጌታችሁ ሲኾን ለኛም ሥራችን ያለን ስንኾን ለናንተም ሥራችሁ ያላችሁ ስትኾኑ እኛም ለርሱ ፍጹም ታዛዦች ስንኾን በአላህ (ሃይማኖት) ትከራከሩናላችሁን? በላቸው፡፡ قُلْ أَتُح‍‍َ‍ا‍جُّونَنَا فِي ا‍للَّهِ وَهُوَ رَبُّنَا وَرَبُّكُمْ وَلَنَ‍‍ا‍ أَعْمَالُنَا وَلَكُمْ أَعْمَالُكُمْ وَنَحْنُ لَهُ مُخْلِص‍‍ُ‍و‍نَ
'Am Taqūlūna 'Inna 'Ibrāhīma Wa 'Ismā`īla Wa 'Isĥāqa Wa Ya`qūba Wa Al-'Asbāţa Kānū Hūdāan 'Aw Naşārá Qul 'A'antum 'A`lamu 'Ami Al-Lahu Wa Man 'Ažlamu Mimman Katama Shahādatan `Indahu Mina Al-Lahi Wa Mā Al-Lahu Bighāfilin `Ammā Ta`malūna 002-140 ወይም ኢብራሂም ኢስማዒልም ኢስሐቅም ያዕቁብም ነገዶቹም አይሁዶች ወይም ክርስቲያኖች ነበሩ ትላላችሁን? آ«እናንተ ታውቃላችሁን? ወይንስ አላህ?آ» በላቸው፡፡ እርሱም ዘንድ ከአላህ የኾነችን ምስክርነት ከደበቀ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው? አላህም ከምትሠሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም፡፡ أَمْ تَقُول‍‍ُ‍و‍نَ إِ‍نّ‍‍َ إِ‍ب‍‍ْرَاه‍‍ِ‍ي‍مَ وَإِسْمَاع‍‍ِ‍ي‍لَ وَإِسْح‍‍َ‍ا‍قَ وَيَعْق‍‍ُ‍و‍بَ وَا‍لأَسْب‍‍َ‍ا‍طَ كَانُو‍‍ا‍ هُوداً أَوْ نَصَارَى قُلْ أَأَ‍ن‍&zwj
Tilka 'Ummatun Qad Khalat Lahā Mā Kasabat Wa Lakum Mā Kasabtum Wa Lā Tus'alūna `Ammā Kānū Ya`malūna 002-141 ይህቺ በእርግጥ ያለፈች ሕዝብ ናት፤ ለእርሷ የሠራችው አላት፤ ለናንተም የሠራችሁት አላችሁ፤ ይሠሩትም ከነበሩት አትጠየቁም፡፡ تِلْكَ أُ‍مّ‍‍َة‍‍‍ٌ قَ‍‍د‍ْ خَلَتْ لَهَا مَا كَسَبَتْ وَلَكُ‍‍م‍ْ مَا كَسَ‍‍ب‍‍ْتُمْ وَلاَ تُسْأَل‍‍ُ‍و‍نَ عَ‍‍م‍ّ‍‍َا كَانُو‍‍ا‍ يَعْمَل‍‍ُ‍و‍نَ
Sayaqūlu As-Sufahā'u Mina An-Nāsi Mā Wa Llāhum `An Qiblatihimu Allatī Kānū `Alayhā Qul Lillahi Al-Mashriqu Wa Al-Maghribu Yahdī Man Yashā'u 'Ilá Şirāţin Mustaqīmin 002-142 ከሰዎቹ ቂሎቹ آ«ከዚያች በርሷ ላይ ከነበሩባት ቂብላቸው ምን አዞራቸው?آ» ይላሉ፤ آ«ምሥራቁም ምዕራቡም የአላህ ነው፤ የሻውን ሰው ወደ ቀጥተኛው መንገድ ይመራልآ» በላቸው፡፡ سَيَق‍‍ُ‍و‍لُ ا‍لسُّفَه‍‍َ‍ا‍ءُ مِنَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ مَا وَلاَّهُمْ عَ‍‍ن‍ْ قِ‍‍ب‍‍ْلَتِهِمُ ا‍لَّتِي كَانُو‍‍ا‍ عَلَيْهَا قُ‍‍ل‍ْ لِلَّهِ ا‍لْمَشْ‍‍ر‍‍ِقُ وَا‍لْمَغْ‍‍ر‍‍ِبُ يَهْدِي مَ‍‍ن‍ْ يَش‍‍َ‍ا‍ءُ إِلَى صِر&zw
Wa Kadhalika Ja`alnākum 'Ummatan Wasaţāan Litakūnū Shuhadā'a `Alá An-Nāsi Wa Yakūna Ar-Rasūlu `Alaykum Shahīdāan Wa Mā Ja`alnā Al-Qiblata Allatī Kunta `Alayhā 'Illā Lina`lama Man Yattabi`u Ar-Rasūla Mimman Yanqalibu `Alá `Aqibayhi Wa 'In Kānat Lakabīratan 'Illā `Alá Al-Ladhīna Hadá Al-Lahu Wa Mā Kāna Al-Lahu Liyuđī`a 'Īmānakum 'Inna Al-Laha Bin-Nāsi Lara'ūfun Raĥīmun 002-143 እንደዚሁም (እንደመራናችሁ) በሰዎች ላይ መስካሪዎች ልትሆኑና መልክተኛውም በናንተ ላይ መስካሪ ይሆን ዘንድ ምርጥ ሕዝቦች አደረግናችሁ፡፡ ያችንም በርሷ ላይ የነበርክባትን አቅጣጫ መልክተኛውን የሚከተለውን ሰው ወደ ክህደት ከሚመለሰው ሰው ልናውቅ (ልንገልጽ) እንጅ ቂብላ አላደረግናትም፡፡ እርሷም በነዚያ አላህ በመራቸው ሰዎች ላይ በስተቀር በእርግጥ ከባድ ናት፡፡ አላህም እምነታችሁን (ስግደታችሁን) የሚያጠፋ አይደለም፤ አላህ ለሰዎች በጣም ርኅሩኅ አዛኝ ነውና፡፡ وَكَذَلِكَ جَعَلْنَاكُمْ أُ‍مّ‍‍َة‍Qad Nará Taqalluba Wajhika Fī As-Samā'i Falanuwalliyannaka Qiblatan Tarđāhā Fawalli Wajhaka Shaţra Al-Masjidi Al-Ĥarāmi Wa Ĥaythu Mā Kuntum Fawallū Wujūhakum Shaţrahu Wa 'Inna Al-Ladhīna 'Ū Al-Kitāba Laya`lamūna 'Annahu Al-Ĥaqqu Min Rabbihim Wa Mā Al-Lahu Bighāfilin `Ammā Ya`malūna 002-144 የፊትህን ወደ ሰማይ መገላበጥ በእርግጥ እናያለን፡፡ ወደምትወዳትም ቂብላ እናዞርሃለን፡፡ ስለዚህ ፊትህን ወደ ተከበረው መስጊድ (ወደ ካዕባ) አግጣጫ አዙር፡፡ የትም ስፍራ ብትኾኑም (ስትሰግዱ) ፊቶቻችሁን ወደርሱ አግጣጫ አዙሩ፡፡ እነዚያም መጽሐፉን የተሰጡት እርሱ ከጌታቸው ሲኾን እውነት መሆኑን ያውቃሉ፡፡ አላህም ከምትሠሩት ሥራ ዘንጊ አይደለም፡፡ قَ‍‍د‍ْ نَرَى تَقَلُّبَ وَج‍‍ْهِكَ فِي ا‍لسَّم‍‍َ‍ا‍ءِ فَلَنُوَلِّيَ‍‍ن‍ّ‍‍َكَ قِ‍‍ب‍‍ْلَة‍‍‍ً تَرْضَاهَا فَوَلِّ وَج‍
Wa La'in 'Atayta Al-Ladhīna 'Ū Al-Kitāba Bikulli 'Āyatin Mā Tabi`ū Qiblataka Wa Mā 'Anta Bitābi`in Qiblatahum Wa Mā Ba`đuhum Bitābi`in Qiblata Ba`đin Wa La'ini Attaba`ta 'Ahwā'ahum Min Ba`di Mā Jā'aka Mina Al-`Ilmi 'Innaka 'Idhāan Lamina Až-Žālimīna 002-145 እነዚያንም መጽሐፍን የተሰጡትን በአስረጅ ሁሉ ብትመጣቸው ቂብላህን አይከተሉም፡፡ አንተም ቂብላቸውን ተከታይ አይደለህም፡፡ ከፊላቸውም የከፊሉን ቂብላ ተከታይ አይደሉም፡፡ ከዕውቀትም (ከራዕይ) ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌያቸውን ብትከተል አንተ ያን ጊዜ ከበዳዮች ነህ፡፡ وَلَئِنْ أَتَيْتَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ أ‍ُ‍وتُو‍‍ا‍ ا‍لكِت‍‍َ‍ا‍بَ بِكُلِّ آيَة‍‍‍ٍ مَا تَبِعُو‍‍ا‍ قِ‍‍ب‍‍ْلَتَكَ وَمَ‍‍ا‍ أَ‍ن‍‍ْتَ بِتَابِع‍‍‍ٍ قِ‍Al-Ladhīna 'Ātaynāhumu Al-Kitāba Ya`rifūnahu Kamā Ya`rifūna 'Abnā'ahum Wa 'Inna Farīqāan Minhum Layaktumūna Al-Ĥaqqa Wa Hum Ya`lamūna 002-146 እነዚያ መጽሐፍን የሰጠናቸው ወንዶች ልጆቻቸውን እንደሚያውቁ (ሙሐመድን) ያውቁታል፡፡ ከነሱም የተለዩ ክፍሎች እነርሱ የሚያወቁ ሲኾኑ እውነቱን በእርግጥ ይደብቃሉ፡፡ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آتَيْنَاهُمُ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بَ يَعْ‍‍ر‍‍ِفُونَهُ كَمَا يَعْ‍‍ر‍‍ِف‍‍ُ‍و‍نَ أَ‍ب‍‍ْن‍‍َ‍ا‍ءَهُمْ وَإِ‍نّ‍‍َ فَ‍‍ر‍‍ِيقا‍ً مِنْهُمْ لَيَكْتُم‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لْحَقَّ وَهُمْ يَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
Al-Ĥaqqu Min Rabbika Falā Takūnanna Mina Al-Mumtarīna 002-147 (ይህ) ከጌታህ የኾነ እውነት ነው፤ ከተጠራጣሪዎቹም አትሁን፡፡ ا‍لْحَقُّ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّكَ فَلاَ تَكُونَ‍‍ن‍ّ‍‍َ مِنَ ا‍لْمُمْتَ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Wa Likullin Wijhatun Huwa Muwallīhā Fāstabiqū Al-Khayrāti 'Ayna Mā Takūnū Ya'ti Bikumu Al-Lahu Jamī`āan 'Inna Al-Laha `Alá Kulli Shay'in Qadīrun 002-148 ለሁሉም እርሱ (በስግደት ፊቱን) የሚያዞርባት አግጣጫ አለችው፡፡ ወደ መልካም ሥራዎችም ተሽቀዳደሙ፡፡ የትም ስፍራ ብትኾኑ አላህ እናንተን የተሰበሰባችሁ ኾናችሁ ያመጣችኋል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና፡፡ وَلِكُلّ‍‍‍ٍ وِ‍ج‍‍ْهَةٌ هُوَ مُوَلِّيهَا فَاسْتَبِقُو‍‍ا‍ ا‍لْخَيْر‍َا‍تِ أَيْنَ مَا تَكُونُو‍‍ا‍ يَأْتِ بِكُمُ ا‍للَّهُ جَمِيعا‍ً إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ عَلَى كُلِّ شَيْء‍ٍ قَد‍ِي‍ر‍ٌ
Wa Min Ĥaythu Kharajta Fawalli Wajhaka Shaţra Al-Masjidi Al-Ĥarāmi Wa 'Innahu Lalĥaqqu Min Rabbika Wa Mā Al-Lahu Bighāfilin `Ammā Ta`malūna 002-149 ከየትም (ለጉዞ) ከወጣህበት ስፍራ ፊትሀን ወደ ተከበረው መስጊድ አግጣጫ አዙር፡፡ እርሱም ከጌታህ የኾነ እርግጠኛ እውነት ነው፡፡ አላህም ከምትሠሩት ሥራ ዘንጊ አይደለም፡፡ وَمِنْ حَيْثُ خَرَ‍ج‍‍ْتَ فَوَلِّ وَج‍‍ْهَكَ شَ‍‍ط‍‍ْرَ ا‍لْمَسْجِدِ ا‍لْحَر‍َا‍مِ وَإِ‍نّ‍‍َهُ لَلْحَقُّ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّكَ وَمَا ا‍للَّهُ بِغَافِلٍ عَ‍‍م‍ّ‍‍َا تَعْمَل‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Min Ĥaythu Kharajta Fawalli Wajhaka Shaţra Al-Masjidi Al-Ĥarāmi Wa Ĥaythu Mā Kuntum Fawallū Wujūhakum Shaţrahu Li'allā Yakūna Lilnnāsi `Alaykum Ĥujjatun 'Illā Al-Ladhīna Žalamū Minhum Falā Takhshawhum Wa Akhshawnī Wa Li'atimma Ni`matī `Alaykum Wa La`allakum Tahtadūna 002-150 ከየትም ከወጣህበት ስፍራ ፊትህን ወደ ተከለለው መስጊድ አግጣጫ አዙር፡፡ በየትም ስፍራ ብትኾኑ ለሰዎቹ እነዚያ ከነሱ የበደሉት ሲቀሩ (ሃይማኖታችንን ይክዳሉ ቂብላችንን ይከተላሉ በማለት) በናንተ ላይ መከራከሪያ እንዳይኖራቸው ፊቶቻችሁን ወደ አግጣጫው አዙሩ፡፡ አትፍሩዋቸውም፤ ፍሩኝም፤ (በዚህም ያዘዝኳችሁ መከራከሪያ እንዳይኖራቸው) በናንተም ላይ ጸጋየን እንድሞላላችሁና (ወደ እውነትም) እንድትመሩ ነው፡፡ وَمِنْ حَيْثُ خَرَ‍ج‍‍ْتَ فَوَلِّ وَج‍‍ْهَكَ شَ‍‍ط‍‍ْرَ ا‍لْمَسْجِدِ ا‍لْحَر Kamā 'Arsalnā Fīkum Rasūlāan Minkum Yatlū `Alaykum 'Āyātinā Wa Yuzakkīkum Wa Yu`allimukumu Al-Kitāba Wa Al-Ĥikmata Wa Yu`allimukum Mā Lam Takūnū Ta`lamūna 002-151 በውስጣችሁ ከናንተው የኾነን በናንተ ላይ አንቀጾቻችንን የሚያነብላችሁና የሚያጠራችሁ፣ መጽሐፍንና ጥበብንም የሚያስተምራችሁ፣ ታውቁት ያልነበራችሁትንም ነገር የሚያሳውቃችሁ የኾነን መልክተኛ እንደላክን (ጸጋን ሞላንላችሁ)፡፡ كَمَ‍‍ا‍ أَرْسَلْنَا فِيكُمْ رَسُولا‍ً مِ‍‍ن‍‍ْكُمْ يَتْلُو عَلَيْكُمْ آيَاتِنَا وَيُزَكِّيكُمْ وَيُعَلِّمُكُمُ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بَ وَا‍لْحِكْمَةَ وَيُعَلِّمُكُ‍‍م‍ْ مَا لَمْ تَكُونُو‍‍ا‍ تَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
dhkurūnī 'Adhkurkum Wa Ashkurū Lī Wa Lā Takfurūni 002-152 አስታውሱኝም፤ አስታውሳችኋለሁና ለኔም አመስግኑ፤ አትካዱኝም፡፡ فَاذْكُرُونِ‍‍ي‍ أَذْكُرْكُمْ وَا‍شْكُرُوا‍ لِي وَلاَ تَكْفُر‍ُو‍نِ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Asta`īnū Biş-Şabri Wa Aş-Şalāati 'Inna Al-Laha Ma`a Aş-Şābirīna 002-153 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በመታገስና በሶላት ተረዱ፡፡ አላህ (በእርዳታው) ከታጋሾች ጋር ነውና፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ ا‍سْتَعِينُو‍‍ا‍ بِ‍‍ا‍لصَّ‍‍ب‍‍ْ‍‍ر‍ِ وَا‍لصَّلاَةِ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ مَعَ ا‍لصَّابِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Wa Lā Taqūlū Liman Yuqtalu Fī Sabīli Al-Lahi 'Amwātun Bal 'Aĥyā'un Wa Lakin Lā Tash`urūna 002-154 በአላህ መንገድ (ለሃይማኖቱ) የሚገደሉትን ሰዎችም آ«ሙታን ናቸውآ» አትበሉ፡፡ በእውነቱ ሕያዋን ናቸው፤ ግን አታውቁም፡፡ وَلاَ تَقُولُو‍‍ا‍ لِمَ‍‍ن‍ْ يُ‍‍ق‍‍ْتَلُ فِي سَب‍‍ِ‍ي‍لِ ا‍للَّهِ أَمْو‍َا‍ت‍‍‍ٌ بَلْ أَحْي‍‍َ‍ا‍ء‍ٌ وَلَكِ‍‍ن‍ْ لاَ تَشْعُر‍ُو‍نَ
Wa Lanabluwannakum Bishay'in Mina Al-Khawfi Wa Al-Jū`i Wa Naqşin Mina Al-'Amwli Wa Al-'Anfusi Wa Ath-Thamarāti Wa Bashshiri Aş-Şābirīna 002-155 ከፍርሃትና ከረኃብም በጥቂት ነገር፣ ከገንዘቦችና ከነፍሶችም፣ ከፍራፍሬዎችም በመቀነስ በእርግጥ እንሞክራችኋለን፡፡ ታጋሾችንም (በገነት) አብስር፡፡ وَلَنَ‍‍ب‍‍ْلُوَنّ‍‍َكُ‍‍م‍ْ بِشَيْء‍ٍ مِنَ ا‍لْخَوْفِ وَا‍لْج‍‍ُ‍و‍عِ وَنَ‍‍ق‍‍ْص‍‍‍ٍ مِنَ ا‍لأَمْوالِ وَا‍لأَن‍فُسِ وَا‍لثَّمَر‍َا‍تِ وَبَشِّرِ ا‍لصَّابِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Al-Ladhīna 'Idhā 'Aşābat/hum Muşībatun Qālū 'Innā Lillahi Wa 'Innā 'Ilayhi Rāji`ūna 002-156 እነዚያን መከራ፤ በነካቻቸው ጊዜ آ«እኛ ለአላህ፤ ነን እኛም ወደርሱ ተመላሾችآ» ነን የሚሉትን (አብስር)፡፡ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ إِذَا أَصَابَتْهُ‍‍م‍ْ مُصِيبَة‍‍‍ٌ قَالُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َا لِلَّهِ وَإِ‍نّ‍‍َ‍‍ا إِلَيْهِ رَاجِع‍‍ُ‍و‍نَ
'Ūlā'ika `Alayhim Şalawātun Min Rabbihim Wa Raĥmatun Wa 'Ūlā'ika Humu Al-Muhtadūna 002-157 እነዚያ በእነርሱ ላይ ከጌታቸው የኾኑ ምሕረቶች ችሮታም አልሉ፡፡ እነርሱም (ወደ እውነት) ተመሪዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ عَلَيْهِمْ صَلَو‍َا‍ت‍‍‍ٌ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّهِمْ وَرَحْمَة‍‍‍ٌ وَأ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ هُمُ ا‍لْمُهْتَد‍ُو‍نَ
'Inna Aş-Şafā Wa Al-Marwata Min Sha`ā'iri Al-Lahi Faman Ĥajja Al-Bayta 'Aw A`tamara Falā Junāĥa `Alayhi 'An Yaţţawwafa Bihimā Wa Man Taţawwa`a Khayrāan Fa'inna Al-Laha Shākirun `Alīmun 002-158 ሶፋና መርዋ ከአላህ (ትዕዛዝ መፈጸሚያ) ምልክቶች ናቸው፡፡ ቤቱን (ካዕባን) በሐጅ ወይም በዑምራህ ሥራ የጎበኘ ሰው በሁለቱ (መካከል) በመመላለሱ በርሱ ላይ ኃጢአት የለበትም፡፡ መልካምንም ሥራ በፈቃደኛነት የሠራ ሰው (አላህ ይመነዳዋል)፤ አላህ አመስጋኝ ዐዋቂ ነውና፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لصَّفَا وَا‍لْمَرْوَةَ مِ‍‍ن‍ْ شَع‍‍َ‍ا‍ئِرِ ا‍للَّهِ فَمَنْ حَجَّ ا‍لْبَيْتَ أَوْ ا‍عْتَمَرَ فَلاَ جُن‍‍َ‍ا‍حَ عَلَيْهِ أَ‍ن‍ْ يَطَّوَّفَ بِهِمَا وَمَ‍‍ن‍ْ تَطَوَّعَ خَيْرا‍ً فَإِ‍'Inna Al-Ladhīna Yaktumūna Mā 'Anzalnā Mina Al-Bayyināti Wa Al-Hudá Min Ba`di Mā Bayyannāhu Lilnnāsi Fī Al-Kitābi 'Ūlā'ika Yal`anuhumu Al-Lahu Wa Yal`anuhumu Al-Lā`inūna 002-159 እነዚያ ከአንቀጾችና ከቅን መምሪያ ያወረድነውን ለሰዎች በመጽሐፉ ከገለጽነው በኋላ የሚደብቁ፤ እነዚያ አላህ ይረግማቸዋል፤ ረጋሚዎችም ሁሉ ይረግሟቸዋል፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يَكْتُم‍‍ُ‍و‍نَ مَ‍‍ا‍ أَن‍زَلْنَا مِنَ ا‍لْبَيِّن‍‍َ‍ا‍تِ وَا‍لْهُدَى مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ مَا بَيَّ‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍هُ لِل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ فِي ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ يَلْعَنُهُمُ 'Illā Al-Ladhīna Tābū Wa 'Aşlaĥū Wa Bayyanū Fa'ūlā'ika 'Atūbu `Alayhim Wa 'Anā At-Tawwābu Ar-Raĥīmu 002-160 እነዚያ (ከመደበቅ) የተጸጸቱና (ሥራቸውን) ያሳመሩም (የደበቁትን) የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ እነዚህም በነሱ ላይ (ጸጸታቸውን) እቀበላለሁ፤ እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ፡፡ إِلاَّ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ تَابُو‍‍ا‍ وَأَصْلَحُو‍‍ا‍ وَبَيَّنُو‍‍ا‍ فَأ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ أَت‍‍ُ‍و‍بُ عَلَيْهِمْ وَأَنَا ا‍لتَّوّ‍َا‍بُ ا‍لرَّح‍‍ِ‍ي‍مُ
'Inna Al-Ladhīna Kafarū Wa Mātū Wa Hum Kuffārun 'Ūlā'ika `Alayhim La`natu Al-Lahi Wa Al-Malā'ikati Wa An-Nāsi 'Ajma`īna 002-161 እነዚያ የካዱ እነርሱ ከሐዲዎች ኾነውም የሞቱ እነዚያ በነርሱ ላይ የአላህና የመላእክት የሰዎችም ሁሉ እርግማን አለባቸው፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ وَمَاتُو‍‍ا‍ وَهُمْ كُفّ‍‍َ‍ا‍رٌ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ عَلَيْهِمْ لَعْنَةُ ا‍للَّهِ وَا‍لْمَلاَئِكَةِ وَا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ أَ‍ج‍‍ْمَع‍‍ِ‍ي‍نَ
Khālidīna Fīhā Lā Yukhaffafu `Anhumu Al-`Adhābu Wa Lā Hum Yunžarūna 002-162 በውስጧ (በርግማንዋ ውስጥ) ሁልጊዜ ዘውታሪዎች ሲኾኑ ቅጣቱ ከነሱ አይቀለልም እነርሱም አይቅቆዩም (ጊዜ አይስሰጡም)፡፡ خَالِد‍ِي‍نَ فِيهَا لاَ يُخَفَّفُ عَنْهُمُ ا‍لْعَذ‍َا‍بُ وَلاَ هُمْ يُ‍‍ن‍ظَر‍ُو‍نَ
Wa 'Ilahukum 'Ilahun Wāĥidun Lā 'Ilāha 'Illā Huwa Ar-Raĥmānu Ar-Raĥīmu 002-163 አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው፤ ከርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ (እርሱ) እጅግ በጣም ርኅሩህ አዛኝ ነው፡፡ وَإِلَهُكُمْ إِلَه‍‍‍ٌ وَا‍حِد‍ٌ لاَ إِلَهَ إِلاَّ هُوَ ا‍لرَّحْمَنُ ا‍لرَّح‍‍ِ‍ي‍مُ
'Inna Fī Khalqi As-Samāwāti Wa Al-'Arđi Wa Akhtilāfi Al-Layli Wa An-Nahāri Wa Al-Fulki Allatī Tajrī Fī Al-Baĥri Bimā Yanfa`u An-Nāsa Wa Mā 'Anzala Al-Lahu Mina As-Samā'i Min Mā'in Fa'aĥyā Bihi Al-'Arđa Ba`da Mawtihā Wa Baththa Fīhā Min Kulli Dābbatin Wa Taşrīfi Ar-Riyāĥi Wa As-Saĥābi Al-Musakhkhari Bayna As-Samā'i Wa Al-'Arđi La'āyātin Liqawmin Ya`qilūna 002-164 ሰማያትንና ምድርን በመፍጠር ሌሊትንና ቀንንም በማተካካት፣ በዚያቸም ሰዎችን በሚጠቅም ነገር (ተጭና) በባህር ላይ በምትንሻለለው ታንኳ፣ አላህም ከሰማይ ባወረደው ውሃና በርሱም ምድርን ከሞተች በኋላ ሕያው በማድረጉ፣ በርሷም ውስጥ ከተንቀሳቃሽ ሁሉ በመበተኑ፣ ነፋሶችንም (በየአግጣጫው) በማገለባበጥ፣ በሰማይና በምድር መካከል በሚነዳውም ደመና ለሚያውቁ ሕዝቦች እርግጠኛ ምልክቶች አሉ፡፡ إِ‍نّ‍‍َ فِي خَلْقِ ا‍لسَّمَاو‍َا‍تِ وَا‍لأَرْضِ وَا‍خْتِلاَفِ ا‍للَّيْلِ وَ Wa Mina An-Nāsi Man Yattakhidhu Min Dūni Al-Lahi 'Andādāan Yuĥibbūnahum Kaĥubbi Al-Lahi Wa Al-Ladhīna 'Āmanū 'Ashaddu Ĥubbāan Lillahi Wa Law Yará Al-Ladhīna Žalamū 'Idh Yarawna Al-`Adhāba 'Anna Al-Qūwata Lillahi Jamī`āan Wa 'Anna Al-Laha Shadīdu Al-`Adhābi 002-165 ከሰዎችም ከአላህ ሌላ ባለንጣዎችን (ጣዖታትን) አላህን እንደሚወዱ የሚወዷቸው ኾነው የሚይዙ አልሉ፡፡ እነዚያ ያመኑትም አላህን በመውደድ (ከነርሱ) ይበልጥ የበረቱ ናቸው፡፡ እነዚያም የበደሉት ሰዎች ቅጣትን (በትንሣኤ ቀን) ባዩ ጊዜ ኀይል ሁሉ ለአላህ ብቻ መኾኑንና አላህም ቅጣቱ ብርቱ መኾኑን (በአዱኛ ዓለም) ቢያውቁ ኖሮ (ባላንጣዎችን በመያዛቸው በተጸጸቱ ነበር)፡፡ وَمِنَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ مَ‍‍ن‍ْ يَتَّخِذُ مِ‍‍ن‍ْ د‍ُو‍نِ ا‍للَّهِ أَن‍ 'Idh Tabarra'a Al-Ladhīna Attubi`ū Mina Al-Ladhīna Attaba`ū Wa Ra'aw Al-`Adhāba Wa Taqaţţa`at Bihimu Al-'Asbābu 002-166 እነዚያ አስከታዮቹ ቅጣትን ያዩ ሲኾኑ ከእነዚያ ከተከታዮች በተጥራሩና በእነርሱም (መካከል) ምክንያቶች በተቆረጡ ጊዜ (የሚኾኑትን ባወቁ ኖሮ በተጸጸቱ ነበር)፡፡ إِذْ تَبَرَّأَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍تُّبِعُو‍‍ا‍ مِنَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍تَّبَعُو‍‍ا‍ وَرَأَوْا ا‍لْعَذ‍َا‍بَ وَتَقَطَّعَتْ بِهِمُ ا‍لأَسْبا‍ب‍ُ
Wa Qāla Al-Ladhīna Attaba`ū Law 'Anna Lanā Karratan Fanatabarra'a Minhum Kamā Tabarra'ū Minnā Kadhālika Yurīhimu Al-Lahu 'A`mālahum Ĥasarātin `Alayhim Wa Mā Hum Bikhārijīna Mina An-Nāri 002-167 እነዚያም የተከተሉት آ«ለእኛ (ወደ ቅርቢቱ ዓለም) አንዲት ጊዜ መመለስ በኖረችንና ከእኛ እንደተጥራሩ ከእነርሱ በተጥራራን እንመኛለንآ» ይላሉ፡፡ እንደዚሁ አላህ ሥራዎቻቸውን በነርሱ ላይ ጸጸቶች አድርጎ ያሳያቸዋል፡፡ እነርሱም ከእሳት ወጪዎች አይደሉም፡፡ وَق‍‍َ‍ا‍لَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍تَّبَعُو‍‍ا‍ لَوْ أَ‍نّ‍‍َ لَنَا كَرَّة‍‍‍ً فَنَتَبَرَّأَ مِنْهُمْ كَمَا تَبَرَّء‍ُ‍وا مِ‍‍ن‍ّ‍‍َا كَذَلِكَ يُ‍‍ر‍‍ِيهِمُ ا‍للَّهُ أَعْمَالَهُمْ حَسَر‍َا‍تٍ عَلَيْهِمْ وَمَا هُ‍Yā 'Ayyuhā An-Nāsu Kulū Mimmā Fī Al-'Arđi Ĥalālāan Ţayyibāan Wa Lā Tattabi`ū Khuţuwāti Ash-Shayţāni 'Innahu Lakum `Adūwun Mubīn 002-168 እናንተ ሰዎች ሆይ! በምድር ካለው ነገር የተፈቀደ ጣፋጭ ሲኾን ብሉ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከታተሉ፡፡ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سُ كُلُو‍‍ا‍ مِ‍‍م‍ّ‍‍َا فِي ا‍لأَرْضِ حَلالا‍ً طَيِّبا‍ً وَلاَ تَتَّبِعُو‍‍ا‍ خُطُو‍َا‍تِ ا‍لشَّيْط‍‍َ‍ا‍نِ إِ‍نّ‍‍َهُ لَكُمْ عَدُوّ‍ٌ مُبِي‍‍ن
'Innamā Ya'murukum Bis-Sū'i Wa Al-Faĥshā'i Wa 'An Taqūlū `Alá Al-Lahi Mā Lā Ta`lamūna 002-169 (እርሱ) የሚያዛችሁ በኃጢኣትና በጸያፍ ነገር በአላህም ላይ የማታውቁትን እንድትናገሩ ብቻ ነው፡፡ إِ‍نّ‍‍َمَا يَأْمُرُكُ‍‍م‍ْ بِ‍‍ا‍لسّ‍‍ُ‍و‍ءِ وَا‍لْفَحْش‍‍َ‍ا‍ءِ وَأَ‍ن‍ْ تَقُولُو‍‍ا‍ عَلَى ا‍للَّهِ مَا لاَ تَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa 'Idhā Qīla Lahum Attabi`ū Mā 'Anzala Al-Lahu Qālū Bal Nattabi`u Mā 'Alfaynā `Alayhi 'Ābā'anā 'Awalaw Kāna 'Ābā'uuhum Lā Ya`qilūna Shay'āan Wa Lā Yahtadūna 002-170 ለእነርሱም آ«አላህ ያወረደውን ተከተሉآ» በተባሉ ጊዜ آ«አይደለም አባቶቻችንን በርሱ ላይ ያገኘንበትን ነገር እንከተላለንآ» ይላሉ፡፡ አባቶቻቸው ምንም የማያውቁና (ወደ እውነት) የማይመሩም ቢኾኑ (ይከተሉዋቸዋልን?) وَإِذَا ق‍‍ِ‍ي‍لَ لَهُمْ ا‍تَّبِعُو‍‍ا‍ مَ‍‍ا‍ أَن‍زَلَ ا‍للَّهُ قَالُو‍‍ا‍ بَلْ نَتَّبِعُ مَ‍‍ا‍ أَلْفَيْنَا عَلَيْهِ آب‍‍َ‍ا‍ءَنَ‍‍ا‍ أَوَلَوْ ك‍‍َ‍ا‍نَ آب‍‍َ‍ا‍ؤُهُمْ لاَ يَعْقِل‍‍ُ‍و‍نَ شَيْئا‍ً وَلاَ يَهْتَد Wa Mathalu Al-Ladhīna Kafarū Kamathali Al-Ladhī Yan`iqu Bimā Lā Yasma`u 'Illā Du`ā'an Wa Nidā'an Şummun Bukmun `Umyun Fahum Lā Ya`qilūna 002-171 የነዚያም የካዱት (እና ወደ ቅን መንገድ የሚጠራቸው ሰው) ምሳሌ እንደዚያ ድምጽንና ጥሪን በስተቀር ሌላን በማይሰማ (እንስሳ) ላይ እንደሚጮህ ብጤ ነው፡፡ (እነርሱ) ደንቆሮዎች፣ ዲዳዎች፣ ዕውሮች ናቸው፤ ስለዚህ እነርሱ አያውቁም፡፡ وَمَثَلُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ كَمَثَلِ ا‍لَّذِي يَنْعِقُ بِمَا لاَ يَسْمَعُ إِلاَّ دُع‍‍َ‍ا‍ء‍ً وَنِد‍َا‍ء‍ً صُ‍‍م‍ّ‍‍‍ٌ بُكْمٌ عُمْي‍‍‍ٌ فَهُمْ لاَ يَعْقِل‍‍ُ‍و‍نَ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Kulū Min Ţayyibāti Mā Razaqnākum Wa Ashkurū Lillahi 'In Kuntum 'Īyāhu Ta`budūna 002-172 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከነዚያ ከሰጠናችሁ ጣፋጮች ብሉ፡፡ ለአላህም እርሱን ብቻ የምትገዙ እንደኾናችሁ አመስግኑ፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ كُلُو‍‍ا‍ مِ‍‍ن‍ْ طَيِّب‍‍َ‍ا‍تِ مَا رَزَ‍ق‍‍ْنَاكُمْ وَا‍شْكُرُوا‍ لِلَّهِ إِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍تُمْ إِيّ‍‍َ‍ا‍هُ تَعْبُد‍ُو‍نَ
'Innamā Ĥarrama `Alaykumu Al-Maytata Wa Ad-Dama Wa Laĥma Al-Khinzīri Wa Mā 'Uhilla Bihi Lighayri Al-Lahi Famani Ađţurra Ghayra Bāghin Wa Lā `Ādin Falā 'Ithma `Alayhi 'Inna Al-Laha Ghafūrun Raĥīmun 002-173 በናንተ ላይ እርም ያደረገው በክትንና ደምን፣ የእሪያ ሥጋንም፣ በእርሱም (ማረድ) ከአላህ ስም ሌላ የተነሳበትን ነገር ብቻ ነው፡፡ ሽፍታና ወሰን አላፊ ሳይኾን (ለመብላት) የተገደደ ሰውም በርሱ ላይ ኃጢኣት የለበትም አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ إِ‍نّ‍‍َمَا حَرَّمَ عَلَيْكُمُ ا‍لْمَيْتَةَ وَا‍لدَّمَ وَلَحْمَ ا‍لْخِ‍‍ن‍ز‍ِي‍رِ وَمَ‍‍ا‍ أُهِلَّ بِهِ لِغَيْ‍‍ر‍ِ ا‍للَّهِ فَمَنِ ا‍ضْطُرَّ غَيْرَ ب‍‍َ‍ا‍غ‍‍‍ٍ وَلاَ ع‍‍َ‍ا‍د‍ٍ فَ
'Inna Al-Ladhīna Yaktumūna Mā 'Anzala Al-Lahu Mina Al-Kitābi Wa Yashtarūna Bihi Thamanāan Qalīlāan 'Ūlā'ika Mā Ya'kulūna Fī Buţūnihim 'Illā An-Nāra Wa Lā Yukallimuhumu Al-Lahu Yawma Al-Qiyāmati Wa Lā Yuzakkīhim Wa Lahum `Adhābun 'Alīmun 002-174 እነዚያ አላህ ከመጽሐፍ ያወረደውን የሚደብቁ በርሱም (በመደበቃቸው) ጥቂትን ዋጋ የሚገዙ እነዚያ በሆዶቻቸው ውስጥ እሳትን እንጂ አይበሉም፡፡ አላህም በትንሣኤ ቀን አያናግራቸውም፤ (ከኃጢኣት) አያጠራቸውምም፡፡ ለነርሱም አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يَكْتُم‍‍ُ‍و‍نَ مَ‍‍ا‍ أَن‍زَلَ ا‍للَّهُ مِنَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ وَيَشْتَر‍ُو‍نَ بِهِ ثَمَنا‍ً قَلِيلاً أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ مَا يَأْكُل‍&
'Ūlā'ika Al-Ladhīna Ashtaraw Ađ-Đalālata Bil-Hudá Wa Al-`Adhāba Bil-Maghfirati Famā 'Aşbarahum `Alá An-Nāri 002-175 እነዚያ ጥመትን በቅንነት ቅጣትንም በምሕረት የገዙ ናቸው፡፡ በእሳት ላይም ምን ታጋሽ አደረጋቸው! أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍شْتَرَوْا ا‍لضَّلاَلَةَ بِ‍‍ا‍لْهُدَى وَا‍لْعَذ‍َا‍بَ بِ‍‍ا‍لْمَغْفِرَةِ فَمَ‍‍ا‍ أَصْبَرَهُمْ عَلَى ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ر‍ِ
Dhālika Bi'anna Al-Laha Nazzala Al-Kitāba Bil-Ĥaqqi Wa 'Inna Al-Ladhīna Akhtalafū Fī Al-Kitābi Lafī Shiqāqin Ba`īdin 002-176 ይህ (ቅጣት) አላህ መጽሐፍን በእውነት ያወረደ በመኾኑ ምክንያት (እና በርሱ በመካዳቸው) ነው፡፡ እነዚያም በመጽሐፉ የተለያዩት (ከእውነት) በራቀ ጭቅጭቅ ውስጥ ናቸው፡፡ ذَلِكَ بِأَ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ نَزَّلَ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بَ بِ‍‍ا‍لْحَقِّ وَإِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍خْتَلَفُو‍‍ا‍ فِي ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ لَفِي شِق‍‍َ‍ا‍ق‍‍‍ٍ بَع‍‍ِ‍ي‍‍د‍ٍ
Laysa Al-Birra 'An Tuwallū Wujūhakum Qibala Al-Mashriqi Wa Al-Maghribi Wa Lakinna Al-Birra Man 'Āmana Bil-Lahi Wa Al-Yawmi Al-'Ākhiri Wa Al-Malā'ikati Wa Al-Kitābi Wa An-Nabīyīna Wa 'Ā Al-Māla `Alá Ĥubbihi Dhawī Al-Qurbá Wa Al-Yatāmá Wa Al-Masākīna Wa Abna As-Sabīli Wa As-Sā'ilīna Wa Fī Ar-Riqābi Wa 'Aqāma Aş-Şalāata Wa 'Ā Az-Zakāata Wa Al-Mūfūna Bi`ahdihim 'Idhā `Āhadū Wa Aş-Şābirīna Fī Al-Ba'sā'i Wa Ađ-Đarrā'i Wa Ĥīna Al-Ba'si 'Ūlā'ika Al-Ladhīna Şadaqū Wa 'Ūlā'ika Humu Al-Muttaqūna 002-177 መልካም ሥራ ፊቶቻችሁን ወደ ምሥራቅና ምዕራብ አቅጣጫ ማዞር አይደለም፡፡ ግን መልካም ሥራ በአላህና በመጨረሻው ቀን፣ በመላእክትም፣ በመጻሕፍትም፣ በነቢያትም፣ ያመነ ሰው ገንዘብንም ከመውደዱ ጋር ለዝምድና ባለቤቶችና ለየቲሞች ለምስኪኖችም፣ ለመንገደኞችም፣ ለለማኞችም፣ ለጫንቃዎችም (ማስለቀቅ) የሰጠ ሰውና ሶላትንም ደንቡን ጠብቆ የሰገደ፣ ዘካንም የሰጠ፣ ቃል ኪዳንም በገቡ ጊዜ በኪዳናቸው የሞሉ (ሰዎች ሥራ) ነው፡፡ በችግር በበሽታና በጦር ጊዜም ታጋሾችን (እናወድሳለን)፡፡ እነዚህ እነዚያ እውነትን የያዙ ናቸው
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Kutiba `Alaykumu Al-Qişāşu Fī Al-Qatlá Al-Ĥurru Bil-Ĥurri Wa Al-`Abdu Bil-`Abdi Wa Al-'Unthá Bil-'Unthá Faman `Ufiya Lahu Min 'Akhīhi Shay'un Fa Attibā`un Bil-Ma`rūfi Wa 'Adā'un 'Ilayhi Bi'iĥsānin Dhālika Takhfīfun Min Rabbikum Wa Raĥmatun Famani A`tadá Ba`da Dhālika Falahu `Adhābun 'Alīmun 002-178 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በተገደሉ ሰዎች ማመሳሰል በናንተ ላይ ተጻፈ፡፡ ነጻ በነጻ ባሪያም በባሪያ ሴትም በሴት (ይገደላሉ)፡፡ ለእርሱም (ለገዳዩ) ከወንድሙ (ደም) ትንሽ ነገር ምሕረት የተደረገለት ሰው (በመሓሪው ላይ ጉማውን) በመልካም መከታተል ወደርሱም (ወደ መሓሪው) ገዳዩ በመልካም አኳኋን መክፈል አለባቸው፡፡ ይህ ከጌታችሁ የኾነ ማቃለልና እዝነት ነው፡፡ ከዚህም በኋላ ሕግን የተላለፈ ሰው ለርሱ አሳማሚ ቅጣት አለው፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ا&
Wa Lakum Al-Qişāşi Ĥayāatun Yā 'Ū Al-'Albābi La`allakum Tattaqūna 002-179 ለእናንተም ባለ አእምሮዎች ሆይ! በማመሳሰል (ሕግ) ውስጥ ሕይወት አላችሁ፡፡ ትጠነቀቁ ዘንድ (ገዳይን መግደል ተደነገገላችሁ)፡፡ وَلَكُمْ فِي ا‍لْقِص‍‍َ‍ا‍صِ حَي‍‍َ‍ا‍ة‍‍‍ٌ يَ‍‍ا‍ أ‍ُ‍وْلِي ا‍لأَلْب‍‍َ‍ا‍بِ لَعَلَّكُمْ تَتَّق‍‍ُ‍و‍نَ
Kutiba `Alaykum 'Idhā Ĥađara 'Aĥadakumu Al-Mawtu 'In Taraka Khayrāan Al-Waşīyatu Lilwālidayni Wa Al-'Aqrabīna Bil-Ma`rūfi Ĥaqqāan `Alá Al-Muttaqīna 002-180 አንዳችሁን ሞት በመጣበት ጊዜ ሀብትን ቢተው ለወላጆችና ለቅርብ ዘመዶች በበጎ መናዘዝ በናንተ ላይ ተጻፈ፡፡ (ይህ) በጥንቁቆቹ ላይ እርግጠኛ ድንጋጌ ተደነገገ፡፡ كُتِبَ عَلَيْكُمْ إِذَا حَضَرَ أَحَدَكُمُ ا‍لْمَوْتُ إِ‍ن‍ْ تَرَكَ خَيْرا‍ً ا‍لْوَصِيَّةُ لِلْوَالِدَيْنِ وَا‍لأَ‍ق‍‍ْرَب‍‍ِ‍ي‍نَ بِ‍‍ا‍لْمَعْر‍ُو‍فِ حَقّاً عَلَى ا‍لْمُتَّق‍‍ِ‍ي‍نَ
Faman Baddalahu Ba`damā Sami`ahu Fa'innamā 'Ithmuhu `Alá Al-Ladhīna Yubaddilūnahu 'Inna Al-Laha Samī`un `Alīmun 002-181 (ኑዛዜውን) ከሰማውም በኋላ የለወጠው ሰው ኃጢአቱ በነዚያ በሚለውጡት ላይ ብቻ ነው፡፡ አላህ ሰሚ ዐዋቂ ነውና፡፡ فَمَ‍‍ن‍ْ بَدَّلَهُ بَعْدَمَا سَمِعَهُ فَإِ‍نّ‍‍َمَ‍‍ا إِثْمُهُ عَلَى ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يُبَدِّلُونَهُ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ سَم‍‍ِ‍ي‍عٌ عَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Faman Khāfa Min Mūşin Janafāan 'Aw 'Ithmāan Fa'aşlaĥa Baynahum Falā 'Ithma `Alayhi 'Inna Al-Laha Ghafūrun Raĥīmun 002-182 ከተናዛዢም በኩል (ከውነት) መዘንበልን ወይም (ከሢሶ በመጨመር) ኃጢኣትን ያወቀና በመካከላቸው ያስታረቀ ሰው በእርሱ ላይ ኃጢኣት የለበትም፡፡ አላህ በጣም መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ فَمَنْ خ‍‍َ‍ا‍فَ مِ‍‍ن‍ْ م‍‍ُ‍و‍ص‍‍‍ٍ جَنَفاً أَوْ إِثْما‍ً فَأَصْلَحَ بَيْنَهُمْ فَلاَ إِثْمَ عَلَيْهِ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ غَف‍‍ُ‍و‍ر‍ٌ رَح‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Kutiba `Alaykumu Aş-Şiyāmu Kamā Kutiba `Alá Al-Ladhīna Min Qablikum La`allakum Tattaqūna 002-183 እናንተ ያመናችሁ ሆይ ጾም በነዚያ ከናንተ በፊት በነበሩት (ሕዝቦች) ላይ እንደ ተጻፈ በናንተም ላይ ተጻፈ (ተደነባ) ልትጠነቀቁ ይከጀላልና፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ا‍لصِّي‍‍َ‍ا‍مُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ا‍لَّذ‍ِي‍نَ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّق‍‍ُ‍و‍نَ
'Ayyāmāan Ma`dūdātin Faman Kāna Minkum Marīđāan 'Aw `Alá Safarin Fa`iddatun Min 'Ayyāmin 'Ukhara Wa `Alá Al-Ladhīna Yuţīqūnahu Fidyatun Ţa`āmu Miskīnin Faman Taţawwa`a Khayrāan Fahuwa Khayrun Lahu Wa 'An Taşūmū Khayrun Lakum 'In Kuntum Ta`lamūna 002-184 የተቆጠሩን ቀኖች (ጹሙ)፡፡ ከእናንተም ውሰጥ በሽተኛ ወይም በጉዞ ላይ የኾነ ሰው ከሌሎች ቀኖች ቁጥሮችን መጾም አለበት፡፡ በእነዚያም ጾምን በማይችሉት ላይ ቤዛ ድኻን ማብላት አለባቸው፡፡ (ቤዛን በመጨመር) መልካምንም ሥራ የፈቀደ ሰው እርሱ (ፈቅዶ መጨመሩ) ለርሱ በላጭ ነው፡፡ መጾማችሁም ለናንተ የበለጠ ነው፤ የምታውቁ ብትኾኑ (ትመርጡታላችሁ)፡፡ أَيَّاما‍ً مَعْدُود‍َا‍ت‍‍‍ٍ فَمَ‍‍ن‍ْ ك‍‍َ‍ا‍نَ مِ‍‍ن‍‍ْكُ‍‍م‍ْ مَ‍‍ر‍‍ِيضاً أَوْ عَلَى سَفَرShahru Ramađāna Al-Ladhī 'Unzila Fīhi Al-Qur'ānu Hudáan Lilnnāsi Wa Bayyinātin Mina Al-Hudá Wa Al-Furqāni Faman Shahida Minkumu Ash-Shahra Falyaşumhu Wa Man Kāna Marīđāan 'Aw `Alá Safarin Fa`iddatun Min 'Ayyāmin 'Ukhara Yurīdu Al-Lahu Bikumu Al-Yusra Wa Lā Yurīdu Bikumu Al-`Usra Wa Litukmilū Al-`Iddata Wa Litukabbirū Al-Laha `Alá Mā Hadākum Wa La`allakum Tashkurūna 002-185 (እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ) ያ በርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድና (እውነትን ከውሸት) ከሚለዩም ገላጮች (አንቀጾች) ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው፡፡ በሽተኛ ወይም በጉዞ ላይ የኾነም ሰው ከሌሎች ቀኖች ቁጥሮችን (በልኩ) መጾም አለበት፡፡ አላህ በእናንተ ገሩን (ነገር) ይሻል፡፡ በእናንተም ችግሩን አይሻም፡፡ ቁጥሮችንም ልትሞሉ አላህንም ቅኑን መንገድ ስለመራችሁ ታከብሩትና ታመሰግኑት ዘንድ (ይህን ደነገግንላችሁ)፡፡ شَهْرُ رَمَض‍‍َ‍ا‍نَ Wa 'Idhā Sa'alaka `Ibādī `Annī Fa'innī Qarībun 'Ujību Da`wata Ad-Dā`i 'Idhā Da`āni Falyastajībū Lī Wa Līu'uminū Bī La`allahum Yarshudūna 002-186 ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ ጊዜ (እንዲህ በላቸው)፡- እኔ ቅርብ ነኝ፡፡ የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ፡፡ ስለዚህ ለኔ ይታዘዙ፤ በኔም ይመኑ፤ እነሱ ሊመሩ ይከጀላልና፡፡ وَإِذَا سَأَلَكَ عِبَادِي عَ‍‍ن‍ّ‍‍ِي فَإِ‍نّ‍‍ِي قَ‍‍ر‍‍ِي‍بٌ أُج‍‍ِ‍ي‍بُ دَعْوَةَ ا‍لدّ‍َا‍عِ إِذَا دَع‍‍َ‍ا‍نِ فَلْيَسْتَجِيبُو‍‍ا‍ لِي وَلْيُؤْمِنُو‍‍ا‍ بِي لَعَلَّهُمْ يَرْشُد‍ُو‍نَ
'Uĥilla Lakum Laylata Aş-Şiyāmi Ar-Rafathu 'Ilá Nisā'ikum Hunna Libāsun Lakum Wa 'Antum Libāsun Lahunna `Alima Al-Lahu 'Annakum Kuntum Takhtānūna 'Anfusakum Fatāba `Alaykum Wa `Afā `Ankum Fāl'āna Bāshirūhunna Wa Abtaghū Mā Kataba Al-Lahu Lakum Wa Kulū Wa Ashrabū Ĥattá Yatabayyana Lakumu Al-Khayţu Al-'Abyađu Mina Al-Khayţi Al-'Aswadi Mina Al-Fajri Thumma 'Atimmū Aş-Şiyāma 'Ilá Al-Layli Wa Lā Tubāshirūhunna Wa 'Antum `Ākifūna Fī Al-Masājidi Tilka Ĥudūdu Al-Lahi Falā Taqrabūhā Kadhālika Yubayyinu Al-Lahu 'Āyātihi Lilnnāsi La`allahum Yattaqūna 002-187 በጾም ሌሊት ወደ ሴቶቻችሁ መድረስ ለናንተ ተፈቀደላችሁ፡፡ እነርሱ ለናንተ ልብሶች ናቸው፤ እናንተም ለነርሱ ልብሶች ናችሁ፡፡ አላህ እናንተ ነፍሶቻችሁን የምትበድሉ መኾናችሁን ዐወቀ፡፡ በእናንተም ላይ ተመለሰላችሁ፡፡ ከእናንተም ይቅርታ አደረገ፡፡ አሁን ተገናኙዋቸው፡፡ አላህም ለናንተ የጻፈላችሁን ነገር (ልጅን) ፈልጉ፡፡ ከጎህ የኾነው ነጩ ክርም ከጥቁሩ ክር (ከሌሊት ጨለማ) ለእናንተ እስከሚገልጽላችሁ ድረስ ብሉ፤ ጠጡም፡፡ ከዚያም ጾምን እስከ ሌሊቱ ድረስ ሙሉ፡፡ እናንተም በመስጊዶች ተቀማጮች ስትኾኑ አትገ&
Wa Lā Ta'kulū 'Amwālakum Baynakum Bil-Bāţili Wa Tudlū Bihā 'Ilá Al-Ĥukkāmi Lita'kulū Farīqāan Min 'Amwāli An-Nāsi Bil-'Ithmi Wa 'Antum Ta`lamūna 002-188 ገንዘቦቻችሁንም በመካከላችሁ በከንቱ (ያለ አግባብ) አትብሉ፡፡ እናንተም የምታውቁ ስትኾኑ ከሰዎች ገንዘቦች ከፊልን በኃጢኣት ትበሉ ዘንድ ወደ ዳኞች አትጣሏት፡፡ وَلاَ تَأْكُلُ‍‍و‍‍ا‍ أَمْوَالَكُ‍‍م‍ْ بَيْنَكُ‍‍م‍ْ بِ‍‍ا‍لْبَاطِلِ وَتُ‍‍د‍‍ْلُو‍‍ا‍ بِهَ‍‍ا إِلَى ا‍لْحُكّ‍‍َ‍ا‍مِ لِتَأْكُلُو‍‍ا‍ فَ‍‍ر‍‍ِيقا‍ً مِنْ أَمْو‍َا‍لِ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ بِ‍‍ا‍لإِثْمِ وَأَ‍ Yas'alūnaka `Ani Al-'Ahillati Qul Hiya Mawāqītu Lilnnāsi Wa Al-Ĥajji Wa Laysa Al-Birru Bi'an Ta'tū Al-Buyūta Min Žuhūrihā Wa Lakinna Al-Birra Mani Attaqá Wa 'Tū Al-Buyūta Min 'Abwābihā Wa Attaqū Al-Laha La`allakum Tufliĥūna 002-189 (ሙሐመድ ሆይ!) ከለጋ ጨረቃዎች (መለዋወጥ) ይጠየቁሃል፡፡ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም (ማወቂያ) ጊዜያቶች (ምልክቶች) ናቸው በላቸው፡፡ መልካም ሥራም ቤቶችን ከጀርባዎቻቸው በመምጣታችሁ አይደለም፡፡ ግን የመልካም ሥራ ባለቤት የተጠነቀቀ ሰው ነው፡፡ ቤቶችንም ከደጃፎቻቸው በኩል ግቡ፤ አላህንም ፍሩ ልትድኑ ይከጀላልና (በላቸው)፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ ا‍لأَهِلَّةِ قُلْ هِيَ مَوَاق‍‍ِ‍ي‍تُ لِل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ وَا‍لْحَجِّ وَلَيْسَ ا‍لْبِرُّ بِأَ‍ن‍ْ تَأْتُو‍‍ا‍ ا‍لْبُي
Wa Qātilū Fī Sabīli Al-Lahi Al-Ladhīna Yuqātilūnakum Wa Lā Ta`tadū 'Inna Al-Laha Lā Yuĥibbu Al-Mu`tadīna 002-190 እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን (ከሓዲዎች) በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና፡፡ وَقَاتِلُو‍‍ا‍ فِي سَب‍‍ِ‍ي‍لِ ا‍للَّهِ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلاَ تَعْتَدُو‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ لاَ يُحِبُّ ا‍لْمُعْتَد‍ِي‍نَ
qtulūhum Ĥaythu Thaqiftumūhum Wa 'Akhrijūhum Min Ĥaythu 'Akhrajūkum Wa Al-Fitnatu 'Ashaddu Mina Al-Qatli Wa Lā Tuqātilūhum `Inda Al-Masjidi Al-Ĥarāmi Ĥattá Yuqātilūkum Fīhi Fa'in Qātalūkumqtulūhum Kadhālika Jazā'u Al-Kāfirīna 002-191 ባገኛችኋቸውም ስፍራ ሁሉ ግደሉዋቸው፡፡ ከአወጧችሁም ስፍራ አውጧቸው፡፡ መከራም ከመግደል ይበልጥ የበረታች ናት፡፡ በተከበረው መስጊድም ዘንድ በርሱ ውስጥ እስከሚጋደሉዋችሁ ድረስ አትጋደሉዋቸው፡፡ ቢጋደሉዋችሁም ግደሉዋቸው፤ የከሓዲዎች ቅጣት እንደዚህ ነው፡፡ وَا‍ق‍‍ْتُلُوهُمْ حَيْثُ ثَقِفْتُمُوهُمْ وَأَخْ‍‍ر‍‍ِجُوهُ‍‍م‍ْ مِنْ حَيْثُ أَخْرَجُوكُمْ وَا‍لْفِتْنَةُ أَشَدُّ مِنَ ا‍لْقَتْلِ وَلاَ تُقَاتِلُوهُمْ عِ‍‍ن‍‍ْدَ ا‍لْمَسْجِدِ ا‍لْحَر‍َا‍مِ حَتَّى يُقَاتِلُوكُمْ ف‍‍ِ‍ي‍هِ فَإِ‍ن‍ْ قَاتَلُوكُمْ فَ
Fa'ini Antahaw Fa'inna Al-Laha Ghafūrun Raĥīmun 002-192 ቢከለከሉም አላህ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ فَإِنِ ا‍ن‍تَهَوْا فَإِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ غَف‍‍ُ‍و‍ر‍ٌ رَح‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Wa Qātilūhum Ĥattá Lā Takūna Fitnatun Wa Yakūna Ad-Dīnu Lillahi Fa'ini Antahaw Falā `Udwāna 'Illā `Alá Až-Žālimīna 002-193 ሁከት እስከማይገኝና ሃይማኖት ለአላህ ብቻ እስከሚኾን ድረስ ተጋደሉዋቸው፡፡ ቢከለክሉም ወሰንን ማለፍ፤ በበዳዮች ላይ እንጂ የለም (ወሰን አትለፉባቸው)፡፡ وَقَاتِلُوهُمْ حَتَّى لاَ تَك‍‍ُ‍و‍نَ فِتْنَة‍‍‍ٌ وَيَك‍‍ُ‍و‍نَ ا‍لدّ‍ِي‍نُ لِلَّهِ فَإِنِ ا‍ن‍تَهَوْا فَلاَ عُ‍‍د‍‍ْو‍َا‍نَ إِلاَّ عَلَى ا‍لظَّالِم‍‍ِ‍ي‍نَ
Ash-Shahru Al-Ĥarāmu Bish-Shahri Al-Ĥarāmi Wa Al-Ĥurumātu Qişāşun Famani A`tadá `Alaykum Fā`tadū `Alayhi Bimithli Mā A`tadá `Alaykum Wa Attaqū Al-Laha Wa A`lamū 'Anna Al-Laha Ma`a Al-Muttaqīna 002-194 የተከበረው ወር በተከበረው ወር አንጻር ነው፡፡ ክብሮችም ሁሉ ተመሳሳዮች ናቸው፡፡ በእናንተም ላይ (በተከበረው ወር) ወሰን ያለፈባችሁን ሰው በናንተ ላይ ወሰን ባለፈው ብጤ በርሱ ላይ ወሰን እለፉበት፡፡ አላህንም ፍሩ አላህ ከሚፈሩት ጋር መኾኑንም ዕወቁ፡፡ ا‍لشَّهْرُ ا‍لْحَر‍َا‍مُ بِ‍‍ا‍لشَّهْ‍‍ر‍ِ ا‍لْحَر‍َا‍مِ وَا‍لْحُرُم‍‍َ‍ا‍تُ قِص‍‍َ‍ا‍ص‍‍‍ٌ فَمَنِ ا‍عْتَدَى عَلَيْكُمْ فَاعْتَدُوا‍ عَلَيْهِ بِمِثْلِ مَا Wa 'Anfiqū Fī Sabīli Al-Lahi Wa Lā Tulqū Bi'aydīkum 'Ilá At-Tahlukati Wa 'Aĥsinū 'Inna Al-Laha Yuĥibbu Al-Muĥsinīna 002-195 በአላህም መንገድ ለግሱ፡፡ በእጆቻችሁም (ነፍሶቻችሁን) ወደ ጥፋት አትጣሉ፡፡ በጎ ሥራንም ሥሩ፤ አላህ በጎ ሠሪዎችን ይወዳልና፡፡ وَأَن‍فِقُو‍‍ا‍ فِي سَب‍‍ِ‍ي‍لِ ا‍للَّهِ وَلاَ تُلْقُو‍‍ا‍ بِأَيْدِيكُمْ إِلَى ا‍لتَّهْلُكَةِ وَأَحْسِنُ‍‍و‍‍ا‍ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ يُحِبُّ ا‍لْمُحْسِن‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa 'Atimmū Al-Ĥajja Wa Al-`Umrata Lillahi Fa'in 'Uĥşirtum Famā Astaysara Mina Al-Hadyi Wa Lā Taĥliqū Ru'ūsakum Ĥattá Yablugha Al-Hadyu Maĥillahu Faman Kāna Minkum Marīđāan 'Aw Bihi 'Adháan Min Ra'sihi Fafidyatun Min Şiyāmin 'Aw Şadaqatin 'Aw Nusukin Fa'idhā 'Amintum Faman Tamatta`a Bil-`Umrati 'Ilá Al-Ĥajji Famā Astaysara Mina Al-Hadyi Faman Lam Yajid Faşiyāmu Thalāthati 'Ayyāmin Al-Ĥajji Wa Sab`atin 'Idhā Raja`tum Tilka `Asharatun Kāmilatun Dhālika Liman Lam Yakun 'Ahluhu Ĥāđirī Al-Masjidi Al-Ĥarāmi Wa Attaqū Al-Laha Wa A`lamū 'Anna Al-Laha Shadīdu Al-`Iqābi 002-196 ሐጅንና ዑምራንም ለአላህ ሙሉ፡፡ ብትታገዱም ከሀድይ (ከመሥዋእት) የተገራውን (መሰዋት) አለባችሁ፡፡ ሀድዩም እስፍራው እስከሚደርስ ድረስ ራሶቻችሁን አትላጩ፡፡ ከናንተም ውስጥ በሽተኛ ወይም በራሱ ሁከት ያለበት የኾነ ሰው (ቢላጭ) ከጾም ወይም ከምጽዋት ወይም ከመሥዋዕት ቤዛ አለበት፡፡ ጸጥታም ባገኛችሁ ጊዜ እስከ ሐጅ በዑምራ የተጣቀመ ሰው ከሀድይ የተገራውን (መሠዋት) አለበት፡፡ ያላገኘም ሰው ሶስትን ቀኖች በሐጅ ወራት፤ ሰባትም በተመለሳችሁ ጊዜ መጾም አለበት፡፡ ይህች ሙሉ ዐሥር (ቀናት) ናት፡፡ ይህም (ሕግ) ቤተሰቦቹ ከ&
Al-Ĥajju 'Ash/hurun Ma`lūmātun Faman Farađa Fīhinna Al-Ĥajja Falā Rafatha Wa Lā Fusūqa Wa Lā Jidāla Fī Al-Ĥajji Wa Mā Taf`alū Min Khayrin Ya`lamhu Al-Lahu Wa Tazawwadū Fa'inna Khayra Az-Zādi At-Taqwá Wa Attaqūnī Yā 'Ū Al-'Albābi 002-197 ሐጅ (ጊዜያቱ) የታወቁ ወሮች ናቸው፡፡ በእነርሱም ውስጥ ሐጅን (እንዲሠራ) ነፍሱን ያስገደደ ሰው በሐጅ ውስጥ ሴትን መገናኘት ማመጽም ክርክርም የለም፡፡ ከበጎም ሥራ የምትሠሩትን ሁሉ አላህ ያውቀዋል፡፡ ተሰነቁም፤ ከስንቅም ሁሉ በላጩ ጥንቃቄ (አላህን መፍራት) ነው፡፡ የአእምሮዎችም ባለቤቶች ሆይ! ፍሩኝ፡፡ ا‍لْحَجُّ أَشْهُر‍ٌ مَعْلُوم‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٌ فَمَ‍‍ن‍ْ فَرَضَ فِيهِ‍‍ن‍ّ‍‍َ ا‍لْحَجَّ فَلاَ رَفَثَ وَلاَ فُس‍‍ُ‍و‍قَ وَلاَ جِد‍َا‍لَ فِي ا‍لْحَجِّ وَمَا تَفْعَلُو&z
Laysa `Alaykum Junāĥun 'An Tabtaghū Fađlāan Min Rabbikum Fa'idhā 'Afađtum Min `Arafātindhkurū Al-Laha `Inda Al-Mash`ari Al-Ĥarāmi Wa Adhkurūhu Kamā Hadākum Wa 'In Kuntum Min Qablihi Lamina Ađ-Đāllīna 002-198 (በሐጅ ጊዜ በንግድ ሥራ) ከጌታችሁ ትርፍን በመፈለጋችሁ በናንተ ላይ ኃጢኣት የለባችሁም፡፡ ከዐረፋትም በጎረፋችሁ ጊዜ መሸዐረልሐራም ዘንድ አላህን አውሱ፡፡ (ለሐጅ) ስለመራችሁም አውሱት፡፡ ከመምራቱ በፊትም በእርግጥ ከተሳሳቾች ነበራችሁ፡፡ لَيْسَ عَلَيْكُمْ جُن‍‍َ‍ا‍حٌ أَ‍ن‍ْ تَ‍‍ب‍‍ْتَغُو‍‍ا‍ فَضْلا‍ً مِ‍‍ن‍ْ رَبِّكُمْ فَإِذَا أَفَضْتُ‍‍م‍ْ مِنْ عَرَف‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٍ فَاذْكُرُوا‍ ا‍للَّهَ عِ‍‍ن‍‍ْدَ ا‍
Thumma 'Afīđū Min Ĥaythu 'Afāđa An-Nāsu Wa Astaghfirū Al-Laha 'Inna Al-Laha Ghafūrun Raĥīmun 002-199 ከዚያም (ቁረይሾች ሆይ!) ሰዎቹ ከጎረፉበት ስፍራ ጉረፉ፤ (ተመለሱ)፡፡ አላህንም ምሕረትን ለምኑ፤ አላህ እጅግ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ أَفِيضُو‍‍ا‍ مِنْ حَيْثُ أَف‍‍َ‍ا‍ضَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سُ وَا‍سْتَغْفِرُوا‍ ا‍للَّهَ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ غَف‍‍ُ‍و‍ر‍ٌ رَح‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Fa'idhā Qađaytum Manāsikakumdhkurū Al-Laha Kadhikrikum 'Ābā'akum 'Aw 'Ashadda Dhikrāan Famina An-Nāsi Man Yaqūlu Rabbanā 'Ātinā Fī Ad-Dunyā Wa Mā Lahu Fī Al-'Ākhirati Min Khalāqin 002-200 የሐጅ ሥራዎቻችሁንም በፈጸማችሁ ጊዜ አባቶቻችሁን እንደምታወሱ ወይም ይበልጥ የበረታን ማውሳት አላህን አውሱ፡፡ ከሰዎችም ውስጥ፡- آ«ጌታችን ሆይ! በምድረዓለም መልካም ዕድልን ስጠንآ» የሚል ሰው አለ፡፡ ለርሱም በመጨረሻይቱ አገር ከዕድል ምንም የለውም፡፡ فَإِذَا قَضَيْتُ‍‍م‍ْ مَنَاسِكَكُمْ فَاذْكُرُوا‍ ا‍للَّهَ كَذِكْ‍‍ر‍‍ِكُمْ آب‍‍َ‍ا‍ءَكُمْ أَوْ أَشَدَّ ذِكْرا‍ً فَمِنَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ مَ‍‍ن‍ْ يَق‍‍ُ‍و‍لُ رَبَّنَ‍‍ا آتِنَا فِي ا‍ Wa Minhum Man Yaqūlu Rabbanā 'Ātinā Fī Ad-Dunyā Ĥasanatan Wa Fī Al-'Ākhirati Ĥasanatan Wa Qinā `Adhāba An-Nāri 002-201 ከእነርሱም ውስጥ፡- آ«ጌታችን ሆይ! በምድረ ዓለም ደግን ነገር (ጸጋን) በመጨረሻይቱም አገር ደግን ነገር (ገነትን) ስጠን፤ የእሳትንም ቅጣት ጠብቀንآ» የሚሉ ሰዎች አልሉ፡፡ وَمِنْهُ‍‍م‍ْ مَ‍‍ن‍ْ يَق‍‍ُ‍و‍لُ رَبَّنَ‍‍ا آتِنَا فِي ا‍لدُّ‍‍ن‍‍ْيَا حَسَنَة‍‍‍ً وَفِي ا‍لآخِرَةِ حَسَنَة‍‍‍ً وَقِنَا عَذ‍َا‍بَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ر‍ِ
'Ūlā'ika Lahum Naşībun Mimmā Kasabū Wa Allāhu Sarī`u Al-Ĥisābi 002-202 እነዚያከሠሩት በጎ ሥራ ለነርሱ እድል አላቸው፡፡ አላህም ምርመራው ፈጣን ነው፡፡ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ لَهُمْ نَص‍‍ِ‍ي‍ب‍‍‍ٌ مِ‍‍م‍ّ‍‍َا كَسَبُو‍‍ا‍ وَا‍للَّهُ سَ‍‍ر‍‍ِي‍عُ ا‍لْحِس‍‍َ‍ا‍ب‍ِ
Wa Adhkurū Al-Laha Fī 'Ayyāmin Ma`dūdātin Faman Ta`ajjala Fī Yawmayni Falā 'Ithma `Alayhi Wa Man Ta'akhkhara Falā 'Ithma `Alayhi Limani Attaqá Wa Attaqū Al-Laha Wa A`lamū 'Annakum 'Ilayhi Tuĥsharūna 002-203 በተቆጠሩ ቀኖችም ውስጥ (በሚና ጠጠሮችን ስትወረውሩ) አላህን አውሱ፡፡ በሁለት ቀኖችም ውስጥ (በመኼድ) የተቻኮለ ሰው በርሱ ላይ ኃጢኣት የለበትም፡፡ የቆየም ሰው በርሱ ላይ ኃጢኣት የለበትም፡፡ (ይህም) አላህን ለፈራ ሰው ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ እናንተ ወደርሱ የምትሰበሰቡ መኾናችሁንም ዕወቁ፡፡ وَاذْكُرُوا‍ ا‍للَّهَ فِ‍‍ي‍ أَيّ‍‍َ‍ا‍م‍‍‍ٍ مَعْدُود‍َا‍ت‍‍‍ٍ فَمَ‍‍ن‍ْ تَعَجَّلَ فِي يَوْمَيْنِ فَلاَ إِثْمَ عَلَيْهِ وَمَ‍‍ن‍ْ تَأَخَّرَ فَلاَ إِثْمَ عَلَيْهِ لِمَنِ ا‍تَّقَى وَ<
Wa Mina An-Nāsi Man Yu`jibuka Qawluhu Fī Al-Ĥayāati Ad-Dunyā Wa Yush/hidu Al-Laha `Alá Mā Fī Qalbihi Wa Huwa 'Aladdu Al-Khāmi 002-204 ከሰዎችም ውስጥ እርሱ ክርክረ ብርቱ ሲኾን በቅርቢቱ ሕይወት ንግግሩ የሚደንቅህና በልቡ ውስጥ ባለው ነገር ላይ አላህን የሚያስመሰክር ሰው አልለ፡፡ وَمِنَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ مَ‍‍ن‍ْ يُعْجِبُكَ قَوْلُهُ فِي ا‍لْحَي‍‍َ‍ا‍ةِ ا‍لدُّ‍‍ن‍‍ْيَا وَيُشْهِدُ ا‍للَّهَ عَلَى مَا فِي قَلْبِهِ وَهُوَ أَلَدُّ ا‍لْخِص‍‍َ‍ا‍مِ
Wa 'Idhā Tawallá Sa`á Fī Al-'Arđi Liyufsida Fīhā Wa Yuhlika Al-Ĥartha Wa An-Nasla Wa Allāhu Lā Yuĥibbu Al-Fasāda 002-205 (ካንተ) በዞረም ጊዜ በምድር ላይ በውስጧ ሊያበላሽና አዝመራንና እንስሳዎችን ሊያጠፋ ይሮጣል፡፡ አላህም ማበላሸትን አይወድም፡፡ وَإِذَا تَوَلَّى سَعَى فِي ا‍لأَرْضِ لِيُفْسِدَ فِيهَا وَيُهْلِكَ ا‍لْحَرْثَ وَا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َسْلَ وَا‍للَّهُ لاَ يُحِبُّ ا‍لْفَس‍‍َ‍ا‍د‍َ
Wa 'Idhā Qīla Lahu Attaqi Al-Laha 'Akhadhat/hu Al-`Izzatu Bil-'Ithmi Faĥasbuhu Jahannamu Wa Labi'sa Al-Mihādu 002-206 ለእርሱ آ«አላህን ፍራآ» በተባለም ጊዜ፤ ትዕቢቱ በኃጢኣት (ሥራ) ላይ ትገፈፋዋለች፡፡ ገሀነምም በቂው ናት፤ (እርሷም) በእርግጥ የከፋች ምንጣፍ ናት፡፡ وَإِذَا ق‍‍ِ‍ي‍لَ لَهُ ا‍تَّقِ ا‍للَّهَ أَخَذَتْهُ ا‍لْعِزَّةُ بِ‍‍ا‍لإِثْمِ فَحَسْبُهُ جَهَ‍‍ن‍ّ‍‍َمُ وَلَبِئْسَ ا‍لْمِه‍‍َ‍ا‍د‍ُ
Wa Mina An-Nāsi Man Yashrī Nafsahu Abtighā'a Marđāati Al-Lahi Wa Allāhu Ra'ūfun Bil-`Ibādi 002-207 ከሰዎችም ውስጥ የአላህን ውዴታ ለመፈለግ ነፍሱን የሚሸጥ ሰው አልለ፡፡ አላህም ለባሮቹ በጣም ርኅሩህ ነው፡፡ وَمِنَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ مَ‍‍ن‍ْ يَشْ‍‍ر‍‍ِي نَفْسَهُ ا‍ب‍‍ْتِغ‍‍َ‍ا‍ءَ مَرْض‍‍َ‍ا‍ةِ ا‍للَّهِ وَا‍للَّهُ رَء‍ُو‍ف‍‍‍ٌ بِ‍‍ا‍لْعِب‍‍َ‍ا‍د‍ِ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Adkhulū Fī As-Silmi Kāffatan Wa Lā Tattabi`ū Khuţuwāti Ash-Shayţāni 'Innahu Lakum `Adūwun Mubīnun 002-208 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም በመታዘዝ ውስጥ ግቡ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ፤ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ ا‍د‍‍ْخُلُو‍‍ا‍ فِي ا‍لسِّلْمِ كَافَّة‍‍‍ً وَلاَ تَتَّبِعُو‍‍ا‍ خُطُو‍َا‍تِ ا‍لشَّيْط‍‍َ‍ا‍نِ إِ‍نّ‍‍َهُ لَكُمْ عَدُوّ‍ٌ مُب‍‍ِ‍ي‍ن‍‍‍ٌ
Fa'in Zalaltum Min Ba`di Mā Jā'atkumu Al-Bayyinātu Fā`lamū 'Anna Al-Laha `Azīzun Ĥakīmun 002-209 ግልጽ ማስረጃዎችም ከመጡላችሁ በኋላ ብትዘነበሉ አላህ አሸናፊ ጥበበኛ መኾኑን እወቁ፡፡ فَإِ‍ن‍ْ زَلَلْتُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ مَا ج‍‍َ‍ا‍ءَتْكُمُ ا‍لْبَيِّن‍‍َ‍ا‍تُ فَاعْلَمُ‍‍و‍‍ا‍ أَ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ عَز‍ِي‍زٌ حَك‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Hal Yanžurūna 'Illā 'An Ya'tiyahumu Al-Lahu Fī Žulalin Mina Al-Ghamāmi Wa Al-Malā'ikatu Wa Quđiya Al-'Amru Wa 'Ilá Al-Lahi Turja`u Al-'Umūru 002-210 አላህ (ቅጣቱ)ና መላእክቱ ከደመና በኾኑ ጥላዎች ውስጥ ሊመጡዋቸው እንጂ አይጠባበቁም፡፡ ነገሩም ተፈጸመ፤ ነገሮችም ሁሉ ወደ አላህ ይመለሳሉ፡፡ هَلْ يَ‍‍ن‍ظُر‍ُو‍نَ إِلاَّ أَ‍ن‍ْ يَأْتِيَهُمُ ا‍للَّهُ فِي ظُلَل‍‍‍ٍ مِنَ ا‍لْغَم‍‍َ‍ا‍مِ وَا‍لْمَلاَئِكَةُ وَقُضِيَ ا‍لأَمْرُ وَإِلَى ا‍للَّهِ تُرْجَعُ ا‍لأُم‍‍ُ‍و‍رُ
Sal Banī 'Isrā'īla Kam 'Ātaynāhum Min 'Āyatin Bayyinatin Wa Man Yubaddil Ni`mata Al-Lahi Min Ba`di Mā Jā'at/hu Fa'inna Al-Laha Shadīdu Al-`Iqābi 002-211 የእስራኤልን ልጆች ከግልጽ ተዓምር ስንትን እደሰጠናቸው ጠይቃቸው፡፡ የአላህንም ጸጋ ከመጣችለት በኋላ የሚለውጥ ሰው አላህ ቅጣተ ብርቱ ነው፡፡ سَلْ بَنِ‍‍ي إِسْر‍َا‍ئ‍‍ِ‍ي‍لَ كَمْ آتَيْنَاهُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ آيَة‍‍‍ٍ بَيِّنَة‍‍‍ٍ وَمَ‍‍ن‍ْ يُبَدِّلْ نِعْمَةَ ا‍للَّهِ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدِ مَا ج‍‍َ‍ا‍ءَتْهُ فَإِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ شَد‍ِي‍دُ ا‍لْعِق‍‍َ‍ا‍ب‍ِ
Zuyyina Lilladhīna Kafarū Al-Ĥayāatu Ad-Dunyā Wa Yaskharūna Mina Al-Ladhīna 'Āmanū Wa Al-Ladhīna Attaqaw Fawqahum Yawma Al-Qiyāmati Wa Allāhu Yarzuqu Man Yashā'u Bighayri Ĥisābin 002-212 ለእነዚያ ለካዱት ከእነዚያ ካመኑት የሚሳለቁ ሲኾኑ ቅርቢቱ ሕይወት ተሸለመችላችው፡፡ እነዚያም የተጠነቀቁት በትንሣኤ ቀን ከበላያቸው ናቸው፡፡ አላህም ለሚሻው ሰው ያለ ግምት ይሰጣል፡፡ زُيِّنَ لِلَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُوا‍ ا‍لْحَي‍‍َ‍ا‍ةُ ا‍لدُّ‍‍ن‍‍ْيَا وَيَسْخَر‍ُو‍نَ مِنَ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ وَا‍لَّذ‍ِي‍نَ ا‍تَّقَوْا فَوْقَهُمْ يَوْمَ ا‍لْقِيَامَةِ وَا‍للَّهُ يَرْزُقُ مَ‍‍ن‍ْ يَش‍‍َ‍ا‍ Kāna An-Nāsu 'Ummatan Wāĥidatan Faba`atha Al-Lahu An-Nabīyīna Mubashshirīna Wa Mundhirīna Wa 'Anzala Ma`ahumu Al-Kitāba Bil-Ĥaqqi Liyaĥkuma Bayna An-Nāsi Fīmā Akhtalafū Fīhi Wa Mā Akhtalafa Fīhi 'Illā Al-Ladhīna 'Ūtūhu Min Ba`di Mā Jā'at/humu Al-Bayyinātu Baghyāan Baynahum Fahadá Al-Lahu Al-Ladhīna 'Āmanū Limā Akhtalafū Fīhi Mina Al-Ĥaqqi Bi'idhnihi Wa Allāhu Yahdī Man Yashā'u 'Ilá Şirāţin Mustaqīmin 002-213 ሰዎቹ ሁሉ አንድ ሕዝብ ነበሩ፤ (ተለያዩ)፡፡ አላህም ነቢያትን አብሳሪዎችና አስፈራሪዎች አድርጎ ላከ፡፡ ከእነርሱም ጋር መጻሕፍትን በሰዎቹ መካከል በዚያ በርሱ በተለያዩበት ነገር ይፈርድ ዘንድ በእውነት አወረደ፡፡ በእርሱም (በሃይማኖት) ግልጽ አስረጂዎች ከመጡላቸው በኋላ በመካከላቸው ለኾነው ምቀኝነት እነዚያው የተሰጡት እንጂ አልተለያዩበትም፡፡ አላህም እነዚያን ያመኑትን ሰዎች ለእዚያ ከእውነት በርሱ ለተለያዩበት በፍቃዱ መራቸው፡፡ አላህም የሚሻውን ሰው ወደ ቀጥተኛው መንገድ ይመራል፡፡ ك 'Am Ĥasibtum 'An Tadkhulū Al-Jannata Wa Lammā Ya'tikum Mathalu Al-Ladhīna Khalaw Min Qablikum Massat/humu Al-Ba'sā'u Wa Ađ-Đarrā'u Wa Zulzilū Ĥattá Yaqūla Ar-Rasūlu Wa Al-Ladhīna 'Āmanū Ma`ahu Matá Naşru Al-Lahi 'Alā 'Inna Naşra Al-Lahi Qarībun 002-214 በእውነቱ የእነዚያ ከበፊታችሁ ያለፉት (ምእምናን መከራ) ብጤ ሳይመጣችሁ ገነትን ልትገቡ ታስባላችሁን? መልክተኛውና እነዚያ ከርሱ ጋር ያመኑት آ«የአላህ እርዳታ መቼ ነው?آ» እስከሚሉ ድረስ መከራና ጉዳት ነካቻቸው፤ ተርበደበዱም፡፡ ንቁ! የአላህ እርዳታ በእርግጥ ቅርብ ነው (ተባሉም)፡፡ أَمْ حَسِ‍‍ب‍‍ْتُمْ أَ‍ن‍ْ تَ‍‍د‍‍ْخُلُو‍‍ا‍ ا‍لْجَ‍‍ن‍ّ‍‍َةَ وَلَ‍‍م‍ّ‍‍َا يَأْتِكُ‍‍م‍ْ مَثَلُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ خَلَوْا مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِكُ‍
Yas'alūnaka Mādhā Yunfiqūna Qul Mā 'Anfaqtum Min Khayrin Falilwālidayni Wa Al-'Aqrabīna Wa Al-Yatāmá Wa Al-Masākīni Wa Abni As-Sabīli Wa Mā Taf`alū Min Khayrin Fa'inna Al-Laha Bihi `Alīmun 002-215 ምንን (ለማንም) እንደሚለግሱ ይጠይቁሃል፡፡ ከመልካም ነገር የምትለግሱት፤ ለወላጆችና ለቅርብ ዘመዶች፣ ለየቲሞችም፣ ለድሆችም፣ ለመንገደኞችም ነው፡፡ ከበጎ ነገርም ማንኛውንም ብትሠሩ አላህ እርሱን ዐዋቂ ነው በላቸው፡፡ يَسْأَلُونَكَ مَاذَا يُ‍‍ن‍فِق‍‍ُ‍و‍نَ قُلْ مَ‍‍ا‍ أَن‍فَ‍‍ق‍‍ْتُ‍‍م‍ْ مِنْ خَيْر‍ٍ فَلِلْوَالِدَيْنِ وَا‍لأَ‍ق‍‍ْرَب‍‍ِ‍ي‍نَ وَا‍لْيَتَامَى وَا‍لْمَسَاك‍‍ِ‍ي‍نِ وَا‍ب‍
Kutiba `Alaykumu Al-Qitālu Wa Huwa Kurhun Lakum Wa `Asá 'An Takrahū Shay'āan Wa Huwa Khayrun Lakum Wa `Asá 'An TuĥibShay'āan Wa Huwa Sharrun Lakum Wa Allāhu Ya`lamu Wa 'Antum Lā Ta`lamūna 002-216 መጋደል እርሱ ለእናንተ የተጠላ ሲሆን በእናንተ ላይ ተጻፈ፡፡ አንዳች ነገርን እርሱ ለናንተ የበለጠ ሲሆን የምትጠሉት መኾናችሁ ተረጋገጠ፡፡ አንዳችንም ነገር እርሱ ለናንተ መጥፎ ሲሆን የምትወዱት መሆናችሁ ተረጋገጠ፡፡ አላህም (የሚሻላችሁን) ያውቃል ግን እናንተ አታውቁም፡፡ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ا‍لْقِت‍‍َ‍ا‍لُ وَهُوَ كُرْه‍‍‍ٌ لَكُمْ وَعَسى أَ‍ن‍ْ تَكْرَهُو‍‍ا‍ شَيْئا‍ً وَهُوَ خَيْر‍ٌ لَكُمْ وَعَسَى أَ‍ن‍ْ تُحِبُّو‍‍ا‍ شَيْئا‍ً وَهُوَ شَرّ‍ٌ لَكُمْ وَا&
Yas'alūnaka `Ani Ash-Shahri Al-Ĥarāmi Qitālin Fīhi Qul Qitālun Fīhi Kabīrun Wa Şaddun `An Sabīli Al-Lahi Wa Kufrun Bihi Wa Al-Masjidi Al-Ĥarāmi Wa 'Ikhrāju 'Ahlihi Minhu 'Akbaru `Inda Al-Lahi Wa Al-Fitnatu 'Akbaru Mina Al-Qatli Wa Lā Yazālūna Yuqātilūnakum Ĥattá Yaruddūkum `An Dīnikum 'Ini Astaţā`ū Wa Man Yartadid Minkum `An Dīnihi Fayamut Wa Huwa Kāfirun Fa'ūlā'ika Ĥabiţat 'A`māluhum Ad-Dunyā Wa Al-'Ākhirati Wa 'Ūlā'ika 'Aşĥābu An-Nāri Hum Fīhā Khālidūna 002-217 ከተከበረው ወር (ከረጀብ) በርሱ ውስጥ ከመጋደል ይጠይቁሃል፡፡ በላቸው آ«በርሱ ውስጥ መጋደል ታላቅ (ኀጢአት) ነው፡፡ ግን ከአላህ መንገድ (ሰዎችን) መከላከል፣ በርሱም መካድ፣ ከተከበረውም መስጊድ (ማገድ) ባለቤቶቹንም ከርሱ ማውጣት አላህ ዘንድ ይበልጥ ታላቅ (ወንጀል) ነው፡፡ ፈተናም (ማጋራት) ከመግደል ይበልጥ ከባድ ነው፡፡ (ከሐዲዎች) ቢችሉ ከሃይማኖታችሁ እስከሚመልሳችሁ ድረስ የሚዋጉዋችሁ ከመሆን አይቦዝኑም፡፡ ከእናንተ ውስጥም ከሃይማኖቱ የሚመለስና እርሱም ከሐዲ ሆኖ የሚሞት ሰው እነዚያ (በጎ) ሥራቸው በቅርቢቱም በመ
'Inna Al-Ladhīna 'Āmanū Wa Al-Ladhīna Hājarū Wa Jāhadū Fī Sabīli Al-Lahi 'Ūlā'ika Yarjūna Raĥmata Al-Lahi Wa Allāhu Ghafūrun Raĥīmun 002-218 እነዚያ ያመኑትና እነዚያም (ከአገራቸው) የተሰደዱት በአላህም መንገድ ላይ የተጋደሉት እነዚያ የአላህን እዝነት ይከጅላሉ፡፡ አላህም እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ وَا‍لَّذ‍ِي‍نَ هَاجَرُوا‍ وَجَاهَدُوا‍ فِي سَب‍‍ِ‍ي‍لِ ا‍للَّهِ أ‍ُ‍وْل‍‍َ‍ا‍ئِكَ يَرْج‍‍ُ‍و‍نَ رَحْمَةَ ا‍للَّهِ وَا‍للَّهُ غَف‍‍ُ‍و‍ر‍ٌ رَح‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ Yas'alūnaka `Ani Al-Khamri Wa Al-Maysiri Qul Fīhimā 'Ithmun Kabīrun Wa Manāfi`u Lilnnāsi Wa 'Ithmuhumā 'Akbaru Min Naf`ihimā Wa Yas'alūnaka Mādhā Yunfiqūna Quli Al-`Afwa Kadhālika Yubayyinu Al-Lahu Lakumu Al-'Āyāti La`allakum Tatafakkarūna 002-219 አእምሮን ከሚቃወም መጠጥና ከቁማር ይጠይቁሃል፡፡ آ«በሁለቱም ውስጥ ታላቅ ኃጢኣትና ለሰዎች ጥቅሞች አሉባቸው፡፡ ግን ኃጢኣታቸው ከጥቅማቸው በጣም ትልቅ ነውآ» በላቸው፡፡ ምንን እንደሚመጸውቱም (መጠኑን) ይጠይቁሃል፡፡ آ«ትርፍን (መጽውቱ)آ» በላቸው፡፡ እንደዚሁ ታስተነትኑ ዘንድ አላህ ለናንተ አንቀጾችን ይገልጽላችኋል፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ ا‍لْخَمْ‍‍ر‍ِ وَا‍لْمَيْسِرِ قُلْ فِيهِمَ‍‍ا إِثْم‍‍‍ٌ كَب‍‍ِ‍ي‍ر‍ٌ وَمَنَافِعُ لِل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ وَإِثْمُهُمَ‍ Ad-Dunyā Wa Al-'Ākhirati Wa Yas'alūnaka `Ani Al-Yatāmá Qul 'Işlāĥun Lahum Khayrun Wa 'In Tukhāliţūhum Fa'ikhwānukum Wa Allāhu Ya`lamu Al-Mufsida Mina Al-Muşliĥi Wa Law Shā'a Al-Lahu La'a`natakum 'Inna Al-Laha `Azīzun Ĥakīmun 002-220 በቅርቢቱ ዓለምና በመጨረሻይቱ ታስተነትኑ ዘንድ (ይገለጽላችኋል)፡፡ ከየቲሞችም ይጠይቁሃል፡፡ آ«ለእነርሱ (ገንዘባቸውን በማራባት) ማሳመር በላጭ ነው፡፡ ብትቀላቀሏቸውም ወንድሞቻችሁ ናቸው፡፡ አላህም የሚያጠፋውን ከሚያበጀው (ለይቶ) ያውቃል፡፡ አላህም በሻ ኖሮ ባስቸገራችሁ ነበር፤ አላህ አሸናፊ ጥበበኛ ነውናآ» በላቸው፡፡ فِي ا‍لدُّ‍‍ن‍‍ْيَا وَا‍لآخِرَةِ وَيَسْأَلُونَكَ عَنِ ا‍لْيَتَامَى قُلْ إِصْلاَح‍‍‍ٌ لَهُمْ خَيْر‍ٌ وَإِ‍ن‍ْ تُخَالِطُوهُمْ فَإِخْوَانُكُمْ وَا‍للَّهُ يَعْلَمُ ا‍لْمُفْسِ
Wa Lā Tankiĥū Al-Mushrikāti Ĥattá Yu'uminna Wa La'amatun Mu'uminatun Khayrun Min Mushrikatin Wa Law 'A`jabatkum Wa Lā Tunkiĥū Al-Mushrikīna Ĥattá Yu'uminū Wa La`abdun Mu'uminun Khayrun Min Mushrikin Wa Law 'A`jabakum 'Ūlā'ika Yad`ūna 'Ilá An-Nāri Wa Allāhu Yad`ū 'Ilá Al-Jannati Wa Al-Maghfirati Bi'idhnihi Wa Yubayyinu 'Āyātihi Lilnnāsi La`allahum Yatadhakkarūna 002-221 (በአላህ) አጋሪ የሆኑ ሴቶች እስከሚያምኑ ድረስ አታግቡዋቸው፡፡ ከአጋሪይቱ ምንም ብትደንቃችሁም እንኳ ያመነችው ባሪያ በእርግጥ በላጭ ናት፡፡ ለአጋሪዎቹም እስከሚያምኑ ድረስ አትዳሩላቸው፡፡ ከአጋሪው (ጌታ) ምንም ቢደንቃችሁ ምእምኑ ባሪያ በላጭ ነው፡፡ እነዚያ (አጋሪዎች) ወደ እሳት ይጣራሉ፡፡ አላህም በፈቃዱ ወደ ገነትና ወደ ምሕረት ይጠራል፡፡ ሕግጋቱንም ለሰዎች ይገልጻል እነርሱ ሊገሰጹ ይከጀላልና፡፡ وَلاَ تَ‍‍ن‍كِحُو‍‍ا‍ ا‍لْمُشْ‍‍ر‍‍ِك‍‍َ‍ا‍تِ حَتَّى يُؤ
Wa Yas'alūnaka `Ani Al-Maĥīđi Qul Huwa 'Adháan Fā`tazilū An-Nisā' Fī Al-Maĥīđi Wa Lā Taqrabūhunna Ĥattá Yaţhurna Fa'idhā Taţahharna Fa'tūhunna Min Ĥaythu 'Amarakumu Al-Lahu 'Inna Al-Laha Yuĥibbu At-Tawwābīna Wa Yuĥibbu Al-Mutaţahhirīna 002-222 ከወር አበባም ይጠይቁሃል፡፡ እርሱ አስጠያፊ ነው፡፡ ሴቶችንም በወር አበባ ጊዜ ራቋቸው፡፡ ንጹሕ እስከሚኾኑም ድረስ አትቅረቡዋቸው፡፡ ንጹሕ በኾኑም ጊዜ አላህ ካዘዛችሁ ስፍራ ተገናኙዋቸው፡፡ አላህ (ከኃጢኣት) ተመላሾችን ይወዳል፤ ተጥራሪዎችንም ይወዳል በላቸው፡፡ وَيَسْأَلُونَكَ عَنِ ا‍لْمَح‍‍ِ‍ي‍ضِ قُلْ هُوَ أَذى‍ً فَاعْتَزِلُو‍‍ا‍ ا‍لنِس‍‍َ‍ا‍ء فِي ا‍لْمَح‍‍ِ‍ي‍ضِ وَلاَ تَ‍‍ق‍‍ْرَبُوهُ‍‍ن‍ّ‍‍َ حَتَّى يَ‍‍ط‍‍ْهُرْنَ فَإِذَا تَطَهَّرْنَ فَأْتُوهُ‍‍ن
Nisā'uukum Ĥarthun Lakum Fa'tū Ĥarthakum 'Anná Shi'tum Wa Qaddimū Li'nfusikum Wa Attaqū Al-Laha Wa A`lamū 'Annakum Mulāqūhu Wa Bashshiri Al-Mu'uminīna 002-223 ሴቶቻችሁ ለናንተ እርሻ ናቸው፡፡ እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ኹነታ ድረሱ፡፡ ለነፍሶቻችሁም (መልካም ሥራን) አስቀድሙ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ እናንተም ተገናኝዎቹ መኾናችሁን ዕወቁ፡፡ ምእመናንንም (በገነት) አብስር፡፡ نِس‍‍َ‍ا‍ؤُكُمْ حَرْث‍‍‍ٌ لَكُمْ فَأْتُو‍‍ا‍ حَرْثَكُمْ أَ‍نّ‍‍َى شِئْتُمْ وَقَدِّمُو‍‍ا‍ لِأن‍فُسِكُمْ وَا‍تَّقُو‍‍ا‍ ا‍للَّهَ وَا‍عْلَمُ‍‍و‍‍ا‍ أَ‍نّ‍‍َكُ‍‍م‍ْ مُلاَق‍‍ُ‍و‍هُ وَبَشِّرِ Wa Lā Taj`alū Al-Laha `Urđatan Li'ymānikum 'An Tabarrū Wa Tattaqū Wa Tuşliĥū Bayna An-Nāsi Wa Allāhu Samī`un `Alīmun 002-224 መልካም እንዳትሠሩ፣ አላህንም እንዳትፈሩ፣ በሰዎችም መካከል እንዳታስታርቁ አላህን ለመሐላዎቻችሁ ግርዶ አታድርጉ፡፡ አላህም ሰሚ አዋቂ ነው፡፡ وَلاَ تَ‍‍ج‍‍ْعَلُو‍‍ا‍ ا‍للَّهَ عُرْضَة‍‍‍ً لِأيْمَانِكُمْ أَ‍ن‍ْ تَبَرُّوا‍ وَتَتَّقُو‍‍ا‍ وَتُصْلِحُو‍‍ا‍ بَيْنَ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ وَا‍للَّهُ سَم‍‍ِ‍ي‍عٌ عَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Lā Yu'uākhidhukumu Al-Lahu Bil-Laghwi Fī 'Aymānikum Wa Lakin Yu'uākhidhukum Bimā Kasabat Qulūbukum Wa Allāhu Ghafūrun Ĥalīmun 002-225 በመሐላዎቻችሁ በውድቁ (ሳታስቡ በምትምሉት) አላህ አይዛችሁም፡፡ ግን ልቦቻችሁ ባሰቡት ይይዛችኋል፡፡ አላህም በጣም መሐሪ ታጋሽ ነው፡፡ لاَ يُؤ‍َ‍اخِذُكُمُ ا‍للَّهُ بِ‍‍ا‍للَّغْوِ فِ‍‍ي‍ أَيْمَانِكُمْ وَلَكِ‍‍ن‍ْ يُؤ‍َ‍اخِذُكُ‍‍م‍ْ بِمَا كَسَبَتْ قُلُوبُكُمْ وَا‍للَّهُ غَف‍‍ُ‍و‍رٌ حَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Lilladhīna Yu'ulūna Min Nisā'ihim Tarabbuşu 'Arba`ati 'Ash/hurin Fa'in Fā'ū Fa'inna Al-Laha Ghafūrun Raĥīmun 002-226 ለእነዚያ ከሴቶቻቸው (ላይቀርቡ) ለሚምሉት አራትን ወሮች መጠበቅ አለባቸው፡፡ (ከመሐላቸው) ቢመለሱም አላህ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ لِلَّذ‍ِي‍نَ يُؤْل‍‍ُ‍و‍نَ مِ‍‍ن‍ْ نِس‍‍َ‍ا‍ئِهِمْ تَرَبُّصُ أَرْبَعَةِ أَشْهُر‍ٍ فَإِ‍ن‍ْ ف‍‍َ‍ا‍ء‍ُ‍وا فَإِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ غَف‍‍ُ‍و‍ر‍ٌ رَح‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Wa 'In `Azamū Aţ-Ţalāqa Fa'inna Al-Laha Samī`un `Alīmun 002-227 መፍታትንም ቁርጥ አሳብ ቢያደርጉ (ይፍቱ)፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ وَإِنْ عَزَمُو‍‍ا‍ ا‍لطَّلاَقَ فَإِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ سَم‍‍ِ‍ي‍عٌ عَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Wa Al-Muţallaqātu Yatarabbaşna Bi'anfusihinna Thalāthata Qurū'in Wa Lā Yaĥillu Lahunna 'An Yaktumna Mā Khalaqa Al-Lahu Fī 'Arĥāmihinna 'In Kunna Yu'uminna Bil-Lahi Wa Al-Yawmi Al-'Ākhiri Wa Bu`ūlatuhunna 'Aĥaqqu Biraddihinna Fī Dhālika 'In 'Arādū 'Işlāĥāan Wa Lahunna Mithlu Al-Ladhī `Alayhinna Bil-Ma`rūfi Wa Lilrrijāli `Alayhinna Darajatun Wa Allāhu `Azīzun Ĥakīmun 002-228 የተፈቱ ሴቶችም ነፍሶቻቸውን (ከማግባት) ሦስትን ቁርእ ይጠብቁ፡፡ በአላህና በመጨረሻውም ቀን የሚያምኑ ቢኾኑ አላህ በማሕፀኖቻቸው ውስጥ የፈጠረውን ሊደብቁ ለነርሱ አይፈቀድላቸውም፡፡ ባሎቻቸውም በዚህ ውስጥ እርቅን ቢፈልጉ በመማለሳቸው ተገቢዎች ናቸው፡፡ ለእነርሱም (ለሴቶች) የዚያ በእነርሱ ላይ ያለባቸው (ግዳጅ) ብጤ በመልካም አኑዋኑዋር (በባሎቻቸው ላይ መብት) አላቸው፡፡ ለወንዶችም (ጣጣቸውን ስለሚሸከሙ) በእነሱ ላይ ብልጫ አላቸው፡፡ አላህም አሸናፊ ጥበበኛ ነው፡፡ وَالْمُطَلَّق‍‍َ‍ا‍تُ يَتَرَبَّصْنَ بِأَ Aţ-Ţalāqu Marratāni Fa'imsākun Bima`rūfin 'Aw Tasrīĥun Bi'iĥsānin Wa Lā Yaĥillu Lakum 'An Ta'khudhū Mimmā 'Ātaytumūhunna Shay'āan 'Illā 'An Yakhāfā 'Allā Yuqīmā Ĥudūda Al-Lahi Fa'in Khiftum 'Allā Yuqīmā Ĥudūda Al-Lahi Falā Junāĥa `Alayhimā Fīmā Aftadat Bihi Tilka Ĥudūdu Al-Lahi Falā Ta`tadūhā Wa Man Yata`adda Ĥudūda Al-Lahi Fa'ūlā'ika Humu Až-Žālimūna 002-229 ፍች ሁለት ጊዜ ነው፤ (ከዚህ በኋላ) በመልካም መያዝ ወይም በበጎ አኳኋን ማሰናበት ነው፡፡ የአላህንም ሕግጋት አለመጠበቃቸውን ካላወቁ በስተቀር ከሰጣችኃቸው ነገር ምንንም ልትወስዱ ለእናንተ (ለባሎች) አይፈቀድላችሁም፡፡ የአላህንም ሕግጋት አለመጠበቃቸውን ብታውቁ በእርሱ (ነፍሷን) በተበዠችበት ነገር በሁለቱም ላይ ኃጢኣት የለም፡፡ ይህች የአላህ ሕግጋት ናት፤ አትተላለፏትም፡፡ የአላህንም ሕግጋት የሚተላለፉ እነዚያ እነርሱ በዳዮች ናቸው፡፡ ا‍لطَّلاَقُ مَرَّت‍‍َ‍ا‍نِ فَإمْس‍‍َ&z
Fa'in Ţallaqahā Falā Taĥillu Lahu Min Ba`du Ĥattá Tankiĥa Zawjāan Ghayrahu Fa'in Ţallaqahā Falā Junāĥa `Alayhimā 'An Yatarāja`ā 'In Žannā 'An Yuqīmā Ĥudūda Al-Lahi Wa Tilka Ĥudūdu Al-Lahi Yubayyinuhā Liqawmin Ya`lamūna 002-230 (ሦስተኛ) ቢፈታትም ከዚህ በኋላ ሌላን ባል እስከምታገባ ድረስ ለርሱ አትፈቀድለትም፡፡ (ሁለተኛው ባል) ቢፈታትም የአላህን ሕግጋት መጠበቃቸውን ቢያውቁ በመማለሳቸው በሁለቱም ላይ ኃጢኣት የለባቸውም፡፡ ይህችም የአላህ ሕግጋት ናት ለሚያውቁ ሕዝቦች ያብራራታል፡፡ فَإِ‍ن‍ْ طَلَّقَهَا فَلاَ تَحِلُّ لَهُ مِ‍‍ن‍ْ بَعْدُ حَتَّى تَ‍‍ن‍كِحَ زَوْجاً غَيْرَهُ فَإِ‍ن‍ْ طَلَّقَهَا فَلاَ جُن‍‍َ‍ا‍حَ عَلَيْهِمَ‍‍ا‍ أَ‍ن‍ْ يَتَرَاجَعَ‍‍ا إِ‍ن‍ْ ظَ‍‍ن‍ّ‍‍َ‍‍ا‍ أَ‍ن Wa 'Idhā Ţallaqtumu An-Nisā' Fabalaghna 'Ajalahunna Fa'amsikūhunna Bima`rūfin 'Aw Sarriĥūhunna Bima`rūfin Wa Lā Tumsikūhunna Đirārāan Lita`tadū Wa Man Yaf`al Dhālika Faqad Žalama Nafsahu Wa Lā Tattakhidhū 'Āyāti Al-Lahi Huzūan Wa Adhkurū Ni`mata Al-Lahi `Alaykum Wa Mā 'Anzala `Alaykum Mina Al-Kitābi Wa Al-Ĥikmati Ya`ižukum Bihi Wa Attaqū Al-Laha Wa A`lamū 'Anna Al-Laha Bikulli Shay'in `Alīmun 002-231 ሴቶችን በፈታችሁና (የዒዳ) ጊዜያቸውን በደረሱ ጊዜ በመልካም ያዙዋቸው፤ (ተማለሷቸው) ወይም በመልካም ኹኔታ አሰናብቱዋቸው፡፡ ለመጉዳትም ወሰን ታልፋባቸው ዘንድ አትያዙዋቸው፤ ይህንንም የሚሠራ ሰው ነፍሱን በእርግጥ በደለ፡፡ የአላህንም አንቀጾች ማላገጫ አድርጋችሁ አትያዙ፡፡ የአላህንም ጸጋ በናንተ ላይ ያደረገውን ከመጽሐፍና ከጥበብም በርሱ የሚገስጻችሁ ሲኾን በናንተ ላይ ያወረደውን አስታውሱ፡፡ አላህንም ፍሩ፤ አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ መኾኑን ዕወቁ፡፡ وَإِذَا طَلَّ‍‍ق‍‍ْتُمُ ا‍لنِس&z
Wa 'Idhā Ţallaqtumu An-Nisā' Fabalaghna 'Ajalahunna Falā Ta`đulūhunna 'An Yankiĥna 'Azwājahunna 'Idhā Tarāđaw Baynahum Bil-Ma`rūfi Dhālika Yū`ažu Bihi Man Kāna Minkum Yu'uminu Bil-Lahi Wa Al-Yawmi Al-'Ākhiri Dhālikum 'Azká Lakum Wa 'Aţharu Wa Allāhu Ya`lamu Wa 'Antum Lā Ta`lamūna 002-232 ሴቶችንም በፈታችሁና ጊዜያቸውን በደረሱ ጊዜ በመካከላቸው በሕግ በተዋደዱ ጊዜ ባሎቻቸውን ከማግባት አታስተጓጉሏቸው፡፡ ይህ (መከልከል) ከእናንተ በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምን ሰው በርሱ ይገሰጽበታል፡፡ ይህ ሁኔታችሁ ለእናንተ በላጭ ነው፤ (ከመጠርጠር) አጥሪም ነው፡፡ አላህም ያውቃል፤ እናንተ ግን አታውቁም፡፡ وَإِذَا طَلَّ‍‍ق‍‍ْتُمُ ا‍لنِس‍‍َ‍ا‍ء فَبَلَغْنَ أَجَلَهُ‍‍ن‍ّ‍‍َ فَلاَ تَعْضُلُوهُ‍‍ن‍ّ‍‍َ أَ‍ن‍ْ يَ‍‍ن‍كِحْنَ أَزْوَاجَهُ‍‍ن‍ّ‍‍َ إِذَا تَرَاضَوْا بَيْنَهُ‍‍م Wa Al-Wālidātu Yurđi`na 'Awlādahunna Ĥawlayni Kāmilayni Liman 'Arāda 'An Yutimma Ar-Rađā`ata Wa `Alá Al-Mawlūdi Lahu Rizquhunna Wa Kiswatuhunna Bil-Ma`rūfi Lā Tukallafu Nafsun 'Illā Wus`ahā Lā Tuđārra Wa A-Datun Biwaladihā Wa Lā Mawlūdun Lahu Biwaladihi Wa `Alá Al-Wārithi Mithlu Dhālika Fa'in 'Arādā Fişālāan `An Tarāđin Minhumā Wa Tashāwurin Falā Junāĥa `Alayhimā Wa 'In 'Aradtum 'An Tastarđi`ū 'Awlādakum Falā Junāĥa `Alaykum 'Idhā Sallamtum Mā 'Ātaytum Bil-Ma`rūfi Wa Attaqū Al-Laha Wa A`lamū 'Anna Al-Laha Bimā Ta`malūna Başīrun 002-233 እናቶችም ልጆቻቸውን ሙሉ የኾኑን ሁለት ዓመታት ያጥቡ፡፡ (ይህም) ማጥባትን መሙላት ለሻ ሰው ነው፡፡ ለእርሱም በተወለደለት (አባት) ላይ ምግባቸውና ልብሳቸው በችሎታው ልክ አለበት፡፡ ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አትገደድም፡፡ ወላጂት (እናት) በልጅዋ ምክንያት ለርሱ የተወለደለትም (አባት) በልጁ ምክንያት አይጎዳዱ፡፡ በወራሽም ላይ እንደዚሁ ብጤ አለበት፡፡ (ወላጆቹ) ከሁለቱም በኾነ መዋደድና መመካከር (ልጁን ከጡት) መነጠልን ቢፈልጉ በሁለቱም ላይ ኃጢኣት የለባቸውም፡፡ ልጆቻችሁንም ለሌሎች አጥቢዎች ማስጠባትን ብትፈልጉ ልት
Wa Al-Ladhīna Yutawaffawna Minkum Wa Yadharūna 'Azwājāan Yatarabbaşna Bi'anfusihinna 'Arba`ata 'Ash/hurin Wa `Ashrāan Fa'idhā Balaghna 'Ajalahunna Falā Junāĥa `Alaykum Fīmā Fa`alna Fī 'Anfusihinna Bil-Ma`rūfi Wa Allāhu Bimā Ta`malūna Khabīrun 002-234 እነዚያም ከናንተ ውስጥ የሚሞቱና ሚስቶችን የሚተዉ (ሚስቶቻቸው) በነፍሶቻቸው አራት ወሮች ከዐስር (ቀናት ከጋብቻ) ይታገሱ፡፡ ጊዜያቸውንም በጨረሱ ጊዜ በነፍሶቻቸው በታወቀ ሕግ በሠሩት ነገር በእናንተ ላይ ኃጢአት የለባችሁም፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነው፡፡ وَالَّذ‍ِي‍نَ يُتَوَفَّوْنَ مِ‍‍ن‍‍ْكُمْ وَيَذَر‍ُو‍نَ أَزْوَاجا‍ً يَتَرَبَّصْنَ بِأَن‍فُسِهِ‍‍ن‍ّ‍‍َ أَرْبَعَةَ أَشْهُر‍ٍ وَعَشْرا‍ً فَإِذَا بَلَغْنَ أَجَلَهُ‍‍ن‍ّ‍‍َ فَلاَ جُن‍‍َ‍ا‍حَ عَلَيْكُمْ فِيمَا فَعَلْنَ فِ‍‍ي‍
Wa Lā Junāĥa `Alaykum Fīmā `Arrađtum Bihi Min Khiţbati An-Nisā' 'Aw 'Aknantum Fī 'Anfusikum `Alima Al-Lahu 'Annakum Satadhkurūnahunna Wa Lakin Lā Tuwā`idūhunna Sirrāan 'Illā 'An Taqūlū Qawlāan Ma`rūfāan Wa Lā Ta`zimū `Uqdata An-Nikāĥi Ĥattá Yablugha Al-Kitābu 'Ajalahu Wa A`lamū 'Anna Al-Laha Ya`lamu Mā Fī 'Anfusikum Fāĥdharūhu Wa A`lamū 'Anna Al-Laha Ghafūrun Ĥalīmun 002-235 ሴቶችንም ከማጨት በርሱ ባሸሞራችሁበት ወይም በነፍሶቻችሁ ውስጥ (ለማግባት) በደበቃችሁት በናንተ ላይ ኃጢኣት የለባችሁም፡፡ አላህ እናንተ በእርግጥ የምታስታውሷቸው መኾናችሁን ዐወቀ፡፡ (ስለዚህ ማሸሞርንና ማሰብን ፈቀደላችሁ፡፡) ግን በሕግ የታወቀን ንግግር የምትነጋገሩ ካልኾናችሁ በስተቀር፤ ምስጢርን (ጋብቻን) አትቃጠሩዋቸው፡፡ የተጻፈውም (ዒዳህ) ጊዜውን እስከሚደርስ ድረስ ጋብቻን ለመዋዋል ቁርጥ ሐሳብ አታድርጉ፡፡ አላህም በነፍሶቻችሁ ያለውን ነገር የሚያውቅ መኾኑን ዕወቁ፤ ተጠንቀቁትም፡፡ አላህም መሓ
Lā Junāĥa `Alaykum 'In Ţallaqtumu An-Nisā' Mā Lam Tamassūhunna 'Aw Tafriđū Lahunna Farīđatan Wa Matti`ūhunna `Alá Al-Mūsi`i Qadaruhu Wa `Alá Al-Muqtiri Qadaruhu Matā`āan Bil-Ma`rūfi Ĥaqqāan `Alá Al-Muĥsinīna 002-236 ሴቶችን ሳትነኳቸው (ሳትገናኙ)፤ ወይም ለነሱ መህርን ሳትወስኑላቸው ብትፈቷቸው በናንተ ላይ ኃጢኣት የለባችሁም፡፡ (ዳረጎት በመስጠት መፍታት ትችላላችሁ፡፡) ጥቀሟቸውም፡፡ በሀብታም ላይ ችሎታው በድኀም ላይ ችሎታው (አቅሙ የሚፈቅደውን መስጠት) አለበት፡፡ መልካም የኾነን መጥቀም በበጎ ሠሪዎች ላይ የተረጋገጠን፤ (ጥቀሟቸው)፡፡ لاَ جُن‍‍َ‍ا‍حَ عَلَيْكُمْ إِ‍ن‍ْ طَلَّ‍‍ق‍‍ْتُمُ ا‍لنِس‍‍َ‍ا‍ء مَا لَمْ تَمَسُّوهُ‍‍ن‍ّ‍‍َ أَوْ تَفْ‍‍ر‍‍ِضُو‍‍ا‍ لَهُ‍‍ن‍ّ‍ Wa 'In Ţallaqtumūhunna Min Qabli 'An Tamassūhunna Wa Qad Farađtum Lahunna Farīđatan Fanişfu Mā Farađtum 'Illā 'An Ya`fūna 'Aw Ya`fuwa Al-Ladhī Biyadihi `Uqdatu An-Nikāĥi Wa 'An Ta`fū 'Aqrabu Lilttaqwá Wa Lā Tansaw Al-Fađla Baynakum 'Inna Al-Laha Bimā Ta`malūna Başīrun 002-237 ለእነርሱም መወሰንን በእርግጥ የወሰናችሁላቸው ስትኾኑ ሳትነኳቸው በፊት ብተፈቷቸው ካልማሩዋችሁ ወይም ያ የጋብቻው ውል በእጁ የኾነው (ባልየው) ካልማረ በስተቀር የወሰናችሁት ግማሹ አላቸው፡፡ ምሕረትም ማድረጋችሁ ወደ አላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ በመካከላችሁም ችሮታን አትርሱ፤ አላህ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነውና፡፡ وَإِ‍ن‍ْ طَلَّ‍‍ق‍‍ْتُمُوهُ‍‍ن‍ّ‍‍َ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِ أَ‍ن‍ْ تَمَسُّوهُ‍‍ن‍ّ‍‍َ وَقَ‍‍د‍ْ فَرَضْتُمْ لَهُ‍‍ن‍ّ‍&zwj
Ĥāfižū `Alá Aş-Şalawāti Wa Aş-Şalāati Al-Wusţá Wa Qūmū Lillahi Qānitīna 002-238 በሶላቶች (በተለይ) በመካከለኛይቱም ሶላት ላይ ተጠባበቁ፡፡ ታዛዦች ኾናችሁም ለአላህ ቁሙ፡፡ حَافِظُو‍‍ا‍ عَلَى ا‍لصَّلَو‍َا‍تِ وَا‍لصَّلاَةِ ا‍لْوُسْطَى وَقُومُو‍‍ا‍ لِلَّهِ قَانِت‍‍ِ‍ي‍نَ
Fa'in Khiftum Farijālāan 'Aw Rukbānāan Fa'idhā 'Amintumdhkurū Al-Laha Kamā `Allamakum Mā Lam Takūnū Ta`lamūna 002-239 ብትፈሩም እግረኞች ወይም ጋላቢዎች ኾናችሁ (ስገዱ)፡፡ ጸጥተኞችም በኾናችሁ ጊዜ ታውቁት ያልነበራችሁትን እንደ አሳወቃችሁ አላህን አውሱ (ስገዱ)፡፡ فَإِنْ خِفْتُمْ فَ‍‍ر‍‍ِجَالاً أَوْ رُكْبَانا‍ً فَإِذَا أَمِ‍‍ن‍تُمْ فَاذْكُرُوا‍ ا‍للَّهَ كَمَا عَلَّمَكُ‍‍م‍ْ مَا لَمْ تَكُونُو‍‍ا‍ تَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Al-Ladhīna Yutawaffawna Minkum Wa Yadharūna 'Azwājāan Waşīyatan Li'zwājihim Matā`āan 'Ilá Al-Ĥawli Ghayra 'Ikhrājin Fa'in Kharajna Falā Junāĥa `Alaykum Fī Mā Fa`alna Fī 'Anfusihinna Min Ma`rūfin Wa Allāhu `Azīzun Ĥakīmun 002-240 እነዚያ ከናንተ ውስጥ የሚሞቱ ሚስቶችንም የሚተዉ፤ ለሚስቶቻቸው (ከቤታቸው) የማይወጡ ሲኾኑ ዓመት ድረስ መጠቀምን ኑዛዜን (ይናዘዙ)፡፡ በፈቃዳቸው ቢወጡም በሕግ ከታወቀው ነገር በነፍሶቻቸው በሠሩት በእናንተ (በሟቹ ዘመዶች) ላይ ኃጢኣት የለባችሁም አላህም አሸናፊ ጥበበኛ ነው፡፡ وَالَّذ‍ِي‍نَ يُتَوَفَّوْنَ مِ‍‍ن‍‍ْكُمْ وَيَذَر‍ُو‍نَ أَزْوَاجا‍ً وَصِيَّة‍‍‍ً لِأزْوَاجِهِ‍‍م‍ْ مَتَاعا‍ً إِلَى ا‍لْحَوْلِ غَيْرَ إِخْر‍َا‍ج‍‍‍ٍ فَإِنْ خَرَ‍ج‍‍ْنَ فَلاَ جُن‍ Wa Lilmuţallaqāti Matā`un Bil-Ma`rūfi Ĥaqqāan `Alá Al-Muttaqīna 002-241 ለተፈቱ ሴቶችም በችሎታ መጠን ዳረጎት አላቸው፡፡ አላህን በሚፈሩ ላይ ተደንግጓል፡፡ وَلِلْمُطَلَّق‍‍َ‍ا‍تِ مَت‍‍َ‍ا‍ع‍‍‍ٌ بِ‍‍ا‍لْمَعْر‍ُو‍فِ حَقّاً عَلَى ا‍لْمُتَّق‍‍ِ‍ي‍نَ
Kadhālika Yubayyinu Al-Lahu Lakum 'Āyātihi La`allakum Ta`qilūna 002-242 እንደዚሁ አላህ አንቀጾቹን ታውቁ ዘንድ ለናንተ ያብራራላችኋል፡፡ كَذَلِكَ يُبَيِّنُ ا‍للَّهُ لَكُمْ آيَاتِهِ لَعَلَّكُمْ تَعْقِل‍‍ُ‍و‍نَ
'Alam Tara 'Ilá Al-Ladhīna Kharajū Min Diyārihim Wa Hum 'Ulūfun Ĥadhara Al-Mawti Faqāla Lahumu Al-Lahu Mūtū Thumma 'Aĥyāhum 'Inna Al-Laha Ladhū Fađlin `Alá An-Nāsi Wa Lakinna 'Akthara An-Nāsi Lā Yashkurūna 002-243 ወደ እነዚያ እነርሱ ብዙ ሺሕ ኾነው ሞትን ለመፍራት ከሀገሮቻቸው ወደ ወጡት ሰዎች ዕውቀትህ አልደረሰምን? አላህም ለነርሱ آ«ሙቱآ» አላቸው፤ (ሞቱም)፡፡ ከዚያም ሕያው አደረጋቸው፡፡ አላህም በሰዎች ላይ ባለችሮታ ነው፤ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች አያመሰግኑም፡፡ أَلَمْ تَرَ إِلَى ا‍لَّذ‍ِي‍نَ خَرَجُو‍‍ا‍ مِ‍‍ن‍ْ دِيَا‍ر‍‍ِهِمْ وَهُمْ أُل‍‍ُ‍و‍فٌ حَذَرَ ا‍لْمَوْتِ فَق‍‍َ‍ا‍لَ لَهُمُ ا‍للَّهُ مُوتُو‍‍ا‍ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ أَحْيَاهُمْ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ لَذُو فَ
Wa Qātilū Fī Sabīli Al-Lahi Wa A`lamū 'Anna Al-Laha Samī`un `Alīmun 002-244 በአላህም መንገድ (ሃይማኖት) ተጋደሉ፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ መኾኑን ዕወቁ፡፡ وَقَاتِلُو‍‍ا‍ فِي سَب‍‍ِ‍ي‍لِ ا‍للَّهِ وَا‍عْلَمُ‍‍و‍‍ا‍ أَ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ سَم‍‍ِ‍ي‍عٌ عَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Man Dhā Al-Ladhī Yuqriđu Al-Laha Qarđāan Ĥasanāan Fayuđā`ifahu Lahu 'Ađ`āfāan Kathīratan Wa Allāhu Yaqbiđu Wa Yabsuţu Wa 'Ilayhi Turja`ūna 002-245 ያ ለአላህ መልካም ብድርን የሚያበድርና ለእርሱ (አላህ) ብዙ እጥፎች አድርጎ የሚያነባብርለት ማነው? አላህም ይጨብጣል፤ ይዘረጋልም፤ ወደ እርሱም ትመለሳላችሁ፡፡ مَ‍‍ن‍ْ ذَا ا‍لَّذِي يُ‍‍ق‍‍ْ‍‍ر‍‍ِضُ ا‍للَّهَ قَرْضاً حَسَنا‍ً فَيُضَاعِفَهُ لَهُ أَضْعَافا‍ً كَثِيرَة‍‍‍ً وَا‍للَّهُ يَ‍‍ق‍‍ْبِضُ وَيَ‍‍ب‍‍ْسُطُ وَإِلَيْهِ تُرْجَع‍‍ُ‍و‍نَ
'Alam Tara 'Ilá Al-Mala'i Min Banī 'Isrā'īla Min Ba`di Mūsá 'Idh Qālū Linabīyin Lahum Ab`ath Lanā Malikāan Nuqātil Fī Sabīli Al-Lahi Qāla Hal `Asaytum 'In Kutiba `Alaykumu Al-Qitālu 'Allā Tuqātilū Qālū Wa Mā Lanā 'Allā Nuqātila Fī Sabīli Al-Lahi Wa Qad 'Ukhrijnā Min Diyārinā Wa 'Abnā'inā Falammā Kutiba `Alayhimu Al-Qitālu Tawallaw 'Illā Qalīlāan Minhum Wa Allāhu `Alīmun Biž-Žālimīna 002-246 ከእስራኤል ልጆች ከሙሳ በኋላ ወደ ነበሩት ጭፍሮች ለነቢያቸው (ለሳሙኤል)፡- آ«ለእኛ ንጉሥን አስነሳልን በአላህ መንገድ እንዋጋለን፤آ» ባሉ ጊዜ አላየህምን? (አላወቅህምን?)፡-آ«መዋጋት ቢጻፍባችሁ አትዋጉም ይኾናልآ» አላቸው፡፡ آ«ከሀገሮቻችንና ከልጆቻችን የተባረርን ስንኾን በአላህ መንገድ የማንዋጋ ለእኛ ምን አለን?آ» አሉ፡፡ በእነርሱ ላይ መዋጋት በተጻፈባቸውም ጊዜ ከእነርሱ ጥቂቶች ሲቀሩ አፈገፈጉ፡፡ አላህም በዳዮቹን ዐዋቂ ነው፡፡ أَلَمْ تَرَ إِلَى ا‍لْمَلَإ مِ‍‍ن‍ْ بَنِ‍‍ي إِسْر‍َا‍ئ
Wa Qāla Lahum Nabīyuhum 'Inna Al-Laha Qad Ba`atha Lakum Ţālūta Malikāan Qālū 'Anná Yakūnu Lahu Al-Mulku `Alaynā Wa Naĥnu 'Aĥaqqu Bil-Mulki Minhu Wa Lam Yu'uta Sa`atan Mina Al-Māli Qāla 'Inna Al-Laha Aşţafāhu `Alaykum Wa Zādahu Basţatan Al-`Ilmi Wa Al-Jismi Wa Allāhu Yu'utī Mulkahu Man Yashā'u Wa Allāhu Wāsi`un `Alīmun 002-247 ነቢያቸውም ለእነርሱ፡- آ«አላህ ጧሉትን (ሳኦልን) ንጉሥ አድርጎ በእርግጥ ላከላችሁآ» አላቸው፡፡ (እነርሱም)፡- آ«እኛ ከእርሱ ይልቅ በንግሥና ተገቢዎች ስንኾን ከሀብትም ስፋትን ያልተሰጠ ሲኾን ለእርሱ በኛ ላይ እንዴት ንግሥና ይኖረዋል?آ» አሉ፡፡ (ነቢያቸውም)፡-آ«አላህ በእናንተ ላይ መረጠው፡፡ በዕውቀትና በአካልም ስፋትን ጨመረለት፡፡ አላህም ንግሥናውን ለሚሻው ሰው ይሰጣል፡፡ አላህም ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነውآ» አላቸው፡፡ وَق‍‍َ‍ا‍لَ لَهُمْ نَبِيُّهُمْ إِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ قَ‍‍د‍ْ بَعَثَ لَكُمْ طَال‍ Wa Qāla Lahum Nabīyuhum 'Inna 'Āyata Mulkihi 'An Ya'tiyakumu At-Tābūtu Fīhi Sakīnatun Min Rabbikum Wa Baqīyatun Mimmā Taraka 'Ālu Mūsá Wa 'Ālu Hārūna Taĥmiluhu Al-Malā'ikatu 'Inna Fī Dhālika La'āyatan Lakum 'In Kuntum Mu'uminīna 002-248 ነቢያቸውም ለእነርሱ፡- آ«የንግሥናው ምልክት ከጌታችሁ የኾነ እርጋታ የሙሳ ቤተሰብና የሃሩን ቤተሰብ ከተውትም ቅርስ በውስጡ ያለበት መላእክት የሚሸከሙት ኾኖ ሳጥኑ ሊመጣላችሁ ነው፡፡ አማኞች ብትኾኑ በዚህ ለእናንተ እርግጠኛ ምልክት አልለآ» አላቸው፡፡ وَق‍‍َ‍ا‍لَ لَهُمْ نَبِيُّهُمْ إِ‍نّ‍‍َ آيَةَ مُلْكِهِ أَ‍ن‍ْ يَأْتِيَكُمُ ا‍لتَّاب‍‍ُ‍و‍تُ ف‍‍ِ‍ي‍هِ سَكِينَة‍‍‍ٌ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّكُمْ وَبَقِيَّة‍‍‍ٌ مِ‍‍م‍ّ‍‍َا تَرَكَ آلُ مُوسَى وَآلُ هَار‍ُو‍نَ تَحْمِلُهُ ا‍لْمَل
Falammā Faşala Ţālūtu Bil-Junūdi Qāla 'Inna Al-Laha Mubtalīkum Binaharin Faman Shariba Minhu Falaysa Minnī Wa Man Lam Yaţ`amhu Fa'innahu Minnī 'Illā Mani Aghtarafa Ghurfatan Biyadihi Fasharibū Minhu 'Illā Qalīlāan Minhum Falammā Jāwazahu Huwa Wa Al-Ladhīna 'Āmanū Ma`ahu Qālū Lā Ţāqata Lanā Al-Yawma Bijālūta Wa Junūdihi Qāla Al-Ladhīna Yažunnūna 'Annahum Mulāqū Al-Lahi Kam Min Fi'atin Qalīlatin Ghalabat Fi'atan Kathīratan Bi'idhni Al-Lahi Wa Allāhu Ma`a Aş-Şābirīna 002-249 ጧሉትም በሠራዊቱ (ታጅቦ) በወጣ ጊዜ፡- آ«አላህ በወንዝ (ውሃ) ፈታኛችሁ ነው ከርሱም የጠጣ ሰው ከእኔ አይደለም፡፡ ያልቀመሰውም ሰው በእጁ መዝገንን የዘገነ ሰው ብቻ ሲቀር እርሱ ከኔ ነውآ» አለ፡፡ ከእነርሱም ጥቂቶች ሲቀሩ ከርሱ ጠጡ፡፡ እርሱና እነዚያም ከእርሱ ጋር ያመኑት (ወንዙን) ባለፉት ጊዜ፡- آ«ጃሎትንና ሠራዊቱን በመዋጋት ለኛ ዛሬ ችሎታ የለንምآ» አሉት፡፡ እነዚያ እነርሱ አላህን ተገናኝዎች መኾናቸው የሚያረጋግጡት፡- آ«ከጥቂት ጭፍራ በአላህ ፈቃድ ብዙን ጭፍራ ያሸነፈች ብዙ ናት፤ አላህም ከታጋሾች ጋር ነውآ» አሉ፡፡ Wa Lammā Barazū Lijālūta Wa Junūdihi Qālū Rabbanā 'Afrigh `Alaynā Şabrāan Wa Thabbit 'Aqdāmanā Wa Anşurnā `Alá Al-Qawmi Al-Kāfirīna 002-250 ለጃሎትና ለሠራዊቱ በተሰለፉም ጊዜ፡- آ«ጌታችን ሆይ! በእኛ ላይ ትዕግስትን አንቧቧ፤ ጫማዎቻችንንም አደላድል፤ በከሓዲያን ሕዝቦችም ላይ እርዳንآ» አሉ፡፡ وَلَ‍‍م‍ّ‍‍َا بَرَزُوا‍ لِجَال‍‍ُ‍و‍تَ وَجُنُودِهِ قَالُو‍‍ا‍ رَبَّنَ‍‍ا‍ أَفْ‍‍ر‍‍ِغْ عَلَيْنَا صَ‍‍ب‍‍ْرا‍ً وَثَبِّتْ أَ‍ق‍‍ْدَامَنَا وَا‍ن‍‍ْصُرْنَا عَلَى ا‍لْقَوْمِ ا‍لْكَافِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Fahazamūhum Bi'idhni Al-Lahi Wa Qatala Dāwūdu Jālūta Wa 'Ātāhu Al-Lahu Al-Mulka Wa Al-Ĥikmata Wa `Allamahu Mimmā Yashā'u Wa Lawlā Daf`u Al-Lahi An-Nāsa Ba`đahum Biba`đin Lafasadati Al-'Arđu Wa Lakinna Al-Laha Dhū Fađlin `Alá Al-`Ālamīna 002-251 በአላህም ፈቃድ ድል መቷቸው፡፡ ዳውድም ጃሉትን (ዳዊት ጎልያድን) ገደለ፡፡ ንግሥናንና ጥበብንም (ነቢይነትን) አላህ ሰጠው፡፡ ከሚሻውም ነገር ሁሉ አሳወቀው፡፡ አላህም ሰዎችን ከፊላቸውን በከፊሉ መመለሱ ባልነበረ ኖሮ ምድር በተበላሸች ነበር፤ ግን አላህ በዓለማት ላይ የችሮታ ባለቤት ነው፡፡ فَهَزَمُوهُ‍‍م‍ْ بِإِذْنِ ا‍للَّهِ وَقَتَلَ دَاو‍ُو‍دُ جَال‍‍ُ‍و‍تَ وَآت‍‍َ‍ا‍هُ ا‍للَّهُ ا‍لْمُلْكَ وَا‍لْحِكْمَةَ وَعَلَّمَهُ مِ‍‍م‍ّ‍‍َا يَش‍‍َ‍ا‍ءُ وَلَوْلاَ دَفْعُ Tilka 'Āyātu Al-Lahi Natlūhā `Alayka Bil-Ĥaqqi Wa 'Innaka Lamina Al-Mursalīna 002-252 እነዚህ (አንቀጾች) በውነት በአንተ ላይ የምናነባቸው ሲኾኑ የአላህ አንቀጾች ናቸው፤ አንተም በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነህ፡፡ تِلْكَ آي‍‍َ‍ا‍تُ ا‍للَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِ‍‍ا‍لْحَقِّ وَإِ‍نّ‍‍َكَ لَمِنَ ا‍لْمُرْسَل‍‍ِ‍ي‍نَ
Tilka Ar-Rusulu Fađđalnā Ba`đahum `Alá Ba`đin Minhum Man Kallama Al-Lahu Wa Rafa`a Ba`đahum Darajātin Wa 'Ātaynā `Īsá Abna Maryama Al-Bayyināti Wa 'Ayyadnāhu Birūĥi Al-Qudusi Wa Law Shā'a Al-Lahu Mā Aqtatala Al-Ladhīna Min Ba`dihim Min Ba`di Mā Jā'at/humu Al-Bayyinātu Wa Lakini Akhtalafū Faminhum Man 'Āmana Wa Minhum Man Kafara Wa Law Shā'a Al-Lahu Mā Aqtatalū Wa Lakinna Al-Laha Yaf`alu Mā Yurīdu 002-253 እነዚህን መልክተኞች ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ አበለጥን፡፡ ከእነርሱ ውስጥ አላህ ያነጋገረው አልለ፡፡ ከፊሎቻቸውንም በደረጃዎች ከፍ አደረገ፡፡ የመርየምን ልጅ ዒሳንም ግልጽ ታምራቶችን ሰጠነው፡፡ በቅዱሱ መንፈስም አበረታነው፡፡ አላህም በሻ ኖሮ እነዚያ ከእነርሱ (ከመልክተኞቹ) በኋላ የነበሩት ግልጽ ታምራቶች ከመጡላቸው በኋላ ባልተጋደሉ ነበር፡፡ ግን ተለያዩ፡፡ ከእነርሱም ውስጥ ያመነ ሰው አልለ፡፡ ከነርሱም ውስጥ የካደ ሰው አልለ፡፡ አላህም በሻ ኖሮ ባልተዋጉ (ባልተለያዩ) ነበር፡፡ ግን አላህ የሚሻውን ይሠራ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū 'Anfiqū Mimmā Razaqnākum Min Qabli 'An Ya'tiya Yawmun Lā Bay`un Fīhi Wa Lā Khullatun Wa Lā Shafā`atun Wa Al-Kāfirūna Humu Až-Žālimūna 002-254 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በርሱ ውስጥ ሽያጭ (መበዠት)፣ ወዳጅነትም፣ ምልጃም የሌለበት ቀን ከመምጣቱ በፊት ከሰጠናችሁ ነገር ለግሱ፡፡ ከሓዲዎችም በዳዮቹ እነርሱ ናቸው፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُ‍‍و‍‍ا‍ أَن‍فِقُو‍‍ا‍ مِ‍‍م‍ّ‍‍َا رَزَ‍ق‍‍ْنَاكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِ أَ‍ن‍ْ يَأْتِيَ يَوْم‍‍‍ٌ لاَ بَيْع‍‍‍ٌ ف‍‍ِ‍ي‍هِ وَلاَ خُلَّة‍‍‍ٌ وَلاَ شَفَاعَة‍‍‍ٌ Al-Lahu Lā 'Ilāha 'Illā Huwa Al-Ĥayyu Al-Qayyūmu Lā Ta'khudhuhu Sinatun Wa Lā Nawmun Lahu Mā Fī As-Samāwāti Wa Mā Fī Al-'Arđi Man Dhā Al-Ladhī Yashfa`u `Indahu 'Illā Bi'idhnihi Ya`lamu Mā Bayna 'Aydīhim Wa Mā Khalfahum Wa Lā Yuĥīţūna Bishay'in Min `Ilmihi 'Illā Bimā Shā'a Wasi`a Kursīyuhu As-Samāwāti Wa Al-'Arđa Wa Lā Ya'ūduhu Ĥifžuhumā Wa Huwa Al-`Alīyu Al-`Ažīmu 002-255 አላህ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሕያው ራሱን ቻይ ነው፡፡ ማንገላጀትም እንቅልፍም አትይዘውም፡፡ በሰማያት ውስጥና በምድር ውስጥ ያለው ሁሉ የርሱ ብቻ ነው፡፡ ያ እርሱ ዘንድ በፈቃዱ ቢኾን እንጅ የሚያማልድ ማነው? (ከፍጡሮች) በፊታቸው ያለውንና ከኋላቸው ያለውን ሁሉ ያውቃል፡፡ በሻውም ነገር እንጂ ከዕውቀቱ በምንም ነገር አያካብቡም (አያውቁም)፡፡ መንበሩ ሰማያትንና ምድርን ሰፋ፡፡ ጥበቃቸውም አያቅተውም፡፡ እርሱም የሁሉ በላይ ታላቅ ነው፡፡ ا‍للَّهُ لاَ إِلَهَ إِلاَّ هُوَ ا‍لْحَيُّ ا‍
Lā 'Ikrāha Fī Ad-Dīni Qad Tabayyana Ar-Rushdu Mina Al-Ghayyi Faman Yakfur Biţ-Ţāghūti Wa Yu'umin Bil-Lahi Faqadi Astamsaka Bil-`Urwati Al-Wuthqá Lā Anfişāma Lahā Wa Allāhu Samī`un `Alīmun 002-256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ፡፡ በጣዖትም የሚክድና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ لاَ إِكْر‍َا‍هَ فِي ا‍لدّ‍ِي‍نِ قَ‍‍د‍ْ تَبَيَّنَ ا‍لرُّشْدُ مِنَ ا‍لغَيِّ فَمَ‍‍ن‍ْ يَكْفُرْ بِ‍‍ا‍لطَّاغ‍‍ُ‍و‍تِ وَيُؤْمِ‍‍ن‍ْ بِ‍‍ا‍للَّهِ فَقَدِ ا‍سْتَمْسَكَ بِ‍‍ا‍لْعُرْوَةِ ا‍لْوُثْقَى لاَ ا‍ن‍فِص&zwj
Al-Lahu Wa Līyu Al-Ladhīna 'Āmanū Yukhrijuhum Mina Až-Žulumāti 'Ilá An-Nūr Wa Al-Ladhīna Kafarū 'Awliyā'uuhumu Aţ-Ţāghūtu Yukhrijūnahum Mina An-Nūr 'Ilá Až-Žulumāti 'Ūlā'ika 'Aşĥābu An-Nāri Hum Fīhā Khālidūna 002-257 አላህ የእነዚያ ያመኑት ሰዎች ረዳት ነው፡፡ ከጨለማዎች ወደ ብርሃን ያወጣቸዋል፡፡ እነዚያም የካዱት ረዳቶቻቸው ጣዖታት ናቸው፡፡ ከብርሃን ወደ ጨለማዎች ያወጧቸዋል፡፡ እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው፤ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ ا‍للَّهُ وَلِيُّ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ يُخْ‍‍ر‍‍ِجُهُ‍‍م‍ْ مِنَ ا‍لظُّلُم‍‍َ‍ا‍تِ إِلَى ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍ُور وَا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُو‍ا‍ أَوْلِي‍‍َ‍ا‍
'Alam Tara 'Ilá Al-Ladhī Ĥājja 'Ibrāhīma Fī Rabbihi 'An 'Ātāhu Al-Lahu Al-Mulka 'Idh Qāla 'Ibrāhīmu Rab Al-Ladhī Yuĥyī Wa Yumītu Qāla 'Anā 'Uĥyī Wa 'Umītu Qāla 'Ibrāhīmu Fa'inna Al-Laha Ya'tī Bish-Shamsi Mina Al-Mashriqi Fa'ti Bihā Mina Al-Maghribi Fabuhita Al-Ladhī Kafara Wa Allāhu Lā Yahdī Al-Qawma Až-Žālimīna 002-258 ወደዚያ አላህ ንግሥናን ስለሰጠው ኢብራሂምን በጌታው ነገር ወደ ተከራከረው ሰው አላየህምን ኢብራሂም آ«ጌታዬ ያ ሕያው የሚያደርግና የሚገድል ነውآ» ባለ ጊዜ آ«እኔ ሕያው አደርጋለሁ እገድላለሁምآ» አለ፡፡ ኢብራሂም፡- آ«አላህ ፀሐይን ከምሥራቅ በኩል ያመጣል (አንተ) ከምዕራብ በኩል አምጣትآ» አለው፡፡ ያም የካደው ሰው ዋለለ፤ (መልስ አጣ) አላህም በዳዮች ሕዝቦችን አይመራም፡፡ أَلَمْ تَرَ إِلَى ا‍لَّذِي ح‍‍َ‍ا‍جَّ إِ‍ب‍‍ْرَاه‍‍ِ‍ي‍مَ فِي رَبِّهِ أَ‍ن‍ْ آت‍‍َ‍ا‍هُ ا‍للَّهُ 'Aw Kālladhī Marra `Alá Qaryatin Wa Hiya Khāwiyatun `Alá `Urūshihā Qāla 'Anná Yuĥyī Hadhihi Al-Lahu Ba`da Mawtihā Fa'amātahu Al-Lahu Miā'ata `Āmin Thumma Ba`athahu Qāla Kam Labithta Qāla Labithtu Yawmāan 'Aw Ba`đa Yawmin Qāla Bal Labithta Miā'ata `Āminnžur 'Ilá Ţa`āmika Wa Sharābika Lam Yatasannah Wa Anžur 'Ilá Ĥimārika Wa Linaj`alaka 'Āyatan Lilnnāsi Wa Anžur 'Ilá Al-`Ižāmi Kayfa Nunshizuhā Thumma Naksūhā Laĥmāan Falammā Tabayyana Lahu Qāla 'A`lamu 'Anna Al-Laha `Alá Kulli Shay'in Qadīrun 002-259 ወይም ያንን በከተማ ላይ እርሷ በጣራዎችዋ ላይ የወደቀች ስትኾን ያለፈውን ሰው ብጤ (አላየህምን)፡- آ«ይህችን (ከተማ) ከሞተች በኋላ አላህ እንዴት ሕያው ያደርጋታልآ» አለ፡፡ አላህም ገደለው መቶ ዓመትን (አቆየውም)፡፡ ከዚያም አስነሳው፡- آ«ምን ያህል ቆየህآ» አለው፡፡ آ«አንድ ቀን ወይም የቀንን ከፊል ቆየሁآ» አለ፡፡ آ«አይደለም መቶን ዓመት ቆየህ፡፡ ወደ ምግብህና ወደ መጠጥህም ያልተለወጠ ሲኾን ተመልከት፡፡ ወደ አህያህም ተመልከት፡፡ ለሰዎችም አስረጅ እናደርግህ ዘንድ (ይህንን ሠሰራን)፡፡ ወደ ዐፅሞቹም እንዴት እንደምናስነሳት 
Wa 'Idh Qāla 'Ibrāhīmu Rabbi 'Arinī Kayfa Tuĥyī Al-Mawtá Qāla 'Awalam Tu'umin Qāla Balá Wa Lakin Liyaţma'inna Qalbī Qāla Fakhudh 'Arba`atan Mina Aţ-Ţayri Faşurhunna 'Ilayka Thumma Aj`al `Alá Kulli Jabalin Minhunna Juz'āan Thumma Ad`uhunna Ya'tīnaka Sa`yāan Wa A`lam 'Anna Al-Laha `Azīzun Ĥakīmun 002-260 ኢብራሂምም آ«ጌታዬ ሆይ! ሙታንን እንዴት ሕያው እንደምታደርግ አሳየኝآ» ባለ ጊዜ (አስታውስ፡፡) አላህ ፡- آ«አላመንክምንآ» አለው፡፡ آ«አይደለም (አምኛለሁ)፤ ግን ልቤ እንዲረጋآ» ነው አለ፡፡ (አላህም)፡- آ«ከበራሪዎች (ከወፎች) አራትን ያዝ፡፡ ወደ አንተም ሰብስባቸው፡፡ (ቆራርጣቸውም)፤ ከዚያም በየኮረብታው ሁሉ ላይ ከነርሱ ቁራጭን አድርግ፡፡ ከዚያም ጥራቸው፤ ፈጥነው ይመጡሃልና፡፡ አላህም አሸናፊ ጥበበኛ መኾኑን ዕወቅآ» አለው፡፡ وَإِذْ ق‍‍َ‍ا‍لَ إِ‍ب‍‍ْرَاه‍‍ِ‍ي‍مُ رَبِّ أَ‍ر‍‍ِنِي كَيْفَ تُحْيِي Mathalu Al-Ladhīna Yunfiqūna 'Amwālahum Fī Sabīli Al-Lahi Kamathali Ĥabbatin 'Anbatat Sab`a Sanābila Fī Kulli Sunbulatin Miā'atu Ĥabbatin Wa Allāhu Yuđā`ifu Liman Yashā'u Wa Allāhu Wāsi`un `Alīmun 002-261 የእነዚያ ገንዘቦቻቸውን በአላህ መንገድ የሚለግሱ ሰዎች (ልግስና) ምሳሌ በየዘለላው ሁሉ መቶ ቅንጣት ያለባቸውን ሰባት ዘለላዎች እንደ አበቀለች አንዲት ቅንጣት ብጤ ነው፡፡ አላህም ለሚሻው ሰው (ከዚህ በላይ) ያነባብራል፡፡ አላህም ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነው፡፡ مَثَلُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يُ‍‍ن‍فِق‍‍ُ‍و‍نَ أَمْوَالَهُمْ فِي سَب‍‍ِ‍ي‍لِ ا‍للَّهِ كَمَثَلِ حَبَّةٍ أَ‍ن‍‍ْبَتَتْ سَ‍‍ب‍‍ْعَ سَنَابِلَ فِي كُلِّ سُ‍‍ن‍‍ْبُلَة‍‍‍ٍ مِائَةُ حَبَّة‍‍‍ٍ وَا‍للَّهُ يُضَاعِفُ لِمَ‍Al-Ladhīna Yunfiqūna 'Amwālahum Fī Sabīli Al-Lahi Thumma Lā Yutbi`ūna Mā 'Anfaqū Mannāan Wa Lā 'Adháan Lahum 'Ajruhum `Inda Rabbihim Wa Lā Khawfun `Alayhim Wa Lā Hum Yaĥzanūna 002-262 እነዚያ ገንዘቦቻቸውን በአላህ መንገድ የሚለግሱ ከዚያም የሰጡትን ነገር መመጻደቅንና ማስከፋትን የማያስከትሉ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነርሱም አያዝኑም፡፡ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يُ‍‍ن‍فِق‍‍ُ‍و‍نَ أَمْوَالَهُمْ فِي سَب‍‍ِ‍ي‍لِ ا‍للَّهِ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ لاَ يُتْبِع‍‍ُ‍و‍نَ مَ‍‍ا‍ أَن‍فَقُو‍‍ا‍ مَ‍‍ن‍ّ‍‍ا‍ً وَلاَ أَذى‍ً لَهُمْ أَ‍ج‍‍ْرُ
Qawlun Ma`rūfun Wa Maghfiratun Khayrun Min Şadaqatin Yatba`uhā 'Adháan Wa Allāhu Ghanīyun Ĥalīmun 002-263 መልካም ንግግርና ምሕረት ማድረግ ማስከፋት ከሚከተላት ምጽዋት በላጭ ነው፡፡ አላህም ተብቃቂ ታጋሽ ነው፡፡ قَوْل‍‍‍ٌ مَعْر‍ُو‍ف‍‍‍ٌ وَمَغْفِرَةٌ خَيْر‍ٌ مِ‍‍ن‍ْ صَدَقَة‍‍‍ٍ يَتْبَعُهَ‍‍ا‍ أَذى‍ً وَا‍للَّهُ غَنِيٌّ حَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Lā Tubţilū Şadaqātikum Bil-Manni Wa Al-'Adhá Kālladhī Yunfiqu Mālahu Ri'ā'a An-Nāsi Wa Lā Yu'uminu Bil-Lahi Wa Al-Yawmi Al-'Ākhiri Famathaluhu Kamathali Şafwānin `Alayhi Turābun Fa'aşābahu Wa Abilun Fatarakahu Şaldāan Lā Yaqdirūna `Alá Shay'in Mimmā Kasabū Wa Allāhu Lā Yahdī Al-Qawma Al-Kāfirīna 002-264 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እንደዚያ ገንዘቡን ለሰዎች ማሳየት ሲል እንደሚሰጠውና በአላህና በመጨረሻውም ቀን እንደማያምነው ሰው ምጽዋቶቻችሁን በመመጻደቅና በማስከፋት አታበላሹ፡፡ ምሳሌውም በላዩ ዐፈር እንዳለበት ለንጣ ድንጋይ ኃይለኛም ዝናብ እንዳገኘውና ምልጥ አድርጎ እንደተወው ብጤ ነው፡፡ ከሠሩት ነገር በምንም ላይ (ሊጠቀሙ) አይችሉም፡፡ አላህም ከሓዲያንን ሕዝቦች አይመራም፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ لاَ تُ‍‍ب‍‍ْطِلُو‍‍ا‍ صَدَقَاتِكُ‍ Wa Mathalu Al-Ladhīna Yunfiqūna 'Amwālahumu Abtighā'a Marđāati Al-Lahi Wa Tathbītāan Min 'Anfusihim Kamathali Jannatin Birabwatin 'Aşābahā Wa Abilun Fa'ātat 'Ukulahā Đi`fayni Fa'in Lam Yuşibhā Wa Abilun Faţallun Wa Allāhu Bimā Ta`malūna Başīrun 002-265 የእነዚያም የአላህን ውዴታ ለመፈለግና ለነፍሶቻቸው (እምነትን) ለማረጋገጥ ገንዘቦቻቸውን የሚለግሱ ሰዎች ምሳሌ በተስተካከለች ከፍተኛ ስፍራ ላይ እንዳለች አትክልት፣ ብዙ ዝናብ እንደነካት ፍሬዋንም እጥፍ ኾኖ እንደሰጠች፣ ዝናብም ባይነካት ካፊያ እንደሚበቃት ብጤ ነው፡፡ አላህም የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ وَمَثَلُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يُ‍‍ن‍فِق‍‍ُ‍و‍نَ أَمْوَالَهُمُ ا‍ب‍‍ْتِغ‍‍َ‍ا‍ءَ مَرْض‍‍َ‍ا‍ةِ ا‍للَّهِ وَتَثْبِيتا&zwj
'Ayawaddu 'Aĥadukum 'An Takūna Lahu Jannatun Min Nakhīlin Wa 'A`nābin Tajrī Min Taĥtihā Al-'Anhāru Lahu Fīhā Min Kulli Ath-Thamarāti Wa 'Aşābahu Al-Kibaru Wa Lahu Dhurrīyatun Đu`afā'u Fa'aşābahā 'I`şārun Fīhi Nārun Fāĥtaraqat Kadhālika Yubayyinu Al-Lahu Lakumu Al-'Āyāti La`allakum Tatafakkarūna 002-266 (ከእናንተ) አንዳችሁ ለርሱ ከዘምባባና ከወይኖች በስርዋ ወንዞች የሚፈሱባት አትክልት ልትኖረው፣ በውስጧም ለርሱ ከየፍሬው ሁሉ ሊኖረው እርጅናም ሊነካውና ለርሱ ደካማዎች ዝርያዎች ያሉት ሲኾን በውስጡ እሳት ያለበት ውርጭ ሊያገኛትና ልትቃጠል ይወዳልን እንደዚሁ አላህ አንቀጾችን ለእናንተ ያብራራል፤ ልታስተነትኑ ይከጀላልና፡፡ أَيَوَدُّ أَحَدُكُمْ أَ‍ن‍ْ تَك‍‍ُ‍و‍نَ لَهُ جَ‍‍ن‍ّ‍‍َة‍‍‍ٌ مِ‍‍ن‍ْ نَخ‍‍ِ‍ي‍ل‍‍‍ٍ وَأَعْن‍‍َ‍ا‍ب‍ Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū 'Anfiqū Min Ţayyibāti Mā Kasabtum Wa Mimmā 'Akhrajnā Lakum Mina Al-'Arđi Wa Lā Tayammamū Al-Khabītha Minhu Tunfiqūna Wa Lastum Bi'ākhidhīhi 'Illā 'An Tughmiđū Fīhi Wa A`lamū 'Anna Al-Laha Ghanīyun Ĥamīdun 002-267 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ካፈራችሁትና ከዚያም ለእናንተ ከምድር ካወጣንላችሁ ከመልካሙ ለግሱ፡፡ መጥፎውንም (ለመስጠት) አታስቡ፡፡ በእርሱ ዓይኖቻችሁን ጨፍናችሁ እንጂ የማትወስዱት ስትኾኑ ከእርሱ (ከመጥፎው) ትሰጣላችሁን አላህም ተብቃቂ ምስጉን መኾኑን ዕወቁ፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُ‍‍و‍‍ا‍ أَن‍فِقُو‍‍ا‍ مِ‍‍ن‍ْ طَيِّب‍‍َ‍ا‍تِ مَا كَسَ‍‍ب‍‍ْتُمْ وَمِ‍‍م‍ّ‍‍َ‍‍ا‍ أَخْرَ‍ج‍‍ْنَ
Ash-Shayţānu Ya`idukumu Al-Faqra Wa Ya'murukum Bil-Faĥshā'i Wa Allāhu Ya`idukum Maghfiratan Minhu Wa Fađlāan Wa Allāhu Wāsi`un `Alīmun 002-268 ሰይጣን (እንዳትለግሱ) ድኽነትን ያስፈራራችኋል፡፡ በመጥፎም ያዛችኋል፡፡ አላህም ከርሱ የኾነን ምሕረትና ችሮታን ይቀጥራችኋል፡፡ አላህም ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነው፡፡ ا‍لشَّيْط‍‍َ‍ا‍نُ يَعِدُكُمُ ا‍لْفَ‍‍ق‍‍ْرَ وَيَأْمُرُكُ‍‍م‍ْ بِ‍‍ا‍لْفَحْش‍‍َ‍ا‍ءِ وَا‍للَّهُ يَعِدُكُ‍‍م‍ْ مَغْفِرَة‍‍‍ً مِنْهُ وَفَضْلا‍ً وَا‍للَّهُ وَا‍سِعٌ عَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Yu'utī Al-Ĥikmata Man Yashā'u Wa Man Yu'uta Al-Ĥikmata Faqad 'Ūtiya Khayrāan Kathīrāan Wa Mā Yadhdhakkaru 'Illā 'Ū Al-'Albābi 002-269 ለሚሻው ሰው ጥበብን ይሰጣል፤ ጥበብንም የሚስሰጥ ሰው ብዙን መልካም ነገር በእርግጥ ተሰጠ፡፡ የአእምሮዎች ባለቤቶች እንጂ (ሌላው) አይገሰጽም፡፡ يُؤْتِي ا‍لْحِكْمَةَ مَ‍‍ن‍ْ يَش‍‍َ‍ا‍ءُ وَمَ‍‍ن‍ْ يُؤْتَ ا‍لْحِكْمَةَ فَقَ‍‍د‍ْ أ‍ُ‍وتِيَ خَيْرا‍ً كَثِيرا‍ً وَمَا يَذَّكَّرُ إِلاَّ أ‍ُ‍وْلُو‍‍ا‍ ا‍لأَلْب‍‍َ‍ا‍ب‍ِ
Wa Mā 'Anfaqtum Min Nafaqatin 'Aw Nadhartum Min Nadhrin Fa'inna Al-Laha Ya`lamuhu Wa Mā Lilžžālimīna Min 'Anşārin 002-270 ከምጽዋትም ማንኛውንም የለገሳችሁትን ወይም ከስለት የተሳላችሁትን አላህ ያውቀዋል፡፡ ለበዳዮችም ከረዳቶች ምንም የላቸውም፡፡ وَمَ‍‍ا‍ أَن‍فَ‍‍ق‍‍ْتُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ نَفَقَةٍ أَوْ نَذَرْتُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ نَذْر‍ٍ فَإِ‍نّ‍‍َ ا‍للَّهَ يَعْلَمُهُ وَمَا لِلظَّالِم‍‍ِ‍ي‍نَ مِنْ أَن‍ص‍‍َ‍ا‍ر‍ٍ
'In Tub Aş-Şadaqāti Fani`immā Hiya Wa 'In Tukhfūhā Wa Tu'utūhā Al-Fuqarā'a Fahuwa Khayrun Lakum Wa Yukaffiru `Ankum Min Sayyi'ātikum Wa Allāhu Bimā Ta`malūna Khabīrun 002-271 ምጽዋቶችን ብትገልጹ እርሷ ምንኛ መልካም ናት፡፡ ብትደብቋትና ለድኾች ብትሰጧትም እርሱ ለናንተ በላጭ ነው፡፡ ከኃጢአቶቻችሁም ከእናንተ ያብሳል፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው፡፡ إِ‍ن‍ْ تُ‍‍ب‍‍ْدُوا‍ ا‍لصَّدَق‍‍َ‍ا‍تِ فَنِعِ‍‍م‍ّ‍‍َا هِيَ وَإِ‍ن‍ْ تُخْفُوهَا وَتُؤْتُوهَا ا‍لْفُقَر‍َا‍ءَ فَهُوَ خَيْر‍ٌ لَكُمْ وَيُكَفِّ‍‍ر‍ُ عَ‍‍ن‍‍ْكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ سَيِّئ‍‍َ‍اتِكُمْ وَا‍للَّهُ بِمَا تَعْمَل‍Laysa `Alayka Hudāhum Wa Lakinna Al-Laha Yahdī Man Yashā'u Wa Mā Tunfiqū Min Khayrin Fali'anfusikum Wa Mā Tunfiqūna 'Illā Abtighā'a Wajhi Al-Lahi Wa Mā Tunfiqū Min Khayrin Yuwaffa 'Ilaykum Wa 'Antum Lā Tužlamūna 002-272 እነርሱን ማቅናት በአንተ ላይ የለብህም፡፡ ግን አላህ የሚሻውን ሰው ያቀናል፡፡ ከገንዘብም የምትለግሱት (ምንዳው) ለነፍሶቻችሁ ነው፡፡ የአላህንም ፊት (ውዴታውን) ለመፈለግ እንጂ አትለግሱም፡፡ ከገንዘብም የምትለግሱት ሁሉ (ምንዳው) ወደናንተ ይሞላል፡፡ እናንተም አትበደሉም፡፡ لَيْسَ عَلَيْكَ هُدَاهُمْ وَلَكِ‍‍ن‍ّ‍‍َ ا‍للَّهَ يَهْدِي مَ‍‍ن‍ْ يَش‍‍َ‍ا‍ءُ وَمَا تُ‍‍ن‍فِقُو‍‍ا‍ مِنْ خَيْر‍ٍ فَلِأَن‍فُسِكُمْ وَمَا تُ‍‍ن‍فِق‍‍ُ‍و‍نَ إِلاَّ ا‍Lilfuqarā'i Al-Ladhīna 'Uĥşirū Fī Sabīli Al-Lahi Lā Yastaţī`ūna Đarbāan Al-'Arđi Yaĥsabuhumu Al-Jāhilu 'Aghniyā'a Mina At-Ta`affufi Ta`rifuhum Bisīmāhum Lā Yas'alūna An-Nāsa 'Ilĥāfāan Wa Mā Tunfiqū Min Khayrin Fa'inna Al-Laha Bihi `Alīmun 002-273 (የምትመጸውቱት) ለእነዚያ በአላህ መንገድ (ለመታገል ሲሉ) ለታገዱት ድኾች ነው፡፡ በምድር መኼድን አይችሉም፡፡ (ልመናን) ከመጥጠበቃቸው (የተነሳ) የማያውቅ ሰው ሀብታሞች ናቸው ብሎ ይጠረጥራቸዋል፡፡ በምልክታቸው ታውቃቸዋለህ፡፡ ሰዎችን በችክታ አይለምኑም፡፡ ከገንዘብም የምትለግሱት አላህ እርሱን ዐዋቂ ነው፡፡ لِلفُقَر‍َا‍ءِ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ أُحْصِرُوا‍ فِي سَب‍‍ِ‍ي‍لِ ا‍للَّهِ لاَ يَسْتَطِيع‍‍ُ‍و‍نَ ضَرْبا‍ً فِي ا‍لأَرْضِ يَحْسَبُهُمُ ا‍لْجَاهِلُ أَغْنِي&
Al-Ladhīna Yunfiqūna 'Amwālahum Bil-Layli Wa An-Nahāri Sirrāan Wa `Alāniyatan Falahum 'Ajruhum `Inda Rabbihim Wa Lā Khawfun `Alayhim Wa Lā Hum Yaĥzanūna 002-274 እነዚያ ገንዘቦቻቸውን በሌሊትና በቀን በድብቅም በግልጽም የሚለግሱ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም እነርሱም አያዝኑም፡፡ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يُ‍‍ن‍فِق‍‍ُ‍و‍نَ أَمْوَالَهُ‍‍م‍ْ بِ‍‍ا‍للَّيْلِ وَا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َه‍‍َ‍ا‍ر‍ِ سِرّا‍ً وَعَلاَنِيَة‍‍‍ً فَلَهُمْ أَ‍ج‍‍ْرُهُمْ عِ‍‍ن‍‍ْدَ رَبِّهِمْ وَلاَ خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلاَ هُمْ يَحْزَن‍‍ُ‍و‍نَ
Al-Ladhīna Ya'kulūna Ar-Ribā Lā Yaqūmūna 'Illā Kamā Yaqūmu Al-Ladhī Yatakhabbaţuhu Ash-Shayţānu Mina Al-Massi Dhālika Bi'annahum Qālū 'Innamā Al-Bay`u Mithlu Ar-Ribā Wa 'Aĥalla Al-Lahu Al-Bay`a Wa Ĥarrama Ar-Ribā Faman Jā'ahu Maw`ižatun Min Rabbihi Fāntahá Falahu Mā Salafa Wa 'Amruhu 'Ilá Al-Lahi Wa Man `Āda Fa'ūlā'ika 'Aşĥābu An-Nāri Hum Fīhā Khālidūna 002-275 እነዚያ አራጣን የሚበሉ ያ ሰይጣን ከመንካቱ የተነሳ የሚጥለው ሰው (ከአውድቁ) እንደሚነሳ ብጤ እንጅ (ከመቃብራቸው) አይነሱም፡፡ ይህ እነርሱ መሸጥ የአራጣ ብጤ ብቻ ነው በማለታቸው ነው፡፡ ግን መሸጥን አላህ ፈቅዷል፡፡ አራጣንም እርም አድርጓል፡፡ ከጌታውም ግሳጼ የመጣለትና የተከለከለ ሰው ለርሱ (ከመከልከሉ በፊት) ያለፈው አለው፡፡ ነገሩም ወደ አላህ ነው፤ (አራጣን ወደ መብላት) የተመለሰም ሰው እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ يَأْكُل‍Yamĥaqu Al-Lahu Ar-Ribā Wa Yurbī Aş-Şadaqāti Wa Allāhu Lā Yuĥibbu Kulla Kaffārin 'Athīmin 002-276 አላህ አራጣን (በረከቱን) ያጠፋል፡፡ ምጽዋቶችንም ያፋፋል፡፡ አላህም ኃጠኢተኛ ከሓዲን ሁሉ አይወድም፡፡ يَمْحَقُ ا‍للَّهُ ا‍لرِّبَا وَيُرْبِي ا‍لصَّدَق‍‍َ‍ا‍تِ وَا‍للَّهُ لاَ يُحِبُّ كُلَّ كَفّ‍‍َ‍ا‍رٍ أَث‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٍ
'Inna Al-Ladhīna 'Āmanū Wa `Amilū Aş-Şāliĥāti Wa 'Aqāmū Aş-Şalāata Wa 'Ātaw Az-Zakāata Lahum 'Ajruhum `Inda Rabbihim Wa Lā Khawfun `Alayhim Wa Lā Hum Yaĥzanūna 002-277 እነዚያ ያመኑ፡፡ መልካም ሥራዎችንም የሠሩ፡፡ ሶላትንም ያስተካከሉ፡፡ ዘካንም የሰጡ ለነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም እነርሱም አያዝኑም፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ وَعَمِلُو‍‍ا‍ ا‍لصَّالِح‍‍َ‍ا‍تِ وَأَقَامُو‍‍ا‍ ا‍لصَّلاَةَ وَآتَوْا ا‍لزَّك‍‍َ‍ا‍ةَ لَهُمْ أَ‍ج‍‍ْرُهُمْ عِ‍‍ن‍‍ْدَ رَبِّهِمْ وَلاَ خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلاَ هُمْ يَحْزَن‍‍ُ‍و‍نَ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū Attaqū Al-Laha Wa Dharū Mā Baqiya Mina Ar-Ribā 'In Kuntum Mu'uminīna 002-278 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፡፡ ከአራጣም የቀረውን ተዉ፡፡ አማኞች እንደኾናችሁ (ተጠንቀቁ)፡፡ يَ‍‍ا‍ أَيُّهَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ ا‍تَّقُو‍‍ا‍ ا‍للَّهَ وَذَرُوا‍ مَا بَقِيَ مِنَ ا‍لرِّبَ‍‍ا إِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍تُ‍‍م‍ْ مُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ
Fa'in Lam Taf`alū Fa'dhanū Biĥarbin Mina Al-Lahi Wa Rasūlihi Wa 'In Tubtum Falakum Ru'ūsu 'Amwālikum Lā Tažlimūna Wa Lā Tužlamūna 002-279 (የታዘዛችሁትን) ባትሠሩም ከአላህና ከመልክተኛው በኾነች ጦር (መወጋታችሁን) ዕወቁ፡፡ ብትጸጸቱም ለእናንተ የገንዘቦቻችሁ ዋናዎች አሏችሁ፡፡ አትበድሉም አትበደሉምም፡፡ فَإِ‍ن‍ْ لَمْ تَفْعَلُو‍‍ا‍ فَأْذَنُو‍‍ا‍ بِحَرْب‍‍‍ٍ مِنَ ا‍للَّهِ وَرَسُولِهِ وَإِ‍ن‍ْ تُ‍‍ب‍‍ْتُمْ فَلَكُمْ رُء‍ُو‍سُ أَمْوَالِكُمْ لاَ تَظْلِم‍‍ُ‍و‍نَ وَلاَ تُظْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa 'In Kāna Dhū `Usratin Fanažiratun 'Ilá Maysaratin Wa 'An Taşaddaqū Khayrun Lakum 'In Kuntum Ta`lamūna 002-280 የድኽነት ባለቤት የኾነም (ባለዕዳ) ሰው ቢኖር እማግኘት ድረስ ማቆየት ነው፡፡ (በመማር) መመጽወታችሁም ለእናንተ በላጭ ነው፡፡ የምታውቁ ብትኾኑ (ትሠሩታላችሁ)፡፡ وَإِ‍ن‍ْ ك‍‍َ‍ا‍نَ ذُو عُسْرَة‍‍‍ٍ فَنَظِرَة‍‍‍ٌ إِلَى مَيْسَرَة‍‍‍ٍ وَأَ‍ن‍ْ تَصَدَّقُو‍‍ا‍ خَيْر‍ٌ لَكُمْ إِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍تُمْ تَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Attaqū Yawmāan Turja`ūna Fīhi 'Ilá Al-Lahi Thumma Tuwaffá Kullu Nafsin Mā Kasabat Wa Hum Lā Yužlamūna 002-281 በእርሱም ውስጥ ወደ አላህ የምትመለሱበትንና ከዚያም እነርሱ የማይበደሉ ሲሆኑ ነፍስ ሁሉ የሠራችውን ሥራ የምትሞላበትን ቀን ተጠንቀቁ፡፡ وَاتَّقُو‍‍ا‍ يَوْما‍ً تُرْجَع‍‍ُ‍و‍نَ ف‍‍ِ‍ي‍هِ إِلَى ا‍للَّهِ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ تُوَفَّى كُلُّ نَفْس‍‍‍ٍ مَا كَسَبَتْ وَهُمْ لاَ يُظْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
Yā 'Ayyuhā Al-Ladhīna 'Āmanū 'Idhā Tadāyantum Bidaynin 'Ilá 'Ajalin Musammáan Fāktubūhu Wa Līaktub Baynakum Kātibun Bil-`Adli Wa Lā Ya'ba Kātibun 'An Yaktuba Kamā `Allamahu Al-Lahu Falyaktub Wa Līumlili Al-Ladhī `Alayhi Al-Ĥaqqu Wa Līattaqi Al-Laha Rabbahu Wa Lā Yabkhas Minhu Shay'āan Fa'in Kāna Al-Ladhī `Alayhi Al-Ĥaqqu Safīhāan 'Aw Đa`īfāan 'Aw Lā Yastaţī`u 'An Yumilla Huwa Falyumlil Walīyuhu Bil-`Adli Wa Astash/hidū Shahīdayni Min Rijālikum Fa'in Lam Yakūnā Rajulayni Farajulun Wa Amra'atāni Mimman Tarđawna Mina Ash-Shuhadā'i 'An Tađilla 'Iĥdāhumā Fatudhakkira 'Iĥdāhumā Al-'Ukhrá Wa Lā Ya'ba Ash-Shuhadā'u 'Idhā Mā Du`ū Wa Lā Tas'amū 'An Taktubūhu Şaghīrāan 'Aw Kabīrāan 'Ilá 'Ajalihi Dhālikum 'Aqsaţu `Inda Al-Lahi Wa 'Aqwamu Lilshshahādati Wa 'Adná 'Allā Tartābū 'Illā 'An Takūna Tijāratan Ĥāđiratan Tudīrūnahā Baynakum Falaysa `Alaykum Junāĥun 'Allā Taktubūhā Wa 'Ash/hidū 'Idhā Tabāya`tum Wa Lā Yuđārra Kātibun Wa Lā Shahīdun Wa 'In Taf`alū Fa'innahu Fusūqun Bikum Wa Attaqū Al-Laha Wa Yu`allimukumu Al-Lahu Wa Allāhu Bikulli Shay'in `Alīmun 002-282 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እስከ ተወሰነ ጊዜ ድረስ በዕዳ በተዋዋላችሁ ጊዜ ጻፉት፡፡ ጸሐፊም በመካከላችሁ በትክክል ይጻፍ፡፡ ጸሐፊም አላህ እንደ አሳወቀው መጻፍን እንቢ አይበል፡፡ ይጻፍም፡፡ ያም በርሱ ላይ ዕዳው ያለበት ሰው በቃሉ ያስጽፍ፡፡ አላህንም ጌታውን ይፍራ፡፡ ከእርሱም (ካለበት ዕዳ) ምንንም አያጉድል፡፡ ያም በርሱ ላይ ዕዳው ያለበት ቂል፣ ወይም ደካማ፣ ወይም በቃሉ ማስጻፍን የማይችል ቢኾን ዋቢው በትክክል ያስጽፍለት፡፡ ከወንዶቻችሁም ሁለትን ምስክሮች አስመስክሩ፡፡ ሁለትም ወንዶች ባይኾኑ ከምስክሮች ሲ/
Wa 'In Kuntum `Alá Safarin Wa Lam Tjidū Kātibāan Farihānun Maqbūđatun Fa'in 'Amina Ba`đukum Ba`đāan Falyu'uaddi Al-Ladhī A'utumina 'Amānatahu Wa Līattaqi Al-Laha Rabbahu Wa Lā Taktumū Ash-Shahādata Wa Man Yaktumhā Fa'innahu 'Āthimun Qalbuhu Wa Allāhu Bimā Ta`malūna `Alīmun 002-283 በጉዞም ላይ ብትኾኑና ጸሐፊን ባታገኙ የተጨበጡ መተማመኛዎችን ያዙ፡፡ ከፊላችሁም ከፊሉን ቢያምን ያ የታመነው ሰው አደራውን ያድርስ፡፡ አላህንም ጌታውን ይፍራ፡፡ ምስክርነትንም አትደብቁ፡፡ የሚደብቃትም ሰው እርሱ ልቡ ኃጢኣተኛ ነው፡፡ አላህም የምትሠሩትን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ وَإِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍تُمْ عَلَى سَفَر‍ٍ وَلَمْ تجِدُوا‍ كَاتِبا‍ً فَ‍‍ر‍‍ِه‍‍َ‍ا‍ن‍‍‍ٌ مَ‍‍ق‍‍ْبُوضَة‍‍‍ٌ فَإِنْ أَمِنَ بَعْضُكُ‍‍م‍ْ بَعْضا‍ً فَلْيُؤَدّ
Lillahi Mā Fī As-Samāwāti Wa Mā Fī Al-'Arđi Wa 'In Tubdū Mā Fī 'Anfusikum 'Aw Tukhfūhu Yuĥāsibkum Bihi Al-Lahu Fayaghfiru Liman Yashā'u Wa Yu`adhdhibu Man Yashā'u Wa Allāhu `Alá Kulli Shay'in Qadīrun 002-284 በሰማያት ውስጥና በምድርም ውስጥ ያለው ሁሉ የአላህ ነው፡፡ በነፍሶቻችሁ ውስጥ ያለውን ብትገልጹ ወይም ብትደብቁት አላህ በርሱ ይቆጣጠራችኋል፡፡ ለሚሻውም ሰው ይምራል፡፡ የሚሻውንም ሰው ይቀጣል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ لِلَّهِ مَا فِي ا‍لسَّمَاو‍َا‍تِ وَمَا فِي ا‍لأَرْضِ وَإِ‍ن‍ْ تُ‍‍ب‍‍ْدُوا‍ مَا فِ‍‍ي‍ أَن‍فُسِكُمْ أَوْ تُخْف‍‍ُ‍و‍هُ يُحَاسِ‍‍ب‍‍ْكُ‍‍م‍ْ بِهِ ا‍للَّهُ فَيَغْفِ‍‍ر‍ُ لِمَ‍‍ن‍ْ يَش‍ 'Āmana Ar-Rasūlu Bimā 'Unzila 'Ilayhi Min Rabbihi Wa Al-Mu'uminūna Kullun 'Āmana Bil-Lahi Wa Malā'ikatihi Wa Kutubihi Wa Rusulihi Lā Nufarriqu Bayna 'Aĥadin Min Rusulihi Wa Qālū Sami`nā Wa 'Aţa`nā Ghufrānaka Rabbanā Wa 'Ilayka Al-Maşīru 002-285 መልክተኛው ከጌታው ወደ ርሱ በተወረደው አመነ፡፡ ምእምኖቹም (እንደዚሁ)፡፡ ሁሉም በአላህ፣ በመላዕክቱም፣ በመጻሕፍቱም፣ በመልክተኞቹም ከመልክተኞቹ آ«በአንድም መካከል አንለይምآ» (የሚሉ ሲኾኑ) አመኑ፡፡ آ«ሰማን፤ ታዘዝንም፡፡ ጌታችን ሆይ! ምሕረትህን (እንሻለን)፡፡ መመለሻም ወዳንተ ብቻ ነውآ» አሉም፡: آمَنَ ا‍لرَّس‍‍ُ‍و‍لُ بِمَ‍‍ا‍ أُن‍زِلَ إِلَيْهِ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّهِ وَا‍لْمُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ كُلّ‍‍‍ٌ آمَنَ بِ‍‍ا‍للَّهِ وَمَلاَئِكَتِهِ وَكُتُبِهِ وَرُسُلِهِ لاَ نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدLā Yukallifu Al-Lahu Nafsāan 'Illā Wus`ahā Lahā Mā Kasabat Wa `Alayhā Mā Aktasabat Rabbanā Lā Tu'uākhidhnā 'In Nasīnā 'Aw 'Akhţa'nā Rabbanā Wa Lā Taĥmil `Alaynā 'Işrāan Kamā Ĥamaltahu `Alá Al-Ladhīna Min Qablinā Rabbanā Wa Lā Tuĥammilnā Mā Lā Ţāqata Lanā Bihi Wa A`fu `Annā Wa Aghfir Lanā Wa Arĥamnā 'Anta Mawlānā Fānşurnā `Alá Al-Qawmi Al-Kāfirīna 002-286 /p> لاَ يُكَلِّفُ ا‍للَّهُ نَفْسا‍ً إِلاَّ وُسْعَهَا لَهَا مَا كَسَبَتْ وَعَلَيْهَا مَا ا‍كْتَسَبَتْ رَبَّنَا لاَ تُؤ‍َ‍اخِذْنَ‍‍ا إِ‍ن‍ْ نَسِينَ‍‍ا‍ أَوْ أَخْطَأْنَا رَبَّنَا وَلاَ تَحْمِلْ عَلَيْنَ‍‍ا إِصْرا‍ً كَمَا حَمَلْتَهُ عَلَى ا‍لَّذ‍ِي‍نَ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِنَا رَبَّنَا وَلاَ تُحَ‍‍م‍ّ‍‍ِلْنَا مَا لاَ طَاقَةَ لَنَا بِهِ وَا‍عْفُ عَ‍‍ن‍ّ‍‍َا وَا‍غْفِرْ لَنَا وَا‍رْحَمْنَ‍‍ا‍ أَ‍ن‍‍ْتَ مَوْلاَنَا فَان‍صُرْنَا عَلَى ا‍لْقَوْمِ ا‍لْكَافِ‍‍ر‍‍ِي‍
Next Sūrah