113) Sūrat Al-Falaq

Printed format

113) سُورَة الفَلَق

Qul 'A`ūdhu Birabbi Al-Falaqi 113-001 በል آ«በተፈልቃቂው ጎህ ጌታ እጠበቃለሁ፡፡ قُلْ أَع‍‍ُ‍و‍ذُ بِرَبِّ ا‍لْفَلَ‍‍ق‍ِ
Min Sharri Mā Khalaqa 113-002 آ«ከፈጠረው ፍጡር ሁሉ ክፋት፡፡ مِ‍‍ن‍ْ شَرِّ مَا خَلَ‍‍ق‍َ
Wa Min Sharri Ghāsiqin 'Idhā Waqaba 113-003 آ«ከሌሊትም ክፋት ባጨለመ ጊዜ፤ وَمِ‍‍ن‍ْ شَرِّ غَاسِق‍‍‍ٍ إِذَا وَقَ‍‍ب‍َ
Wa Min Sharri An-Naffāthāti Fī Al-`Uqadi 113-004 آ«በተቋጠሩ (ክሮች) ላይ ተፊዎች ከኾኑት (ደጋሚ) ሴቶችም ክፋት፡፡ وَمِ‍‍ن‍ْ شَرِّ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َفَّاث‍‍َ‍ا‍تِ فِي ا‍لْعُقَ‍‍د‍ِ
Wa Min Sharri Ĥāsidin 'Idhā Ĥasada 113-005 آ«ከምቀኛም ክፋት በተመቀኘ ጊዜ፤ (እጠበቃለሁ በል)፡፡آ» وَمِ‍‍ن‍ْ شَرِّ حَاسِد‍ٍ إِذَا حَسَ‍‍د‍َ
Next Sūrah