111) Sūrat Al-Masad

Printed format

111) سُورَة المَسَد

Tabbat Yadā 'Abī Lahabin Wa Tabba 111-001 የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡ تَبَّتْ يَدَا أَبِي لَهَب‍‍‍ٍ وَتَبَّ
Mā 'Aghná `Anhu Māluhu Wa Mā Kasaba 111-002 ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡ مَ‍‍ا‍ أَغْنَى عَنْهُ مَالُهُ وَمَا كَسَ‍‍ب‍َ
Sayaşlá Nārāan Dhāta Lahabin 111-003 የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡ سَيَصْلَى نَارا‍ً ذ‍َا‍تَ لَهَ‍‍ب‍‍ٍ
Wa Amra'atuhu Ĥammālata Al-Ĥaţabi 111-004 ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡ وَامْرَأَتُهُ حَ‍‍م‍ّ‍‍َالَةَ ا‍لْحَطَ‍‍ب‍ِ
Fī Jīdihā Ĥablun Min Masadin 111-005 በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡ فِي جِيدِهَا حَ‍‍ب‍‍ْل‍‍‍ٌ مِ‍‍ن‍ْ مَسَ‍‍د‍ٍ
Next Sūrah