93) Sūrat Ađ-Đuĥá

Printed format

93) سُورَة الضُّحَى

Wa Ađ-Đuĥá 093-001 በረፋዱ እምላለሁ፡፡ وَالضُّحَى
Wa Al-Layli 'Idhā Sajá 093-002 በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ፤ وَاللَّيْلِ إِذَا سَجَى
Mā Wadda`aka Rabbuka Wa Mā Qalá 093-003 ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም፡፡ مَا وَدَّعَكَ رَبُّكَ وَمَا قَلَى
Wa Lal'ākhiratu Khayrun Laka Mina Al-'Ū 093-004 መጨረሻይቱም (ዓለም) ከመጀመሪያይቱ ይልቅ ላንተ በላጭ ናት፡፡ وَلَلآخِرَةُ خَيْر‍ٌ لَكَ مِنَ ا‍لأ‍ُ‍ولَى
Wa Lasawfa Yu`ţīka Rabbuka Fatarđá 093-005 ጌታህም ወደ ፊት (ብዙን ስጦታ) በእርግጥ ይሰጥሃል፡፡ ትደሰታለህም፡፡ وَلَسَوْفَ يُعْط‍‍ِ‍ي‍كَ رَبُّكَ فَتَرْضَى
'Alam Yajidka Yatīmāan Fa'ā 093-006 የቲም ኾነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን? (አስጠግቶሃል)፡፡ أَلَمْ يَجِ‍‍د‍‍ْكَ يَتِيما‍ً فَآوَى
Wa Wajadaka Đāllāan Fahadá 093-007 የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም፡፡ وَوَجَدَكَ ض‍‍َ‍ا‍لّا‍ً فَهَدَى
Wa Wajadaka `Ā'ilāan Fa'aghná 093-008 ድኻም ኾነህ አገኘህ፤ አከበረህም፡፡ وَوَجَدَكَ ع‍‍َ‍ا‍ئِلا‍ً فَأَغْنَى
Fa'ammā Al-Yatīma Falā Taqhar 093-009 የቲምንማ አትጨቁን፡፡ فَأَ‍مّ‍‍َا ا‍لْيَت‍‍ِ‍ي‍مَ فَلاَ تَ‍‍ق‍‍ْهَرْ
Wa 'Ammā As-Sā'ila Falā Tanhar 093-010 ለማኝንም አትገላምጥ፡፡ وَأَ‍مّ‍‍َا ا‍لسّ‍‍َ‍ا‍ئِلَ فَلاَ تَنْهَرْ
Wa 'Ammā Bini`mati Rabbika Faĥaddith 093-011 በጌታህም ጸጋ አውራ፤ (ግለጻት)፡፡ وَأَ‍مّ‍‍َا بِنِعْمَةِ رَبِّكَ فَحَدِّثْ
Next Sūrah