Wa Ađ-Đuĥá | 093-001 በረፋዱ እምላለሁ፡፡ | وَالضُّحَى |
Wa Al-Layli 'Idhā Sajá | 093-002 በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ፤ | وَاللَّيْلِ إِذَا سَجَى |
Mā Wadda`aka Rabbuka Wa Mā Qalá | 093-003 ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም፡፡ | مَا وَدَّعَكَ رَبُّكَ وَمَا قَلَى |
Wa Lal'ākhiratu Khayrun Laka Mina Al-'Ūlá | 093-004 መጨረሻይቱም (ዓለም) ከመጀመሪያይቱ ይልቅ ላንተ በላጭ ናት፡፡ | وَلَلآخِرَةُ خَيْرٌ لَكَ مِنَ الأُولَى |
Wa Lasawfa Yu`ţīka Rabbuka Fatarđá | 093-005 ጌታህም ወደ ፊት (ብዙን ስጦታ) በእርግጥ ይሰጥሃል፡፡ ትደሰታለህም፡፡ | وَلَسَوْفَ يُعْطِيكَ رَبُّكَ فَتَرْضَى |
'Alam Yajidka Yatīmāan Fa'āwá | 093-006 የቲም ኾነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን? (አስጠግቶሃል)፡፡ | أَلَمْ يَجِدْكَ يَتِيماً فَآوَى |
Wa Wajadaka Đāllāan Fahadá | 093-007 የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም፡፡ | وَوَجَدَكَ ضَالّاً فَهَدَى |
Wa Wajadaka `Ā'ilāan Fa'aghná | 093-008 ድኻም ኾነህ አገኘህ፤ አከበረህም፡፡ | وَوَجَدَكَ عَائِلاً فَأَغْنَى |
Fa'ammā Al-Yatīma Falā Taqhar | 093-009 የቲምንማ አትጨቁን፡፡ | فَأَمَّا الْيَتِيمَ فَلاَ تَقْهَرْ |
Wa 'Ammā As-Sā'ila Falā Tanhar | 093-010 ለማኝንም አትገላምጥ፡፡ | وَأَمَّا السَّائِلَ فَلاَ تَنْهَرْ |
Wa 'Ammā Bini`mati Rabbika Faĥaddith | 093-011 በጌታህም ጸጋ አውራ፤ (ግለጻት)፡፡ | وَأَمَّا بِنِعْمَةِ رَبِّكَ فَحَدِّثْ |