71) Sūrat Nūĥ

Printed format

71) سُورَة نُوح

'Innā 'Arsalnā Nūĥāan 'Ilá Qawmihi 'An 'Andhir Qawmaka Min Qabli 'An Ya'tiyahum `Adhābun 'Alīmun 071-001 እኛ ኑሕን آ«ሕዝቦችህን አሳማሚ ቅጣት ሳይመጣባቸው በፊት አስጠንቅቅ በማለት ወደ ሕዝቦቹ ላክነው፡፡آ» إِ‍نّ‍‍َ‍‍ا‍ أَرْسَلْنَا نُوحا‍ً إِلَى قَوْمِهِ أَنْ أَن‍ذِرْ قَوْمَكَ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِ أَ‍ن‍ْ يَأْتِيَهُمْ عَذ‍َا‍بٌ أَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Qāla Yā Qawmi 'Innī Lakum Nadhīrun Mubīnun 071-002 (እርሱም) አለ آ«ሕዝቦቼ ሆይ! እኔ ለእናንተ ገላጭ የኾንኩ አስጠንቃቂ ነኝ፡፡ ق‍َا‍لَ يَاقَوْمِ إِ‍نّ‍‍ِي لَكُمْ نَذ‍ِي‍ر‍ٌ مُب‍‍ِ‍ي‍ن‍‍‍ٌ
'Ani A`budū Al-Laha Wa Attaqūhu Wa 'Aţī`ūni 071-003 آ«አላህን ተገዙት፣ ፍሩትም፣ ታዘዙኝም በማለት፤ (አስጠንቃቂ ነኝ)፡፡ أَنِ ا‍عْبُدُوا‍ ا‍للَّهَ وَا‍تَّق‍‍ُ‍و‍هُ وَأَطِيع‍‍ُ‍و‍نِ
Yaghfir Lakum Min Dhunūbikum Wa Yu'uakhkhirkum 'Ilá 'Ajalin Musammáan 'Inna 'Ajala Al-Lahi 'Idhā Jā'a Lā Yu'uakhkharu Law Kuntum Ta`lamūna 071-004 آ«ለእናንተ ከኀጢኣቶቻችሁ ይምራልና፡፡ ወደተወሰነው ጊዜም ያቆያችኋል፡፡ የአላህ (የወሰነው) ጊዜ በመጣ ወቅት አይቆይም፡፡ የምታውቁት ብትኾኑ ኖሮ (በታዘዛችሁ ነበር)፡፡آ» يَغْفِرْ لَكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ ذُنُوبِكُمْ وَيُؤَخِّرْكُمْ إِلَى أَجَل‍‍‍ٍ مُسَ‍‍م‍ّ‍‍ى‍‍ً‍ا‍إِ‍نّ‍‍َ أَجَلَ ا‍للَّهِ إِذَا ج‍‍َ‍ا‍ءَ لاَ يُؤَخَّرُ لَوْ كُ‍‍ن‍تُمْ تَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
Qāla Rabbi 'Innī Da`awtu Qawmī Laylāan Wa Nahārāan 071-005 (ስለ ተቃወሙትም) آ«አለ ጌታዬ ሆይ! እኔ ሌሊትም ቀንም ሕዝቦቼን ጠራሁ፡፡ ق‍َا‍لَ رَبِّ إِ‍نّ‍‍ِي دَعَوْتُ قَوْمِي لَيْلا‍ً وَنَهَارا‍ً
Falam Yazid/hum Du`ā'ī 'Illā Firārāan 071-006 آ«ጥሪየም መሸሽን እንጅ ሌላ አልጨመረላቸውም፡፡ فَلَمْ يَزِ‍د‍‍ْهُمْ دُع‍‍َ‍ا‍ئ‍‍ِ‍‍ي إِلاَّ فِرَارا‍ً
Wa 'Innī Kullamā Da`awtuhum Litaghfira Lahum Ja`alū 'Aşābi`ahum Fī 'Ādhānihim Wa Astaghshaw Thiyābahum Wa 'Aşarrū Wa Astakbarū Astikbārāan 071-007 آ«እኔም ለእነርሱ ትምር ዘንድ (ወደ እምነት) በጠራኋቸው ቁጥር ጣቶቻቸውን በጆሮዎቻቸው ውስጥ አደረጉ፡፡ ልብሶቻቸውንም ተከናነቡ፡፡ (በመጥፎ ሥራቸው ላይ) ዘወተሩም፡፡ (ያለ ልክ) መኩራትንም ኮሩ፡፡ وَإِ‍نّ‍‍ِي كُلَّمَا دَعَوْتُهُمْ لِتَغْفِ‍‍ر‍َ لَهُمْ جَعَلُ‍‍و‍‍ا‍ أَصَابِعَهُمْ فِ‍‍ي آذَانِهِمْ وَا‍سْتَغْشَوْا ثِيَابَهُمْ وَأَصَرُّوا‍ وَا‍سْتَكْبَرُوا‍ ا‍سْتِكْبَارا‍ً
Thumma 'Innī Da`awtuhum Jihārāan 071-008 آ«ከዚያም እኔ በጩኸት ጠራኋቸው፡፡ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ إِ‍نّ‍‍ِي دَعَوْتُهُمْ جِهَارا‍ً
Thumma 'Innī 'A`lantu Lahum Wa 'Asrartu Lahum 'Isrārāan 071-009 آ«ከዚያም እኔ ለእነርሱ ገለጽኩ፡፡ ለእነርሱም መመስጠርን መሰጠርኩ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ إِ‍نّ‍‍ِ‍‍ي‍ أَعْلَ‍‍ن‍تُ لَهُمْ وَأَسْرَرْتُ لَهُمْ إِسْرَارا‍ً
Faqultu Astaghfirū Rabbakum 'Innahu Kāna Ghaffārāan 071-010 آ«አልኳቸውም፡- ጌታችሁን ምሕረትን ለምኑት፡፡ እርሱ በጣም መሐሪ ነውና፡፡ فَقُلْتُ ا‍سْتَغْفِرُوا‍ رَبَّكُمْ إِ‍نّ‍‍َهُ ك‍‍َ‍ا‍نَ غَفَّارا‍ً
Yursili As-Samā'a `Alaykum Midrārāan 071-011 آ«በእናንተ ላይ ዝናምን ተከታታይ አድርጎ ይልካል፡፡ يُرْسِلِ ا‍لسَّم‍‍َ‍ا‍ءَ عَلَيْكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍د‍‍ْرَارا‍ً
Wa Yumdidkum Bi'amwālin Wa Banīna Wa Yaj`al Lakum Jannātin Wa Yaj`al Lakum 'Anhārāan 071-012 آ«በገንዘቦችና በልጆችም ይለግሰላችኋል፡፡ ለእናንተም አትክልቶችን ያደርግላችኋል፡፡ ለእናንተም ወንዞችን ያደርግላችኋል፡፡آ» وَيُمْدِ‍د‍‍ْكُ‍‍م‍ْ بِأَمْو‍َا‍ل‍‍‍ٍ وَبَن‍‍ِ‍ي‍نَ وَيَ‍‍ج‍‍ْعَ‍‍ل‍ْ لَكُمْ جَ‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٍ وَيَ‍‍ج‍‍ْعَ‍‍ل‍ْ لَكُمْ أَنْهَارا‍ً
Mā Lakum Lā Tarjūna Lillahi Waqārāan 071-013 ለአላህ ልቅናን የማትሹት ለእናንተ ምን አላችሁ? مَا لَكُمْ لاَ تَرْج‍‍ُ‍و‍نَ لِلَّهِ وَقَارا‍ً
Wa Qad Khalaqakum 'Aţwārāan 071-014 በልዩ ልዩ ኹኔታዎች በእርግጥ የፈጠራችሁ ሲኾን፡፡ وَقَ‍‍د‍ْ خَلَقَكُمْ أَ‍ط‍‍ْوَارا‍ً
'Alam Taraw Kayfa Khalaqa Al-Lahu Sab`a Samāwātin Ţibāqāan 071-015 አላህ ሰባትን ሰማያት አንዱ ካንዱ በላይ ሲኾን እንዴት እንደፈጠረ አታዩምን? أَلَمْ تَرَوْا كَيْفَ خَلَقَ ا‍للَّهُ سَ‍‍ب‍‍ْعَ سَمَاو‍َا‍ت‍‍‍ٍ طِبَاقا‍ً
Wa Ja`ala Al-Qamara Fīhinna Nūrāan Wa Ja`ala Ash-Shamsa Sirājāan 071-016 በውስጣቸውም ጨረቃን አብሪ አደረገ፡፡ ፀሐይንም ብርሃን አደረገ፡፡ وَجَعَلَ ا‍لْقَمَرَ فِيهِ‍‍ن‍ّ‍‍َ نُورا‍ً وَجَعَلَ ا‍لشَّمْسَ سِرَاجا‍ً
Wa Allāhu 'Anbatakum Mina Al-'Arđi Nabātāan 071-017 አላህም ከምድር ማብቀልን አበቀላችሁ፡፡ وَاللَّهُ أَ‍ن‍‍ْبَتَكُ‍‍م‍ْ مِنَ ا‍لأَرْضِ نَبَاتا‍ً
Thumma Yu`īdukum Fīhā Wa Yukhrijukum 'Ikhrājāan 071-018 ከዚያም በውስጧ ይመልሳችኋል፡፡ ማውጣትንም ያወጣችኋል፡፡ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ يُعِيدُكُمْ فِيهَا وَيُخْ‍‍ر‍‍ِجُكُمْ إِخْرَاجا‍ً
Wa Allāhu Ja`ala Lakumu Al-'Arđa Bisāţāan 071-019 አላህም ምድርን ለእናንተ ምንጣፍ አደረጋት፡፡ وَاللَّهُ جَعَلَ لَكُمُ ا‍لأَرْضَ بِسَاطا‍ً
Litaslukū Minhā Subulāan Fijājāan 071-020 ከእርሷ ሰፋፊዎችን መንገዶች ትገቡ ዘንድ፡፡ لِتَسْلُكُو‍‍ا‍ مِنْهَا سُبُلا‍ً فِجَاجا‍ً
Qāla Nūĥun Rabbi 'Innahum `Aşawnī Wa Attaba`ū Man Lam Yazid/hu Māluhu Wa Waladuhu 'Illā Khasārāan 071-021 ኑሕ አለ፡- آ«ጌታዬ ሆይ! እነሱ አምመጹብኝ፡፡ ገንዘቡና ልጁም ከጥፋት በስተቀር ያልጨመረለትን ሰው ተከተሉ፡፡ ق‍َا‍لَ ن‍‍ُ‍و‍ح‍‍‍ٌ رَبِّ إِ‍نّ‍‍َهُمْ عَصَوْنِي وَا‍تَّبَعُو‍‍ا‍ مَ‍‍ن‍ْ لَمْ يَزِ‍د‍‍ْهُ مَالُهُ وَوَلَدُهُ إِلاَّ خَسَارا‍ً
Wa Makarū Makrāan Kubbārāan 071-022 آ«ታላቅንም ተንኮል የመከሩትን ሰዎችآ» (ተከተሉ)፡፡ وَمَكَرُوا‍ مَكْرا‍ً كُبَّارا‍ً
Wa Qālū Lā Tadharunna 'Ālihatakum Wa Lā Tadharunna Waddāan Wa Lā Suwā`āan Wa Lā Yaghūtha Wa Ya`ūqa Wa Nasrāan 071-023 አሉም آ«አምላኮቻችሁን አትተዉ፡፡ ወድንም፣ ሱዋዕንም፣ የጉሥንም፣ የዑቅንም ነስርንም አትተው፡፡ وَقَالُو‍‍ا‍ لاَ تَذَرُ‍نّ‍‍َ آلِهَتَكُمْ وَلاَ تَذَرُ‍نّ‍‍َ وَدّا‍ً وَلاَ سُوَاعا‍ً وَلاَ يَغ‍‍ُ‍و‍ثَ وَيَع‍‍ُ‍و‍قَ وَنَسْرا‍ً
Wa Qad 'Ađallū Kathīrāan Wa Lā Tazidi Až-Žālimīna 'Illā Đalālāan 071-024 آ«በእርግጥም ብዙዎችን አሳሳቱ፡፡ ከሓዲዎችንም ጥመትን እንጅ ሌላን አትጨምርላቸውآ» (አለ)፡፡ وَقَ‍‍د‍ْ أَضَلُّو‍‍ا‍ كَثِيرا‍ً وَلاَ تَزِدِ ا‍لظَّالِم‍‍ِ‍ي‍نَ إِلاَّ ضَلاَلا‍ً
Mimmā Khī'ātihim 'Ughriqū Fa'udkhilū Nārāan Falam Yajidū Lahum Min Dūni Al-Lahi 'Anşārāan 071-025 በኀጢኣቶቻቸው ምክንያት ተሰጠሙ፡፡ እሳትንም እንዲገቡ ተደረጉ፡፡ ለእነርሱም ከአላህ ሌላ የኾኑ ረዳቶችን አላገኙም፡፡ مِ‍‍م‍ّ‍‍َا خَط‍‍ِ‍ي‍ئ‍‍َ‍اتِهِمْ أُغْ‍‍ر‍‍ِقُو‍‍ا‍ فَأُ‍د‍‍ْخِلُو‍‍ا‍ نَارا‍ً فَلَمْ يَجِدُوا‍ لَهُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ د‍ُو‍نِ ا‍للَّهِ أَ‍ن‍‍ْصَارا‍ً
Wa Qāla Nūĥun Rabbi Lā Tadhar `Alá Al-'Arđi Mina Al-Kāfirīna Dayyārāan 071-026 ኑሕም አለ آ«ጌታዬ ሆይ! ከከሓዲዎቹ በምድር ላይ አንድንም አትተው፡፡ وَق‍‍َ‍ا‍لَ ن‍‍ُ‍و‍ح‍‍‍ٌ رَبِّ لاَ تَذَرْ عَلَى ا‍لأَرْضِ مِنَ ا‍لْكَافِ‍‍ر‍‍ِي‍نَ دَيَّارا‍ً
'Innaka 'In Tadharhum Yuđillū `Ibādaka Wa Lā Yalidū 'Illā Fājirāan Kaffārāan 071-027 آ«አንተ ብትተዋቸው ባሮችህን ያሳስታሉና፡፡ ኀጢኣተኛ ከሓዲንም እንጅ ሌላን አይወልዱም፡፡ إِ‍نّ‍‍َكَ إِ‍ن‍ْ تَذَرْهُمْ يُضِلُّو‍‍ا‍ عِبَادَكَ وَلاَ يَلِدُو‍ا‍ إِلاَّ فَاجِرا‍ً كَفَّارا‍ً
Rabbi Aghfir Lī Wa Liwālidayya Wa Liman Dakhala Baytiya Mu'umināan Wa Lilmu'uminīna Wa Al-Mu'umināti Wa Lā Tazidi Až-Žālimīna 'Illā Tabārāan 071-028 آ«ጌታዬ ሆይ! ለእኔም ለወላጆቼም ምእመን ኾኖ በቤቴ ለገባም ሰው ሁሉ ለምእመናንና ለምእምናትም ምሕረት አድርግ፡፡ ከሓዲዎችንም ከጥፋት በቀር አትጨምርላቸው፤آ» (አለ)፡፡ رَبِّ ا‍غْفِرْ لِي وَلِوَالِدَيَّ وَلِمَ‍‍ن‍ْ دَخَلَ بَيْتِيَ مُؤْمِنا‍ً وَلِلْمُؤْمِن‍‍ِ‍ي‍نَ وَا‍لْمُؤْمِن‍‍َ‍ا‍تِ وَلاَ تَزِدِ ا‍لظَّالِم‍‍ِ‍ي‍نَ إِلاَّ تَبَارا‍ً
Next Sūrah