44) Sūrat Ad-Dukhān

Printed format

44) سُورَة الدُّخَان

Ĥā-Mīm 044-001 ሐ.መ (ሓ ሚም)፡፡ حَا-مِيم
Wa Al-Kitābi Al-Mubīni 044-002 አብራሪ በኾነው መጽሐፍ እንምላለን፡፡ وَالْكِت‍‍َ‍ا‍بِ ا‍لْمُب‍‍ِ‍ي‍نِ
'Innā 'Anzalnāhu Fī Laylatin Mubārakatin 'Innā Kunnā Mundhirīna 044-003 እኛ (ቁርኣኑን) በተባረከች ሌሊት ውስጥ አወረድነው፡፡ እኛ አስፈራሪዎች ነበርንና፡፡ إِ‍نّ‍‍َ‍‍ا‍ أَن‍زَلْن‍‍َ‍ا‍هُ فِي لَيْلَة‍‍‍ٍ مُبَارَكَة‍‍‍ٍ إِ‍نّ‍‍َا كُ‍‍ن‍ّ‍‍َا مُ‍‍ن‍ذِ‍ر‍‍ِي‍نَ
Fīhā Yufraqu Kullu 'Amrin Ĥakīmin 044-004 በውስጧ የተወሰነው ነገር ሁሉ ይልለያል፡፡ فِيهَا يُفْرَقُ كُلُّ أَمْرٍ حَك‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٍ
'Amrāan Min `Indinā 'Innā Kunnā Mursilīna 044-005 ከእኛ ዘንድ የኾነ ትእዛዝ ሲኾን (አወረድነው)፡፡ እኛ (መልክተኞችን) ላኪዎች ነበርን፡፡ أَمْرا‍ً مِنْ عِ‍‍ن‍‍ْدِنَ‍‍ا إِ‍نّ‍‍َا كُ‍‍ن‍ّ‍‍َا مُرْسِل‍‍ِ‍ي‍نَ
Raĥmatan Min Rabbika 'Innahu Huwa As-Samī`u Al-`Alīmu 044-006 ከጌታህ በኾነው ችሮታ (ተላኩ)፡፡ እነሆ እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነውና፡፡ رَحْمَة‍‍‍ً مِ‍‍ن‍ْ رَبِّكَ إِ‍نّ‍‍َهُ هُوَ ا‍لسَّم‍‍ِ‍ي‍عُ ا‍لْعَل‍‍ِ‍ي‍مُ
Rabbi As-Samāwāti Wa Al-'Arđi Wa Mā Baynahumā 'In Kuntum Mūqinīna 044-007 የሰማያትና የምድር በመካከላቸውም ያለው ነገር ሁሉ ጌታ ከኾነው (ተላኩ)፡፡ የምታረጋግጡ እንደኾናችሁ (ነገሩ እንዳልነው መኾኑን እወቁ)፡፡ رَبِّ ا‍لسَّمَاو‍َا‍تِ وَا‍لأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَ‍‍ا إِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍‍ْتُ‍‍م‍ْ مُوقِن‍‍ِ‍ي‍نَ
Lā 'Ilāha 'Illā Huwa Yuĥyī Wa Yumītu Rabbukum Wa Rabbu 'Ābā'ikumu Al-'Awwalīna 044-008 ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሕያው ያደርጋል፡፡ ይገድላልም፡፡ ጌታችሁ የመጀመሪያዎቹ አባቶቻችሁም ጌታ ነው፡፡ لاَ إِلَهَ إِلاَّ هُوَ يُحْيِي وَيُم‍‍ِ‍ي‍تُ رَبُّكُمْ وَرَبُّ آب‍‍َ‍ا‍ئِكُمُ ا‍لأَوَّل‍‍ِ‍ي‍نَ
Bal HumShakkin Yal`abūna 044-009 በእውነቱ እነርሱ የሚጫወቱ ሲኾኑ በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ بَلْ هُمْ فِي شَكّ‍‍‍ٍ يَلْعَب‍‍ُ‍و‍نَ
Fārtaqib Yawma Ta'tī As-Samā'u Bidukhānin Mubīnin 044-010 ሰማይም በግልጽ ጭስ የምትመጣበትን ቀን ተጠባበቅ፡፡ فَارْتَقِ‍‍ب‍ْ يَوْمَ تَأْتِي ا‍لسَّم‍‍َ‍ا‍ءُ بِدُخ‍‍َ‍ا‍ن‍‍‍ٍ مُب‍‍ِ‍ي‍ن‍‍‍ٍ
Yaghshá An-Nāsa Hādhā `Adhābun 'Alīmun 044-011 ሰዎችን የሚሸፍን (በኾነ ጭስ) ይህ አሳማሚ ቅጣት ነው፡፡ يَغْشَى ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سَ هَذَا عَذ‍َا‍بٌ أَل‍‍ِ‍ي‍م‍‍‍ٌ
Rabbanā Akshif `Annā Al-`Adhāba 'Innā Mu'uminūna 044-012 آ«ጌታችን ሆይ! ከእኛ ላይ ቅጣቱን ግለጥልን፡፡ እኛ አማኞች እንኾናለንናآ» (ይላሉም)፡፡ رَبَّنَا ا‍كْشِفْ عَ‍‍ن‍ّ‍‍َا ا‍لْعَذ‍َا‍بَ إِ‍نّ‍‍َا مُؤْمِن‍‍ُ‍و‍نَ
'Anná Lahumu Adh-Dhikrá Wa Qad Jā'ahum Rasūlun Mubīnun 044-013 (ቅጣቱ በወረደ ጊዜ) ለእነርሱ መግገሰጽ እንዴት ይኖራቸዋል? አስረጅ መልክተኛ የመጣቸው ሲኾን (የካዱም ሲኾኑ)፡፡ أَ‍نّ‍‍َى لَهُمُ ا‍لذِّكْرَى وَقَ‍‍د‍ْ ج‍‍َ‍ا‍ءَهُمْ رَس‍‍ُ‍و‍ل‍‍‍ٌ مُب‍‍ِ‍ي‍ن‍‍‍ٌ
Thumma Tawallaw `Anhu Wa Qālū Mu`allamun Majnūnun 044-014 ከዚያም ከእርሱ የዞሩ፤ (ከሰው) آ«የተሰተማረ ዕብድ ነውآ» ያሉም ሲኾኑ፡፡ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ تَوَلَّوْا عَنْهُ وَقَالُو‍‍ا‍ مُعَلَّم‍‍‍ٌ مَ‍‍ج‍‍ْن‍‍ُ‍و‍ن‍‍‍ٌ
'Innā Kāshifū Al-`Adhābi Qalīlāan 'Innakum `Ā'idūna 044-015 እኛ ቅጣቱን ለጥቂት ጊዜ ገላጮች ነን፡፡ እናንተ (ወደ ክህደታችሁ) በእርግጥ ተመላሾች ናችሁ፡፡ إِ‍نّ‍‍َا كَاشِفُو‍‍ا‍ ا‍لْعَذ‍َا‍بِ قَلِيلا‍ً إِ‍نّ‍‍َكُمْ ع‍‍َ‍ا‍ئِد‍ُو‍نَ
Yawma Nabţishu Al-Baţshata Al-Kubrá 'Innā Muntaqimūna 044-016 ታላቂቱን ብርቱ አያያዝ በምንይዝበት ቀን፤ እኛ ተበቃዮች ነን፡፡ يَوْمَ نَ‍‍ب‍‍ْطِشُ ا‍لْبَ‍‍ط‍‍ْشَةَ ا‍لْكُ‍‍ب‍‍ْرَى إِ‍نّ‍‍َا مُ‍‍ن‍تَقِم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Laqad Fatannā Qablahum Qawma Fir`awna Wa Jā'ahum Rasūlun Karīmun 044-017 ከእነርሱም በፊት የፈርዖንን ሕዝቦች በእርግጥ ሞከርን፡፡ ክቡር መልእክተኛም መጣላቸው፡፡ وَلَقَ‍‍د‍ْ فَتَ‍‍ن‍ّ‍‍َا قَ‍‍ب‍‍ْلَهُمْ قَوْمَ فِرْعَوْنَ وَج‍‍َ‍ا‍ءَهُمْ رَس‍‍ُ‍و‍ل‍‍‍ٌ كَ‍‍ر‍‍ِي‍م‍‍‍ٌ
'An 'Addū 'Ilayya `Ibāda Al-Lahi 'Innī Lakum Rasūlun 'Amīnun 044-018 آ«የአላህን ባሮች ወደኔ አድርሱ፡፡ እኔ ለእናንተ ታማኝ መልክተኛ ነኝና፡፡ أَنْ أَدُّو‍ا‍ إِلَيَّ عِب‍‍َ‍ا‍دَ ا‍للَّهِ إِ‍نّ‍‍ِي لَكُمْ رَس‍‍ُ‍و‍لٌ أَم‍‍ِ‍ي‍ن‍‍‍ٌ
Wa 'An Lā Ta`lū `Alá Al-Lahi 'Innī 'Ātīkum Bisulţānin Mubīnin 044-019 آ«በአላህም ላይ አትኩሩ፡፡ እኔ ግልጽ የኾነን አስረጅ ያመጣሁላችሁ ነኝና (በማለት መጣላቸው)፡፡ وَأَ‍ن‍ْ لاَ تَعْلُو‍‍ا‍ عَلَى ا‍للَّهِ إِ‍نّ‍‍ِ‍‍ي آتِيكُ‍‍م‍ْ بِسُلْط‍‍َ‍ا‍ن‍‍‍ٍ مُب‍‍ِ‍ي‍ن‍‍‍ٍ
Wa 'Innī `Udhtu Birabbī Wa Rabbikum 'An Tarjumūni 044-020 آ«እኔም እንዳትወግሩኝ በጌታየና በጌታችሁ ተጠብቂያለሁ፡፡ وَإِ‍نّ‍‍ِي عُذْتُ بِرَبِّي وَرَبِّكُمْ أَ‍ن‍ْ تَرْجُم‍‍ُ‍و‍نِ
Wa 'In Lam Tu'uminū Lī Fā`tazilūni 044-021 آ«በእኔም ባታምኑ ራቁኝآ» (ተዉኝ አለ)፡፡ وَإِ‍ن‍ْ لَمْ تُؤْمِنُو‍‍ا‍ لِي فَاعْتَزِل‍‍ُ‍و‍نِ
Fada`ā Rabbahu 'Anna Hā'uulā' Qawmun Mujrimūna 044-022 ቀጥሎም (ስለ ዛቱበት) آ«እነዚህ አመጸኞች ሕዝቦች ናቸውآ» (አጥፋቸው) ሲል ጌታውን ለመነ፡፡ فَدَعَا رَبَّهُ أَ‍نّ‍‍َ ه‍‍َ‍ا‍ؤُلاَء قَوْم‍‍‍ٌ مُ‍‍ج‍‍ْ‍‍ر‍‍ِم‍‍ُ‍و‍نَ
Fa'asri Bi`ibādī Laylāan 'Innakum Muttaba`ūna 044-023 (ጌታው) آ«ባሮቼንም ይዘህ በሌሊት ኺድ፡፡ እናንተ የሚከተሉዋችሁ ናችሁና፡፡ فَأَسْ‍‍ر‍ِ بِعِبَادِي لَيْلا‍ً إِ‍نّ‍‍َكُ‍‍م‍ْ مُتَّبَع‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Atruki Al-Baĥra Rahwan 'Innahum Jundun Mughraqūna 044-024 آ«ባሕሩንም የተከፈተ ኾኖ ተወው፡፡ እነርሱ የሚሰጥጠሙ ሰራዊት ናቸውናآ» (አለው)፡፡ وَاتْرُكِ ا‍لْبَحْرَ رَهْوا‍ً إِ‍نّ‍‍َهُمْ جُ‍‍ن‍د‍ٌ مُغْرَق‍‍ُ‍و‍نَ
Kam Tarakū Min Jannātin Wa `Uyūnin 044-025 ከአትክልቶችና ከምንጮችም ብዙ ነገሮችን ተዉ፡፡ كَمْ تَرَكُو‍‍ا‍ مِ‍‍ن‍ْ جَ‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٍ وَعُي‍‍ُ‍و‍ن‍‍‍ٍ
Wa Zurū`in Wa Maqāmin Karīmin 044-026 ከአዝመራዎችም ከመልካም መቀመጫም፡፡ وَزُر‍ُو‍ع‍‍‍ٍ وَمَق‍‍َ‍ا‍م‍‍‍ٍ كَ‍‍ر‍‍ِي‍م‍‍‍ٍ
Wa Na`matin Kānū Fīhā Fākihīna 044-027 በእርሷ ተደሳቾች ከነበሩባትም ድሎት (ብዙን ነገር ተዉ)፡፡ وَنَعْمَة‍‍‍ٍ كَانُو‍‍ا‍ فِيهَا فَاكِه‍‍ِ‍ي‍نَ
Kadhālika Wa 'Awrathnāhā Qawmāan 'Ākharīna 044-028 (ነገሩ) እንደዚሁ ኾነ፡፡ ሌሎችንም ሕዝቦች አወረስናት፡፡ كَذَلِكَ وَأَوْرَثْنَاهَا قَوْما‍ً آخَ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Famā Bakat `Alayhimu As-Samā'u Wa Al-'Arđu Wa Mā Kānū Munžarīna 044-029 ሰማይና ምድርም በእነርሱ ላይ አላለቀሱም፡፡ የሚቆዩም አልነበሩም፡፡ فَمَا بَكَتْ عَلَيْهِمُ ا‍لسَّم‍‍َ‍ا‍ءُ وَا‍لأَرْضُ وَمَا كَانُو‍‍ا‍ مُ‍‍ن‍ظَ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Wa Laqad Najjaynā Banī 'Isrā'īla Mina Al-`Adhābi Al-Muhīni 044-030 የእስራኤልንም ልጆች አዋራጅ ከኾነ ስቃይ በእርግጥ አዳንናቸው፡፡ وَلَقَ‍‍د‍ْ نَجَّيْنَا بَنِ‍‍ي إِسْر‍َا‍ئ‍‍ِ‍ي‍لَ مِنَ ا‍لْعَذ‍َا‍بِ ا‍لْمُه‍‍ِ‍ي‍نِ
Min Fir`awna 'Innahu Kāna `Ālīāan Mina Al-Musrifīna 044-031 ከፈርዖን፤ እርሱ የኮራ ከወሰን አላፊዎቹ ነበርና፡፡ مِ‍‍ن‍ْ فِرْعَوْنَ إِ‍نّ‍‍َهُ ك‍‍َ‍ا‍نَ عَال‍‍ِ‍ي‍ا‍ً مِنَ ا‍لْمُسْ‍‍ر‍‍ِف‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Laqadi Akhtarnāhum `Alá `Ilmin `Alá Al-`Ālamīna 044-032 ከማወቅም ጋር በዓለማት ላይ በእርግጥ መረጥናቸው፡፡ وَلَقَدِ ا‍خْتَرْنَاهُمْ عَلَى عِلْمٍ عَلَى ا‍لْعَالَم‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa 'Ātaynāhum Mina Al-'Āyāti Mā Fīhi Balā'un Mubīnun 044-033 ከታምራቶችም በውስጡ ግልጽ የኾነ ፈተና ያለበትን ሰጠናቸው፡፡ وَآتَيْنَاهُ‍‍م‍ْ مِنَ ا‍لآي‍‍َ‍ا‍تِ مَا ف‍‍ِ‍ي‍هِ بَلاَء‍ٌ مُب‍‍ِ‍ي‍ن‍‍‍ٌ
'Inna Hā'uulā' Layaqūlūna 044-034 እነዚህ (የመካ ከሓዲዎች) በእርግጥ ይላሉ፡- إِ‍نّ‍‍َ ه‍‍َ‍ا‍ؤُلاَء لَيَقُول‍‍ُ‍و‍نَ
'In Hiya 'Illā Mawtatunā Al-'Ūlá Wa Mā Naĥnu Bimunsharīna 044-035 እርሷ የፊተኛይቱ ሞታችን እንጅ አይደለችም፡፡ እኛም የምንቀሰቀስ አይደለንም፡፡ إِنْ هِيَ إِلاَّ مَوْتَتُنَا ا‍لأ‍ُ‍ولَى وَمَا نَحْنُ بِمُ‍‍ن‍شَ‍‍ر‍‍ِي‍نَ
Fa'tū Bi'ābā'inā 'In Kuntum Şādiqīna 044-036 እውነተኞችም እንደ ኾናችሁ አባቶቻችንን አምጡልን፡፡ فَأْتُو‍‍ا‍ بِآب‍‍َ‍ا‍ئِنَ‍‍ا إِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍تُمْ صَادِق‍‍ِ‍ي‍نَ
'Ahum Khayrun 'Am Qawmu Tubba`in Wa Al-Ladhīna Min Qablihim 'Ahlaknāhum 'Innahum Kānū Mujrimīna 044-037 እነርሱ በላጮች ናቸውን ወይስ የቱብበዕ ሕዝቦችና እነዚያ ከእነርሱ በፊት የነበሩት? አጠፋናቸው፡፡ እነርሱ አመጸኞች ነበሩና፡፡ أَهُمْ خَيْرٌ أَمْ قَوْمُ تُبَّع‍‍‍ٍ وَا‍لَّذ‍ِي‍نَ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِهِمْ أَهْلَكْنَاهُمْ إِ‍نّ‍‍َهُمْ كَانُو‍‍ا‍ مُ‍‍ج‍‍ْ‍‍ر‍‍ِم‍‍ِ‍ي‍نَ
Wa Mā Khalaq As-Samāwāti Wa Al-'Arđa Wa Mā Baynahumā Lā`ibīna 044-038 ሰማያትንና ምድርንም በሁለቱ መካከል ያለውንም ሁሉ ቀላጆች ኾነን አልፈጠርንም፡፡ وَمَا خَلَ‍‍ق‍‍ْنَا ا‍لسَّمَاو‍َا‍تِ وَا‍لأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا لاَعِب‍‍ِ‍ي‍نَ
Khalaqnāhumā 'Illā Bil-Ĥaqqi Wa Lakinna 'Aktharahum Lā Ya`lamūna 044-039 ሁለቱንም በምር እንጅ አልፈጠርናቸውም፡፡ ግን አብዛኞቻቸው አያውቁም፡፡ مَا خَلَ‍‍ق‍‍ْنَاهُمَ‍‍ا إِلاَّ بِ‍‍ا‍لْحَقِّ وَلَكِ‍‍ن‍ّ‍‍َ أَكْثَرَهُمْ لاَ يَعْلَم‍‍ُ‍و‍نَ
'Inna Yawma Al-Faşli Mīqātuhum 'Ajma`īna 044-040 የመለያው ቀን ለሁሉም ቀጠሯቸው ነው፡፡ إِ‍نّ‍‍َ يَوْمَ ا‍لْفَصْلِ مِيقَاتُهُمْ أَ‍ج‍‍ْمَع‍‍ِ‍ي‍نَ
Yawma Lā Yughnī Mawláan `An Mawláan Shay'āan Wa Lā Hum Yunşarūna 044-041 ዘመድ ከዘመዱ ምንንም የማይጠቅምበት እነርሱም የማይርረዱበት ቀን ነው፡፡ يَوْمَ لاَ يُغْنِي مَوْلىً عَ‍‍ن‍ْ مَوْلى‍ً شَيْئا‍ً وَلاَ هُمْ يُ‍‍ن‍صَر‍ُو‍نَ
'Illā Man Raĥima Al-Lahu 'Innahu Huwa Al-`Azīzu Ar-Raĥīmu 044-042 አላህ ያዘነለት ሰውና ያመነ ብቻ ሲቀር፡፡ (እርሱስ ይርረዳል)፡፡ እርሱ አሸናፊው አዛኙ ነውና፡፡ إِلاَّ مَ‍‍ن‍ْ رَحِمَ ا‍للَّهُ إِ‍نّ‍‍َهُ هُوَ ا‍لْعَز‍ِي‍زُ ا‍لرَّح‍‍ِ‍ي‍مُ
'Inna Shajarata Az-Zaqqūmi 044-043 የዘቁመ ዛፍ إِ‍نّ‍‍َ شَجَرَةَ ا‍لزَّقّ‍‍ُ‍و‍مِ
Ţa`āmu Al-'Athīmi 044-044 የኀጢኣተኛው ምግብ ነው፡፡ طَع‍‍َ‍ا‍مُ ا‍لأَث‍‍ِ‍ي‍مِ
Kālmuhli Yaghlī Fī Al-Buţūni 044-045 እንደ ዘይት አተላ ነው፡፡ በሆዶች ውስጥ የሚፈላ ሲኾን፡፡ كَالْمُهْلِ يَغْلِي فِي ا‍لْبُط‍‍ُ‍و‍نِ
Kaghalyi Al-Ĥamīmi 044-046 እንደ ገነፈለ ውሃ አፈላል (የሚፈላ ሲኾን)፡፡ كَغَلْيِ ا‍لْحَم‍‍ِ‍ي‍مِ
Khudhūhu Fā`tilūhu 'Ilá Sawā'i Al-Jaĥīmi 044-047 ያዙት፤ ወደ ገሀነም መካከልም በኀይል ጎትቱት፡፡ خُذ‍ُو‍هُ فَاعْتِل‍‍ُ‍و‍هُ إِلَى سَو‍َا‍ءِ ا‍لْجَح‍‍ِ‍ي‍مِ
Thumma Şubbū Fawqa Ra'sihi Min `Adhābi Al-Ĥamīmi 044-048 ከዚያም آ«ከራሱ በላይ ከፈላ ውሃ ስቃይ አንቧቡበት፡፡آ» ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ صُبُّو‍‍ا‍ فَوْقَ رَأْسِهِ مِنْ عَذ‍َا‍بِ ا‍لْحَم‍‍ِ‍ي‍مِ
Dhuq 'Innaka 'Anta Al-`Azīzu Al-Karīmu 044-049 آ«ቅመስ፤ አንተ አሸናፊው ክብሩ ነህናآ» (ይባላል)፡፡ ذُ‍ق‍ْ إِ‍نّ‍‍َكَ أَ‍ن‍‍ْتَ ا‍لْعَز‍ِي‍زُ ا‍لْكَ‍‍ر‍‍ِي‍مُ
'Inna Hādhā Mā Kuntum Bihi Tamtarūna 044-050 آ«ይህ ያ በእርሱ ትጠራጠሩበት የነበራችሁት ነውآ» (ይባላሉ)፡፡ إِ‍نّ‍‍َ هَذَا مَا كُ‍‍ن‍تُ‍‍م‍ْ بِهِ تَمْتَر‍ُو‍نَ
'Inna Al-Muttaqīna Fī Maqāmin 'Amīnin 044-051 ጥንቁቆቹ በእርግጥ በጸጥተኛ መኖሪያ ውስጥ ናቸው፡፡ إِ‍نّ‍‍َ ا‍لْمُتَّق‍‍ِ‍ي‍نَ فِي مَق‍‍َ‍ا‍مٍ أَم‍‍ِ‍ي‍ن‍‍‍ٍ
Fī Jannātin Wa `Uyūnin 044-052 በአትክልቶችና በምንጮች ውስጥ ናቸው፡፡ فِي جَ‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍ت‍‍‍ٍ وَعُي‍‍ُ‍و‍ن‍‍‍ٍ
Yalbasūna Min Sundusin Wa 'Istabraqin Mutaqābilīna 044-053 ፊት ለፊት የተቅጣጩ ኾነው ከስስ ሐርና ከወፍራም ሐር ይለብሳሉ፡፡ يَلْبَس‍‍ُ‍و‍نَ مِ‍‍ن‍ْ سُ‍‍ن‍دُس‍‍‍ٍ وَإِسْتَ‍‍ب‍‍ْرَق‍‍‍ٍ مُتَقَابِل‍‍ِ‍ي‍نَ
Kadhālika Wa Zawwajnāhum Biĥūrin `Īnin 044-054 (ነገሩ) እንደዚሁ ነው፤ ዓይናማዎች የኾኑን ነጫጭ ሴቶችም እናጠናዳቸዋለን፡፡ كَذَلِكَ وَزَوَّ‍‍ج‍‍ْنَاهُ‍‍م‍ْ بِح‍‍ُ‍و‍رٍ ع‍‍ِ‍ي‍ن‍‍‍ٍ
Yad`ūna Fīhā Bikulli Fākihatin 'Āminīna 044-055 በእርሷም ውስጥ የተማመኑ ኾነው፤ ከፍራፍሬ ሁሉ ያዝዛሉ፡፡ يَ‍‍د‍‍ْع‍‍ُ‍و‍نَ فِيهَا بِكُلِّ فَاكِهَة‍‍‍ٍ آمِن‍‍ِ‍ي‍نَ
Lā Yadhūqūna Fīhā Al-Mawta 'Illā Al-Mawtata Al-'Ūlá Wa Waqāhum `Adhāba Al-Jaĥīmi 044-056 የፊተኛይቱን ሞት እንጅ (ዳግመኛ) በእርሷ ውስጥ ሞትን አይቀምሱም፡፡ የገሀነምንም ቅጣት (አላህ) ጠበቃቸው፡፡ لاَ يَذُوق‍‍ُ‍و‍نَ فِيهَا ا‍لْمَوْتَ إِلاَّ ا‍لْمَوْتَةَ ا‍لأ‍ُ‍ولَى وَوَقَاهُمْ عَذ‍َا‍بَ ا‍لْجَح‍‍ِ‍ي‍مِ
Fađlāan Min Rabbika Dhālika Huwa Al-Fawzu Al-`Ažīmu 044-057 ከጌታህ በኾነ ችሮታ (ጠበቃቸው)፡፡ ይህ እርሱ ታላቅ ዕድል ነው፡፡ فَضْلا‍ً مِ‍‍ن‍ْ رَبِّكَ ذَلِكَ هُوَ ا‍لْفَوْزُ ا‍لْعَظ‍‍ِ‍ي‍مُ
Fa'innamā Yassarnāhu Bilisānika La`allahum Yatadhakkarūna 044-058 (ቁርኣኑን) በቋንቋህም ያገራነው (ሕዝቦችህ) ይገነዘቡ ዘንድ ብቻ ነው፡፡ فَإِ‍نّ‍‍َمَا يَسَّرْن‍‍َ‍ا‍هُ بِلِسَانِكَ لَعَلَّهُمْ يَتَذَكَّر‍ُو‍نَ
Fārtaqib 'Innahum Murtaqibūna 044-059 ተጠባበቅም እነርሱ ተጠባባቂዎች ናቸውና፡፡ فَارْتَقِ‍‍ب‍ْ إِ‍نّ‍‍َهُ‍‍م‍ْ مُرْتَقِب‍‍ُ‍و‍نَ
Next Sūrah