32) Sūrat As-Sajdah

Printed format

32) سُورَة السَجدَه

'Alif-Lām-Mīm 032-001 አ.ለ.መ (አሊፍ ላም ሚም)፡፡ أَلِف-لَام-مِيم
Tanzīlu Al-Kitābi Lā Rayba Fīhi Min Rabbi Al-`Ālamīna 032-002 የመጽሐፉ መወረድ ጥርጥር የለበትም፡፡ ከዓለማት ጌታ ነው፡፡ تَ‍‍ن‍ز‍ِي‍لُ ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بِ لاَ رَيْبَ ف‍‍ِ‍ي‍هِ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّ ا‍لْعَالَم‍‍ِ‍ي‍نَ
'Am Yaqūlūna Aftarāhu Bal Huwa Al-Ĥaqqu Min Rabbika Litundhira Qawmāan Mā 'Atāhum Min Nadhīrin Min Qablika La`allahum Yahtadūna 032-003 ይልቁንም آ«ቀጠፈውآ» ይላሉን? አይደለም፡፡ እርሱ ከጌታህ ዘንድ የሆነ እውነት ነው፡፡ በእርሱ ከአንተ በፊት ከአስፈራሪ (ነቢይ) ያልመጣባቸውን ሕዝቦች ልታስፈራራበት (ያወረደልህ ነው)፡፡ እነርሱ ሊምመሩ ይከጀላልና፡፡ أَمْ يَقُول‍‍ُ‍و‍نَ ا‍فْتَر‍َا‍هُ بَلْ هُوَ ا‍لْحَقُّ مِ‍‍ن‍ْ رَبِّكَ لِتُ‍‍ن‍ذِ‍ر‍َ قَوْما‍ً مَ‍‍ا‍ أَتَاهُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ نَذ‍ِي‍ر‍ٍ مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِكَ لَعَلَّهُمْ يَهْتَدAl-Lahu Al-Ladhī Khalaqa As-Samāwāti Wa Al-'Arđa Wa Mā Baynahumā Fī Sittati 'Ayyāmin Thumma Astawá `Alá Al-`Arshi Mā Lakum Min Dūnihi Min Wa Līyin Wa Lā Shafī`in 'Afalā Tatadhakkarūna 032-004 አላህ ያ ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸውም ያለውን ሁሉ በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ ከዚያም በዐርሹ ላይ (ስልጣኑ) የተደላደለ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳትም አማላጅም ምንም የላችሁም፤ አትገሰጹምን? ا‍للَّهُ ا‍لَّذِي خَلَقَ ا‍لسَّمَاو‍َا‍تِ وَا‍لأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا فِي سِتَّةِ أَيّ‍‍َ‍ا‍م‍‍‍ٍ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ ا‍سْتَوَى عَلَى ا‍لْعَرْشِ مَا لَكُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ دُونِهِ مِ‍‍ن وَلِيّ‍‍‍ٍ وَلاَ شَف‍‍ِ‍ي‍عٍ أَفَلاَ تَتَذَكَّرYudabbiru Al-'Amra Mina As-Samā'i 'Ilá Al-'Arđi Thumma Ya`ruju 'Ilayhi Fī Yawmin Kāna Miqdāruhu 'Alfa Sanatin Mimmā Ta`uddūna 032-005 ነገሩን ሁሉ ከሰማይ ወደ ምድር ያዘጋጃል፡፡ ከዚያም ከምትቆጥሩት (ዘመን) ልኩ ሺህ ዓመት በሆነ ቀን ውስጥ ወደርሱ ይወጣል (ይመለሳል)፡፡ يُدَبِّ‍‍ر‍ُ ا‍لأَمْرَ مِنَ ا‍لسَّم‍‍َ‍ا‍ءِ إِلَى ا‍لأَرْضِ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ يَعْرُجُ إِلَيْهِ فِي يَوْم‍‍‍ٍ ك‍‍َ‍ا‍نَ مِ‍‍ق‍‍ْدَارُهُ أَلْفَ سَنَة‍‍‍ٍ مِ‍‍م‍ّ‍‍َا تَعُدّ‍ُو‍نَ
Dhālika `Ālimu Al-Ghaybi Wa Ash-Shahādati Al-`Azīzu Ar-Raĥīmu 032-006 ይህ (ይህንን የሠራው) ሩቁንም ቅርቡንም ሁሉ ዐዋቂው አሸናፊው፣ አዛኙ (ጌታ) ነው፡፡ ذَلِكَ عَالِمُ ا‍لْغَيْبِ وَا‍لشَّهَادَةِ ا‍لْعَز‍ِي‍زُ ا‍لرَّح‍‍ِ‍ي‍مُ
Al-Ladhī 'Aĥsana Kulla Shay'in Khalaqahu Wa Bada'a Khalqa Al-'Insāni Min Ţīnin 032-007 ያ የፈጠረውን ነገር ሁሉ ያሳመረው የሰውንም ፍጥረት ከጭቃ የጀመረው ነው፡፡ ا‍لَّذِي أَحْسَنَ كُلَّ شَيْءٍ خَلَقَهُ وَبَدَأَ خَلْقَ ا‍لإِن‍س‍‍َ‍ا‍نِ مِ‍‍ن‍ْ ط‍‍ِ‍ي‍ن‍‍‍ٍ
Thumma Ja`ala Naslahu Min Sulālatin Min Mā'in Mahīnin 032-008 ከዚያም ዘሮቹን ከተንጣለለ፣ ከደካማ ውሃ ያደረገ ነው፡፡ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ جَعَلَ نَسْلَهُ مِ‍‍ن‍ْ سُلاَلَة‍‍‍ٍ مِ‍‍ن‍ْ م‍‍َ‍ا‍ء‍ٍ مَه‍‍ِ‍ي‍ن‍‍‍ٍ
Thumma Sawwāhu Wa Nafakha Fīhi Min Rūĥihi Wa Ja`ala Lakumu As-Sam`a Wa Al-'Abşāra Wa Al-'Af'idata Qalīlāan Mā Tashkurūna 032-009 ከዚያም (ቅርጹን) አስተካከለው፡፡ በእርሱ ውስጥም ከመንፈሱ ነፋበት፤ (ነፍስ ዘራበት)፡፡ ለእናንተም ጆሮዎችን፣ ዓይኖችንና ልቦችንም አደረገላችሁ፡፡ በጣም ጥቂትን ብቻ ታመሰግናላችሁ፡፡ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ سَوّ‍َا‍هُ وَنَفَخَ ف‍‍ِ‍ي‍هِ مِ‍‍ن‍ْ رُوحِهِ وَجَعَلَ لَكُمُ ا‍لسَّمْعَ وَا‍لأَ‍ب‍‍ْص‍‍َ‍ا‍رَ وَا‍لأَفْئِدَةَ قَلِيلا‍ً مَا تَشْكُر‍ُو‍نَ
Wa Qālū 'A'idhā Đalalnā Fī Al-'Arđi 'A'innā Lafī Khalqin Jadīdin Bal Hum Biliqā'i Rabbihim Kāfirūna 032-010 آ«በምድርም ውስጥ (በስብሰን) በጠፋን ጊዜ እኛ በአዲስ መፈጠር ውስጥ እንሆናለን?آ» አሉ፡፡ በእውነቱ እነርሱ በጌታቸው መገናኘት ከሓዲዎች ናቸው፡፡ وَقَالُ‍‍و‍‍ا‍ أَئِذَا ضَلَلْنَا فِي ا‍لأَرْضِ أَئِ‍‍ن‍ّ‍‍َا لَفِي خَلْق‍‍‍ٍ جَد‍ِي‍د‍ٍ بَلْ هُ‍‍م‍ْ بِلِق‍‍َ‍ا‍ءِ رَبِّهِمْ كَافِر‍ُو‍نَ
Qul Yatawaffākum Malaku Al-Mawti Al-Ladhī Wukkila Bikum Thumma 'Ilá Rabbikum Turja`ūna 032-011 آ«በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት ይገድላችኋል፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁآ» በላቸው፡፡ قُلْ يَتَوَفَّاكُ‍‍م‍ْ مَلَكُ ا‍لْمَوْتِ ا‍لَّذِي وُكِّلَ بِكُمْ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ إِلَى رَبِّكُمْ تُرْجَع‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Law Tará 'Idhi Al-Mujrimūna Nākisū Ru'ūsihim `Inda Rabbihim Rabbanā 'Abşarnā Wa Sami`nā Fārji`nā Na`mal Şāliĥāan 'Innā Mūqinūna 032-012 አመጸኞችም በጌታቸው ዘንድ ራሶቻቸውን ያቀረቀሩ ሆነው آ«ጌታችን ሆይ! አየን፣ ሰማንም፡፡ መልካምን እንሠራለንና (ወደ ምድረ ዓለም) መልሰን፡፡ እኛ አረጋጋጮች ነን፡፡آ» (የሚሉ ሲሆኑ) ብታይ ኖሮ (አስደንጋጭን ነገር ታይ ነበር)፡፡ وَلَوْ تَرَى إِذِ ا‍لْمُ‍‍ج‍‍ْ‍‍ر‍‍ِم‍‍ُ‍و‍نَ نَاكِسُو‍‍ا‍ رُء‍ُ‍وسِهِمْ عِ‍‍ن‍‍ْدَ رَبِّهِمْ رَبَّنَ‍‍ا‍ أَ‍ب‍‍ْصَرْنَا وَسَمِعْنَا فَارْجِعْنَا نَعْمَلْ صَالِحا‍ً إِ‍نّ‍‍َا مُوقِن‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Law Shi'nā La'ātaynā Kulla Nafsin Hudāhā Wa Lakin Ĥaqqa Al-Qawlu Minnī La'amla'anna Jahannama Mina Al-Jinnati Wa An-Nāsi 'Ajma`īna 032-013 በሻንም ኖሮ ነፍስን ሁሉ ቅንነቷን (እምነቷን) በሰጠናት ነበር፡፡ ግን ገሀነምን ከአጋንንትና ከሰዎች የተሰበሰቡ ሆነው በእርግጥ እሞላለሁ ማለት ቃሉ ከእኔ ተረጋግጧል፡፡ وَلَوْ شِئْنَا لَآتَيْنَا كُلَّ نَفْسٍ هُدَاهَا وَلَكِنْ حَقَّ ا‍لْقَوْلُ مِ‍‍ن‍ّ‍‍ِي لَأَمْلَأَ‍نّ‍‍َ جَهَ‍‍ن‍ّ‍‍َمَ مِنَ ا‍لْجِ‍‍ن‍ّ‍‍َةِ وَا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍سِ أَ‍ج‍‍ْمَع‍‍ِ‍ي‍نَ
Fadhūqū Bimā Nasītum Liqā'a Yawmikumdhā 'Innā Nasīnākum Wa Dhūqū `Adhāba Al-Khuldi Bimā Kuntum Ta`malūna 032-014 ይህንንም ቀናችሁን መገናኘትን በመርሳታችሁ ምክንያት (ቅጣትን) ቅመሱ! እኛ ተውናችሁ፡፡ ትሠሩት በነበራችሁትም ጥፋት ዘውታሪን ቅጣት ቅመሱ (ይባላሉ)፡፡ فَذُوقُو‍‍ا‍ بِمَا نَسِيتُمْ لِق‍‍َ‍ا‍ءَ يَوْمِكُمْ هَذَا إِ‍نّ‍‍َا نَسِينَاكُمْ وَذُوقُو‍‍ا‍ عَذ‍َا‍بَ ا‍لْخُلْدِ بِمَا كُ‍‍ن‍‍ْتُمْ تَعْمَل‍‍ُ‍و‍نَ
'Innamā Yu'uminu Bi'āyātinā Al-Ladhīna 'Idhā Dhukkirū Bihā Kharrū Sujjadāan Wa Sabbaĥū Biĥamdi Rabbihim Wa Hum Lā Yastakbirūna 032-015 በአንቀጾቻችን የሚያምኑት እነዚያ በእርሷ በተገሰጹ ጊዜ ሰጋጆች ሆነው የሚወድቁትና እነርሱም የማይኮሩ ሆነው በጌታቸው ምስጋና (ተጎናጽፈው) የሚያወድሱት ብቻ ናቸው፡፡ إِ‍نّ‍‍َمَا يُؤْمِنُ بِآيَاتِنَا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ إِذَا ذُكِّرُوا‍ بِهَا خَرُّوا‍ سُجَّدا‍ً وَسَبَّحُو‍‍ا‍ بِحَمْدِ رَبِّهِمْ وَهُمْ لاَ يَسْتَكْبِر‍ُو‍نَ
Tatajāfá Junūbuhum `Ani Al-Mađāji`i Yad`ūna Rabbahum Khawfāan Wa Ţama`āan Wa Mimmā Razaqnāhum Yunfiqūna 032-016 ጌታቸውን ለመፍራትና ለመከጀል የሚጠሩት ሆነው ጎኖቻቸው ከመጋደሚያ ስፍራዎች ይራራቃሉ፡፡ ከሰጠናቸውም (ጸጋ) ይለገሳሉ፡፡ تَتَجَافَى جُنُوبُهُمْ عَنِ ا‍لْمَضَاجِعِ يَ‍‍د‍‍ْع‍‍ُ‍و‍نَ رَبَّهُمْ خَوْفا‍ً وَطَمَعا‍ً وَمِ‍‍م‍ّ‍‍َا رَزَ‍ق‍‍ْنَاهُمْ يُ‍‍ن‍فِق‍‍ُ‍و‍نَ
Falā Ta`lamu Nafsun Mā 'Ukhfiya Lahum Min Qurrati 'A`yunin Jazā'an Bimā Kānū Ya`malūna 032-017 ይሠሩትም በነበሩት ለመመንዳት ከዓይኖች መርጊያ ለእነርሱ የተደበቀላቸውን (ጸጋ) ማንኛይቱም ነፍስ አታውቅም፡፡ فَلاَ تَعْلَمُ نَفْس‍‍‍ٌ مَ‍‍ا‍ أُخْفِيَ لَهُ‍‍م‍ْ مِ‍‍ن‍ْ قُرَّةِ أَعْيُن‍‍‍ٍ جَز‍َا‍ء‍ً بِمَا كَانُو‍‍ا‍ يَعْمَل‍‍ُ‍و‍نَ
'Afaman Kāna Mu'umināan Kaman Kāna Fāsiqāan Lā Yastawūna 032-018 አማኝ የሆነ ሰው አመጸኛ እንደ ሆነ ሰው ነውን? አይስተካከሉም፡፡ أَفَمَ‍‍ن‍ْ ك‍‍َ‍ا‍نَ مُؤْمِنا‍ً كَمَ‍‍ن‍ْ ك‍‍َ‍ا‍نَ فَاسِقا‍ً لاَ يَسْتَو‍ُو‍نَ
'Ammā Al-Ladhīna 'Āmanū Wa `Amilū Aş-Şāliĥāti Falahum Jannātu Al-Ma'wá Nuzulāan Bimā Kānū Ya`malūna 032-019 እነዚያ ያመኑና መልካሞችን የሰሩማ ለእነርሱ ይሠሩት በነበሩት ምክንያት መስተንግዶ ሲሆኑ መኖሪያ ገነቶች አሏቸው፡፡ أَ‍مّ‍‍َا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ آمَنُو‍‍ا‍ وَعَمِلُو‍‍ا‍ ا‍لصَّالِح‍‍َ‍ا‍تِ فَلَهُمْ جَ‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍تُ ا‍لْمَأْوَى نُزُلا‍ً بِمَا كَانُو‍‍ا‍ يَعْمَل‍‍ُ‍و‍نَ
Wa 'Ammā Al-Ladhīna Fasaqū Fama'wāhumu An-Nāru Kullamā 'Arādū 'An Yakhrujū Minhā 'U`īdū Fīhā Wa Qīla Lahum Dhūqū `Adhāba An-Nāri Al-Ladhī Kuntum Bihi Tukadhdhibūna 032-020 እነዚያ ያመጹትማ፤ መኖሪያቸው እሳት ናት፡፡ ከእርሷ መውጣትን በፈለጉ ቁጥር በእርሷ ውስጥ ይመለሳሉ፡፡ ለእነርሱም آ«ያንን በእርሱ ታስተባብሉበት የነበራችሁትን የእሳት ቅጣት ቅመሱآ» ይባላሉ፡፡ وَأَ‍مّ‍‍َا ا‍لَّذ‍ِي‍نَ فَسَقُو‍‍ا‍ فَمَأْوَاهُمُ ا‍ل‍‍ن‍ّ‍‍َ‍ا‍رُ كُلَّمَ‍‍ا‍ أَرَادُو‍ا‍ أَ‍ن‍ْ يَخْرُجُو‍‍ا‍ مِنْهَ‍‍ا‍ أُعِيدُوا‍ فِيهَا وَق‍‍ِ‍ي‍لَ لَهُمْ ذُوقُو‍‍ا‍ عَذ‍َا&zwj
Wa Lanudhīqannahum Mina Al-`Adhābi Al-'Adná Dūna Al-`Adhābi Al-'Akbari La`allahum Yarji`ūna 032-021 ይመለሱ ዘንድም ከትልቁ ቅጣት በፊት (በዚህ ዓለም) ከትንሹ ቅጣት በእርግጥ እናቀምሳቸዋለን፡፡ وَلَنُذِيقَ‍‍ن‍ّ‍‍َهُ‍‍م‍ْ مِنَ ا‍لْعَذ‍َا‍بِ ا‍لأَ‍د‍‍ْنَى د‍ُو‍نَ ا‍لْعَذ‍َا‍بِ ا‍لأَكْبَ‍‍ر‍ِ لَعَلَّهُمْ يَرْجِع‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Man 'Ažlamu Mimman Dhukkira Bi'āyāti Rabbihi Thumma 'A`rađa `Anhā 'Innā Mina Al-Mujrimīna Muntaqimūna 032-022 በጌታውም አንቀጾች ከተገሰጸና ከዚያም ከተዋት ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው? (የለም)፤ እኛ ከተንኮለኞቹ ተበቃዮች ነን፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِ‍‍م‍ّ‍‍َ‍‍ن‍ْ ذُكِّ‍‍ر‍َ بِآي‍‍َ‍ا‍تِ رَبِّهِ ثُ‍‍م‍ّ‍‍َ أَعْرَضَ عَنْهَ‍‍ا إِ‍نّ‍‍َا مِنَ ا‍لْمُ‍‍ج‍‍ْ‍‍ر‍‍ِم‍‍ِ‍ي‍نَ مُ‍‍ن‍تَقِم‍‍ُ‍و‍نَ
Wa Laqad 'Ātaynā Mūsá Al-Kitāba Falā Takun Fī Miryatin Min Liqā'ihi Wa Ja`alnāhu Hudáan Libanī 'Isrā'īla 032-023 ሙሳንም መጽሐፍን በእርግጥ ሰጠነው፡፡ እርሱን ከመገናኘትህም በመጠራጠር ውስጥ አትሁን፡፡ ለእስራኤል ልጆችም መሪ አደረግነው፡፡ وَلَقَ‍‍د‍ْ آتَيْنَا مُوسَى ا‍لْكِت‍‍َ‍ا‍بَ فَلاَ تَكُ‍‍ن‍ْ فِي مِرْيَة‍‍‍ٍ مِ‍‍ن‍ْ لِق‍‍َ‍ا‍ئِهِ وَجَعَلْن‍‍َ‍ا‍هُ هُ‍‍دى‍ً لِبَنِ‍‍ي إِسْر‍َا‍ئ‍‍ِ‍ي‍لَ
Wa Ja`alnā Minhum 'A'immatan Yahdūna Bi'amrinā Lammā Şabarū Wa Kānū Bi'āyātinā Yūqinūna 032-024 በታገሱና በተዓምራቶቻችን የሚያረጋግጡ በሆኑም ጊዜ ከእነርሱ በትዕዛዛችን የሚመሩ መሪዎች አደረግን፡፡ وَجَعَلْنَا مِنْهُمْ أَئِ‍‍م‍ّ‍‍َة‍‍‍ً يَهْد‍ُو‍نَ بِأَمْ‍‍ر‍‍ِنَا لَ‍‍م‍ّ‍‍َا صَبَرُوا‍ وَكَانُو‍‍ا‍ بِآيَاتِنَا يُوقِن‍‍ُ‍و‍نَ
'Inna Rabbaka Huwa Yafşilu Baynahum Yawma Al-Qiyāmati Fīmā Kānū Fīhi Yakhtalifūna 032-025 ጌታህ እርሱ በዚያ በእርሱ ይለያዩበት በነበሩት ነገር በትንሣኤ ቀን በመካከላቸው (በፍርድ) ይለያል፡፡ إِ‍نّ‍‍َ رَبَّكَ هُوَ يَفْصِلُ بَيْنَهُمْ يَوْمَ ا‍لْقِيَامَةِ فِيمَا كَانُو‍‍ا‍ ف‍‍ِ‍ي‍هِ يَخْتَلِف‍‍ُ‍و‍نَ
'Awalam Yahdi Lahum Kam 'Ahlaknā Min Qablihim Mina Al-Qurūni Yamshūna Fī Masākinihim 'Inna Fī Dhālika La'āyātin 'Afalā Yasma`ūna 032-026 ከክፍለ ዘመናት ሰዎች ብዙዎችን ያጠፋን መሆናችን በመኖሪያዎቻቸው የሚሄዱ ሲሆኑ ለእነርሱ አልተገለፀላቸውምን? በዚህ ውስጥ ምልክቶች አሉት፤ አይሰሙምን? أَوَلَمْ يَهْدِ لَهُمْ كَمْ أَهْلَكْنَا مِ‍‍ن‍ْ قَ‍‍ب‍‍ْلِهِ‍‍م‍ْ مِنَ ا‍لْقُر‍ُو‍نِ يَمْش‍‍ُ‍و‍نَ فِي مَسَاكِنِهِمْ إِ‍نّ‍‍َ فِي ذَلِكَ لَآي‍‍َ‍ا‍تٍ أَفَلاَ يَسْمَع‍‍ُ‍و‍نَ
'Awalam Yaraw 'Annā Nasūqu Al-Mā'a 'Ilá Al-'Arđi Al-Juruzi Fanukhriju Bihi Zar`āan Ta'kulu Minhu 'An`āmuhum Wa 'Anfusuhum 'Afalā Yubşirūna 032-027 እኛ ውሃን ወደ ደረቅ ምድር የምንነዳ እንስሶቻቸውና ነፍሶቻቸው ከእርሱ የሚበሉለትንም አዝመራ በእርሱ የምናወጣ መኾናችንን አያዩምን? አይመለከቱምን? أَوَلَمْ يَرَوْا أَ‍نّ‍‍َا نَس‍‍ُ‍و‍قُ ا‍لْم‍‍َ‍ا‍ءَ إِلَى ا‍لأَرْضِ ا‍لْجُرُزِ فَنُخْ‍‍ر‍‍ِجُ بِهِ زَرْعا‍ً تَأْكُلُ مِنْهُ أَنْعَامُهُمْ وَأَن‍فُسُهُمْ أَفَلاَ يُ‍‍ب‍‍ْصِر‍ُو‍نَ
Wa Yaqūlūna Matá Hādhā Al-Fatĥu 'In Kuntum Şādiqīna 032-028 آ«ከእውነተኞችም እንደሆናችሁ ይህ ፍርድ መቼ ነው?آ» ይላሉ፡፡ وَيَقُول‍‍ُ‍و‍نَ مَتَى هَذَا ا‍لْفَتْحُ إِ‍ن‍ْ كُ‍‍ن‍‍ْتُمْ صَادِق‍‍ِ‍ي‍نَ
Qul Yawma Al-Fatĥi Lā Yanfa`u Al-Ladhīna Kafarū 'Īmānuhum Wa Lā Hum Yunžarūna 032-029 آ«በፍርድ ቀን እነዚያን የካዱትን ሰዎች እምነታቸው አይጠቅማቸውም፡፡ እነርሱም ጊዜን አይሰጡም፤آ» በላቸው፡፡ قُلْ يَوْمَ ا‍لْفَتْحِ لاَ يَ‍‍ن‍فَعُ ا‍لَّذ‍ِي‍نَ كَفَرُو‍ا‍ إِيمَانُهُمْ وَلاَ هُمْ يُ‍‍ن‍‍ْظَر‍ُو‍نَ
Fa'a`riđ `Anhum Wa Antažir 'Innahum Muntažirūna 032-030 እነርሱንም ተዋቸው፡፡ ተጠባበቅም፤ እነርሱ ተጠባባቂዎች ናቸውና፡፡ فَأَعْ‍‍ر‍‍ِضْ عَنْهُمْ وَا‍ن‍‍ْتَظِرْ إِ‍نّ‍‍َهُ‍‍م‍ْ مُ‍‍ن‍تَظِر‍ُو‍نَ
Next Sūrah